HD Photo Backe graund Ediet
የተለያዩ የፎቶ ማሳመሪያወችን ለማግኝት 👇👇👇👇👇👇
👇👇👇Join ይቀላቀሉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
የተለያዩ የፎቶ ማሳመሪያወችን ለማግኝት 👇👇👇👇👇👇
👇👇👇Join ይቀላቀሉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
HD Photo Backe graund Ediet
የተለያዩ የፎቶ ማሳመሪያወችን ለማግኝት 👇👇👇👇👇👇
👇👇👇Join ይቀላቀሉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
የተለያዩ የፎቶ ማሳመሪያወችን ለማግኝት 👇👇👇👇👇👇
👇👇👇Join ይቀላቀሉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
HD Photo Backe graund Ediet
የተለያዩ የፎቶ ማሳመሪያወችን ለማግኝት 👇👇👇👇👇👇
👇👇👇Join ይቀላቀሉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyoneዠ
የተለያዩ የፎቶ ማሳመሪያወችን ለማግኝት 👇👇👇👇👇👇
👇👇👇Join ይቀላቀሉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyoneዠ
ሰዎች እራሳቸዉን በተለያዩ ነገሮች ይሸዉዳሉ፡፡ አንዳንዱ ያልሆነዉን ለመሆን፣ ባህሪዉ ያልነበረን ነገር እንደነበረ አድርጎ ለማሳየት ይሞክራል፡፡ ብዙ ጊዜ ሰዎች ይህን የሚያደርጉት በሌሎች ለመወደድና ለመከበር ከመፈለግ አንፃር ነዉ፡፡
ወደዋናዉ ጉዳይ ስንመጣ ሰዎች ብዙ ጊዜ እራሳቸዉን የሚሸዉዱበት አንድ ዋና ዉሸት አለ፡፡ እሱም “በጣም ጥሩ ሰዉ ነኝ!” የሚል ነዉ፡፡
አዎ ብዙ ሰዎች መልካም ፀባይ አላቸዉ ግን ደግሞ ሌሎች እጅግ ብዙ ሰዎች ክፉ ናቸዉ፡፡
የሚገርመዉ ደግሞ ክፉ ማንነት ያላቸዉ “እኔ አሪፍ ነኝ” በሚለዉ ሽወዳ ጥሩ ከሆኑት በበለጠ እየደጋገሙ በማዉራት እራሳቸዉን እያታለሉ መኖራቸዉ ነዉ፡፡ ያለብንን የራስ ባህሪ ማወቅን የመሰለ ነገር የለም፡፡
መጥፎ ባህሪዬ ምንድነዉ? ብለን እራሳችንን ብንፈትሽ ኖሮ ስንት ስብራቶቻችንን በፈወስን ነበር፡፡
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን
የምንም ግዜ ተወዳጅ የሆነው
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟
ወደዋናዉ ጉዳይ ስንመጣ ሰዎች ብዙ ጊዜ እራሳቸዉን የሚሸዉዱበት አንድ ዋና ዉሸት አለ፡፡ እሱም “በጣም ጥሩ ሰዉ ነኝ!” የሚል ነዉ፡፡
አዎ ብዙ ሰዎች መልካም ፀባይ አላቸዉ ግን ደግሞ ሌሎች እጅግ ብዙ ሰዎች ክፉ ናቸዉ፡፡
የሚገርመዉ ደግሞ ክፉ ማንነት ያላቸዉ “እኔ አሪፍ ነኝ” በሚለዉ ሽወዳ ጥሩ ከሆኑት በበለጠ እየደጋገሙ በማዉራት እራሳቸዉን እያታለሉ መኖራቸዉ ነዉ፡፡ ያለብንን የራስ ባህሪ ማወቅን የመሰለ ነገር የለም፡፡
መጥፎ ባህሪዬ ምንድነዉ? ብለን እራሳችንን ብንፈትሽ ኖሮ ስንት ስብራቶቻችንን በፈወስን ነበር፡፡
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን
የምንም ግዜ ተወዳጅ የሆነው
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟
#ብሂለ_አበው (ከአበው አንድበት)
✍️ "እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን እርሱ ወደኛ ወረደ"
📚አቡነ ሺኖዳ
✍️"ሰው ሕያውነትን ማግኘት የሚችለው ከእግዚአብሔር ጋር ከሆነ ብቻ ነው፤ ከሁለቱም ጋር ባለው ተዛምዶ የተነሳ ሁለቱንም አካላት መካካል ሆኖ ለማስታረቅ የቻለው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፤ እርሱ ሰውን ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፣ እግዚአብሔርም ለሰው ገለጠው"
📚ሊቁ ሄርኔዎስ
✍️"ለጥበቡ ባሕር ድንበር የለውም ለትእዛዙም ይቅርታ መስፈርት፣ ለመንግስቱ ስፋት ዐቅም የለውም፣ ለአገዛዙም ስፋት ወሰን የለውም .... ሳይጠይቅ ሕሊናን ይመረምራል፤ ሳይመረምር ልቡናን ይፈትናል፣ ያለመብራት በጨለማ ያለውን ያያል ..... ሁሉ በእርሱ ዘንድ የተገለጠ ነው"
✍️"ቂመኛ ሰው ሥጋ የለበሰ ሰይጣን ነው .... የክርስቶስ ፍቅር ሠራቸው ለሞት ታበቃቸዋለችና"
📚አረጋዊ መንፈሳዊ
✍️"በልቡ እግዚአብሔርን የያዘ ሰው ሕግጋቱን መፈጸም ይችላል፤ ነገር ግን በከንፈሩ ብቻ ጌታ ሆይ የሚል ልቦናው ተጠራጣሪ ስለሆነ የእግዚአብሔርን ሕግ መፈጸም አይችልም"
📚እረኛው ሄርማን
✍️"ወንድሞቼ በመስመሩ መጨረሻ ላይ በደረስኩ ጊዜ ፍቅራችሁ ስለጎዳኝ ፈራሁ እናንተም የሕይወቴን ጉዞ ዳግመኛ እንድሮጥ ፈለጋችሁ"
📚ቅዱስ አትናቴዎስ
✍️"ጾምን እንጹም ባልንጀሮቻችንንም እንውደድ እርስ በርሳችንም እንዋደድ፤ "ንጹም ጾም ወናፍቅር ቢጽነ መንትፋቀር በበይናቲነ""
📚ቅዱስ ያሬድ
✍️"ሁሉጊዜ የሚያመሰግን አንደበት ከልኡል እግዚአብሔር ዘንድ በረከት ያገኛል"
✍️"በጸሎት ነፍስ ከእግዚአብሔር ጋር ተዋሕዳለች የኔነቱን ምሥጢር ታያለች ደስ እያላት ሥራዋን ሁሉ በርሱ ብርሃን ታያለች የሚያሽበርቅ የጌታን መልክ በማየት ታበራለች"
📚አረጋዊ መንፈሳዊ
✍️"ፈጣሪዬ ሆይ በፊትህ የምንቀጠቀጥና ኃይል የሌለኝ ባሪያህን አንተ አሰበኝ፣ በሞገስና በቸርነትህ አትለየኝ"
📚አቡነ ቄርሎስ
✍️"ሁላችንም ኃጢአን፣ ተላላፊዎች ሆነናልና ኃጥኡን አትጥላው፤ ግድ ካለህስ ለእርሱ አልቅስለት፤ ለነፍሱም ጸልይለት"
📚ቅዱስ እንጦንስ
Join
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
✍️ "እኛ ወደ እርሱ መውጣት ሲያቅተን እርሱ ወደኛ ወረደ"
📚አቡነ ሺኖዳ
✍️"ሰው ሕያውነትን ማግኘት የሚችለው ከእግዚአብሔር ጋር ከሆነ ብቻ ነው፤ ከሁለቱም ጋር ባለው ተዛምዶ የተነሳ ሁለቱንም አካላት መካካል ሆኖ ለማስታረቅ የቻለው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፤ እርሱ ሰውን ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፣ እግዚአብሔርም ለሰው ገለጠው"
📚ሊቁ ሄርኔዎስ
✍️"ለጥበቡ ባሕር ድንበር የለውም ለትእዛዙም ይቅርታ መስፈርት፣ ለመንግስቱ ስፋት ዐቅም የለውም፣ ለአገዛዙም ስፋት ወሰን የለውም .... ሳይጠይቅ ሕሊናን ይመረምራል፤ ሳይመረምር ልቡናን ይፈትናል፣ ያለመብራት በጨለማ ያለውን ያያል ..... ሁሉ በእርሱ ዘንድ የተገለጠ ነው"
✍️"ቂመኛ ሰው ሥጋ የለበሰ ሰይጣን ነው .... የክርስቶስ ፍቅር ሠራቸው ለሞት ታበቃቸዋለችና"
📚አረጋዊ መንፈሳዊ
✍️"በልቡ እግዚአብሔርን የያዘ ሰው ሕግጋቱን መፈጸም ይችላል፤ ነገር ግን በከንፈሩ ብቻ ጌታ ሆይ የሚል ልቦናው ተጠራጣሪ ስለሆነ የእግዚአብሔርን ሕግ መፈጸም አይችልም"
📚እረኛው ሄርማን
✍️"ወንድሞቼ በመስመሩ መጨረሻ ላይ በደረስኩ ጊዜ ፍቅራችሁ ስለጎዳኝ ፈራሁ እናንተም የሕይወቴን ጉዞ ዳግመኛ እንድሮጥ ፈለጋችሁ"
📚ቅዱስ አትናቴዎስ
✍️"ጾምን እንጹም ባልንጀሮቻችንንም እንውደድ እርስ በርሳችንም እንዋደድ፤ "ንጹም ጾም ወናፍቅር ቢጽነ መንትፋቀር በበይናቲነ""
📚ቅዱስ ያሬድ
✍️"ሁሉጊዜ የሚያመሰግን አንደበት ከልኡል እግዚአብሔር ዘንድ በረከት ያገኛል"
✍️"በጸሎት ነፍስ ከእግዚአብሔር ጋር ተዋሕዳለች የኔነቱን ምሥጢር ታያለች ደስ እያላት ሥራዋን ሁሉ በርሱ ብርሃን ታያለች የሚያሽበርቅ የጌታን መልክ በማየት ታበራለች"
📚አረጋዊ መንፈሳዊ
✍️"ፈጣሪዬ ሆይ በፊትህ የምንቀጠቀጥና ኃይል የሌለኝ ባሪያህን አንተ አሰበኝ፣ በሞገስና በቸርነትህ አትለየኝ"
📚አቡነ ቄርሎስ
✍️"ሁላችንም ኃጢአን፣ ተላላፊዎች ሆነናልና ኃጥኡን አትጥላው፤ ግድ ካለህስ ለእርሱ አልቅስለት፤ ለነፍሱም ጸልይለት"
📚ቅዱስ እንጦንስ
Join
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ቅዱስ ገብኤል በያለንበት ጥላና ከለላ
ይሁነን
እንኳን ለቅዱስ ገብኤል በሰላም
አደረሳቸሁ መልካም ብዓል
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ይሁነን
እንኳን ለቅዱስ ገብኤል በሰላም
አደረሳቸሁ መልካም ብዓል
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
~ ለጸሎት እንነሣ
*~★★~*
#ETHIOPIA | ~ ህሊናችንን ሰብስብ አድርገን ጸሎታችንን ከፍ ባለ ድምጽ እንዲህ በማለት እንጀምር !!
•••
ፍጹም በሆነ ሙሉ እምነት፥
ፍጹም በተመሰጠ ልቦና ፥
በፍጹም መጸጸት ፥ በንፁህ ልቦና
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ (አሐተ ስግደተ)
እንዘ አሐዱ ሠለስቱ ወእንዘ ሠለስቱ አሐዱ
ይሤለሱ በአካላት ወይትወሐዱ በመለኮት
እሰግድ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ
እሰግድ ለመስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር
መስቀል ኃይልነ፥
መስቀል ጽንዕነ፥
መስቀል ቤዛነ፥
መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ፥
አይሁድ ክህዱ ንኅነሰ አመነ ወእለ አመነ በኃይለ መስቀሉ ድኅነ።
•••
አምላኬ ሆይ
ስላደረግህልኝ ነገር
ስለምታደርግልኝ ነገር
ስላላደረክልኝ እና ስለማታደርግልኝም ነገር ሁሉ አመሰግንሃለሁ።
ምንም ብበድልህ በፍጹም ቸርነትህና ፍቅርህ ጠብቀህ፥ በሕይወቴ ላይ ይህችን ሰዓት ጨምረህ፥ በተቀደስው ስፍራህ ስላቆምከኝ አመሰግንሃለሁ።
መላእክትን በጽርሃ አርያም፥
ሰማዕታትን በደም፥
ሐዋርያትን በአጽናፈ ዓለም፥
ጻድቃንን በገዳም ያጸናህ አምላክ፥ እኔንም በሃይማኖት፣ በጾም፣ በጸሎትና በምግባር እንድታጸናኝ እለምንሃለሁ።
አምላኬ ሆይ ምንም ዓይነት ፈተና እና መከራ ቢመጣብኝ እስከ መጨረሻዋ የህይወቴ ህቅታ ድረስ አንተን በማመን እንድታጸናኝ፣ በሕይወቴ ሁሉ አንተን በመፍራት እንድኖር፥ ሰው ሆኖ የማይበድል የለምና ዕድሜ ለንስሐ ለቅዱስ ቁርባንም እንድታበቃኝ እለምንሃለሁ፡፡
•••
እናቴ እመቤቴ ድንግል ማርያም ሆይ፥ የእናት ልመና ፊት አያስመልስ፥ አንገትም አያስቀልስምና ከልጅሽ ከወዳጅሽ ተማልደሽ አማልጅኝ።
ለአባ ህርያቆስ
ለአባ ኤፍሬም
ለቅዱስ ያሬድ
ለቅዱስ ደቅስዮስ
ለበላኤሰብ የተለመንሽ እመአምላክ ለእኔም ለደካማው ለጎስቋላው ባርያሽ ተለመኝኝ።
እናቴ ሆይ ምስጋናሽ በዝቶልኝ እንደ ልብስ ለብሼው፤ እንደ ምግብ ተመግቤው፤ እንደ ውኃ ጠጥቼው እኖር ዘንድ እርጅኝ።
የኔ ኃጢአት ያንቺን ንጽህና አያረክሰውምና በብርሃን እጆችሽ ዳሰሽ ለነፍሴ የድኅነት ምክንያት ሁኚያት።
•••
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እስራኤላውያንን ከግብፅ ባርነት መርተህ ያወጣህ እኔንም ከዚህ ዓለም ባርነት ነፃ እንድታወጣኝ እለምንህሃለሁ።
የባህራን ወዳጅ፣ የአፎምያ ረዳት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እኔ ደካማው አገልጋይህን እርዳኝ። የሚፈታተነኝን ሰይጣን ዲያቢሎስንም በበትረ መስቀልህ ቀጥቅጠህ ከእግሬ ስር እንድትጥልልኝ፣ በሄድኩበትም ሁሉ እንድትጠብቀኝ እማፀንሃለሁ፡፡
•••
አምላከ ነቢያት፥
አምላከ ሐዋርያት፥
አምላከ ደናግል፥
አምላከ መነኮሳት
ለቅዱሳንህ ለአብርሃም፥ ለይስሐቅ ፥ ለያዕቆብ የገባኸውን ቃልኪዳን አስበህ እንደ ክፋቴ፣ እንደ ጥፋቴ፣ እንደ በደሌ ሳይሆን እንደ ቸርነትህ ትምረኝ ዘንድ ቤተሰቦቼን፣ ሃገራችንን ህዝባችንን፣ ቤተክርስቲያናችንንና ሃይማኖታችንን ትጠብቅልን ዘንድ
ዝማሬ ዳዊትን፣
ተልዕኮ አርድዕትን ፤
ቅዳሴ መላዕክትን ፤
መስዋዕተ አቤልን ፤
ዕጣነ ዘካርያስን የተቀበልክ አምላክ የኔንም ጸሎት ትቀበል ዘንድ እለምንሃለሁ
• አባታችን ሆይ……
*~★★~*
#ETHIOPIA | ~ ህሊናችንን ሰብስብ አድርገን ጸሎታችንን ከፍ ባለ ድምጽ እንዲህ በማለት እንጀምር !!
•••
ፍጹም በሆነ ሙሉ እምነት፥
ፍጹም በተመሰጠ ልቦና ፥
በፍጹም መጸጸት ፥ በንፁህ ልቦና
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ (አሐተ ስግደተ)
እንዘ አሐዱ ሠለስቱ ወእንዘ ሠለስቱ አሐዱ
ይሤለሱ በአካላት ወይትወሐዱ በመለኮት
እሰግድ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ
እሰግድ ለመስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር
መስቀል ኃይልነ፥
መስቀል ጽንዕነ፥
መስቀል ቤዛነ፥
መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ፥
አይሁድ ክህዱ ንኅነሰ አመነ ወእለ አመነ በኃይለ መስቀሉ ድኅነ።
•••
አምላኬ ሆይ
ስላደረግህልኝ ነገር
ስለምታደርግልኝ ነገር
ስላላደረክልኝ እና ስለማታደርግልኝም ነገር ሁሉ አመሰግንሃለሁ።
ምንም ብበድልህ በፍጹም ቸርነትህና ፍቅርህ ጠብቀህ፥ በሕይወቴ ላይ ይህችን ሰዓት ጨምረህ፥ በተቀደስው ስፍራህ ስላቆምከኝ አመሰግንሃለሁ።
መላእክትን በጽርሃ አርያም፥
ሰማዕታትን በደም፥
ሐዋርያትን በአጽናፈ ዓለም፥
ጻድቃንን በገዳም ያጸናህ አምላክ፥ እኔንም በሃይማኖት፣ በጾም፣ በጸሎትና በምግባር እንድታጸናኝ እለምንሃለሁ።
አምላኬ ሆይ ምንም ዓይነት ፈተና እና መከራ ቢመጣብኝ እስከ መጨረሻዋ የህይወቴ ህቅታ ድረስ አንተን በማመን እንድታጸናኝ፣ በሕይወቴ ሁሉ አንተን በመፍራት እንድኖር፥ ሰው ሆኖ የማይበድል የለምና ዕድሜ ለንስሐ ለቅዱስ ቁርባንም እንድታበቃኝ እለምንሃለሁ፡፡
•••
እናቴ እመቤቴ ድንግል ማርያም ሆይ፥ የእናት ልመና ፊት አያስመልስ፥ አንገትም አያስቀልስምና ከልጅሽ ከወዳጅሽ ተማልደሽ አማልጅኝ።
ለአባ ህርያቆስ
ለአባ ኤፍሬም
ለቅዱስ ያሬድ
ለቅዱስ ደቅስዮስ
ለበላኤሰብ የተለመንሽ እመአምላክ ለእኔም ለደካማው ለጎስቋላው ባርያሽ ተለመኝኝ።
እናቴ ሆይ ምስጋናሽ በዝቶልኝ እንደ ልብስ ለብሼው፤ እንደ ምግብ ተመግቤው፤ እንደ ውኃ ጠጥቼው እኖር ዘንድ እርጅኝ።
የኔ ኃጢአት ያንቺን ንጽህና አያረክሰውምና በብርሃን እጆችሽ ዳሰሽ ለነፍሴ የድኅነት ምክንያት ሁኚያት።
•••
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እስራኤላውያንን ከግብፅ ባርነት መርተህ ያወጣህ እኔንም ከዚህ ዓለም ባርነት ነፃ እንድታወጣኝ እለምንህሃለሁ።
የባህራን ወዳጅ፣ የአፎምያ ረዳት ቅዱስ ሚካኤል ሆይ እኔ ደካማው አገልጋይህን እርዳኝ። የሚፈታተነኝን ሰይጣን ዲያቢሎስንም በበትረ መስቀልህ ቀጥቅጠህ ከእግሬ ስር እንድትጥልልኝ፣ በሄድኩበትም ሁሉ እንድትጠብቀኝ እማፀንሃለሁ፡፡
•••
አምላከ ነቢያት፥
አምላከ ሐዋርያት፥
አምላከ ደናግል፥
አምላከ መነኮሳት
ለቅዱሳንህ ለአብርሃም፥ ለይስሐቅ ፥ ለያዕቆብ የገባኸውን ቃልኪዳን አስበህ እንደ ክፋቴ፣ እንደ ጥፋቴ፣ እንደ በደሌ ሳይሆን እንደ ቸርነትህ ትምረኝ ዘንድ ቤተሰቦቼን፣ ሃገራችንን ህዝባችንን፣ ቤተክርስቲያናችንንና ሃይማኖታችንን ትጠብቅልን ዘንድ
ዝማሬ ዳዊትን፣
ተልዕኮ አርድዕትን ፤
ቅዳሴ መላዕክትን ፤
መስዋዕተ አቤልን ፤
ዕጣነ ዘካርያስን የተቀበልክ አምላክ የኔንም ጸሎት ትቀበል ዘንድ እለምንሃለሁ
• አባታችን ሆይ……
"እንሆ ድንግል ትፀንሳልች :ወንድ ልጅም ትወልዳለች: ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች" ።
ትንቢተ ኢሳ 7÷14
እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሰህ/ አደረሰሽ ።
🙏🙏🙏❤️❤️❤️
መልካም ብዓል
ትንቢተ ኢሳ 7÷14
እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሰህ/ አደረሰሽ ።
🙏🙏🙏❤️❤️❤️
መልካም ብዓል
ውድ የልቤ ትርታ ተከታታዮቻችን
እነሆ
ፍቅር ሲፈርድየተሰኘ ልብ አንጠልጣይ
የፍቅር ታሪክ ይዘንላቹ መተናል
ታሪኩ እንዲጀምር ምትፈልጉ
Jion ሽር አድርጉት
👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
እነሆ
ፍቅር ሲፈርድየተሰኘ ልብ አንጠልጣይ
የፍቅር ታሪክ ይዘንላቹ መተናል
ታሪኩ እንዲጀምር ምትፈልጉ
Jion ሽር አድርጉት
👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
❤️❤️❤️ ❤️❤️❤️
ፍቅር_ሲፈርድ
ክፍል_አንድ 1⃣
በጣም አስተማሪና ልብ አንጠልጣይ ታሪክ
ሳራ ትባላለች የሀረር ልጅ ናት እዚህ ከተማችን አዲስ አበባ መኖር የጀመረችው አባቷ በስራ ምክንያት ሀረርን ለቆ ሸገር ሲገባ ነው ... ታድያ ሳራ እድሜዋ 13ን ሲያልፍና ከህፃንነት ወደ ታዳጊ ወጣት ስትሸጋገር ውበቷ እንደልጅነቷ እዩኝ እዩኝ አይልም ነበር ሳራ በአንፃሩ ... አፍንጫዋ ጎራዳ ፀጉሯ ገባ ገባ ያለ ከመሆንም አልፎ ከርዳዳና ከለሯ የቀይ ዳማ የማይሉት ወደ ነጭነት ያደላ ነበር በዚህም ሁሌም ቢሆን ከቆንጆዋ የትምህርት ቤት ጓደኛዋ ቤቲ ጋር ስትሆን ብዙ ተማሪዎች ሙድ ይይዙባት ነበር ...
ሳራ በራሷ የማትተማመን ሴት ናት 7ኛ ክፍልን ተፈትነው ክረምት ሲገባ ሳራ ደስታዋ ወደር አልነበረውም ከቤት ለመውጣት ምክንያቷ ትምህርት ስለነበር ትምህርት አለመኖሩ ለሷ ትልቅ ደስታ ነው አባቷ ይህን ቢያውቅም ምንም ማድረግ አልቻለም እናቷን አታውቃትም ይሄ ተፅኖ አሳድሮባት ይሆናል ሲል አባቷ በስተርጅና ሚስት ለማግባት ወስኖ አንዲት በእድሜ በሰል ያለች ግን ስራዋ ገና የሀያቤቶች መጀመርያ ላይ ያለች ልጃገረድ የምትመስል ሴት አመጣ ... መጀመርያ ያየቻት ቀን ሳራ ደስ አላላትም ቢሆንም ግን አባቷን ስለምታከብር በይሁንታ ተቀበለች...
ወራቶች አለፉ የስምንተኛ ክፍል ሩብ አመት ፈተና ደርሶ ሳራ ለሊት ተነስታ ለማጥናት ከመተኛ ክፍሏ ወደሳሎን አመራችና መብራቱን አበራች ይሄኔ ያየችውን ማመን አልቻለችም አባቷ በደም ተነክሮ መሃል ወለሉ ላይ ተዘርሯል የእንጀራ እናቷ ማርታ አፏ ታፍኖ ከበሩ ስር ካለው አግዳሚ ላይ ታስራለች ... ሳራ መጮህ ጠፋባት ድንጋጤ ጭር ካለው ለሊት ጋር ተደምሮ በፍርሃት ራደች አባ ብላ ልትቀሰቅሰው ሞከረች ግን ያለናት ያሳደጋት አባቷ ላይመለስ እስከወዲያኛው አሸልቧል ...
ሳራ የአባቷ ገዳዮች ሌቦች እንደሆኑ ፖሊስ መረመርኩ ሲል አሳወቃት ውስጧ ግን አንድ ነገር ይላታል የእንጀራ እናትሽ ማርታ እንዴት ተረፈች ስለምንስ ይህ ሁሉ ሲፈፀም ድምፅ አልሰማሁም ቤት ውስጥም የጠፋ አንድም ንብረት የለም ይህ ሁሉ ፈች አልባ እንቆቅልሽ በሳራ አይምሮ ውስጥ ይመላለሳል የአባቷ አርባ አልፎ ትምህርቷን ቀጠለች የእንጀራ እናቷ ማርታም እንደእናት ሆኜ አስተምራለው ስትል ቃል ገብታ ኑሮ ቀጠለ... ሳራ ህልሟ አንድ ሆነ ተምራ ስትጨርስ የተበዳዮች ጠበቃ መሆን ህግ አጥንቶ ወንጀለኛን ፈልፍሎ ለህግ ማቅረብ!!!
ይህ በንዲህ እንዳለ አንድ ሀሙስ ቀን እሷና ቆንጂዬዋ ጓደኛዋ ቤቲ ወደቤት እያመሩ ሳለ የግቢው ቆንጆና ቀለሜ ተማሪ ቤቲን ለመጀንጀን ወደነሱ ተጠግቶ ሰላምታ ሰጣቸውና ተቀላቀለ ... ሶስቱም ስለትምህርት ሲያነሱ ና ስለወደፊት እቅዳቸው ሲነጋገሩ በመሀልም ቀልድ ቢጤ ጣል ሲያደርጉ ሰፈራቸው ደርሰው መለያየት ግድ ሆነና ወደየቤታቸው ሄዱ ... በሁለተኛውም ቀን አንድላይ ሄዱ ከዛማ ሶስቱም ጥሩ ጓደኛሞች ለመሆን በቁ...
ይህ በዚ ብቻ አላበቃም ልኡል በቤቲ ውጫዊ ውበት ተማርኮ የነበር ቢሆንም ሳያስበው ለካ ሳራን ወዷታል ሳራ ስትስቅ ስታወራ ስታኮርፍ ... ብቻ ምንም ስትሆን ለሱ ስሜት ይሰጠዋል ካላገኛት ይከፋዋል ይህን ስሜቱን ግን ሸሽጎ መዝለቅ አልቻለም ለሳራ ፊት ለፊት ከምነግራት ብሎ ለቤቲ እንድትነግርለት ነገራት ይሄኔ ቤቲ በጓደኛዋ መበለጧ ውስጧን ቅናት አናወፀው እሷ ቆንጆ ሆና በልኡል ሳትፈቀር ሳራ መፈቀሯ አበሳጫት ... ሳራንም ከዚ ልጅ ጋር መሄድ እናቁም ስትል ስለሱ መጥፎ ነገር አልፎም በመልኳ እንደሚቀልድ ነገረቻት ሳራም ቤቲና ታምናትና ትወዳት ስለነበር ልኡልን አይንህን ላፈር አለችው ልኡልም ቤቲን ምን ሆና ነው ብሎ ሲጠይቅ እንዴት የፍቅር ጥያቄ ይጠይቀኛል ብላ ነው ስትል አራራቀቻቸው ... በትምህርቱ ጎበዝ የነበረ ልጅ ፈዘዘ ሳራም ልኡልን እንደወደደችው የገባት ሲራራቁ ኖሮ መልኳን የፈጠረውንና አባቷን ያሳጣትን አምላክ እያማረረችና የማታውቃትን እናቷ ፎቶ ላይ አፍጥጣ ማደር ጀመረች...
አንድ እለት ሳራ ትምህርት ቤት ሄዳ ራሷን በጣም ሲያማት ግማሽ ቀን ላይ አስፈቅዳ ወደቤት አመራች የውጪው በር በሰራተኛ ተከፍቶላት ገብታ በረንዳ ላይ ጫማዋን ስታወልቅ ቤት ውስጥ ብዙ ሰው እንዳለ ተረዳች ይሄኔ ድንገት አንድ አረፍተ ነገር ጆሮዋ ውስጥ ጥልቅ አለ "እሷንም እንዳባቷ ቀብረን በነፃነት እንኖራለን!!" ካካካካ( እረጅም ሳቅ)
ክፍል 2
ይቀጥላል..
ሼር ና Join ያድርጉን
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ፍቅር_ሲፈርድ
ክፍል_አንድ 1⃣
በጣም አስተማሪና ልብ አንጠልጣይ ታሪክ
ሳራ ትባላለች የሀረር ልጅ ናት እዚህ ከተማችን አዲስ አበባ መኖር የጀመረችው አባቷ በስራ ምክንያት ሀረርን ለቆ ሸገር ሲገባ ነው ... ታድያ ሳራ እድሜዋ 13ን ሲያልፍና ከህፃንነት ወደ ታዳጊ ወጣት ስትሸጋገር ውበቷ እንደልጅነቷ እዩኝ እዩኝ አይልም ነበር ሳራ በአንፃሩ ... አፍንጫዋ ጎራዳ ፀጉሯ ገባ ገባ ያለ ከመሆንም አልፎ ከርዳዳና ከለሯ የቀይ ዳማ የማይሉት ወደ ነጭነት ያደላ ነበር በዚህም ሁሌም ቢሆን ከቆንጆዋ የትምህርት ቤት ጓደኛዋ ቤቲ ጋር ስትሆን ብዙ ተማሪዎች ሙድ ይይዙባት ነበር ...
ሳራ በራሷ የማትተማመን ሴት ናት 7ኛ ክፍልን ተፈትነው ክረምት ሲገባ ሳራ ደስታዋ ወደር አልነበረውም ከቤት ለመውጣት ምክንያቷ ትምህርት ስለነበር ትምህርት አለመኖሩ ለሷ ትልቅ ደስታ ነው አባቷ ይህን ቢያውቅም ምንም ማድረግ አልቻለም እናቷን አታውቃትም ይሄ ተፅኖ አሳድሮባት ይሆናል ሲል አባቷ በስተርጅና ሚስት ለማግባት ወስኖ አንዲት በእድሜ በሰል ያለች ግን ስራዋ ገና የሀያቤቶች መጀመርያ ላይ ያለች ልጃገረድ የምትመስል ሴት አመጣ ... መጀመርያ ያየቻት ቀን ሳራ ደስ አላላትም ቢሆንም ግን አባቷን ስለምታከብር በይሁንታ ተቀበለች...
ወራቶች አለፉ የስምንተኛ ክፍል ሩብ አመት ፈተና ደርሶ ሳራ ለሊት ተነስታ ለማጥናት ከመተኛ ክፍሏ ወደሳሎን አመራችና መብራቱን አበራች ይሄኔ ያየችውን ማመን አልቻለችም አባቷ በደም ተነክሮ መሃል ወለሉ ላይ ተዘርሯል የእንጀራ እናቷ ማርታ አፏ ታፍኖ ከበሩ ስር ካለው አግዳሚ ላይ ታስራለች ... ሳራ መጮህ ጠፋባት ድንጋጤ ጭር ካለው ለሊት ጋር ተደምሮ በፍርሃት ራደች አባ ብላ ልትቀሰቅሰው ሞከረች ግን ያለናት ያሳደጋት አባቷ ላይመለስ እስከወዲያኛው አሸልቧል ...
ሳራ የአባቷ ገዳዮች ሌቦች እንደሆኑ ፖሊስ መረመርኩ ሲል አሳወቃት ውስጧ ግን አንድ ነገር ይላታል የእንጀራ እናትሽ ማርታ እንዴት ተረፈች ስለምንስ ይህ ሁሉ ሲፈፀም ድምፅ አልሰማሁም ቤት ውስጥም የጠፋ አንድም ንብረት የለም ይህ ሁሉ ፈች አልባ እንቆቅልሽ በሳራ አይምሮ ውስጥ ይመላለሳል የአባቷ አርባ አልፎ ትምህርቷን ቀጠለች የእንጀራ እናቷ ማርታም እንደእናት ሆኜ አስተምራለው ስትል ቃል ገብታ ኑሮ ቀጠለ... ሳራ ህልሟ አንድ ሆነ ተምራ ስትጨርስ የተበዳዮች ጠበቃ መሆን ህግ አጥንቶ ወንጀለኛን ፈልፍሎ ለህግ ማቅረብ!!!
ይህ በንዲህ እንዳለ አንድ ሀሙስ ቀን እሷና ቆንጂዬዋ ጓደኛዋ ቤቲ ወደቤት እያመሩ ሳለ የግቢው ቆንጆና ቀለሜ ተማሪ ቤቲን ለመጀንጀን ወደነሱ ተጠግቶ ሰላምታ ሰጣቸውና ተቀላቀለ ... ሶስቱም ስለትምህርት ሲያነሱ ና ስለወደፊት እቅዳቸው ሲነጋገሩ በመሀልም ቀልድ ቢጤ ጣል ሲያደርጉ ሰፈራቸው ደርሰው መለያየት ግድ ሆነና ወደየቤታቸው ሄዱ ... በሁለተኛውም ቀን አንድላይ ሄዱ ከዛማ ሶስቱም ጥሩ ጓደኛሞች ለመሆን በቁ...
ይህ በዚ ብቻ አላበቃም ልኡል በቤቲ ውጫዊ ውበት ተማርኮ የነበር ቢሆንም ሳያስበው ለካ ሳራን ወዷታል ሳራ ስትስቅ ስታወራ ስታኮርፍ ... ብቻ ምንም ስትሆን ለሱ ስሜት ይሰጠዋል ካላገኛት ይከፋዋል ይህን ስሜቱን ግን ሸሽጎ መዝለቅ አልቻለም ለሳራ ፊት ለፊት ከምነግራት ብሎ ለቤቲ እንድትነግርለት ነገራት ይሄኔ ቤቲ በጓደኛዋ መበለጧ ውስጧን ቅናት አናወፀው እሷ ቆንጆ ሆና በልኡል ሳትፈቀር ሳራ መፈቀሯ አበሳጫት ... ሳራንም ከዚ ልጅ ጋር መሄድ እናቁም ስትል ስለሱ መጥፎ ነገር አልፎም በመልኳ እንደሚቀልድ ነገረቻት ሳራም ቤቲና ታምናትና ትወዳት ስለነበር ልኡልን አይንህን ላፈር አለችው ልኡልም ቤቲን ምን ሆና ነው ብሎ ሲጠይቅ እንዴት የፍቅር ጥያቄ ይጠይቀኛል ብላ ነው ስትል አራራቀቻቸው ... በትምህርቱ ጎበዝ የነበረ ልጅ ፈዘዘ ሳራም ልኡልን እንደወደደችው የገባት ሲራራቁ ኖሮ መልኳን የፈጠረውንና አባቷን ያሳጣትን አምላክ እያማረረችና የማታውቃትን እናቷ ፎቶ ላይ አፍጥጣ ማደር ጀመረች...
አንድ እለት ሳራ ትምህርት ቤት ሄዳ ራሷን በጣም ሲያማት ግማሽ ቀን ላይ አስፈቅዳ ወደቤት አመራች የውጪው በር በሰራተኛ ተከፍቶላት ገብታ በረንዳ ላይ ጫማዋን ስታወልቅ ቤት ውስጥ ብዙ ሰው እንዳለ ተረዳች ይሄኔ ድንገት አንድ አረፍተ ነገር ጆሮዋ ውስጥ ጥልቅ አለ "እሷንም እንዳባቷ ቀብረን በነፃነት እንኖራለን!!" ካካካካ( እረጅም ሳቅ)
ክፍል 2
ይቀጥላል..
ሼር ና Join ያድርጉን
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone