ሰዎች እራሳቸዉን በተለያዩ ነገሮች ይሸዉዳሉ፡፡ አንዳንዱ ያልሆነዉን ለመሆን፣ ባህሪዉ ያልነበረን ነገር እንደነበረ አድርጎ ለማሳየት ይሞክራል፡፡ ብዙ ጊዜ ሰዎች ይህን የሚያደርጉት በሌሎች ለመወደድና ለመከበር ከመፈለግ አንፃር ነዉ፡፡
ወደዋናዉ ጉዳይ ስንመጣ ሰዎች ብዙ ጊዜ እራሳቸዉን የሚሸዉዱበት አንድ ዋና ዉሸት አለ፡፡ እሱም “በጣም ጥሩ ሰዉ ነኝ!” የሚል ነዉ፡፡
አዎ ብዙ ሰዎች መልካም ፀባይ አላቸዉ ግን ደግሞ ሌሎች እጅግ ብዙ ሰዎች ክፉ ናቸዉ፡፡
የሚገርመዉ ደግሞ ክፉ ማንነት ያላቸዉ “እኔ አሪፍ ነኝ” በሚለዉ ሽወዳ ጥሩ ከሆኑት በበለጠ እየደጋገሙ በማዉራት እራሳቸዉን እያታለሉ መኖራቸዉ ነዉ፡፡ ያለብንን የራስ ባህሪ ማወቅን የመሰለ ነገር የለም፡፡
መጥፎ ባህሪዬ ምንድነዉ? ብለን እራሳችንን ብንፈትሽ ኖሮ ስንት ስብራቶቻችንን በፈወስን ነበር፡፡
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን
የምንም ግዜ ተወዳጅ የሆነው
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟
ወደዋናዉ ጉዳይ ስንመጣ ሰዎች ብዙ ጊዜ እራሳቸዉን የሚሸዉዱበት አንድ ዋና ዉሸት አለ፡፡ እሱም “በጣም ጥሩ ሰዉ ነኝ!” የሚል ነዉ፡፡
አዎ ብዙ ሰዎች መልካም ፀባይ አላቸዉ ግን ደግሞ ሌሎች እጅግ ብዙ ሰዎች ክፉ ናቸዉ፡፡
የሚገርመዉ ደግሞ ክፉ ማንነት ያላቸዉ “እኔ አሪፍ ነኝ” በሚለዉ ሽወዳ ጥሩ ከሆኑት በበለጠ እየደጋገሙ በማዉራት እራሳቸዉን እያታለሉ መኖራቸዉ ነዉ፡፡ ያለብንን የራስ ባህሪ ማወቅን የመሰለ ነገር የለም፡፡
መጥፎ ባህሪዬ ምንድነዉ? ብለን እራሳችንን ብንፈትሽ ኖሮ ስንት ስብራቶቻችንን በፈወስን ነበር፡፡
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን
የምንም ግዜ ተወዳጅ የሆነው
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟
#ብሂለ_አበው (ከአበው አንድበት)
✍️ "እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን እርሱ ወደኛ ወረደ"
📚አቡነ ሺኖዳ
✍️"ሰው ሕያውነትን ማግኘት የሚችለው ከእግዚአብሔር ጋር ከሆነ ብቻ ነው፤ ከሁለቱም ጋር ባለው ተዛምዶ የተነሳ ሁለቱንም አካላት መካካል ሆኖ ለማስታረቅ የቻለው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፤ እርሱ ሰውን ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፣ እግዚአብሔርም ለሰው ገለጠው"
📚ሊቁ ሄርኔዎስ
✍️"ለጥበቡ ባሕር ድንበር የለውም ለትእዛዙም ይቅርታ መስፈርት፣ ለመንግስቱ ስፋት ዐቅም የለውም፣ ለአገዛዙም ስፋት ወሰን የለውም .... ሳይጠይቅ ሕሊናን ይመረምራል፤ ሳይመረምር ልቡናን ይፈትናል፣ ያለመብራት በጨለማ ያለውን ያያል ..... ሁሉ በእርሱ ዘንድ የተገለጠ ነው"
✍️"ቂመኛ ሰው ሥጋ የለበሰ ሰይጣን ነው .... የክርስቶስ ፍቅር ሠራቸው ለሞት ታበቃቸዋለችና"
📚አረጋዊ መንፈሳዊ
✍️"በልቡ እግዚአብሔርን የያዘ ሰው ሕግጋቱን መፈጸም ይችላል፤ ነገር ግን በከንፈሩ ብቻ ጌታ ሆይ የሚል ልቦናው ተጠራጣሪ ስለሆነ የእግዚአብሔርን ሕግ መፈጸም አይችልም"
📚እረኛው ሄርማን
✍️"ወንድሞቼ በመስመሩ መጨረሻ ላይ በደረስኩ ጊዜ ፍቅራችሁ ስለጎዳኝ ፈራሁ እናንተም የሕይወቴን ጉዞ ዳግመኛ እንድሮጥ ፈለጋችሁ"
📚ቅዱስ አትናቴዎስ
✍️"ጾምን እንጹም ባልንጀሮቻችንንም እንውደድ እርስ በርሳችንም እንዋደድ፤ "ንጹም ጾም ወናፍቅር ቢጽነ መንትፋቀር በበይናቲነ""
📚ቅዱስ ያሬድ
✍️"ሁሉጊዜ የሚያመሰግን አንደበት ከልኡል እግዚአብሔር ዘንድ በረከት ያገኛል"
✍️"በጸሎት ነፍስ ከእግዚአብሔር ጋር ተዋሕዳለች የኔነቱን ምሥጢር ታያለች ደስ እያላት ሥራዋን ሁሉ በርሱ ብርሃን ታያለች የሚያሽበርቅ የጌታን መልክ በማየት ታበራለች"
📚አረጋዊ መንፈሳዊ
✍️"ፈጣሪዬ ሆይ በፊትህ የምንቀጠቀጥና ኃይል የሌለኝ ባሪያህን አንተ አሰበኝ፣ በሞገስና በቸርነትህ አትለየኝ"
📚አቡነ ቄርሎስ
✍️"ሁላችንም ኃጢአን፣ ተላላፊዎች ሆነናልና ኃጥኡን አትጥላው፤ ግድ ካለህስ ለእርሱ አልቅስለት፤ ለነፍሱም ጸልይለት"
📚ቅዱስ እንጦንስ
Join
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
✍️ "እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን እርሱ ወደኛ ወረደ"
📚አቡነ ሺኖዳ
✍️"ሰው ሕያውነትን ማግኘት የሚችለው ከእግዚአብሔር ጋር ከሆነ ብቻ ነው፤ ከሁለቱም ጋር ባለው ተዛምዶ የተነሳ ሁለቱንም አካላት መካካል ሆኖ ለማስታረቅ የቻለው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፤ እርሱ ሰውን ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፣ እግዚአብሔርም ለሰው ገለጠው"
📚ሊቁ ሄርኔዎስ
✍️"ለጥበቡ ባሕር ድንበር የለውም ለትእዛዙም ይቅርታ መስፈርት፣ ለመንግስቱ ስፋት ዐቅም የለውም፣ ለአገዛዙም ስፋት ወሰን የለውም .... ሳይጠይቅ ሕሊናን ይመረምራል፤ ሳይመረምር ልቡናን ይፈትናል፣ ያለመብራት በጨለማ ያለውን ያያል ..... ሁሉ በእርሱ ዘንድ የተገለጠ ነው"
✍️"ቂመኛ ሰው ሥጋ የለበሰ ሰይጣን ነው .... የክርስቶስ ፍቅር ሠራቸው ለሞት ታበቃቸዋለችና"
📚አረጋዊ መንፈሳዊ
✍️"በልቡ እግዚአብሔርን የያዘ ሰው ሕግጋቱን መፈጸም ይችላል፤ ነገር ግን በከንፈሩ ብቻ ጌታ ሆይ የሚል ልቦናው ተጠራጣሪ ስለሆነ የእግዚአብሔርን ሕግ መፈጸም አይችልም"
📚እረኛው ሄርማን
✍️"ወንድሞቼ በመስመሩ መጨረሻ ላይ በደረስኩ ጊዜ ፍቅራችሁ ስለጎዳኝ ፈራሁ እናንተም የሕይወቴን ጉዞ ዳግመኛ እንድሮጥ ፈለጋችሁ"
📚ቅዱስ አትናቴዎስ
✍️"ጾምን እንጹም ባልንጀሮቻችንንም እንውደድ እርስ በርሳችንም እንዋደድ፤ "ንጹም ጾም ወናፍቅር ቢጽነ መንትፋቀር በበይናቲነ""
📚ቅዱስ ያሬድ
✍️"ሁሉጊዜ የሚያመሰግን አንደበት ከልኡል እግዚአብሔር ዘንድ በረከት ያገኛል"
✍️"በጸሎት ነፍስ ከእግዚአብሔር ጋር ተዋሕዳለች የኔነቱን ምሥጢር ታያለች ደስ እያላት ሥራዋን ሁሉ በርሱ ብርሃን ታያለች የሚያሽበርቅ የጌታን መልክ በማየት ታበራለች"
📚አረጋዊ መንፈሳዊ
✍️"ፈጣሪዬ ሆይ በፊትህ የምንቀጠቀጥና ኃይል የሌለኝ ባሪያህን አንተ አሰበኝ፣ በሞገስና በቸርነትህ አትለየኝ"
📚አቡነ ቄርሎስ
✍️"ሁላችንም ኃጢአን፣ ተላላፊዎች ሆነናልና ኃጥኡን አትጥላው፤ ግድ ካለህስ ለእርሱ አልቅስለት፤ ለነፍሱም ጸልይለት"
📚ቅዱስ እንጦንስ
Join
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ቅዱስ ገብኤል በያለንበት ጥላና ከለላ
ይሁነን
እንኳን ለቅዱስ ገብኤል በሰላም
አደረሳቸሁ መልካም ብዓል
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ይሁነን
እንኳን ለቅዱስ ገብኤል በሰላም
አደረሳቸሁ መልካም ብዓል
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
~ ለጸሎት እንነሣ
*~★★~*
#ETHIOPIA | ~ ህሊናችንን ሰብስብ አድርገን ጸሎታችንን ከፍ ባለ ድምጽ እንዲህ በማለት እንጀምር !!
•••
ፍጹም በሆነ ሙሉ እምነት፥
ፍጹም በተመሰጠ ልቦና ፥
በፍጹም መጸጸት ፥ በንፁህ ልቦና
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ (አሐተ ስግደተ)
እንዘ አሐዱ ሠለስቱ ወእንዘ ሠለስቱ አሐዱ
ይሤለሱ በአካላት ወይትወሐዱ በመለኮት
እሰግድ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ
እሰግድ ለመስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር
መስቀል ኃይልነ፥
መስቀል ጽንዕነ፥
መስቀል ቤዛነ፥
መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ፥
አይሁድ ክህዱ ንኅነሰ አመነ ወእለ አመነ በኃይለ መስቀሉ ድኅነ።
•••
አምላኬ ሆይ
ስላደረግህልኝ ነገር
ስለምታደርግልኝ ነገር
ስላላደረክልኝ እና ስለማታደርግልኝም ነገር ሁሉ አመሰግንሃለሁ።
ምንም ብበድልህ በፍጹም ቸርነትህና ፍቅርህ ጠብቀህ፥ በሕይወቴ ላይ ይህችን ሰዓት ጨምረህ፥ በተቀደስው ስፍራህ ስላቆምከኝ አመሰግንሃለሁ።
መላእክትን በጽርሃ አርያም፥
ሰማዕታትን በደም፥
ሐዋርያትን በአጽናፈ ዓለም፥
ጻድቃንን በገዳም ያጸናህ አምላክ፥ እኔንም በሃይማኖት፣ በጾም፣ በጸሎትና በምግባር እንድታጸናኝ እለምንሃለሁ።
አምላኬ ሆይ ምንም ዓይነት ፈተና እና መከራ ቢመጣብኝ እስከ መጨረሻዋ የህይወቴ ህቅታ ድረስ አንተን በማመን እንድታጸናኝ፣ በሕይወቴ ሁሉ አንተን በመፍራት እንድኖር፥ ሰው ሆኖ የማይበድል የለምና ዕድሜ ለንስሐ ለቅዱስ ቁርባንም እንድታበቃኝ እለምንሃለሁ፡፡
•••
እናቴ እመቤቴ ድንግል ማርያም ሆይ፥ የእናት ልመና ፊት አያስመልስ፥ አንገትም አያስቀልስምና ከልጅሽ ከወዳጅሽ ተማልደሽ አማልጅኝ።
ለአባ ህርያቆስ
ለአባ ኤፍሬም
ለቅዱስ ያሬድ
ለቅዱስ ደቅስዮስ
ለበላኤሰብ የተለመንሽ እመአምላክ ለእኔም ለደካማው ለጎስቋላው ባርያሽ ተለመኝኝ።
እናቴ ሆይ ምስጋናሽ በዝቶልኝ እንደ ልብስ ለብሼው፤ እንደ ምግብ ተመግቤው፤ እንደ ውኃ ጠጥቼው እኖር ዘንድ እርጅኝ።
የኔ ኃጢአት ያንቺን ንጽህና አያረክሰውምና በብርሃን እጆችሽ ዳሰሽ ለነፍሴ የድኅነት ምክንያት ሁኚያት።
•••
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እስራኤላውያንን ከግብፅ ባርነት መርተህ ያወጣህ እኔንም ከዚህ ዓለም ባርነት ነፃ እንድታወጣኝ እለምንህሃለሁ።
የባህራን ወዳጅ፣ የአፎምያ ረዳት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እኔ ደካማው አገልጋይህን እርዳኝ። የሚፈታተነኝን ሰይጣን ዲያቢሎስንም በበትረ መስቀልህ ቀጥቅጠህ ከእግሬ ስር እንድትጥልልኝ፣ በሄድኩበትም ሁሉ እንድትጠብቀኝ እማፀንሃለሁ፡፡
•••
አምላከ ነቢያት፥
አምላከ ሐዋርያት፥
አምላከ ደናግል፥
አምላከ መነኮሳት
ለቅዱሳንህ ለአብርሃም፥ ለይስሐቅ ፥ ለያዕቆብ የገባኸውን ቃልኪዳን አስበህ እንደ ክፋቴ፣ እንደ ጥፋቴ፣ እንደ በደሌ ሳይሆን እንደ ቸርነትህ ትምረኝ ዘንድ ቤተሰቦቼን፣ ሃገራችንን ህዝባችንን፣ ቤተክርስቲያናችንንና ሃይማኖታችንን ትጠብቅልን ዘንድ
ዝማሬ ዳዊትን፣
ተልዕኮ አርድዕትን ፤
ቅዳሴ መላዕክትን ፤
መስዋዕተ አቤልን ፤
ዕጣነ ዘካርያስን የተቀበልክ አምላክ የኔንም ጸሎት ትቀበል ዘንድ እለምንሃለሁ
• አባታችን ሆይ……
*~★★~*
#ETHIOPIA | ~ ህሊናችንን ሰብስብ አድርገን ጸሎታችንን ከፍ ባለ ድምጽ እንዲህ በማለት እንጀምር !!
•••
ፍጹም በሆነ ሙሉ እምነት፥
ፍጹም በተመሰጠ ልቦና ፥
በፍጹም መጸጸት ፥ በንፁህ ልቦና
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ (አሐተ ስግደተ)
እንዘ አሐዱ ሠለስቱ ወእንዘ ሠለስቱ አሐዱ
ይሤለሱ በአካላት ወይትወሐዱ በመለኮት
እሰግድ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ
እሰግድ ለመስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር
መስቀል ኃይልነ፥
መስቀል ጽንዕነ፥
መስቀል ቤዛነ፥
መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ፥
አይሁድ ክህዱ ንኅነሰ አመነ ወእለ አመነ በኃይለ መስቀሉ ድኅነ።
•••
አምላኬ ሆይ
ስላደረግህልኝ ነገር
ስለምታደርግልኝ ነገር
ስላላደረክልኝ እና ስለማታደርግልኝም ነገር ሁሉ አመሰግንሃለሁ።
ምንም ብበድልህ በፍጹም ቸርነትህና ፍቅርህ ጠብቀህ፥ በሕይወቴ ላይ ይህችን ሰዓት ጨምረህ፥ በተቀደስው ስፍራህ ስላቆምከኝ አመሰግንሃለሁ።
መላእክትን በጽርሃ አርያም፥
ሰማዕታትን በደም፥
ሐዋርያትን በአጽናፈ ዓለም፥
ጻድቃንን በገዳም ያጸናህ አምላክ፥ እኔንም በሃይማኖት፣ በጾም፣ በጸሎትና በምግባር እንድታጸናኝ እለምንሃለሁ።
አምላኬ ሆይ ምንም ዓይነት ፈተና እና መከራ ቢመጣብኝ እስከ መጨረሻዋ የህይወቴ ህቅታ ድረስ አንተን በማመን እንድታጸናኝ፣ በሕይወቴ ሁሉ አንተን በመፍራት እንድኖር፥ ሰው ሆኖ የማይበድል የለምና ዕድሜ ለንስሐ ለቅዱስ ቁርባንም እንድታበቃኝ እለምንሃለሁ፡፡
•••
እናቴ እመቤቴ ድንግል ማርያም ሆይ፥ የእናት ልመና ፊት አያስመልስ፥ አንገትም አያስቀልስምና ከልጅሽ ከወዳጅሽ ተማልደሽ አማልጅኝ።
ለአባ ህርያቆስ
ለአባ ኤፍሬም
ለቅዱስ ያሬድ
ለቅዱስ ደቅስዮስ
ለበላኤሰብ የተለመንሽ እመአምላክ ለእኔም ለደካማው ለጎስቋላው ባርያሽ ተለመኝኝ።
እናቴ ሆይ ምስጋናሽ በዝቶልኝ እንደ ልብስ ለብሼው፤ እንደ ምግብ ተመግቤው፤ እንደ ውኃ ጠጥቼው እኖር ዘንድ እርጅኝ።
የኔ ኃጢአት ያንቺን ንጽህና አያረክሰውምና በብርሃን እጆችሽ ዳሰሽ ለነፍሴ የድኅነት ምክንያት ሁኚያት።
•••
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እስራኤላውያንን ከግብፅ ባርነት መርተህ ያወጣህ እኔንም ከዚህ ዓለም ባርነት ነፃ እንድታወጣኝ እለምንህሃለሁ።
የባህራን ወዳጅ፣ የአፎምያ ረዳት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እኔ ደካማው አገልጋይህን እርዳኝ። የሚፈታተነኝን ሰይጣን ዲያቢሎስንም በበትረ መስቀልህ ቀጥቅጠህ ከእግሬ ስር እንድትጥልልኝ፣ በሄድኩበትም ሁሉ እንድትጠብቀኝ እማፀንሃለሁ፡፡
•••
አምላከ ነቢያት፥
አምላከ ሐዋርያት፥
አምላከ ደናግል፥
አምላከ መነኮሳት
ለቅዱሳንህ ለአብርሃም፥ ለይስሐቅ ፥ ለያዕቆብ የገባኸውን ቃልኪዳን አስበህ እንደ ክፋቴ፣ እንደ ጥፋቴ፣ እንደ በደሌ ሳይሆን እንደ ቸርነትህ ትምረኝ ዘንድ ቤተሰቦቼን፣ ሃገራችንን ህዝባችንን፣ ቤተክርስቲያናችንንና ሃይማኖታችንን ትጠብቅልን ዘንድ
ዝማሬ ዳዊትን፣
ተልዕኮ አርድዕትን ፤
ቅዳሴ መላዕክትን ፤
መስዋዕተ አቤልን ፤
ዕጣነ ዘካርያስን የተቀበልክ አምላክ የኔንም ጸሎት ትቀበል ዘንድ እለምንሃለሁ
• አባታችን ሆይ……
"እንሆ ድንግል ትፀንሳልች :ወንድ ልጅም ትወልዳለች: ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች" ።
ትንቢተ ኢሳ 7÷14
እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሰህ/ አደረሰሽ ።
🙏🙏🙏❤️❤️❤️
መልካም ብዓል
ትንቢተ ኢሳ 7÷14
እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሰህ/ አደረሰሽ ።
🙏🙏🙏❤️❤️❤️
መልካም ብዓል
ውድ የልቤ ትርታ ተከታታዮቻችን
እነሆ
ፍቅር ሲፈርድየተሰኘ ልብ አንጠልጣይ
የፍቅር ታሪክ ይዘንላቹ መተናል
ታሪኩ እንዲጀምር ምትፈልጉ
Jion ሽር አድርጉት
👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
እነሆ
ፍቅር ሲፈርድየተሰኘ ልብ አንጠልጣይ
የፍቅር ታሪክ ይዘንላቹ መተናል
ታሪኩ እንዲጀምር ምትፈልጉ
Jion ሽር አድርጉት
👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
❤️❤️❤️ ❤️❤️❤️
ፍቅር_ሲፈርድ
ክፍል_አንድ 1⃣
በጣም አስተማሪና ልብ አንጠልጣይ ታሪክ
ሳራ ትባላለች የሀረር ልጅ ናት እዚህ ከተማችን አዲስ አበባ መኖር የጀመረችው አባቷ በስራ ምክንያት ሀረርን ለቆ ሸገር ሲገባ ነው ... ታድያ ሳራ እድሜዋ 13ን ሲያልፍና ከህፃንነት ወደ ታዳጊ ወጣት ስትሸጋገር ውበቷ እንደልጅነቷ እዩኝ እዩኝ አይልም ነበር ሳራ በአንፃሩ ... አፍንጫዋ ጎራዳ ፀጉሯ ገባ ገባ ያለ ከመሆንም አልፎ ከርዳዳና ከለሯ የቀይ ዳማ የማይሉት ወደ ነጭነት ያደላ ነበር በዚህም ሁሌም ቢሆን ከቆንጆዋ የትምህርት ቤት ጓደኛዋ ቤቲ ጋር ስትሆን ብዙ ተማሪዎች ሙድ ይይዙባት ነበር ...
ሳራ በራሷ የማትተማመን ሴት ናት 7ኛ ክፍልን ተፈትነው ክረምት ሲገባ ሳራ ደስታዋ ወደር አልነበረውም ከቤት ለመውጣት ምክንያቷ ትምህርት ስለነበር ትምህርት አለመኖሩ ለሷ ትልቅ ደስታ ነው አባቷ ይህን ቢያውቅም ምንም ማድረግ አልቻለም እናቷን አታውቃትም ይሄ ተፅኖ አሳድሮባት ይሆናል ሲል አባቷ በስተርጅና ሚስት ለማግባት ወስኖ አንዲት በእድሜ በሰል ያለች ግን ስራዋ ገና የሀያቤቶች መጀመርያ ላይ ያለች ልጃገረድ የምትመስል ሴት አመጣ ... መጀመርያ ያየቻት ቀን ሳራ ደስ አላላትም ቢሆንም ግን አባቷን ስለምታከብር በይሁንታ ተቀበለች...
ወራቶች አለፉ የስምንተኛ ክፍል ሩብ አመት ፈተና ደርሶ ሳራ ለሊት ተነስታ ለማጥናት ከመተኛ ክፍሏ ወደሳሎን አመራችና መብራቱን አበራች ይሄኔ ያየችውን ማመን አልቻለችም አባቷ በደም ተነክሮ መሃል ወለሉ ላይ ተዘርሯል የእንጀራ እናቷ ማርታ አፏ ታፍኖ ከበሩ ስር ካለው አግዳሚ ላይ ታስራለች ... ሳራ መጮህ ጠፋባት ድንጋጤ ጭር ካለው ለሊት ጋር ተደምሮ በፍርሃት ራደች አባ ብላ ልትቀሰቅሰው ሞከረች ግን ያለናት ያሳደጋት አባቷ ላይመለስ እስከወዲያኛው አሸልቧል ...
ሳራ የአባቷ ገዳዮች ሌቦች እንደሆኑ ፖሊስ መረመርኩ ሲል አሳወቃት ውስጧ ግን አንድ ነገር ይላታል የእንጀራ እናትሽ ማርታ እንዴት ተረፈች ስለምንስ ይህ ሁሉ ሲፈፀም ድምፅ አልሰማሁም ቤት ውስጥም የጠፋ አንድም ንብረት የለም ይህ ሁሉ ፈች አልባ እንቆቅልሽ በሳራ አይምሮ ውስጥ ይመላለሳል የአባቷ አርባ አልፎ ትምህርቷን ቀጠለች የእንጀራ እናቷ ማርታም እንደእናት ሆኜ አስተምራለው ስትል ቃል ገብታ ኑሮ ቀጠለ... ሳራ ህልሟ አንድ ሆነ ተምራ ስትጨርስ የተበዳዮች ጠበቃ መሆን ህግ አጥንቶ ወንጀለኛን ፈልፍሎ ለህግ ማቅረብ!!!
ይህ በንዲህ እንዳለ አንድ ሀሙስ ቀን እሷና ቆንጂዬዋ ጓደኛዋ ቤቲ ወደቤት እያመሩ ሳለ የግቢው ቆንጆና ቀለሜ ተማሪ ቤቲን ለመጀንጀን ወደነሱ ተጠግቶ ሰላምታ ሰጣቸውና ተቀላቀለ ... ሶስቱም ስለትምህርት ሲያነሱ ና ስለወደፊት እቅዳቸው ሲነጋገሩ በመሀልም ቀልድ ቢጤ ጣል ሲያደርጉ ሰፈራቸው ደርሰው መለያየት ግድ ሆነና ወደየቤታቸው ሄዱ ... በሁለተኛውም ቀን አንድላይ ሄዱ ከዛማ ሶስቱም ጥሩ ጓደኛሞች ለመሆን በቁ...
ይህ በዚ ብቻ አላበቃም ልኡል በቤቲ ውጫዊ ውበት ተማርኮ የነበር ቢሆንም ሳያስበው ለካ ሳራን ወዷታል ሳራ ስትስቅ ስታወራ ስታኮርፍ ... ብቻ ምንም ስትሆን ለሱ ስሜት ይሰጠዋል ካላገኛት ይከፋዋል ይህን ስሜቱን ግን ሸሽጎ መዝለቅ አልቻለም ለሳራ ፊት ለፊት ከምነግራት ብሎ ለቤቲ እንድትነግርለት ነገራት ይሄኔ ቤቲ በጓደኛዋ መበለጧ ውስጧን ቅናት አናወፀው እሷ ቆንጆ ሆና በልኡል ሳትፈቀር ሳራ መፈቀሯ አበሳጫት ... ሳራንም ከዚ ልጅ ጋር መሄድ እናቁም ስትል ስለሱ መጥፎ ነገር አልፎም በመልኳ እንደሚቀልድ ነገረቻት ሳራም ቤቲና ታምናትና ትወዳት ስለነበር ልኡልን አይንህን ላፈር አለችው ልኡልም ቤቲን ምን ሆና ነው ብሎ ሲጠይቅ እንዴት የፍቅር ጥያቄ ይጠይቀኛል ብላ ነው ስትል አራራቀቻቸው ... በትምህርቱ ጎበዝ የነበረ ልጅ ፈዘዘ ሳራም ልኡልን እንደወደደችው የገባት ሲራራቁ ኖሮ መልኳን የፈጠረውንና አባቷን ያሳጣትን አምላክ እያማረረችና የማታውቃትን እናቷ ፎቶ ላይ አፍጥጣ ማደር ጀመረች...
አንድ እለት ሳራ ትምህርት ቤት ሄዳ ራሷን በጣም ሲያማት ግማሽ ቀን ላይ አስፈቅዳ ወደቤት አመራች የውጪው በር በሰራተኛ ተከፍቶላት ገብታ በረንዳ ላይ ጫማዋን ስታወልቅ ቤት ውስጥ ብዙ ሰው እንዳለ ተረዳች ይሄኔ ድንገት አንድ አረፍተ ነገር ጆሮዋ ውስጥ ጥልቅ አለ "እሷንም እንዳባቷ ቀብረን በነፃነት እንኖራለን!!" ካካካካ( እረጅም ሳቅ)
ክፍል 2
ይቀጥላል..
ሼር ና Join ያድርጉን
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ፍቅር_ሲፈርድ
ክፍል_አንድ 1⃣
በጣም አስተማሪና ልብ አንጠልጣይ ታሪክ
ሳራ ትባላለች የሀረር ልጅ ናት እዚህ ከተማችን አዲስ አበባ መኖር የጀመረችው አባቷ በስራ ምክንያት ሀረርን ለቆ ሸገር ሲገባ ነው ... ታድያ ሳራ እድሜዋ 13ን ሲያልፍና ከህፃንነት ወደ ታዳጊ ወጣት ስትሸጋገር ውበቷ እንደልጅነቷ እዩኝ እዩኝ አይልም ነበር ሳራ በአንፃሩ ... አፍንጫዋ ጎራዳ ፀጉሯ ገባ ገባ ያለ ከመሆንም አልፎ ከርዳዳና ከለሯ የቀይ ዳማ የማይሉት ወደ ነጭነት ያደላ ነበር በዚህም ሁሌም ቢሆን ከቆንጆዋ የትምህርት ቤት ጓደኛዋ ቤቲ ጋር ስትሆን ብዙ ተማሪዎች ሙድ ይይዙባት ነበር ...
ሳራ በራሷ የማትተማመን ሴት ናት 7ኛ ክፍልን ተፈትነው ክረምት ሲገባ ሳራ ደስታዋ ወደር አልነበረውም ከቤት ለመውጣት ምክንያቷ ትምህርት ስለነበር ትምህርት አለመኖሩ ለሷ ትልቅ ደስታ ነው አባቷ ይህን ቢያውቅም ምንም ማድረግ አልቻለም እናቷን አታውቃትም ይሄ ተፅኖ አሳድሮባት ይሆናል ሲል አባቷ በስተርጅና ሚስት ለማግባት ወስኖ አንዲት በእድሜ በሰል ያለች ግን ስራዋ ገና የሀያቤቶች መጀመርያ ላይ ያለች ልጃገረድ የምትመስል ሴት አመጣ ... መጀመርያ ያየቻት ቀን ሳራ ደስ አላላትም ቢሆንም ግን አባቷን ስለምታከብር በይሁንታ ተቀበለች...
ወራቶች አለፉ የስምንተኛ ክፍል ሩብ አመት ፈተና ደርሶ ሳራ ለሊት ተነስታ ለማጥናት ከመተኛ ክፍሏ ወደሳሎን አመራችና መብራቱን አበራች ይሄኔ ያየችውን ማመን አልቻለችም አባቷ በደም ተነክሮ መሃል ወለሉ ላይ ተዘርሯል የእንጀራ እናቷ ማርታ አፏ ታፍኖ ከበሩ ስር ካለው አግዳሚ ላይ ታስራለች ... ሳራ መጮህ ጠፋባት ድንጋጤ ጭር ካለው ለሊት ጋር ተደምሮ በፍርሃት ራደች አባ ብላ ልትቀሰቅሰው ሞከረች ግን ያለናት ያሳደጋት አባቷ ላይመለስ እስከወዲያኛው አሸልቧል ...
ሳራ የአባቷ ገዳዮች ሌቦች እንደሆኑ ፖሊስ መረመርኩ ሲል አሳወቃት ውስጧ ግን አንድ ነገር ይላታል የእንጀራ እናትሽ ማርታ እንዴት ተረፈች ስለምንስ ይህ ሁሉ ሲፈፀም ድምፅ አልሰማሁም ቤት ውስጥም የጠፋ አንድም ንብረት የለም ይህ ሁሉ ፈች አልባ እንቆቅልሽ በሳራ አይምሮ ውስጥ ይመላለሳል የአባቷ አርባ አልፎ ትምህርቷን ቀጠለች የእንጀራ እናቷ ማርታም እንደእናት ሆኜ አስተምራለው ስትል ቃል ገብታ ኑሮ ቀጠለ... ሳራ ህልሟ አንድ ሆነ ተምራ ስትጨርስ የተበዳዮች ጠበቃ መሆን ህግ አጥንቶ ወንጀለኛን ፈልፍሎ ለህግ ማቅረብ!!!
ይህ በንዲህ እንዳለ አንድ ሀሙስ ቀን እሷና ቆንጂዬዋ ጓደኛዋ ቤቲ ወደቤት እያመሩ ሳለ የግቢው ቆንጆና ቀለሜ ተማሪ ቤቲን ለመጀንጀን ወደነሱ ተጠግቶ ሰላምታ ሰጣቸውና ተቀላቀለ ... ሶስቱም ስለትምህርት ሲያነሱ ና ስለወደፊት እቅዳቸው ሲነጋገሩ በመሀልም ቀልድ ቢጤ ጣል ሲያደርጉ ሰፈራቸው ደርሰው መለያየት ግድ ሆነና ወደየቤታቸው ሄዱ ... በሁለተኛውም ቀን አንድላይ ሄዱ ከዛማ ሶስቱም ጥሩ ጓደኛሞች ለመሆን በቁ...
ይህ በዚ ብቻ አላበቃም ልኡል በቤቲ ውጫዊ ውበት ተማርኮ የነበር ቢሆንም ሳያስበው ለካ ሳራን ወዷታል ሳራ ስትስቅ ስታወራ ስታኮርፍ ... ብቻ ምንም ስትሆን ለሱ ስሜት ይሰጠዋል ካላገኛት ይከፋዋል ይህን ስሜቱን ግን ሸሽጎ መዝለቅ አልቻለም ለሳራ ፊት ለፊት ከምነግራት ብሎ ለቤቲ እንድትነግርለት ነገራት ይሄኔ ቤቲ በጓደኛዋ መበለጧ ውስጧን ቅናት አናወፀው እሷ ቆንጆ ሆና በልኡል ሳትፈቀር ሳራ መፈቀሯ አበሳጫት ... ሳራንም ከዚ ልጅ ጋር መሄድ እናቁም ስትል ስለሱ መጥፎ ነገር አልፎም በመልኳ እንደሚቀልድ ነገረቻት ሳራም ቤቲና ታምናትና ትወዳት ስለነበር ልኡልን አይንህን ላፈር አለችው ልኡልም ቤቲን ምን ሆና ነው ብሎ ሲጠይቅ እንዴት የፍቅር ጥያቄ ይጠይቀኛል ብላ ነው ስትል አራራቀቻቸው ... በትምህርቱ ጎበዝ የነበረ ልጅ ፈዘዘ ሳራም ልኡልን እንደወደደችው የገባት ሲራራቁ ኖሮ መልኳን የፈጠረውንና አባቷን ያሳጣትን አምላክ እያማረረችና የማታውቃትን እናቷ ፎቶ ላይ አፍጥጣ ማደር ጀመረች...
አንድ እለት ሳራ ትምህርት ቤት ሄዳ ራሷን በጣም ሲያማት ግማሽ ቀን ላይ አስፈቅዳ ወደቤት አመራች የውጪው በር በሰራተኛ ተከፍቶላት ገብታ በረንዳ ላይ ጫማዋን ስታወልቅ ቤት ውስጥ ብዙ ሰው እንዳለ ተረዳች ይሄኔ ድንገት አንድ አረፍተ ነገር ጆሮዋ ውስጥ ጥልቅ አለ "እሷንም እንዳባቷ ቀብረን በነፃነት እንኖራለን!!" ካካካካ( እረጅም ሳቅ)
ክፍል 2
ይቀጥላል..
ሼር ና Join ያድርጉን
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
❤️ፍቅር_ሲፈርድ....✍
❤️ክፍል_ሁለት 2⃣
❤️❤️ መልካም ንባብ❤️❤️❤️
❤️እውነተኛና_____አሳዛኝ_____እንዲሁም_____አስተማሪ...✍
።።።።።።
ሳራ አሁን ሁሉም ነገር ገባት የእንጀራ እናቷ አባቷን ማስገደሏን አረጋገጠች በረንዳ ላይ ተቀምጣ ለረጅም ሰአት በንዴት ተንገበገበች ምን አይነት እድለ ቢስ ነኝ ግን ስትል እራሷን አማረረች ይሄኔ ሳታስበው "ሳራ መቼ መጣሽ" አለች ማርታ ሳራም ለምን ይሁን ባታውቅም ድንግጥ ብላ ቆመች ነይ ሰው ላስተዋውቅሽ አለችና ተመልሳ ገባች ድንጋጤዋን ልብ ያለችውም አትመስልም ነበር ... ሳራ ግራ ገባት ማን ይሆን እያለች በውስጧ ተከትላት ወደውስጥ ገባች ስትገባ ሁለት ሴትና አንድ ወጣት ወንድ ሶፋው ላይ ተቀምጠዋል በየተራ ጨበጠቻቸውና ቆመችኝ ...
ሳራ ማለት እሷ ናት አለች እሷን እያስተዋወቀቻቸው ትመስላለች እነሱ ጓደኞቼ ናቸው እሱ ደግሞ... ብላ ንግግሯን ሳጨርስ ስልኳ ጠራ ይሄኔ ሳራ ወደመኝታ ክፍሏ ገብታ ጋደም አለችናና የማታውቃትን እናትንና ሳትጠግበው ያጣችውን አባቷን ፎቶ እያየች ማልቀስ ጀመረች ፈጣሪ የረሳት አልፎም የማያውቃት መሰላት... በመሃል ደሞ ልኡልን ስታስታውስ ሉሌ ምናለ ባላውቅህ ትላለች... እንዲው እያለች እንቅልፍ ይዟት ተኛች ግን ከወትሮው በተለየ ፈርታለች በየደቂቃው ትባንናለች ልክ እንደአባቷ እሷንም ልትገላት ማቀዷ እርግጥ በመሆኑ ቀኗን መጠበቅ ወይስ ቤቱን ጥላ መጥፋት ሁለቱም ለሷ አደጋ ነው ብትጠፋም መሄጃ ስለሌላት ብትኖርም ሞት ስለታቀደላት ምርጫ የላትም ... ሳራ ከቀን ወደቀን ዝም ፍዝዝ ማለት ጀመረች ይባስ ብላ ማርታ ባልዋ(የሳራ አባት) ከሞተ 4ወር ሳይሞላው እንኳ በእድሜ ግማሽ የሚያንሳትን ባል አገብታ አረፈችው...
ባል ተብዬው ሳራን ያስጠናታል ልክ እንደ ታላቅ ወንድምም ይንከባከባት ጀመር ሳራ ይበልጥ ግራ ገባት ይህ በንዲህ እንዳለ የሚኒስትሪ ፈተና ደረሰ ይሄኔ ልኡል ለሳራ የተወጋ ልብ የሚል ልቦለድ መፅሃፍ ሰጣት ሳራም።ቤት ገብታ እስክታነበው ጓጓች ... ልክ እቤት ስትገባ የመጀመርያ ስራዋ መፅሃፉን መግለጥ ነበር ይሄኔ በጥንቃቄ የተጣጠፈች ወረቀት ከውስጡ አገኘች ከፍታ ማንበብም ጀመረች...
"ሳሪቲ ትምህርት ተዘግቶ ከመለያየታችን በፊት ስላለፉት ስህተቶቻችን ይቅር እንባባል!! ይገርማል እኔ አንቺን አፈቀርኩ ማፍቀሬ ልክ ነበር ባንቺ እይታ ደግሞ ስህተት ነበር የሰጠሁሽ መፅሃፍ ቆንጆ የፍቅር ህይወትን ያስተምርሻል የኔ ውድ ማፍቀሬ ቢያስከፋሽም ማቆም አልችልምና አሁንም ወደፊትም አፈቅርሻለሁ ...." ይላል አምብባ ስጨርስ የደስታም የሀዘንም ስሜት ተፈራረቁባት ደስታዋ ልኡል ሲሆን ሀዘኗ ደግሞ ጓደኛዋ ቤቲ ናት...
ሳራ ለልኡል መልስ መፃፍ አልፈለገችም በነጋታው የፈተና ፈረቃቸው ይለያይ ስለነበር ሳይገናኙ ቀሩ ከ2ቀን በላይ ግን መታገስ አልቻለችም ሰፈሩ ድረስ ሄዳ ከቤቱ አስጠራችው ልኡል ልክ ሲያያት ደንግጦ ቆመ ከዛ ግን አይኖቻቸው ተግባቡ ቃል ሳይወጣቸው ልቦቻቸው ፍቅርን ተጋሩ... ከዚ ቀን ጀምሮ ሳራና ልኡል አንድ ሆኑ ሳራ ብሞት እንኳ ብላ ለልኡል ስለአለፈው ሁሉ ህይወቷ አጫወተችው ቅስሙ ተሰበረ በቅርብም ከዛ ቤት መውጣት እንዳለባት አብረው ወስነው ነገሮችን ማመቻቸት ጀመሩ...
ሀምሌ አልቆ ነሀሴ ተራውን ሊረከብ ደርሷል አንድ ክፉ ጠዋት ማርታ ከቤት ወጥታለች በቤት ውስጥ ያሉት ሳራና የማርታ ባል ነበሩ ሳራ ሰውየውን ባታምነውም ትወደዋለች ለዛም እሷን እንጂ እሱን አትፈራውም ያን ቀን ግን ይህ ወጣት ሳራን ለስጋዊ ስሜቱ ተመኛት ተመኝቶም አልቀረም በብዙ ልፋት የእንቅልፍ ኪኒን እንድትውጥ አረገ ሳራም ድብን ያለ እንቅልፍ ተኛች ይሄኔ ሊደፍራት ልብሶቹን ለማውለቅ ይጣደፍ ጀመር...✍
3, #ይቀጥላል.....👈
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ቢያንስ ለ 5 ሰዉ ሼር ያድርጉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
❤️ክፍል_ሁለት 2⃣
❤️❤️ መልካም ንባብ❤️❤️❤️
❤️እውነተኛና_____አሳዛኝ_____እንዲሁም_____አስተማሪ...✍
።።።።።።
ሳራ አሁን ሁሉም ነገር ገባት የእንጀራ እናቷ አባቷን ማስገደሏን አረጋገጠች በረንዳ ላይ ተቀምጣ ለረጅም ሰአት በንዴት ተንገበገበች ምን አይነት እድለ ቢስ ነኝ ግን ስትል እራሷን አማረረች ይሄኔ ሳታስበው "ሳራ መቼ መጣሽ" አለች ማርታ ሳራም ለምን ይሁን ባታውቅም ድንግጥ ብላ ቆመች ነይ ሰው ላስተዋውቅሽ አለችና ተመልሳ ገባች ድንጋጤዋን ልብ ያለችውም አትመስልም ነበር ... ሳራ ግራ ገባት ማን ይሆን እያለች በውስጧ ተከትላት ወደውስጥ ገባች ስትገባ ሁለት ሴትና አንድ ወጣት ወንድ ሶፋው ላይ ተቀምጠዋል በየተራ ጨበጠቻቸውና ቆመችኝ ...
ሳራ ማለት እሷ ናት አለች እሷን እያስተዋወቀቻቸው ትመስላለች እነሱ ጓደኞቼ ናቸው እሱ ደግሞ... ብላ ንግግሯን ሳጨርስ ስልኳ ጠራ ይሄኔ ሳራ ወደመኝታ ክፍሏ ገብታ ጋደም አለችናና የማታውቃትን እናትንና ሳትጠግበው ያጣችውን አባቷን ፎቶ እያየች ማልቀስ ጀመረች ፈጣሪ የረሳት አልፎም የማያውቃት መሰላት... በመሃል ደሞ ልኡልን ስታስታውስ ሉሌ ምናለ ባላውቅህ ትላለች... እንዲው እያለች እንቅልፍ ይዟት ተኛች ግን ከወትሮው በተለየ ፈርታለች በየደቂቃው ትባንናለች ልክ እንደአባቷ እሷንም ልትገላት ማቀዷ እርግጥ በመሆኑ ቀኗን መጠበቅ ወይስ ቤቱን ጥላ መጥፋት ሁለቱም ለሷ አደጋ ነው ብትጠፋም መሄጃ ስለሌላት ብትኖርም ሞት ስለታቀደላት ምርጫ የላትም ... ሳራ ከቀን ወደቀን ዝም ፍዝዝ ማለት ጀመረች ይባስ ብላ ማርታ ባልዋ(የሳራ አባት) ከሞተ 4ወር ሳይሞላው እንኳ በእድሜ ግማሽ የሚያንሳትን ባል አገብታ አረፈችው...
ባል ተብዬው ሳራን ያስጠናታል ልክ እንደ ታላቅ ወንድምም ይንከባከባት ጀመር ሳራ ይበልጥ ግራ ገባት ይህ በንዲህ እንዳለ የሚኒስትሪ ፈተና ደረሰ ይሄኔ ልኡል ለሳራ የተወጋ ልብ የሚል ልቦለድ መፅሃፍ ሰጣት ሳራም።ቤት ገብታ እስክታነበው ጓጓች ... ልክ እቤት ስትገባ የመጀመርያ ስራዋ መፅሃፉን መግለጥ ነበር ይሄኔ በጥንቃቄ የተጣጠፈች ወረቀት ከውስጡ አገኘች ከፍታ ማንበብም ጀመረች...
"ሳሪቲ ትምህርት ተዘግቶ ከመለያየታችን በፊት ስላለፉት ስህተቶቻችን ይቅር እንባባል!! ይገርማል እኔ አንቺን አፈቀርኩ ማፍቀሬ ልክ ነበር ባንቺ እይታ ደግሞ ስህተት ነበር የሰጠሁሽ መፅሃፍ ቆንጆ የፍቅር ህይወትን ያስተምርሻል የኔ ውድ ማፍቀሬ ቢያስከፋሽም ማቆም አልችልምና አሁንም ወደፊትም አፈቅርሻለሁ ...." ይላል አምብባ ስጨርስ የደስታም የሀዘንም ስሜት ተፈራረቁባት ደስታዋ ልኡል ሲሆን ሀዘኗ ደግሞ ጓደኛዋ ቤቲ ናት...
ሳራ ለልኡል መልስ መፃፍ አልፈለገችም በነጋታው የፈተና ፈረቃቸው ይለያይ ስለነበር ሳይገናኙ ቀሩ ከ2ቀን በላይ ግን መታገስ አልቻለችም ሰፈሩ ድረስ ሄዳ ከቤቱ አስጠራችው ልኡል ልክ ሲያያት ደንግጦ ቆመ ከዛ ግን አይኖቻቸው ተግባቡ ቃል ሳይወጣቸው ልቦቻቸው ፍቅርን ተጋሩ... ከዚ ቀን ጀምሮ ሳራና ልኡል አንድ ሆኑ ሳራ ብሞት እንኳ ብላ ለልኡል ስለአለፈው ሁሉ ህይወቷ አጫወተችው ቅስሙ ተሰበረ በቅርብም ከዛ ቤት መውጣት እንዳለባት አብረው ወስነው ነገሮችን ማመቻቸት ጀመሩ...
ሀምሌ አልቆ ነሀሴ ተራውን ሊረከብ ደርሷል አንድ ክፉ ጠዋት ማርታ ከቤት ወጥታለች በቤት ውስጥ ያሉት ሳራና የማርታ ባል ነበሩ ሳራ ሰውየውን ባታምነውም ትወደዋለች ለዛም እሷን እንጂ እሱን አትፈራውም ያን ቀን ግን ይህ ወጣት ሳራን ለስጋዊ ስሜቱ ተመኛት ተመኝቶም አልቀረም በብዙ ልፋት የእንቅልፍ ኪኒን እንድትውጥ አረገ ሳራም ድብን ያለ እንቅልፍ ተኛች ይሄኔ ሊደፍራት ልብሶቹን ለማውለቅ ይጣደፍ ጀመር...✍
3, #ይቀጥላል.....👈
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ቢያንስ ለ 5 ሰዉ ሼር ያድርጉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
🍒🍒🍒🍒🍒🍒🍒
❤️ ፍቅር ሲፈርድ ❤️
ክፍል 3⃣
❤️እውነተኛ___አሳዛኝና__አስተማሪ.....✍
አወላልቆ ሊደፍራት የሷን ልብስ ማውለቅ ሲጀምር በሩ በሀይል ተንኳኳ ደንግጦ እላይዋ ላይ ዘግቶባት ልብሱን ሰብስቦ ወደሻውር ቤት ገባና መታጠብ ጀመረ ሰራተኛዋ በር ከፍታላት ማርታ ገባች ባሌ ዛሬ ደሞ እንዴት ቀደምከኝ አለች የሻውሩን ድምፅ ሰምታ ስላልሰማት መልስ ሳይሰጣት ቀረ... ብቻዋን እያወራች ኪችን ገብታ ምግብ አቅርባ እየበላች ሰራተኛዋን ስሚ ሳራ አልመጣችም እንዴ? ስትል ጠየቀቻት ሰራተኛዋም የሳራን መግባት ተናገረች ...
ሳራ ለሰአታት ተኛች ማርታ ግራ ገብቷት እየከፈተች ታያት ጀመር ባልየውም ስራውን ስለሚያውቅ ፈራ ከ10 ሰአታት ቡሃላ ነቃች ስትነሳ እራሷ በጣም ከበዳት ማርታም ምን ሆነሻል አንቺ ስትል ጠየቀቻት ሳራም ለማርታ ምንም ሳትመልስላት መታጠብያ ቤት ገብታ ለማስታወስ ጥረት ታደርግ ጀመር ይሄኔ ውሃ ሳይጠማት ውሃ ካልጠጣሽ ብሎ ያስጠጣት ያለምክንያት አለመሆኑ ገባት ይህን ለማረጋገጥም አንድ ዘዴ ፈጠረች ማርታ ዞር ስትልላት ልትደፍረኝ እንደነበር ለማርታ ልናገር አለችው ደንግጦ አይ እባክሽ ይቅርታ.... ቀባጠረ አሁን እርግጠኛ ሆነች ለማርታ መናገሩንም ተወችውና ለፍቅረኛዋ ልኡል ልትነግረው ወሰነች...
ልኡል ይሄን ሲሰማ አበደ እረጅም ሰአት ራሱን አመመው በሳምንት ውስጥም ቤተሰቦቹን አሳምኖ ሳራን እነሱ ቤት እንድትኖር አመቻቸ በሰአቱ ፍቃደኛ አልሆነችለትም ነበር ቡሃላ ግን እናቱ ለምለምንና ታናሽ እህቱን ልእልና ሲያስተዋውቃት እነሱም በደስታ ከነሱ ጋር እንድትኖር ሲጋብዟት የፍቅረኛዋ ቤተሰብ ሳይሆን የራሷ መሰሏት በሀሳባቸውም ተስማምታ ከነሱ ጋር ለመኖር የአባቷን ቤት ለእንጀራ እናቷ ጥላላት ወጣች ...
ልኡል ያደገው ከእናቱ ጋር ነው በጣም ሀብታም ስለሆኑ ስለምንም መጨነቅ አይወዱም እናቱ ስለልጇ ልኡል አብዝታ ትጨነቅለታለች ፈፅሞ ያለው መሳካት አለበት ብላ ነው የምታምነው አባቱ አሜሪካ ነው ያለው እህቱን በአንድ አመት ቢበልጣትም እሷ የ11ኛ ክፍል ተማሪ ናት በርግጥ እሱ ትንሽ እያለ አቋርጦ ስለነበር ነው የቀደመችው ያቋረጠበት ምክንያትም ታሞ ስለነበር ነው። ስለልኡል ይህን ካልኩ ይበቃል ወደዋናው ታሪክ ስገባ...
ሳራና ልኡል 9ኛ ክፍልን ጨርሰው 10ን መማር ቀጥለዋል ሁለቱም የማይነጣጠሉ ጥንዶች ናቸው እነሱን አይቶ ያልቀና የለም አብረው እስፖርት ይሰራሉ ፊልም ያያሉ ያጠናሉ... ሳራ ለመጀመርያ ግዜ ደስተኛ ሆነች ደምግባቷ ወጣ ቅርጿ ደግሞ ሞዴል ያስብላት ጀመር የወንዶች አይን ውስጥ በቀላሉ መግባት ጀመረች አላማዋ ላይ ትኩረት አድርጋ በደስታ ኑሮን ቀጣለች ... የሚያሳዝነው ግን ደስታዋ ከወራት አልዘለለም ያቺ ክፉ ማርታ አፈላልጋ የልኡልን እናት በማግኘት ስለሳራ መጥፎ ነገር ነገረቻት ከዛም አልፋ እቤቷ እንድትመለስ ካላረገቻት ልጄን ሰረቀች ብላ እንደምትከሳት አስጠነቀቀቻት በዚ ግራ የተጋባችው ለምለም ጭንቀቷ ልክ አጣ ልኡል እግሩ ሲወጣ ጠብቃም ሳራን አስጠርታ መኝታ ቤት ዘግታ ታወራት ጀመር...
ሳራ ለልጄ ስል እንደሆነ እቤቴ የምትኖሪው ገብቶሻል? ልጄ በጣም ካዘነ ወይ ከተናደደ ወይ ከተጨነቀ አልያም በጣም ከተደሰተ እራሱን ይስታል ይሄ ብቻ አይደለም ይሞትብኛል ለዚ ነው ያለው ሁሉ የሚደረግለት በቅርብ አባቱ ነገሮችን አመቻችቶ ይወስደናል ከዛም ይታከማል እስከዛ ግን ልጄ አንድ ነገር እንዲሆንብኝ አልፈልግም አንቺ ለአባትሽ መሞት ምክንያት እንደሆንሽ አሳዳጊሽ ማርታ ነግራኛለች ግን በልጄ ቀልድ አላውቅምና እንዲጠላሽ አርገሽ በቶሎ ቤቴን ለቀሽ ሂጂልኝ ስትል የሳራን ልብ ሁለት ቦታ ከፈለችው በመጨረሻዎቹ አረፍተ ነገሮች እንባዋ ባይኗ እየሞላ ፈሰሰ ይህች አለም የአጭበርባሪዎችና የውሸታሞች ብቻ ናት አለች በውስጧ ይሄኔ እንባሽን ጥረጊ ልጄ ያስከፋሁሽ መስሎት ደግሞ ... ብላ ተነስታ ወጣች...
ከዛ ቀን ቡሃላ ህይወት ጭልምልም አለባት ማትሪክን እንደምንም ተፈተነችና እንደተባለችው እንዲጠላት እያያት ከወንዶች ጋን መላፋት አልፎም መሳሳም ጀመረች ልኡልም በተደጋጋሚ እንደዛ የምታፈቅረ ልጅ በመቀየሯ ምክንያቷን ማጣራት ጀመረ ግን ምንም ፍንጭ አላገኘም ሳራም ብቻዋን ስትሆን ደም እምባ እያለቀሰች ልኡሌ ላንተ ስል ነው ትላለች በሆዷ...
ታድያ አንድ ቀን ልኡልና እናቱ እቃ ሊገዙ ወጡ ይሄኔ እህቱ አንድ ጎረምሳ እቤት በማምጣት ሳራን ልክ ማሚና ሉሌ ሲገቡ እቅፍ አርገሽ ጭኑ ላይ ተቀመጪና የምትስሚው ምሰይ አለቻት ሳራም የተባለችውን ለማድረግ ሳትወድ በግዷ ተስማማች እንደተባለውም ልክ ሲመጡ የተባለችውን አረገች ልኡል ያየውን ማመን አቃተው ሳራን ጎትቶ ከልጁ ላይ በማንሳት ስሚ ሳራ ካሁን ቡሃላ ላይሽ አልፈልግም ጭራሽ ከቤተሰቤ ከእናቴ ፊት??? ሲል ጮኸባት ሳራም ምንም ሳትመልስለት ስልኳን ይዛ እምባዋን እያዘራች ቤቱን ለቃ እግሯ ወደመራት መጔዝ ጀመረች...
ይቀጥላል ......!
ከወደዱቱ ለሚወዱት
ሼር ማድረግ አትርሱ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
❤️ ፍቅር ሲፈርድ ❤️
ክፍል 3⃣
❤️እውነተኛ___አሳዛኝና__አስተማሪ.....✍
አወላልቆ ሊደፍራት የሷን ልብስ ማውለቅ ሲጀምር በሩ በሀይል ተንኳኳ ደንግጦ እላይዋ ላይ ዘግቶባት ልብሱን ሰብስቦ ወደሻውር ቤት ገባና መታጠብ ጀመረ ሰራተኛዋ በር ከፍታላት ማርታ ገባች ባሌ ዛሬ ደሞ እንዴት ቀደምከኝ አለች የሻውሩን ድምፅ ሰምታ ስላልሰማት መልስ ሳይሰጣት ቀረ... ብቻዋን እያወራች ኪችን ገብታ ምግብ አቅርባ እየበላች ሰራተኛዋን ስሚ ሳራ አልመጣችም እንዴ? ስትል ጠየቀቻት ሰራተኛዋም የሳራን መግባት ተናገረች ...
ሳራ ለሰአታት ተኛች ማርታ ግራ ገብቷት እየከፈተች ታያት ጀመር ባልየውም ስራውን ስለሚያውቅ ፈራ ከ10 ሰአታት ቡሃላ ነቃች ስትነሳ እራሷ በጣም ከበዳት ማርታም ምን ሆነሻል አንቺ ስትል ጠየቀቻት ሳራም ለማርታ ምንም ሳትመልስላት መታጠብያ ቤት ገብታ ለማስታወስ ጥረት ታደርግ ጀመር ይሄኔ ውሃ ሳይጠማት ውሃ ካልጠጣሽ ብሎ ያስጠጣት ያለምክንያት አለመሆኑ ገባት ይህን ለማረጋገጥም አንድ ዘዴ ፈጠረች ማርታ ዞር ስትልላት ልትደፍረኝ እንደነበር ለማርታ ልናገር አለችው ደንግጦ አይ እባክሽ ይቅርታ.... ቀባጠረ አሁን እርግጠኛ ሆነች ለማርታ መናገሩንም ተወችውና ለፍቅረኛዋ ልኡል ልትነግረው ወሰነች...
ልኡል ይሄን ሲሰማ አበደ እረጅም ሰአት ራሱን አመመው በሳምንት ውስጥም ቤተሰቦቹን አሳምኖ ሳራን እነሱ ቤት እንድትኖር አመቻቸ በሰአቱ ፍቃደኛ አልሆነችለትም ነበር ቡሃላ ግን እናቱ ለምለምንና ታናሽ እህቱን ልእልና ሲያስተዋውቃት እነሱም በደስታ ከነሱ ጋር እንድትኖር ሲጋብዟት የፍቅረኛዋ ቤተሰብ ሳይሆን የራሷ መሰሏት በሀሳባቸውም ተስማምታ ከነሱ ጋር ለመኖር የአባቷን ቤት ለእንጀራ እናቷ ጥላላት ወጣች ...
ልኡል ያደገው ከእናቱ ጋር ነው በጣም ሀብታም ስለሆኑ ስለምንም መጨነቅ አይወዱም እናቱ ስለልጇ ልኡል አብዝታ ትጨነቅለታለች ፈፅሞ ያለው መሳካት አለበት ብላ ነው የምታምነው አባቱ አሜሪካ ነው ያለው እህቱን በአንድ አመት ቢበልጣትም እሷ የ11ኛ ክፍል ተማሪ ናት በርግጥ እሱ ትንሽ እያለ አቋርጦ ስለነበር ነው የቀደመችው ያቋረጠበት ምክንያትም ታሞ ስለነበር ነው። ስለልኡል ይህን ካልኩ ይበቃል ወደዋናው ታሪክ ስገባ...
ሳራና ልኡል 9ኛ ክፍልን ጨርሰው 10ን መማር ቀጥለዋል ሁለቱም የማይነጣጠሉ ጥንዶች ናቸው እነሱን አይቶ ያልቀና የለም አብረው እስፖርት ይሰራሉ ፊልም ያያሉ ያጠናሉ... ሳራ ለመጀመርያ ግዜ ደስተኛ ሆነች ደምግባቷ ወጣ ቅርጿ ደግሞ ሞዴል ያስብላት ጀመር የወንዶች አይን ውስጥ በቀላሉ መግባት ጀመረች አላማዋ ላይ ትኩረት አድርጋ በደስታ ኑሮን ቀጣለች ... የሚያሳዝነው ግን ደስታዋ ከወራት አልዘለለም ያቺ ክፉ ማርታ አፈላልጋ የልኡልን እናት በማግኘት ስለሳራ መጥፎ ነገር ነገረቻት ከዛም አልፋ እቤቷ እንድትመለስ ካላረገቻት ልጄን ሰረቀች ብላ እንደምትከሳት አስጠነቀቀቻት በዚ ግራ የተጋባችው ለምለም ጭንቀቷ ልክ አጣ ልኡል እግሩ ሲወጣ ጠብቃም ሳራን አስጠርታ መኝታ ቤት ዘግታ ታወራት ጀመር...
ሳራ ለልጄ ስል እንደሆነ እቤቴ የምትኖሪው ገብቶሻል? ልጄ በጣም ካዘነ ወይ ከተናደደ ወይ ከተጨነቀ አልያም በጣም ከተደሰተ እራሱን ይስታል ይሄ ብቻ አይደለም ይሞትብኛል ለዚ ነው ያለው ሁሉ የሚደረግለት በቅርብ አባቱ ነገሮችን አመቻችቶ ይወስደናል ከዛም ይታከማል እስከዛ ግን ልጄ አንድ ነገር እንዲሆንብኝ አልፈልግም አንቺ ለአባትሽ መሞት ምክንያት እንደሆንሽ አሳዳጊሽ ማርታ ነግራኛለች ግን በልጄ ቀልድ አላውቅምና እንዲጠላሽ አርገሽ በቶሎ ቤቴን ለቀሽ ሂጂልኝ ስትል የሳራን ልብ ሁለት ቦታ ከፈለችው በመጨረሻዎቹ አረፍተ ነገሮች እንባዋ ባይኗ እየሞላ ፈሰሰ ይህች አለም የአጭበርባሪዎችና የውሸታሞች ብቻ ናት አለች በውስጧ ይሄኔ እንባሽን ጥረጊ ልጄ ያስከፋሁሽ መስሎት ደግሞ ... ብላ ተነስታ ወጣች...
ከዛ ቀን ቡሃላ ህይወት ጭልምልም አለባት ማትሪክን እንደምንም ተፈተነችና እንደተባለችው እንዲጠላት እያያት ከወንዶች ጋን መላፋት አልፎም መሳሳም ጀመረች ልኡልም በተደጋጋሚ እንደዛ የምታፈቅረ ልጅ በመቀየሯ ምክንያቷን ማጣራት ጀመረ ግን ምንም ፍንጭ አላገኘም ሳራም ብቻዋን ስትሆን ደም እምባ እያለቀሰች ልኡሌ ላንተ ስል ነው ትላለች በሆዷ...
ታድያ አንድ ቀን ልኡልና እናቱ እቃ ሊገዙ ወጡ ይሄኔ እህቱ አንድ ጎረምሳ እቤት በማምጣት ሳራን ልክ ማሚና ሉሌ ሲገቡ እቅፍ አርገሽ ጭኑ ላይ ተቀመጪና የምትስሚው ምሰይ አለቻት ሳራም የተባለችውን ለማድረግ ሳትወድ በግዷ ተስማማች እንደተባለውም ልክ ሲመጡ የተባለችውን አረገች ልኡል ያየውን ማመን አቃተው ሳራን ጎትቶ ከልጁ ላይ በማንሳት ስሚ ሳራ ካሁን ቡሃላ ላይሽ አልፈልግም ጭራሽ ከቤተሰቤ ከእናቴ ፊት??? ሲል ጮኸባት ሳራም ምንም ሳትመልስለት ስልኳን ይዛ እምባዋን እያዘራች ቤቱን ለቃ እግሯ ወደመራት መጔዝ ጀመረች...
ይቀጥላል ......!
ከወደዱቱ ለሚወዱት
ሼር ማድረግ አትርሱ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
♥️✿የተራራቀ ልብ✿♥️
♥️አስተማሪ የፍቅር ታሪክ♥️
#ክፍል\_4
...🖊እርሷ ግን ምንም መናገር እልፈለገችም ግን ምንም ቢሆን ጓደኛሽ ነኝ ብላት ብሰራት ምንም ልትመልስልኝ አልቻለችም የማትነግረኝ ከሆነ ደግሜ እንደማላናግራት ነግሬ ላስፈራራት ሞከርኩ ግን ተሳክቶልኛል እሺ እነግርሻለው ግን እባክሽ የምነግርሽን ለማንም እንዳትናገሪ እባክሽ አብሶ ለአማን እና ለአቤል አለችኝ በጣም ደነገጥኩ ከእነርሱ ምን ልትደብቅ ትችላለች ብዬ ደነገጥኩ ከዛ እኔ ፍቅር ይዞኛል ብላ ስቅስቅ ብላ አቀሰች ልቤ ቀጥ ብላ ቀረች በጣም ደነገጥኩ ለአማንም ለአቤልም አትናገሪ ያለችኝ ከእነርሱ አንዳቸው ናቸው ብዬ ደነገጥልኩ አንድም ቀን ለአቤል ልዩ ስሜት እንዳለኝ ነግሬአት አላውቅም የመሸነፍ ያክል ተሰማኝ ተቀደምኩ ብዬ አሰብኩ ግን ከጓደኛዬ አይበልጥም ብዬ መልሼ አሰብኩ ከዛም እርሷን ላማረጋጋት እየሞከርኩ ከማን ፍቅር እንደያዛት ስጠይቃት ይባስ ብላ በጣም ማልቀስ ጀመረች ከዛም ትንሽ እንደቆየን ልክ ልትንግረኝ አ... እንዳለች ስልኬ ጠራ ከዛ አቤል ነበር የደወለው ልቤ ክፍል አለ ላንሳው አላንሳው እያልኩ እያለ ሜሮን አንሽው እንጂ ስልኩን ስትለኝ እ እ እ እሺ እልኩ እና አነሳውት አቤት እቤል አልኩት ቃልዬ የት ነሽ አለኝ ዶርም ነኝ ፈልገኸኝ ነበር አልኩት አዎ በፍጥነት ነይ እፈልግሻለው ምን የሚያስቸኩል ጉዳይ ተገኘና ነው እንዲህ የምታጣድፈኝ ስለው እርሱ ስትመጪ ይነገርሻል አሁን እታች እየጠበኩሽ ነው አታስቁሚኝ ፈጥነሽ ውረጂ አለኝ ከዛም እሺ አሁን መጣው በቃ ብዬ ስልኩን ዘጋውት ሜሮን በቃ ሂጂ ስትምጪ እናወራለን አለችኝ ትንሽ አረጋግቻት ሄድኩ በጣም ጨንቆኛል አሁን አቤልን ነው ምወደው ብትለኝ ምን ይዉጠኛል ደግሞስ እርሱ ለምንድን ነው እንዲህ እያጣደፈ የጠራኝ እርሱም እንደሚወዳት ሊነግረኝ ይሁን እያልኩ እያሰላሰልኩ ሳላስበው አቤልን አልፌው ሄድኩ አቤል አውቆ አይቶኝ ዝም አለና ከኃላዬ ይከተለኛል እኔ ግን ከገባውበት ውስብስብ ሀሳብ መውጣት አልቻልኩም ከዛ ትንሽ ከቆየ በኃላ ጃስ ሲለኝ በጣም ደንግጬ በስመአብ ብዬ አቀፍኩት ከዛ የልብ ምቱ ይሰማኝ ነበር ልቡ በጣም ይመታል ከዛ ቀና ብዬ ስመለከተው ቁልቁል ወደኔ በስስት እያየኝ ለምን ግን አወኩሽ ባላቅሽ ይሻለኝ ነበር አለኝ በጣም ደንግጬ ለምን ምን አጠፍው ስለው አይ ምንም ብሎ ለቀቀኝ ከእቅፉ ባልወጣ ደስ ይለኝ ነበር ግን ግድ መውጣት ነበረብኝ ከዛም ለትንሽ ሰአታት በመሀከላችኝ ዝምታ ሰፈነ ዝምታውን ለመስበር ያክል ለምን ነበር እንዲህ በአስቸኳይ የፈለከኝ አልኩት እርሱም ጥቂት እንደማሰብ አለና ይኸውልሽ ቃል ልነግርሽ የምፈልገው ነገር አለ አለኝ እኮ እሱን አቃለው ግን ምንድነው ልትነግረኝ ምትፈልገው ነገር አልኩት በጣም የተጨናነቀ ቃላቶቹን እያወጣ ቃል በመጀመሪያ ስለ እኔ ምታስቢውን ነገር ንገሪኝ አለኝ እኔም በጣም ደነገጥኩ እ እ እ ምን ማለት ፈልገህ ነው ምትነግረኝን ነገር በግልፅ ንገረኝ አልኩት ከዛ ከመች ጅምሮ እንደሆነ ባላውቅም አንቺን ማሰብ ከጀመርኩ ግን ቆይቻለው ቃልዬ በጣም ነው ማፈቅርሽ አለኝ አንደበቴ ቁልፍልፍ አለ መናገር አቃተኝ....
ይቀጥላል...
ታሪኩ ቶሎ እንዲቀጥል👉 ♥️ VOTE አርጉ፡፡ክፍል 5 ከ200♥️ ቡኃላ ይቀጥላል፡፡vote ስታደርጉ ለኛም ብርታት ነው 🙏❤።
,,,,,,,,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,,,,,,,
••●◉Join us share◉●••
👍 @geyone
❤️ @geyone
✍🤳✍ @geyone
━━━━━━━✦🌹✿🌹✦━━━━━━━
5 ይቀጥላል ለምትወዱት ሽር አድርጉት.......
♥️አስተማሪ የፍቅር ታሪክ♥️
#ክፍል\_4
...🖊እርሷ ግን ምንም መናገር እልፈለገችም ግን ምንም ቢሆን ጓደኛሽ ነኝ ብላት ብሰራት ምንም ልትመልስልኝ አልቻለችም የማትነግረኝ ከሆነ ደግሜ እንደማላናግራት ነግሬ ላስፈራራት ሞከርኩ ግን ተሳክቶልኛል እሺ እነግርሻለው ግን እባክሽ የምነግርሽን ለማንም እንዳትናገሪ እባክሽ አብሶ ለአማን እና ለአቤል አለችኝ በጣም ደነገጥኩ ከእነርሱ ምን ልትደብቅ ትችላለች ብዬ ደነገጥኩ ከዛ እኔ ፍቅር ይዞኛል ብላ ስቅስቅ ብላ አቀሰች ልቤ ቀጥ ብላ ቀረች በጣም ደነገጥኩ ለአማንም ለአቤልም አትናገሪ ያለችኝ ከእነርሱ አንዳቸው ናቸው ብዬ ደነገጥልኩ አንድም ቀን ለአቤል ልዩ ስሜት እንዳለኝ ነግሬአት አላውቅም የመሸነፍ ያክል ተሰማኝ ተቀደምኩ ብዬ አሰብኩ ግን ከጓደኛዬ አይበልጥም ብዬ መልሼ አሰብኩ ከዛም እርሷን ላማረጋጋት እየሞከርኩ ከማን ፍቅር እንደያዛት ስጠይቃት ይባስ ብላ በጣም ማልቀስ ጀመረች ከዛም ትንሽ እንደቆየን ልክ ልትንግረኝ አ... እንዳለች ስልኬ ጠራ ከዛ አቤል ነበር የደወለው ልቤ ክፍል አለ ላንሳው አላንሳው እያልኩ እያለ ሜሮን አንሽው እንጂ ስልኩን ስትለኝ እ እ እ እሺ እልኩ እና አነሳውት አቤት እቤል አልኩት ቃልዬ የት ነሽ አለኝ ዶርም ነኝ ፈልገኸኝ ነበር አልኩት አዎ በፍጥነት ነይ እፈልግሻለው ምን የሚያስቸኩል ጉዳይ ተገኘና ነው እንዲህ የምታጣድፈኝ ስለው እርሱ ስትመጪ ይነገርሻል አሁን እታች እየጠበኩሽ ነው አታስቁሚኝ ፈጥነሽ ውረጂ አለኝ ከዛም እሺ አሁን መጣው በቃ ብዬ ስልኩን ዘጋውት ሜሮን በቃ ሂጂ ስትምጪ እናወራለን አለችኝ ትንሽ አረጋግቻት ሄድኩ በጣም ጨንቆኛል አሁን አቤልን ነው ምወደው ብትለኝ ምን ይዉጠኛል ደግሞስ እርሱ ለምንድን ነው እንዲህ እያጣደፈ የጠራኝ እርሱም እንደሚወዳት ሊነግረኝ ይሁን እያልኩ እያሰላሰልኩ ሳላስበው አቤልን አልፌው ሄድኩ አቤል አውቆ አይቶኝ ዝም አለና ከኃላዬ ይከተለኛል እኔ ግን ከገባውበት ውስብስብ ሀሳብ መውጣት አልቻልኩም ከዛ ትንሽ ከቆየ በኃላ ጃስ ሲለኝ በጣም ደንግጬ በስመአብ ብዬ አቀፍኩት ከዛ የልብ ምቱ ይሰማኝ ነበር ልቡ በጣም ይመታል ከዛ ቀና ብዬ ስመለከተው ቁልቁል ወደኔ በስስት እያየኝ ለምን ግን አወኩሽ ባላቅሽ ይሻለኝ ነበር አለኝ በጣም ደንግጬ ለምን ምን አጠፍው ስለው አይ ምንም ብሎ ለቀቀኝ ከእቅፉ ባልወጣ ደስ ይለኝ ነበር ግን ግድ መውጣት ነበረብኝ ከዛም ለትንሽ ሰአታት በመሀከላችኝ ዝምታ ሰፈነ ዝምታውን ለመስበር ያክል ለምን ነበር እንዲህ በአስቸኳይ የፈለከኝ አልኩት እርሱም ጥቂት እንደማሰብ አለና ይኸውልሽ ቃል ልነግርሽ የምፈልገው ነገር አለ አለኝ እኮ እሱን አቃለው ግን ምንድነው ልትነግረኝ ምትፈልገው ነገር አልኩት በጣም የተጨናነቀ ቃላቶቹን እያወጣ ቃል በመጀመሪያ ስለ እኔ ምታስቢውን ነገር ንገሪኝ አለኝ እኔም በጣም ደነገጥኩ እ እ እ ምን ማለት ፈልገህ ነው ምትነግረኝን ነገር በግልፅ ንገረኝ አልኩት ከዛ ከመች ጅምሮ እንደሆነ ባላውቅም አንቺን ማሰብ ከጀመርኩ ግን ቆይቻለው ቃልዬ በጣም ነው ማፈቅርሽ አለኝ አንደበቴ ቁልፍልፍ አለ መናገር አቃተኝ....
ይቀጥላል...
ታሪኩ ቶሎ እንዲቀጥል👉 ♥️ VOTE አርጉ፡፡ክፍል 5 ከ200♥️ ቡኃላ ይቀጥላል፡፡vote ስታደርጉ ለኛም ብርታት ነው 🙏❤።
,,,,,,,,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,,,,,,,
••●◉Join us share◉●••
👍 @geyone
❤️ @geyone
✍🤳✍ @geyone
━━━━━━━✦🌹✿🌹✦━━━━━━━
5 ይቀጥላል ለምትወዱት ሽር አድርጉት.......
"ለጠላቶችክ ደስታ ብለክ ሳይሆን መሸነፍክ ለሚያስከፋቸው ሰዎች ብለክ ጠንካራ ሁን"
ዛሬ ውስጥህ ሰላም አጥቶ መኖር አስጠልቶካል? ተስፋ እንዳትቆርጥ ነገ ሌላ ቀን ነው።
ዛሬ ሰዎች ከሰው ክብር ዝቅ አርገውክ በሚጠሉክ ሰዎች ተከበሀል? የሚወዱክ ይመጣሉ፤ ነገ ሌላ ቀን ነው።
ዛሬ ስንት የደከምክበት ቢዝነስ ብልሽትሽቱ ወጥቷል? ቀና በልና አማራጮችን ተመልከት፤ ነገ ሌላ ቀን ነው።
ዛሬ በትዕምርትህ የተዘጋጀከውንና የደከምክበትን ያህል ውጤት አላመጣህም? ትምርት በቃኝ እንዳትል፤ ነገ ሌላ ቀን ነው።
የተሸነፍከው የወደክ ፣ የተሰበርክ ቀን አይደለም። የተሸነፍከው በወደክበት ለመቅረት አምነክ የተቀመጥክና ዳግም መሞከር ያቆምክ ዕለት ነው።
በል ተነስ የእኔ አንበሳ፤ ይቺ ምድር ለተሸናፊ ቦታ የላትምና "ለችግሮችህ በሙሉ ትልቅ ችግር ሁንባቸው።"
🙌መልካም ቀን፤ ቸር ያሰማን፤ ቸር ያውለን🙌
Join
@geyone
@geyone
@geyone
ዛሬ ውስጥህ ሰላም አጥቶ መኖር አስጠልቶካል? ተስፋ እንዳትቆርጥ ነገ ሌላ ቀን ነው።
ዛሬ ሰዎች ከሰው ክብር ዝቅ አርገውክ በሚጠሉክ ሰዎች ተከበሀል? የሚወዱክ ይመጣሉ፤ ነገ ሌላ ቀን ነው።
ዛሬ ስንት የደከምክበት ቢዝነስ ብልሽትሽቱ ወጥቷል? ቀና በልና አማራጮችን ተመልከት፤ ነገ ሌላ ቀን ነው።
ዛሬ በትዕምርትህ የተዘጋጀከውንና የደከምክበትን ያህል ውጤት አላመጣህም? ትምርት በቃኝ እንዳትል፤ ነገ ሌላ ቀን ነው።
የተሸነፍከው የወደክ ፣ የተሰበርክ ቀን አይደለም። የተሸነፍከው በወደክበት ለመቅረት አምነክ የተቀመጥክና ዳግም መሞከር ያቆምክ ዕለት ነው።
በል ተነስ የእኔ አንበሳ፤ ይቺ ምድር ለተሸናፊ ቦታ የላትምና "ለችግሮችህ በሙሉ ትልቅ ችግር ሁንባቸው።"
🙌መልካም ቀን፤ ቸር ያሰማን፤ ቸር ያውለን🙌
Join
@geyone
@geyone
@geyone