በፍቅርና በወይን ቢሞላም ጎጇቸው፡
ኢትዮጵያ ነበረች -
.... በሁለመናዋ ... የምታሰክራቸው፡፡
*
#እምዬና ጣይቱ…
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
https://telegram.me/geyone
ኢትዮጵያ ነበረች -
.... በሁለመናዋ ... የምታሰክራቸው፡፡
*
#እምዬና ጣይቱ…
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
https://telegram.me/geyone
ሚንሊክ ተወልዶ ባያነሳ ጋሻ:
ግብር እንቁላል ነበር ይሄን ግዜ አበሻ
አድዋ ሰማይ ነወ እጅግ የመጠቀ በሚኒሊክ ፀሐይ
በጣይቱ ጨረቃ
በአርበኞች ክዋክብት ውብ ሆኖ የደመቀ
አድዋ ባህር ነወ እጅግ የጠለቀ ዋኝተው ማይጨርሱት አድማሱ የራቀ
እንኳን ለ125ኛ የአድዋ የድል ቀን አደረሰንን....
አድዋ....ሀገርን ከነ ድበሩ
ታሪክ ከነ ክብሩ
ቋንቋን ከነ ፊደሉ ያቆየን ለዛሬው ማንንነታችን የአካልና የህይወታቸው መስዋትነት የከፈሉ የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች እና አርበኞቻችንን እናመሰግናለን
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ግብር እንቁላል ነበር ይሄን ግዜ አበሻ
አድዋ ሰማይ ነወ እጅግ የመጠቀ በሚኒሊክ ፀሐይ
በጣይቱ ጨረቃ
በአርበኞች ክዋክብት ውብ ሆኖ የደመቀ
አድዋ ባህር ነወ እጅግ የጠለቀ ዋኝተው ማይጨርሱት አድማሱ የራቀ
እንኳን ለ125ኛ የአድዋ የድል ቀን አደረሰንን....
አድዋ....ሀገርን ከነ ድበሩ
ታሪክ ከነ ክብሩ
ቋንቋን ከነ ፊደሉ ያቆየን ለዛሬው ማንንነታችን የአካልና የህይወታቸው መስዋትነት የከፈሉ የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች እና አርበኞቻችንን እናመሰግናለን
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
♥️✿የተራራቀ ልብ✿♥️
♥️አስተማሪ የፍቅር ታሪክ♥️
🕹የመጨረሻው ክፍል🕹
...🖊የአቤል ቤተሰብ ሲል ስልኬን ጥዬ ተነሳውና አቤት አልነው እእእእ አቤል የደረሰበት አደጋ በጣም ከባድ ነው እና አሁን ደም አንሶናል ይህ ማለት ካልፈጠንን አቤልን ልናጣው እንችላለን ኧረ ዶክተር ምን ትጠብቃለህ ይኸው እኔ አለዋ ከእኔ ውሰድ አልኩት የደም አይነትሽ o ነው አይ አይደለም አልኩት እንግዲያው o የሆነ ሰው ፈልጉ ምንም ጊዜ የለንም አቤልን ልናጣው እንችላለን አለን ደርቄ ቀረው ለኔ ባረገው ለምን አቤል ጥለኸኝ መሄድ አትችልም ያለበለዚያ እኔም እከተልሀለው አቤልልልልል እያልኩ እየጮሁክ ማልቀስ ጀመረኩ አማን አማን አልኩና በእንብርክክ ስልኬን መዳበስ ጀመርኩ ስልኬን ከጣልኩበት አንስቼ ደወልኩለት ወዬ ቃል አለኝ አቤል አቤል አልኩት አቤል ምን አለኝ ተደናግጦ የመኪና አደጋ ደረሰበት እና o የደም አይነት ካልተገኘ መሞቱ ነው አልኩት..........
ከ3 ወር በኃላ
ህይወት በቃ ለካ እንዲህ ናት እኛ በምናስበው ሳይሆን እሷ ባለችው ነው እኔ አቤሌን በጣም እወደው ነበር ሁሌም ከአጠገቤ ሲርቅ ነገሮች ይርቁብኝ ነበር ፍቅረኛዬ ነው ብዬ ለሰው ላስተዋውቀው እፈልግ ነበር እኔ አሁን ላይ ላለውበት ነገር የአቤል እጅ አለበት የእርሱን ፍቅር በማሰብ ዛሬ ዳግም እንድቆም እና እንደሰው አንገቴን ቀና አርጌ እንድሄድ አድርጎኛል ቆይ አንዴ ስልኬ እየጠራ ነው መቅዲ ናት ወዬ ማሬ ቃል አታምኝም በዚህ ሰአት እንዲህ አይነት ወሬ ላወራሽ አይገባም ግን በቃ ከአይምሮዬ በላይ ስለሆነ ነው ምንድነው ንገሪኝ አልኳት ኩሩቤል እኮ ፕሮሚስ አረገልኝ አለችኝ እንኳን ደስ አለሽ የኔ ውድ እና አሁን የት ነሽ እየመጣው ነው ኩሩቤልንም ይዤው ነው ምመጣው ጥሩ አርገሻል በዛው እንተዋወቃለን ፕሮግራም ሳይጀመር ቶሎ ነይ እሺ የኔ ውድ ብላ ስልኩን ዘጋችው ማም የክፍሌን በር ከፍታ ከብዙ ጓደኞቼ ጋር ገባች የኔ ልዕልት እንዴት እንዳማረብሽ ከአይን ያውጣሽ ስትለኝ እነ ትዙም ዛሬ እማ እንኳን አቤል አምላክ ይማረክብሻል ስትል ሁሉም ሳቁ ዛሬ የእኔ እና የአቤል ሰርግ መሆኑ ህልም እንጂ እውን አልመስል ብሎኛል አማን ላረገልን ውለታ ፈጣሪ ይክፈለው ያኔ በወቅቱ ባይደርስ ዛሬ በዚህ ሰአት አቤል አይኖርም ነበር ፍቅረኛዬ ብዬ ያልጠራውትን ግን ከልቡ ሚያፈቅረኝ ከልቤ ማፈቅረውን ልጅ ባሌ ልለው ነው አቤሌ ከልቤ አፈቅርሀለው ብልህ ቃላቱ ያንስብኛል እኔ አንተን የማፍቀሬ ልክ በቃላት ድርደራ አረፍተነገር ሚሰራ አይደለም ማንም ሰው አይንህ ውስጥ ልገባ ይችላል ልብህ ውስጥ ግን ለመግባት ልዩ ሰው መሆን ይኖርበታል ልክ እንደ አቤል ህይወት ውብ ትሆንልናለች እውነተኛ ስንሆን እና ባጠገባችን ላሉ ሰዎች የደስታ ምክንያት ስንሆን ውይ ሙሽራው መጣ በቃ ቻው ታሪኬን ጨርሻለው እናንተም እንደ እኔ ምርጡን አቤል ይስጣቹ...
❇️//ተፈፀመ//❇️
💈ምስጋና
👉ታሪኩን በመከታተል አስተያየታችሁን ላደረሳችሁኝ በሙሉ!
በታሪኩ ላይ ያላችሁን አስተያየት ከታች 📮አስተያየት መስጫ📮 የሚለውን በመንካት ያድርሱን፡፡
,,,,,,,,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,,,,,,,
••●◉Join us share◉●••
👇👇👇 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
━━━━━━━✦🌹✿🌹✦━━━━━━━
♥️አስተማሪ የፍቅር ታሪክ♥️
🕹የመጨረሻው ክፍል🕹
...🖊የአቤል ቤተሰብ ሲል ስልኬን ጥዬ ተነሳውና አቤት አልነው እእእእ አቤል የደረሰበት አደጋ በጣም ከባድ ነው እና አሁን ደም አንሶናል ይህ ማለት ካልፈጠንን አቤልን ልናጣው እንችላለን ኧረ ዶክተር ምን ትጠብቃለህ ይኸው እኔ አለዋ ከእኔ ውሰድ አልኩት የደም አይነትሽ o ነው አይ አይደለም አልኩት እንግዲያው o የሆነ ሰው ፈልጉ ምንም ጊዜ የለንም አቤልን ልናጣው እንችላለን አለን ደርቄ ቀረው ለኔ ባረገው ለምን አቤል ጥለኸኝ መሄድ አትችልም ያለበለዚያ እኔም እከተልሀለው አቤልልልልል እያልኩ እየጮሁክ ማልቀስ ጀመረኩ አማን አማን አልኩና በእንብርክክ ስልኬን መዳበስ ጀመርኩ ስልኬን ከጣልኩበት አንስቼ ደወልኩለት ወዬ ቃል አለኝ አቤል አቤል አልኩት አቤል ምን አለኝ ተደናግጦ የመኪና አደጋ ደረሰበት እና o የደም አይነት ካልተገኘ መሞቱ ነው አልኩት..........
ከ3 ወር በኃላ
ህይወት በቃ ለካ እንዲህ ናት እኛ በምናስበው ሳይሆን እሷ ባለችው ነው እኔ አቤሌን በጣም እወደው ነበር ሁሌም ከአጠገቤ ሲርቅ ነገሮች ይርቁብኝ ነበር ፍቅረኛዬ ነው ብዬ ለሰው ላስተዋውቀው እፈልግ ነበር እኔ አሁን ላይ ላለውበት ነገር የአቤል እጅ አለበት የእርሱን ፍቅር በማሰብ ዛሬ ዳግም እንድቆም እና እንደሰው አንገቴን ቀና አርጌ እንድሄድ አድርጎኛል ቆይ አንዴ ስልኬ እየጠራ ነው መቅዲ ናት ወዬ ማሬ ቃል አታምኝም በዚህ ሰአት እንዲህ አይነት ወሬ ላወራሽ አይገባም ግን በቃ ከአይምሮዬ በላይ ስለሆነ ነው ምንድነው ንገሪኝ አልኳት ኩሩቤል እኮ ፕሮሚስ አረገልኝ አለችኝ እንኳን ደስ አለሽ የኔ ውድ እና አሁን የት ነሽ እየመጣው ነው ኩሩቤልንም ይዤው ነው ምመጣው ጥሩ አርገሻል በዛው እንተዋወቃለን ፕሮግራም ሳይጀመር ቶሎ ነይ እሺ የኔ ውድ ብላ ስልኩን ዘጋችው ማም የክፍሌን በር ከፍታ ከብዙ ጓደኞቼ ጋር ገባች የኔ ልዕልት እንዴት እንዳማረብሽ ከአይን ያውጣሽ ስትለኝ እነ ትዙም ዛሬ እማ እንኳን አቤል አምላክ ይማረክብሻል ስትል ሁሉም ሳቁ ዛሬ የእኔ እና የአቤል ሰርግ መሆኑ ህልም እንጂ እውን አልመስል ብሎኛል አማን ላረገልን ውለታ ፈጣሪ ይክፈለው ያኔ በወቅቱ ባይደርስ ዛሬ በዚህ ሰአት አቤል አይኖርም ነበር ፍቅረኛዬ ብዬ ያልጠራውትን ግን ከልቡ ሚያፈቅረኝ ከልቤ ማፈቅረውን ልጅ ባሌ ልለው ነው አቤሌ ከልቤ አፈቅርሀለው ብልህ ቃላቱ ያንስብኛል እኔ አንተን የማፍቀሬ ልክ በቃላት ድርደራ አረፍተነገር ሚሰራ አይደለም ማንም ሰው አይንህ ውስጥ ልገባ ይችላል ልብህ ውስጥ ግን ለመግባት ልዩ ሰው መሆን ይኖርበታል ልክ እንደ አቤል ህይወት ውብ ትሆንልናለች እውነተኛ ስንሆን እና ባጠገባችን ላሉ ሰዎች የደስታ ምክንያት ስንሆን ውይ ሙሽራው መጣ በቃ ቻው ታሪኬን ጨርሻለው እናንተም እንደ እኔ ምርጡን አቤል ይስጣቹ...
❇️//ተፈፀመ//❇️
💈ምስጋና
👉ታሪኩን በመከታተል አስተያየታችሁን ላደረሳችሁኝ በሙሉ!
በታሪኩ ላይ ያላችሁን አስተያየት ከታች 📮አስተያየት መስጫ📮 የሚለውን በመንካት ያድርሱን፡፡
,,,,,,,,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,,,,,,,
••●◉Join us share◉●••
👇👇👇 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
━━━━━━━✦🌹✿🌹✦━━━━━━━
አራቱ መንገደኞች
...
አራት መንገደኞች በጉዞ ላይ እያሉ
ገንዘብ ወድቆ አገኙ፡፡...እርስ በርስ ጭቅጭቅ ጀመሩ፡፡...አንደኛው የፋርስ ሰው ነው...
"እኔ በዚህ ገንዘብ አንጉር እንዲገዛበት እፈልጋለሁ" አለ...
ሁለተኛው ሰው አረብ ነው "እኔ ግን እንዲገዛ የምሻው ኢናብ ነው፤ ከዚያ ውጭ
አያስፈልግም" ሲል ጮኸ...
ሶስተኛው የቱርክ ሰው ነው..."የሁለታችሁም አይሆንም፡፡ መገዛት ያለበት ኡዙም
ነው" ሲል ተሟገተ....
አራተኛው ግሪካዊ ሰውም የራሱን ፍላጎት ተናገረ.. "እኔ የምፈልገው ስታፊል
ነው" አለ....
ይህንን የአራት መንገደኞች ጭቅጭቅ ያደመጠው አንድ ጠቢብ ሰው ወደነሱ
ጠጋ ብሎ "ገንዘቡን ስጡኝ ሁላችሁም የምትፈልጉትን ገዝቼላችሁ እመጣለሁ"
አላቸው፡፡....
...ጠቢቡ ሰዉ ምን ያደረገ ይመስላችኋል...? ከአዕምሯችሁ ጋር ተጫወቱ፡፡......
👇👇👇👇
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@geyone
@geyone
@geyone
@geyone
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
❥❥ ⚘ ❥❥
...
አራት መንገደኞች በጉዞ ላይ እያሉ
ገንዘብ ወድቆ አገኙ፡፡...እርስ በርስ ጭቅጭቅ ጀመሩ፡፡...አንደኛው የፋርስ ሰው ነው...
"እኔ በዚህ ገንዘብ አንጉር እንዲገዛበት እፈልጋለሁ" አለ...
ሁለተኛው ሰው አረብ ነው "እኔ ግን እንዲገዛ የምሻው ኢናብ ነው፤ ከዚያ ውጭ
አያስፈልግም" ሲል ጮኸ...
ሶስተኛው የቱርክ ሰው ነው..."የሁለታችሁም አይሆንም፡፡ መገዛት ያለበት ኡዙም
ነው" ሲል ተሟገተ....
አራተኛው ግሪካዊ ሰውም የራሱን ፍላጎት ተናገረ.. "እኔ የምፈልገው ስታፊል
ነው" አለ....
ይህንን የአራት መንገደኞች ጭቅጭቅ ያደመጠው አንድ ጠቢብ ሰው ወደነሱ
ጠጋ ብሎ "ገንዘቡን ስጡኝ ሁላችሁም የምትፈልጉትን ገዝቼላችሁ እመጣለሁ"
አላቸው፡፡....
...ጠቢቡ ሰዉ ምን ያደረገ ይመስላችኋል...? ከአዕምሯችሁ ጋር ተጫወቱ፡፡......
👇👇👇👇
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@geyone
@geyone
@geyone
@geyone
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
❥❥ ⚘ ❥❥
✝✞✝ እንኩዋን ከተባረከ ወር መጋቢትና ከሁለተኛው መንፈቀ ዘመን የመጀመሪያ ዕለት በሰላም አደረሳችሁ ✝✞✝
=>ወርኀ መጋቢት መዐልቱና ሌሊቱ እኩል (12:00) ናቸው:: ከዛሬዋ ዕለት ጀምሮ ለሚቀጥሉት 6 ወራት (186 ቀናት) ከማይጠቅም ወሬ ተቆጥበን: ከክፋትም ርቀን መልካሙን የእግዚአብሔር ጐዳና ለመከተል ራሳችንን ልናዘጋጅ ይገባል::
=>በዚህ ዕለትም ከአዳም 8ኛ ትውልድ የሆነው አባታችን ማቱሳላ በዓሉ ይከበራል:: ቅዱስ ማቱሳላ የጻድቅ ሰው ኄኖክ ልጅ: የደጉ ላሜሕ አባት ሲሆን በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ረዥም ዕድሜ (969 ዓመት) የቆየ ባለ ረዥም ዕድሜ አባት ነው:: ከአሥሩ ቅዱሳን አባቶች አንዱ ነው::
+10 ቅዱሳን አባቶች ማለት:-
*ቅዱስ አዳም አባታችን
*ሴት
*ሔኖስ
*ቃይናን
*መላልኤል
*ያሬድ
*ኄኖክ
*ማቱሳላ
*ላሜሕ
*ኖኅ ናቸው::
† ቅዱስ በርኪሶስ †
«« በዚች ቀን የኢየሩሳሌም አገር ኤጲስቆጶስ ቅዱስ በርኪሶስ አረፈ።ይህም አባት ክርስቲያኖችን በሚወዳቸው በቄሳር እለእስክንድሮስ ዘመነ መንግስት ተሹሞ ሳለ ሀዋርያት ሲጠብቋቸው እንደነበር በበጎ አጠባበቅ ህዝቡን ጠበቃቸው ።
«ከጥቂት ጊዜ በኃላ እለእስክንድሮስ ሞተ ከእርሱ በኃላ ቄሳር መክስሚያኖስ ነገሰ። ክርስቲያኖችውም በፅኑእ መከራ አሰቃያቸው ከእርሳቸውም ብዙዎችን ገደላቸው።
ሀገሮቻቸውን ትተው የተሰደዱም አሉ። ይህም አባት ሽሽቶ ወደ ገዳም ገባ ህዝቡም ፈልገው አጡት።
ከዚህም በኃላ ስሙ ዲዮስ የተባለ ሌላ ኤጲስቆጶስ በላያቸው ሾሙ። እርሱም በጥቂት ቀን አረፈ። ከዚህ በኃላ ስሙ አግርንዲኖስ የሚባል ሌላ ኤጲስቆጶስ ሾሙ።
የስደቱም ወራት በአለፈ ጊዜ ይህ አባት በርኪሶስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ተመለሰ ።አግርንዲኖስ የሚባል ሌላ ኤጲስቆጶስ ሹመው አገኛቸው።
ወደርሳቸውም በደረሰ ጊዜ ህዝብ በመምጣቱ ደስ አላቸው አግርንዲኖስም ተመልሶ በመንበረ ጵጵስናው ላይ እንዲ ቀመጥ ለመነው በታላቅ ድካምም በወንበሩ ላይ አስቀመጡት። ከአግርንዲኖስም ጋራ አንዲት አመት ኖረ አግርንዲኖስም አረፈ።
አባ በርኪሶስም እጅግ እስኪያረጅና እስኪያረጅና እስኪደክም ድረስ ኖረ ወገኖቹንም ሌላ ኤጲስ ቆጶስ በላያቸው እንዲሾሙ ለመናቸው እነርሱም አይሆንም አሉ።
በዚያም ወራት የቀጰዶቅያ ኤጲስቆጶስ ስሙ እለእስክንድሮስ የሚባል አንድ ሰው ነበር። እርሱም በውስጥዋ ሊፀልይና ወዳገሩ ሊመለስ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ።ስራውንም በጨረሰ ጊዜ የበአሉም ቀኖች በተፈፀሙ ጊዜ ወዳገሩ ሊመለስ ወደደ።
በመድኃኒታችን ትንሳኤ በአል በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ መግቢያ ወደ እገሌ ደጃፍ ውጡ ወደ ደጃፉ መጀመሪያ የሚገባውን ያዙት በጵጵስና ስራም ይረዳው ዘንድ ከበርኪሶስ ጋር አድርጉት የሚል ቃል እነሆ ተሰማ።
ወጥተውም ወደ ደጃፉ በደረሱ ጊዜ እለእስክንድሮስን አገኙት ይረዳውም ዘንድ ያለ ፈቃዱ ከአባት በርኪሶስ ጋራ አደረጉት። እስከሚአርፍበትም ጊዜ አብሮት ኖረ።
መላ የህይውቱ ዘመን አንድ መቶ አስራ ሰባት አመት ሆነ ኤጲስቆጶስነት ሳይሾም ሰማንያ አንድ አመት ኖረ በሹመቱም ላይ ሰላሳ ስድስት አምታትን ኖረ። እግዚአብሄርንም አገልግሎ በሰላም አረፈ።
† ቅዱስ እለእስክንድሮስ †
በዚችም እለት የሰማእቱ የቅዱስ እለእስክንድሮስ መታሰቢያው ነው። ይህም ቅዱስ ሰማእት የሮም ሀገር ሰው ነው ለእርሱ ባለመታዘዙና ለረከሱ ጣኦቶቹ ባለመሰዋቱ ከሀዲው መክስሚያኖስ ፁኑእ ስቃይን አሰቃየው።
እጅግ ከባድና ታላቅ የሆነ ደንጊያ በእጆቹና በእግሮቹ ላይ አስሮ ሰቀለው። ብዙ ግርፋትንም ገረፈው ጎኖቹንም ቀደደ በፊቱም ላይ የእሳት መብራት ጨመሩ።
ስቃዩንም ባልፈራ ጊዜ ራሱን በሰይፍ ይቆርጡ ዘንድ አዘዘ።
በመንግስተ ሰማያትም የሰማእታትን አክሊል ተቀዳጀ።
=>ዕድሜ ማቱሳላን ለንስሃ አምላከ ቅዱሳን ይስጠን!
=>መጋቢት 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ማቱሣላ (በ969 ዓመቱ ያረፈበት)
2.ቅዱስ በርኪሶስ ዘኢየሩሳሌም
3.ቅዱስ እለእስክንድሮስ
4.ቅዱስ መርቆሬዎስ
5.አባ ሚካኤል ዘሃገረ አትሪብና አባ ዮሐንስ ዘሃገረ ቡርልስ
(ሃይማኖተ አበውን: ግፃዌንና ስንክሳርን ያዘጋጁ ናቸው)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ልደታ ለማርያም ድንግል እግዝእትነ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
5.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር
=>+"+ ከእንቅልፍ የምትነሱበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ:: ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቧልና:: ሌሊቱ አልፏል: ቀኑም ቀርቧል:: እንግዲህ የጨለማውን ሥራ አውጥተን የብርሃንን ጋሻ ጦር እንልበስ:: +"+ (ሮሜ. 13:11)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
#ሼር
╭══•:|★✧💚💛❤✧★|: ══╮
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
╰══•:|★✧💚💛❤✧★|: ══╯
=>ወርኀ መጋቢት መዐልቱና ሌሊቱ እኩል (12:00) ናቸው:: ከዛሬዋ ዕለት ጀምሮ ለሚቀጥሉት 6 ወራት (186 ቀናት) ከማይጠቅም ወሬ ተቆጥበን: ከክፋትም ርቀን መልካሙን የእግዚአብሔር ጐዳና ለመከተል ራሳችንን ልናዘጋጅ ይገባል::
=>በዚህ ዕለትም ከአዳም 8ኛ ትውልድ የሆነው አባታችን ማቱሳላ በዓሉ ይከበራል:: ቅዱስ ማቱሳላ የጻድቅ ሰው ኄኖክ ልጅ: የደጉ ላሜሕ አባት ሲሆን በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ረዥም ዕድሜ (969 ዓመት) የቆየ ባለ ረዥም ዕድሜ አባት ነው:: ከአሥሩ ቅዱሳን አባቶች አንዱ ነው::
+10 ቅዱሳን አባቶች ማለት:-
*ቅዱስ አዳም አባታችን
*ሴት
*ሔኖስ
*ቃይናን
*መላልኤል
*ያሬድ
*ኄኖክ
*ማቱሳላ
*ላሜሕ
*ኖኅ ናቸው::
† ቅዱስ በርኪሶስ †
«« በዚች ቀን የኢየሩሳሌም አገር ኤጲስቆጶስ ቅዱስ በርኪሶስ አረፈ።ይህም አባት ክርስቲያኖችን በሚወዳቸው በቄሳር እለእስክንድሮስ ዘመነ መንግስት ተሹሞ ሳለ ሀዋርያት ሲጠብቋቸው እንደነበር በበጎ አጠባበቅ ህዝቡን ጠበቃቸው ።
«ከጥቂት ጊዜ በኃላ እለእስክንድሮስ ሞተ ከእርሱ በኃላ ቄሳር መክስሚያኖስ ነገሰ። ክርስቲያኖችውም በፅኑእ መከራ አሰቃያቸው ከእርሳቸውም ብዙዎችን ገደላቸው።
ሀገሮቻቸውን ትተው የተሰደዱም አሉ። ይህም አባት ሽሽቶ ወደ ገዳም ገባ ህዝቡም ፈልገው አጡት።
ከዚህም በኃላ ስሙ ዲዮስ የተባለ ሌላ ኤጲስቆጶስ በላያቸው ሾሙ። እርሱም በጥቂት ቀን አረፈ። ከዚህ በኃላ ስሙ አግርንዲኖስ የሚባል ሌላ ኤጲስቆጶስ ሾሙ።
የስደቱም ወራት በአለፈ ጊዜ ይህ አባት በርኪሶስ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ተመለሰ ።አግርንዲኖስ የሚባል ሌላ ኤጲስቆጶስ ሹመው አገኛቸው።
ወደርሳቸውም በደረሰ ጊዜ ህዝብ በመምጣቱ ደስ አላቸው አግርንዲኖስም ተመልሶ በመንበረ ጵጵስናው ላይ እንዲ ቀመጥ ለመነው በታላቅ ድካምም በወንበሩ ላይ አስቀመጡት። ከአግርንዲኖስም ጋራ አንዲት አመት ኖረ አግርንዲኖስም አረፈ።
አባ በርኪሶስም እጅግ እስኪያረጅና እስኪያረጅና እስኪደክም ድረስ ኖረ ወገኖቹንም ሌላ ኤጲስ ቆጶስ በላያቸው እንዲሾሙ ለመናቸው እነርሱም አይሆንም አሉ።
በዚያም ወራት የቀጰዶቅያ ኤጲስቆጶስ ስሙ እለእስክንድሮስ የሚባል አንድ ሰው ነበር። እርሱም በውስጥዋ ሊፀልይና ወዳገሩ ሊመለስ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ።ስራውንም በጨረሰ ጊዜ የበአሉም ቀኖች በተፈፀሙ ጊዜ ወዳገሩ ሊመለስ ወደደ።
በመድኃኒታችን ትንሳኤ በአል በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ መግቢያ ወደ እገሌ ደጃፍ ውጡ ወደ ደጃፉ መጀመሪያ የሚገባውን ያዙት በጵጵስና ስራም ይረዳው ዘንድ ከበርኪሶስ ጋር አድርጉት የሚል ቃል እነሆ ተሰማ።
ወጥተውም ወደ ደጃፉ በደረሱ ጊዜ እለእስክንድሮስን አገኙት ይረዳውም ዘንድ ያለ ፈቃዱ ከአባት በርኪሶስ ጋራ አደረጉት። እስከሚአርፍበትም ጊዜ አብሮት ኖረ።
መላ የህይውቱ ዘመን አንድ መቶ አስራ ሰባት አመት ሆነ ኤጲስቆጶስነት ሳይሾም ሰማንያ አንድ አመት ኖረ በሹመቱም ላይ ሰላሳ ስድስት አምታትን ኖረ። እግዚአብሄርንም አገልግሎ በሰላም አረፈ።
† ቅዱስ እለእስክንድሮስ †
በዚችም እለት የሰማእቱ የቅዱስ እለእስክንድሮስ መታሰቢያው ነው። ይህም ቅዱስ ሰማእት የሮም ሀገር ሰው ነው ለእርሱ ባለመታዘዙና ለረከሱ ጣኦቶቹ ባለመሰዋቱ ከሀዲው መክስሚያኖስ ፁኑእ ስቃይን አሰቃየው።
እጅግ ከባድና ታላቅ የሆነ ደንጊያ በእጆቹና በእግሮቹ ላይ አስሮ ሰቀለው። ብዙ ግርፋትንም ገረፈው ጎኖቹንም ቀደደ በፊቱም ላይ የእሳት መብራት ጨመሩ።
ስቃዩንም ባልፈራ ጊዜ ራሱን በሰይፍ ይቆርጡ ዘንድ አዘዘ።
በመንግስተ ሰማያትም የሰማእታትን አክሊል ተቀዳጀ።
=>ዕድሜ ማቱሳላን ለንስሃ አምላከ ቅዱሳን ይስጠን!
=>መጋቢት 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ማቱሣላ (በ969 ዓመቱ ያረፈበት)
2.ቅዱስ በርኪሶስ ዘኢየሩሳሌም
3.ቅዱስ እለእስክንድሮስ
4.ቅዱስ መርቆሬዎስ
5.አባ ሚካኤል ዘሃገረ አትሪብና አባ ዮሐንስ ዘሃገረ ቡርልስ
(ሃይማኖተ አበውን: ግፃዌንና ስንክሳርን ያዘጋጁ ናቸው)
=>ወርኀዊ በዓላት
1.ልደታ ለማርያም ድንግል እግዝእትነ
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት
4.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
5.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር
=>+"+ ከእንቅልፍ የምትነሱበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ:: ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቧልና:: ሌሊቱ አልፏል: ቀኑም ቀርቧል:: እንግዲህ የጨለማውን ሥራ አውጥተን የብርሃንን ጋሻ ጦር እንልበስ:: +"+ (ሮሜ. 13:11)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
#ሼር
╭══•:|★✧💚💛❤✧★|: ══╮
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
╰══•:|★✧💚💛❤✧★|: ══╯
💖ቆንጆ የፍቅር ታሪክ
ልጁ በ ኦንላይን ከ ሴት ጋር ይተዋወቃል ፡፡ቀስ በቀስ ማዉራት ይጀምራሉ፡፡ሁሌም ኦንላይን ተገናኝቶ ማዉራት የዘወትር ተግባራቸዉ ሆነ እና ጥሩ ጓደኛሞች ሆኑ፡፡ከጥቂት ወራት በኋላ በፍቅር ወደቁ እና ፍቅራቸዉን ተገላልፀዉ ለጥቂት ሳምንታት በደስታ አሳለፉ፡፡
ባልታወቀ ምክንያት ልጅቱ መልእክት መላክ አቆመች፡፡ልጁ ጠበቀ ጠበቀ ወፍ የለም፡፡ ሳምንታት አለፉ፡፡ ኮምፒተሩን አፍጥጦ እያየ መጠባበቁን ቀጠለ ጠብ ያለ ነገር የለም፡፡አምኖ መቀበል ባይፈልግም የሆነ አደጋ እንደደረሰባት ይሰማዋል ፡፡ከብዙ ጊዜ በኋላ የሱ እና የልጅቱ ግንኙነት እንዳበቃለት አምኖ ተቀበለ፡፡ነገር ግን ልቡ ተሰበረ ሁሌም አልጋዉ ላይ ከልጅቱ የተላከለትን የቆዩ መልእክቶች እያነበበ ያለቅሳል::በጣም ዉሰጡ ተጎዳ፡፡
ከጥቂት አመታት በኋላ ዩኒቨርሲቲ ገብቶ መማር ይጀምራል፡፡በፍቀር የተሰበረዉ ልቡ ሴት ለምኔ አሻፈረኝ ስላለ ከሌላ ሴት ጋር ለመተዋወቅ ሳይሞክር ሂወቱን ቀጠለ፡፡ይሁን እና በአቋሙ እንዳይፀና የምታረገዉ ልጅ በዩኒቨርሲቲዉ ዉስጥ ተከሰተች፡፡ ሊገልፀዉ ማይችለዉ መግነጢሳዊ ሃይል ወደ ልጅቱ እንዲሳብ ያደርገዉ ጀመር፡፡እንደምንም ብሎ ተጠጋት እና እንደወደዳት ገለፀላት ወዲያያዉ ጥያቄዉን ዉድቅ አደረገችበት፡፡
ልጁ፡ ይቅርታ እናቱ በጣም ወድጀሻለሁ፡፡
ልጅት፡ ይቅርታ አባቱ እኔ ደሞ ከሌላ ሰዉ ጋር በፍቅር ወድቄአለሁ ፡፡
ልጁ፡ እሽ እናቱ፡፡ እና በሌላ ሰዉ ተይዘሻል ማለት ነዉ?
ልጅት፡ እንደዛ እንኳ አደለም፡፡ክሶስት አመት በፊት የዚህ አካባቢ ልጅ ከሆነ ሰዉ ጋር በ ፍቅር ወደኩ፡፡እና በሆነ አጋጣሚ ልጁን ተዉኩት እና ዩኒቨርሲቲን ምክንያት በማድረግ እሱን ፍለጋ ነዉ የመጣሁት፡፡
ልጁ፡ አይገርምም እኔም ከአንቺ ጋር ሚመሳሰል ታሪክ አሳልፌአለሁ!
ልጅት ፡ ልጅቱ ማን ነበር ስሟ ?
ልጁ፡ ሀ(የልጅቱን ደብተረር ሲያይ ሀ ሚል ስም ተፅፎበታል)
ሁለቱም ተቃቅፈዉ ስቅስቅ ብለዉ ማልቀስ ጀመሩ፡፡
ልጁ፡ ለምን ግን ተዉሽኝ? ለምን መፃፍ አቆምሽ?
ልጅት፡ የመኪና አደጋ አጋጥሞኝ ለአመታት ሰዉነቴ ሁሉ ሽባ ሁኖ ነበር፡፡ከ6 ወር በፊት ነዉ የተሸለኝ፡፡መግባት ምትፈልገዉ እዚህ ዩንቨርሲቲ መሆኑን ነገረህኝ ስለ ነበር ሲሻለኝ አንተን ለማገኘት ብየ እዚህ ዩኒቨርሲቲ አመለከትኩ ዕድል ሁኖ ተገናኙ በሆላ ሁለቶችም የማይለያዩ ጥንዶች ሆኑ በፍቅርም አመታትን አሳለፎ.......
ከወደዳችሁት ለምትወዱት ሰው ሽር አደርጉ
Join
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ልጁ በ ኦንላይን ከ ሴት ጋር ይተዋወቃል ፡፡ቀስ በቀስ ማዉራት ይጀምራሉ፡፡ሁሌም ኦንላይን ተገናኝቶ ማዉራት የዘወትር ተግባራቸዉ ሆነ እና ጥሩ ጓደኛሞች ሆኑ፡፡ከጥቂት ወራት በኋላ በፍቅር ወደቁ እና ፍቅራቸዉን ተገላልፀዉ ለጥቂት ሳምንታት በደስታ አሳለፉ፡፡
ባልታወቀ ምክንያት ልጅቱ መልእክት መላክ አቆመች፡፡ልጁ ጠበቀ ጠበቀ ወፍ የለም፡፡ ሳምንታት አለፉ፡፡ ኮምፒተሩን አፍጥጦ እያየ መጠባበቁን ቀጠለ ጠብ ያለ ነገር የለም፡፡አምኖ መቀበል ባይፈልግም የሆነ አደጋ እንደደረሰባት ይሰማዋል ፡፡ከብዙ ጊዜ በኋላ የሱ እና የልጅቱ ግንኙነት እንዳበቃለት አምኖ ተቀበለ፡፡ነገር ግን ልቡ ተሰበረ ሁሌም አልጋዉ ላይ ከልጅቱ የተላከለትን የቆዩ መልእክቶች እያነበበ ያለቅሳል::በጣም ዉሰጡ ተጎዳ፡፡
ከጥቂት አመታት በኋላ ዩኒቨርሲቲ ገብቶ መማር ይጀምራል፡፡በፍቀር የተሰበረዉ ልቡ ሴት ለምኔ አሻፈረኝ ስላለ ከሌላ ሴት ጋር ለመተዋወቅ ሳይሞክር ሂወቱን ቀጠለ፡፡ይሁን እና በአቋሙ እንዳይፀና የምታረገዉ ልጅ በዩኒቨርሲቲዉ ዉስጥ ተከሰተች፡፡ ሊገልፀዉ ማይችለዉ መግነጢሳዊ ሃይል ወደ ልጅቱ እንዲሳብ ያደርገዉ ጀመር፡፡እንደምንም ብሎ ተጠጋት እና እንደወደዳት ገለፀላት ወዲያያዉ ጥያቄዉን ዉድቅ አደረገችበት፡፡
ልጁ፡ ይቅርታ እናቱ በጣም ወድጀሻለሁ፡፡
ልጅት፡ ይቅርታ አባቱ እኔ ደሞ ከሌላ ሰዉ ጋር በፍቅር ወድቄአለሁ ፡፡
ልጁ፡ እሽ እናቱ፡፡ እና በሌላ ሰዉ ተይዘሻል ማለት ነዉ?
ልጅት፡ እንደዛ እንኳ አደለም፡፡ክሶስት አመት በፊት የዚህ አካባቢ ልጅ ከሆነ ሰዉ ጋር በ ፍቅር ወደኩ፡፡እና በሆነ አጋጣሚ ልጁን ተዉኩት እና ዩኒቨርሲቲን ምክንያት በማድረግ እሱን ፍለጋ ነዉ የመጣሁት፡፡
ልጁ፡ አይገርምም እኔም ከአንቺ ጋር ሚመሳሰል ታሪክ አሳልፌአለሁ!
ልጅት ፡ ልጅቱ ማን ነበር ስሟ ?
ልጁ፡ ሀ(የልጅቱን ደብተረር ሲያይ ሀ ሚል ስም ተፅፎበታል)
ሁለቱም ተቃቅፈዉ ስቅስቅ ብለዉ ማልቀስ ጀመሩ፡፡
ልጁ፡ ለምን ግን ተዉሽኝ? ለምን መፃፍ አቆምሽ?
ልጅት፡ የመኪና አደጋ አጋጥሞኝ ለአመታት ሰዉነቴ ሁሉ ሽባ ሁኖ ነበር፡፡ከ6 ወር በፊት ነዉ የተሸለኝ፡፡መግባት ምትፈልገዉ እዚህ ዩንቨርሲቲ መሆኑን ነገረህኝ ስለ ነበር ሲሻለኝ አንተን ለማገኘት ብየ እዚህ ዩኒቨርሲቲ አመለከትኩ ዕድል ሁኖ ተገናኙ በሆላ ሁለቶችም የማይለያዩ ጥንዶች ሆኑ በፍቅርም አመታትን አሳለፎ.......
ከወደዳችሁት ለምትወዱት ሰው ሽር አደርጉ
Join
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
😢ናፍቆት😭
በቅጽበት አይቼህ ምነው ጠፋህብኝ
የማዋይህ ነበር በቶሎ ሄድክብኝ
ስንት አመት ወደድኩህ ስንት አመት አፈቀርኩህ
መናገር አቅቶኝ በጉጉት ጠበኩህ
ምን ብዬ ልጸልይ ላምላክ ምን ልበለው
የወደድኩትን ሠው አምጣልኝ ልበለው
እኔስ ግራ ገባኝ ነገሩን ሣላውቀው
ይህ ህይወት ለኔ በጣም ነው የከበደው
በቃ እወድሀለሁ ፍቅሬ እስኪገባህ
የኔ እስከምትሆን ሁሌም በተስፋህ
ደና ሰንብትልኝ ፍቅሬ ደና ሁንልኝ
አንድ ቀን እስካገኝህ ፈጣሪ ብሎልኝ
ሁሌም በትዝታህ በናፍቆትህ ልኑር
ላንተ ብዬ ነው የኖርኩት በፍቅር
በሄድክበት ሁሉ እከተልሀለሁ
ከኔ አትርቅም አፈቅርሀለሁ
እጽናናለሁ ባንተ ፍቅሬን ተስፋ አድርጌ
በሄድክበት ሁሉ እንደጥላህ ከግርጌ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🤞
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
በቅጽበት አይቼህ ምነው ጠፋህብኝ
የማዋይህ ነበር በቶሎ ሄድክብኝ
ስንት አመት ወደድኩህ ስንት አመት አፈቀርኩህ
መናገር አቅቶኝ በጉጉት ጠበኩህ
ምን ብዬ ልጸልይ ላምላክ ምን ልበለው
የወደድኩትን ሠው አምጣልኝ ልበለው
እኔስ ግራ ገባኝ ነገሩን ሣላውቀው
ይህ ህይወት ለኔ በጣም ነው የከበደው
በቃ እወድሀለሁ ፍቅሬ እስኪገባህ
የኔ እስከምትሆን ሁሌም በተስፋህ
ደና ሰንብትልኝ ፍቅሬ ደና ሁንልኝ
አንድ ቀን እስካገኝህ ፈጣሪ ብሎልኝ
ሁሌም በትዝታህ በናፍቆትህ ልኑር
ላንተ ብዬ ነው የኖርኩት በፍቅር
በሄድክበት ሁሉ እከተልሀለሁ
ከኔ አትርቅም አፈቅርሀለሁ
እጽናናለሁ ባንተ ፍቅሬን ተስፋ አድርጌ
በሄድክበት ሁሉ እንደጥላህ ከግርጌ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🤞
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
🔥ስለ እዉነት እልሀለሁ አንተ የ ማንቼ ቀንደኛ ደጋፊ ከሆንክ ማርያምን አያምልጥህ ይህ ቻናል ያንተ ነው፡፡ ማንቼን ስደግፈው 100%ምክንያት ስላለኝ ነው፡፡ቀዩ ደሜን ለማሳየት ትንሽ ሆነን ብንጀምርም ተስፋ አለኝ በጥቂት
👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
Forwarded from QualityBotton
433 በኢትየጵያ እንደምንውቀው በሀገራችን ብዙ ተከታይ እንዳለው እናውቃለን እናም ትናትና ይፋ ባደረገው መሰረት ሁለተኛውን የኳስ ቻናል ከፍቷል:: see የምትለዋን ነኳት
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡ውስብስብ ቀለማት።።።።።።።።
በድቅድቅ ጨለማ እንደሚታይ ቅፅበት
ተስፋ በመቁረጥ ውስጥ ያለች ትልቅ ብስራት
በመክሰር ውስጥ ያለ ቁንፅላዊ ስምረት
በጥሎች መካከል ምትኖር ምህረት
ዓቅል ካጣውም ስር ጠንካራ መሠረት
ከፍርደ ገምድል ህዝብ ማትገኝ ክህነት
በውስብስብ ገላ ያለች ባህታዊ
ቅኔ መሳይ ቋጥኝ እሷ ናት ህብራዊ
👉 ሳምሶን ጌቱ
https://telegram.me/geyone
በድቅድቅ ጨለማ እንደሚታይ ቅፅበት
ተስፋ በመቁረጥ ውስጥ ያለች ትልቅ ብስራት
በመክሰር ውስጥ ያለ ቁንፅላዊ ስምረት
በጥሎች መካከል ምትኖር ምህረት
ዓቅል ካጣውም ስር ጠንካራ መሠረት
ከፍርደ ገምድል ህዝብ ማትገኝ ክህነት
በውስብስብ ገላ ያለች ባህታዊ
ቅኔ መሳይ ቋጥኝ እሷ ናት ህብራዊ
👉 ሳምሶን ጌቱ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️✝ ❤️
በአይነቱ ልዮ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ ቻናል የፍቅር ጐጆ ቻናላችን !
✝ 💘 የፍቅር ታሪክ
✝ 💘 ሰለ እጮኝንት ጊዜ
✝ 💘 ጣፋጭ ታሪኮች ይቀርባሉ
✝ 🌺 በተጨማሪ በፍቅር ጐጆ ቻናላችን በኦርቶዶክሳዊ የፍቅር ግኑኝነት ምን መምሰል አለበት ግራ ለተጋቡ ፍቅረኛሞች የትዳር አጋሮች አፍቃሪ እና ተፈቃሪዎች በሕይወት ወስጥ ስለሚጋጥሙ ነገሮች የምክር አገልግሎት ይሰጥበታል !
✝ ️ፍቅር ከእግዚአብሔር ነው ። ፍቅር ካለ ስለዛሬ ማሰብ እንጀምራለን ፤ ነገን እናልማለን ፤ ተስፋችን ይፈካል የመኖር ጉጉታችን ይጨምራል ✝ ከስር ያለውን link በመንካት የ Telegram ቻናላችንን ይቀላቀላሉ !
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
👆👆👆👆👆👆👆👆
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️✝ ❤️
በአይነቱ ልዮ የሆነ ኦርቶዶክሳዊ ቻናል የፍቅር ጐጆ ቻናላችን !
✝ 💘 የፍቅር ታሪክ
✝ 💘 ሰለ እጮኝንት ጊዜ
✝ 💘 ጣፋጭ ታሪኮች ይቀርባሉ
✝ 🌺 በተጨማሪ በፍቅር ጐጆ ቻናላችን በኦርቶዶክሳዊ የፍቅር ግኑኝነት ምን መምሰል አለበት ግራ ለተጋቡ ፍቅረኛሞች የትዳር አጋሮች አፍቃሪ እና ተፈቃሪዎች በሕይወት ወስጥ ስለሚጋጥሙ ነገሮች የምክር አገልግሎት ይሰጥበታል !
✝ ️ፍቅር ከእግዚአብሔር ነው ። ፍቅር ካለ ስለዛሬ ማሰብ እንጀምራለን ፤ ነገን እናልማለን ፤ ተስፋችን ይፈካል የመኖር ጉጉታችን ይጨምራል ✝ ከስር ያለውን link በመንካት የ Telegram ቻናላችንን ይቀላቀላሉ !
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
👆👆👆👆👆👆👆👆
+ ደብረዘይት +
የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ሰንበት «ደብረ ዘይት» ተብሎ ይጠራል፡፡ ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ የሚገኝ ተራራ ነው፡፡ ተራራው በዚህ ስም የሚጠራው ለዘይት የሚሆን የወይራ ተክል በብዛት ስለሚበቅልበት ነው፡፡ ጌታችን ቀን ሲያስተምር ውሎ በደብረ ዘይት ያድር ነበር፡፡ ለደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ በምሳሌ ያስተማረውን ይተረጉምላቸው ነበር፡፡ የዓለም ፍጻሜና የዳግም ምጽአቱን ምልክት ለደቀ መዛሙርቱ ያስተማራቸው በዚሁ ተራራ ላይ ነውና የጌታን ዳግም ምጽአት የምናስብበት አምስተኛው የዐቢይ ጾም ሰንበት ስሙን ከተራራው ወስዷል ማለት ነው፡፡
በደብረ ዘይት ተራራ ላይ የተፈጸሙ ዋና ዋና ድጊቶች ከዚህ የሚከተሉት ናቸው፡-
+ በደብረ ዘይት ተራራ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብዙ ጊዜ የሚያድርበት፣ የሚያስተምርበት፣ ውሎ የሚያርፍበት ሥፍራ ነበር። ሉቃ ፳፩፥ ፴፯፣ ሉቃ ፳፪፥ ፴፱፣ ዮሐ ፰፥፩፡፡
+ የጌታችን በዳግም ምጽአት እንደሚመጣ አስተማሮበታል ።ማቴ.24፥1-36።
+ 33 ዓመት ከ3 ወር በዚህ ምድር ተመላልሶ ሞቶ ከተነሣ በኋላ ያረገበት ተራራ ነው፤ ‹‹ሁለት ሰዎች ነጫጭ ልብስ ለብሰው በአጠገባቸው ቆመው ታዩአቸው ‹እናንተ የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ሰማይ እያያችሁት ለምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ ያረገው ኢየሱስ፥ ከእናንተ ወደ ሰማይ ሲያርግ እንዳያችሁት እንዲሁ ዳግመኛ ይመጣል› አሏቸው፡፡ ከዚህም በኋላ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፤›› እንዲል።ሐዋ.1፥11-12፣ ሉቃ.24፥51-52፡፡
+ ዳዊት ከልጁ ከአቤሴሎም በሸሸ ጊዜ ወደ ደብረ ዘይት አቀበት ወጥቶ ነበር።2ኛ ሳሙ.15፥30።
+ ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ ሆሳዕና ከደብረ ዘይት ወደ ኢየሩሳሌም ሔዷል።ማር.11፥1።
+ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ግርጌ በምትገኘው ለምለም ስፍራ በጌቴ ሴማኒ በአይሁድ ጭፍሮች ተያዘ፡፡ማር.26፥30-36፤
+ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተቀበረችበት ቦታም በጌቴሴማኒ ነበር፡፡
ደብረ ዘይት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ዘንድ «እኩለ ጾም» ተብሎ ይጠራል፡፡ በዚህ ስያሜ የሚጠራውም የጾሙ ሳምንታት አጋማሽ ወይም እኩሌታ ስለሆነ ነው፡፡ አንዳንድ የቤተ ክርስቲያን አባቶች መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ እሑድ፣ የደብረ ዘይት ዕለት ይመጣል ብለው ስለሚያስተምሩ በዚህ ሰንበት የሚበዙት ምእመናን ዕለቱን በታላቅ ዝግጅት ማለትም በንስሓና በቅዱስ ቁርባን ይቀበሉታል፡፡ በዚህ ዕለት የሚሰበከው ምስባክ፣
የሚሰጠው የወንጌል ትምህርትና የሚነበቡት የሐዋርያት ሥራና የመልእክታት ንባባት በሙሉ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ሁለተኛ አመጣጥ የሚናገሩ ናቸው፡፡
ምስባክ፡-
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመፅዕ
ወአምላክነሂ አያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ
ትርጉም፡-
እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል
አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም
እሳት በፊቱ ይቃጠላል መዝ ፵፱፥፪
ንባባት፡- ሮሜ. 14፡7-9 ፤ 2ጴጥ. 3፡7-15፤ ግ.ሓ. 24፡1-22፤ማቴ 18፡21-35።
ከአራቱ ወንጌላውያን (ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ፣ ዮሐንስ) ስለ አምላካችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለተኛ አመጣጥ እና ስለ ዕለተ ደይን ማለትም ስለ ፍርድ ቀን በስፋትና በጥልቀት የጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስ ነው፡፡ በመሆኑም በአምሳ አንድ ቁጥሮች የተከፋፈለው ሃያ አራተኛው ምዕራፉ ሙሉ ለሙሉ የሚናገረው ስለ አስፈሪውና ስለ አስደንጋጩ የክርስቶስ ሁለተኛ አመጣጥ ነው፡፡
ከላይ ርእስ ተደርጎ የተወሰደው “እነዚያ ቀኖች….” የሚለው ነው፡፡ «እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል፡፡» (ማቴ 24፥13) የሚለው አምላካችን ከመምጣቱ
በፊት፣ በመጣ ጊዜ እና ከመጣ በኋላ በምድርና በሰማይ የሚታዩ ታላላቅ ምልክቶች ተከስተው እስከሚያበቁ ድረስ በሰው ልጆች ዘንድ ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ጽናት ስለሚያስፈልግ ነው መድኀኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ እስከ መጨረሻ የሚጸና እርሱ ይድናል በማለት በግልጥ ያስተማረው፡፡ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሲፈርስ፣ እኔ ክርስቶስ ነኝ ብለው የሚያውጁ አሳቾች ሲነሡና ብዙዎችን ሲያስቱ፣ ጦርንና የጦር ወሬን መስማት ተደጋጋሚ ዜና ሲሆን፣ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ መነሳቱ ቀላል ነገር ሲሆን፣ ረሀብ ቸነፈርና የምድር መናወጥ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ላይ ሲመጣ የሚመለከቱ የሰው ልጆች መጽናት ስለሚያስፈልጋቸው ነው እስከ መጨረሻ የሚጸና እርሱ ይድናል ተብሎ የተነገረው፡፡ስለሆነም ዛሬ በዐቢይ ጾም አምስተኛ ሰንበት ላይ ሆነን የደብረ ዘይትን በዓል ስናከብር እስከ ጌታችን ዳግም ምጽአት ድረስ በእምነት፣ በሥራና በጽናት እንድንቆይ እርሱን «አንተ አድነን!» ልንለው ይገባናል፡፡ እንደ ጸኑት ሁለት እጥፍ ዋጋ እንዳናገኝ ዓለም በአናንያ፣ በአዛርያና በሚሳኤል ዙሪያ ያነደደችውን የፈተና እሳት በእኛም ሕይወት ዙሪያ አንድዳለችና በእሳቱ ከመሟሟቅ ይልቅ እሳቱን የምናጠፋበትን የእምነት ጽናት እንዲያድለን እንጠይቀው፡፡ ዛሬ በእምነትና በእምነት ሥራ የምናየውና የምንሰማው ዜና ሁሉ ተስፋ የሚያስቆርጥ እንጂ የሚያጸና ስላልሆነ እግዚአብሔር አምላክ ተስፋችንን እንዲሁም ጽናታችንን እንዲያለመልመልን እንጠይቀው፡፡ የሰዎች ዐይኖች በእግዚአብሔር ሥራዎች ላይ ከማተኮር ይልቅ በዲያብሎስ ሥራዎች ላይ እጅግ አተኩረዋልና ዐይኖቻቸውን ከዚህ ክፉ ሥራ መልስ እንበለው፡፡
የደብረ ዘይት በዓል የዝግጅት በዓል ነው፡፡ የደብረ ዘይት ከእግዚአብሔር ጋር የምንሆንበትን ቀን የምንናፍቅበት በዓል ነው፡፡ የደብረ ዘይት በዓል ከእግዚአብሔር ጋር አንድ የምንሆንበት በዓል ነው፡፡ ዳግም ምጽአት ከእግዚአብሔር ዋጋ የምንቀበልበት ቀን ነው፡፡ ዳግም ምጽአት ከእግዚአብሔር በስተ ቀኝ የምንቆምበት ቀን ነው፡፡ ዳግም ምጽአት ዐይን ያላየውን፣ ጆሮ ያልሰማውንና በልቦናም ያልታሰበውን የእግዚአብሔር መንግሥት ለመውረስ የምንሸጋገርበት ቀን ነው፡፡ ስለሆነም ቀኑን በፍጹም እምነት ከልባችን ሆነን በመጾም፣ በመጸለይ፣ በመስገድና በመመጽወት እናክብረው፡፡
ይቆየን ...
#ሼር
╭══•:|★✧💚💛❤✧★|: ══╮
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
╰══•:|★✧💚💛❤✧★|: ══╯
የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ሰንበት «ደብረ ዘይት» ተብሎ ይጠራል፡፡ ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ የሚገኝ ተራራ ነው፡፡ ተራራው በዚህ ስም የሚጠራው ለዘይት የሚሆን የወይራ ተክል በብዛት ስለሚበቅልበት ነው፡፡ ጌታችን ቀን ሲያስተምር ውሎ በደብረ ዘይት ያድር ነበር፡፡ ለደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ በምሳሌ ያስተማረውን ይተረጉምላቸው ነበር፡፡ የዓለም ፍጻሜና የዳግም ምጽአቱን ምልክት ለደቀ መዛሙርቱ ያስተማራቸው በዚሁ ተራራ ላይ ነውና የጌታን ዳግም ምጽአት የምናስብበት አምስተኛው የዐቢይ ጾም ሰንበት ስሙን ከተራራው ወስዷል ማለት ነው፡፡
በደብረ ዘይት ተራራ ላይ የተፈጸሙ ዋና ዋና ድጊቶች ከዚህ የሚከተሉት ናቸው፡-
+ በደብረ ዘይት ተራራ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብዙ ጊዜ የሚያድርበት፣ የሚያስተምርበት፣ ውሎ የሚያርፍበት ሥፍራ ነበር። ሉቃ ፳፩፥ ፴፯፣ ሉቃ ፳፪፥ ፴፱፣ ዮሐ ፰፥፩፡፡
+ የጌታችን በዳግም ምጽአት እንደሚመጣ አስተማሮበታል ።ማቴ.24፥1-36።
+ 33 ዓመት ከ3 ወር በዚህ ምድር ተመላልሶ ሞቶ ከተነሣ በኋላ ያረገበት ተራራ ነው፤ ‹‹ሁለት ሰዎች ነጫጭ ልብስ ለብሰው በአጠገባቸው ቆመው ታዩአቸው ‹እናንተ የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ሰማይ እያያችሁት ለምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ ያረገው ኢየሱስ፥ ከእናንተ ወደ ሰማይ ሲያርግ እንዳያችሁት እንዲሁ ዳግመኛ ይመጣል› አሏቸው፡፡ ከዚህም በኋላ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፤›› እንዲል።ሐዋ.1፥11-12፣ ሉቃ.24፥51-52፡፡
+ ዳዊት ከልጁ ከአቤሴሎም በሸሸ ጊዜ ወደ ደብረ ዘይት አቀበት ወጥቶ ነበር።2ኛ ሳሙ.15፥30።
+ ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ ሆሳዕና ከደብረ ዘይት ወደ ኢየሩሳሌም ሔዷል።ማር.11፥1።
+ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ግርጌ በምትገኘው ለምለም ስፍራ በጌቴ ሴማኒ በአይሁድ ጭፍሮች ተያዘ፡፡ማር.26፥30-36፤
+ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተቀበረችበት ቦታም በጌቴሴማኒ ነበር፡፡
ደብረ ዘይት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ዘንድ «እኩለ ጾም» ተብሎ ይጠራል፡፡ በዚህ ስያሜ የሚጠራውም የጾሙ ሳምንታት አጋማሽ ወይም እኩሌታ ስለሆነ ነው፡፡ አንዳንድ የቤተ ክርስቲያን አባቶች መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ እሑድ፣ የደብረ ዘይት ዕለት ይመጣል ብለው ስለሚያስተምሩ በዚህ ሰንበት የሚበዙት ምእመናን ዕለቱን በታላቅ ዝግጅት ማለትም በንስሓና በቅዱስ ቁርባን ይቀበሉታል፡፡ በዚህ ዕለት የሚሰበከው ምስባክ፣
የሚሰጠው የወንጌል ትምህርትና የሚነበቡት የሐዋርያት ሥራና የመልእክታት ንባባት በሙሉ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ሁለተኛ አመጣጥ የሚናገሩ ናቸው፡፡
ምስባክ፡-
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመፅዕ
ወአምላክነሂ አያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ
ትርጉም፡-
እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል
አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም
እሳት በፊቱ ይቃጠላል መዝ ፵፱፥፪
ንባባት፡- ሮሜ. 14፡7-9 ፤ 2ጴጥ. 3፡7-15፤ ግ.ሓ. 24፡1-22፤ማቴ 18፡21-35።
ከአራቱ ወንጌላውያን (ማቴዎስ፣ ማርቆስ፣ ሉቃስ፣ ዮሐንስ) ስለ አምላካችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለተኛ አመጣጥ እና ስለ ዕለተ ደይን ማለትም ስለ ፍርድ ቀን በስፋትና በጥልቀት የጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስ ነው፡፡ በመሆኑም በአምሳ አንድ ቁጥሮች የተከፋፈለው ሃያ አራተኛው ምዕራፉ ሙሉ ለሙሉ የሚናገረው ስለ አስፈሪውና ስለ አስደንጋጩ የክርስቶስ ሁለተኛ አመጣጥ ነው፡፡
ከላይ ርእስ ተደርጎ የተወሰደው “እነዚያ ቀኖች….” የሚለው ነው፡፡ «እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል፡፡» (ማቴ 24፥13) የሚለው አምላካችን ከመምጣቱ
በፊት፣ በመጣ ጊዜ እና ከመጣ በኋላ በምድርና በሰማይ የሚታዩ ታላላቅ ምልክቶች ተከስተው እስከሚያበቁ ድረስ በሰው ልጆች ዘንድ ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ጽናት ስለሚያስፈልግ ነው መድኀኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ እስከ መጨረሻ የሚጸና እርሱ ይድናል በማለት በግልጥ ያስተማረው፡፡ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሲፈርስ፣ እኔ ክርስቶስ ነኝ ብለው የሚያውጁ አሳቾች ሲነሡና ብዙዎችን ሲያስቱ፣ ጦርንና የጦር ወሬን መስማት ተደጋጋሚ ዜና ሲሆን፣ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ መነሳቱ ቀላል ነገር ሲሆን፣ ረሀብ ቸነፈርና የምድር መናወጥ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ላይ ሲመጣ የሚመለከቱ የሰው ልጆች መጽናት ስለሚያስፈልጋቸው ነው እስከ መጨረሻ የሚጸና እርሱ ይድናል ተብሎ የተነገረው፡፡ስለሆነም ዛሬ በዐቢይ ጾም አምስተኛ ሰንበት ላይ ሆነን የደብረ ዘይትን በዓል ስናከብር እስከ ጌታችን ዳግም ምጽአት ድረስ በእምነት፣ በሥራና በጽናት እንድንቆይ እርሱን «አንተ አድነን!» ልንለው ይገባናል፡፡ እንደ ጸኑት ሁለት እጥፍ ዋጋ እንዳናገኝ ዓለም በአናንያ፣ በአዛርያና በሚሳኤል ዙሪያ ያነደደችውን የፈተና እሳት በእኛም ሕይወት ዙሪያ አንድዳለችና በእሳቱ ከመሟሟቅ ይልቅ እሳቱን የምናጠፋበትን የእምነት ጽናት እንዲያድለን እንጠይቀው፡፡ ዛሬ በእምነትና በእምነት ሥራ የምናየውና የምንሰማው ዜና ሁሉ ተስፋ የሚያስቆርጥ እንጂ የሚያጸና ስላልሆነ እግዚአብሔር አምላክ ተስፋችንን እንዲሁም ጽናታችንን እንዲያለመልመልን እንጠይቀው፡፡ የሰዎች ዐይኖች በእግዚአብሔር ሥራዎች ላይ ከማተኮር ይልቅ በዲያብሎስ ሥራዎች ላይ እጅግ አተኩረዋልና ዐይኖቻቸውን ከዚህ ክፉ ሥራ መልስ እንበለው፡፡
የደብረ ዘይት በዓል የዝግጅት በዓል ነው፡፡ የደብረ ዘይት ከእግዚአብሔር ጋር የምንሆንበትን ቀን የምንናፍቅበት በዓል ነው፡፡ የደብረ ዘይት በዓል ከእግዚአብሔር ጋር አንድ የምንሆንበት በዓል ነው፡፡ ዳግም ምጽአት ከእግዚአብሔር ዋጋ የምንቀበልበት ቀን ነው፡፡ ዳግም ምጽአት ከእግዚአብሔር በስተ ቀኝ የምንቆምበት ቀን ነው፡፡ ዳግም ምጽአት ዐይን ያላየውን፣ ጆሮ ያልሰማውንና በልቦናም ያልታሰበውን የእግዚአብሔር መንግሥት ለመውረስ የምንሸጋገርበት ቀን ነው፡፡ ስለሆነም ቀኑን በፍጹም እምነት ከልባችን ሆነን በመጾም፣ በመጸለይ፣ በመስገድና በመመጽወት እናክብረው፡፡
ይቆየን ...
#ሼር
╭══•:|★✧💚💛❤✧★|: ══╮
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
╰══•:|★✧💚💛❤✧★|: ══╯
❤️ሌሎችን ከመግዛት በላይ የገዛ ማንነትን መግዛት ይከብዳል።ሌሎችን ከማየት በላይ እራስን ማየት ይከብዳል፤ ሌሎችን ከመምራት በላይ እራስን መምራቱ ግራ ያጋባል። ሌሎች ውስጥ ካለ ሰይጣን በላይ እራስ ውስጥ ያለው ሰይጣን ጥፋቱ ከባድ ነው። ሌሎችን ዝም ከማስባል በላይ የገዛ የውስጥ ንግግር ዝም ማሰኘት ይቸግራል።
📍 በሌሎች ላይ ከሚያዝ ሰው በላይ በራሱ ማዘዝ የሚችል በጣም እድለኛ ነው። አይምሮ ጥሩ ባሪያም መጥፎ አዛዥም የመሆን አቅም አለው።
"Mastering others is Strength, Mastering yourself is True power"- Lao Tzu
መልካም አዳር❤️
📍 በሌሎች ላይ ከሚያዝ ሰው በላይ በራሱ ማዘዝ የሚችል በጣም እድለኛ ነው። አይምሮ ጥሩ ባሪያም መጥፎ አዛዥም የመሆን አቅም አለው።
"Mastering others is Strength, Mastering yourself is True power"- Lao Tzu
መልካም አዳር❤️
❤️እወድሻለሁ❤️
ዘመኑ ቢራቀቅ እሳቱ ቢጨመር
ፈታኞች ቢበዙም ቃልኪዳን ቢሰበር
ትውልድ ቢዘምን ቢጨልምም ፍቅር
ሁሉም ነገር ረክሶ ቢቀዬር ወደ አፈር
ቆርቤያለው ባንቺ በውስጥህ ልቀበር
❤️እወድሻለው❤
✅አውነተኛ የፍቅር ቻናል ነው Join አርጉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
‼️ውሸት ከሆነ left ማለት ትችላላቹ‼️
ዘመኑ ቢራቀቅ እሳቱ ቢጨመር
ፈታኞች ቢበዙም ቃልኪዳን ቢሰበር
ትውልድ ቢዘምን ቢጨልምም ፍቅር
ሁሉም ነገር ረክሶ ቢቀዬር ወደ አፈር
ቆርቤያለው ባንቺ በውስጥህ ልቀበር
❤️እወድሻለው❤
✅አውነተኛ የፍቅር ቻናል ነው Join አርጉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
‼️ውሸት ከሆነ left ማለት ትችላላቹ‼️
#ጌትነት እንየው
የተጀመረ አንጀት
በደል ያሰለለው :-
ጥቃት የበዛበት ፣
የተገዘገዘ ፣
የተጀመረ አንጀት ፣. . .
ባልጎለደፈ ቃል ፣
ባልገረጀፈ ጣት ፣
በስሱ ካልነኩት ፣
በፍቅር ካልዳሰሱት ፣
በስስት ካልያዙት
በእውቀት ካላገሙት ፣ . . .
በበደል ፣ በጥቃት ፣
ዳግም ከደፈቁት ፣
ደፍቀው ከጓጎጡት ፣
የተብሰከሰከ ፣ የተጀመረ አንጀት ፣
እንኳንስ ሊቀጥል ፣
ጥቂት ይበቃዋል ፣ ቆርጦ ለመለየት ።
#ጌትነት እንየው
🥀LOVE ZOON🍃
@geyone
@geyone
@geyone
የተጀመረ አንጀት
በደል ያሰለለው :-
ጥቃት የበዛበት ፣
የተገዘገዘ ፣
የተጀመረ አንጀት ፣. . .
ባልጎለደፈ ቃል ፣
ባልገረጀፈ ጣት ፣
በስሱ ካልነኩት ፣
በፍቅር ካልዳሰሱት ፣
በስስት ካልያዙት
በእውቀት ካላገሙት ፣ . . .
በበደል ፣ በጥቃት ፣
ዳግም ከደፈቁት ፣
ደፍቀው ከጓጎጡት ፣
የተብሰከሰከ ፣ የተጀመረ አንጀት ፣
እንኳንስ ሊቀጥል ፣
ጥቂት ይበቃዋል ፣ ቆርጦ ለመለየት ።
#ጌትነት እንየው
🥀LOVE ZOON🍃
@geyone
@geyone
@geyone
Telegram
attach 📎