Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
6.18K subscribers
2 photos
4.74K links
ይህ የኢትዮጵያ ድምፅ ነው
Download Telegram
ROBOCOP በአንድ ወቅት አነጋጋሪ የነበረው የዶናልድ ትራምፕ ጋርድ

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16551/

#Ethiopia | ይህ በምስሉ ላይ የሚታየው ROBOCOP የሚል ቅፅል የወጣለት የትራምፕ ጋርድ ነው ።
ይህ ጋርድ በምስሉ ላይ እንደሚታየው ፡ የትም ቦታ ላይ ትልቅ ጥቁር ካፖርት ለብሶ የግራ እጁን ትንሽ ጣት በቀኝ እጁ ይዞ ነው ።

ትንሽ ጣቱን አይለቃትም ፡ ተጀምሮ እስኪያበቃ እሷን ይዞ ፡ በአይኖቹ ዙሪያውን በፍጥነት እየቃኘ ትራምፕን ይከተላል ።
…….
ለምን ? ለምንድነው ትንሽ ጣቱን ይዞ የሚከተለው ከተባለ ምክንያቱም ይህ ሰው ላይ ትንሽ ጣቱን ይዞ የሚታዩት ሁለት እጆች የእውነት እጆች አይደሉም ። አርቴፊሻል የፕላስቲክ እጆች ናቸው ።
የእሱ የእውነት እጆች ያሉት ከካፖርቱ ውስጥ የተቀባበለ አውቶማቲክ መሳሪያ ይዘው ነው ።
……..
ROBOCOP በወቅቱ በጋዜጠኞች ካሜራ ወጥቶ መነጋገሪያ ከሆነ በኋላ በኋላ ምናልባት ዘዴውን ቀይሮ ይሆናል ።

#wasyhun_tesfaye

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
አትሌቱ ይጠይቃል

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16553/

#Ethiopia | “እኔ ቁጥር 1 ሃብታም ነኝ፣ የምቆጥራቸው ብርና መኪኖች ስላሉኝ አይደለም። ፈጣሪ ጤነኛ አድርጎ እና ሰዎችን ያልበደልኩ፣ ወንጀል ከትውልድ መንደሬ እስከ ዓለም አቀፍ በታሪክ መዝገብ የሌለብኝ ንጹህ ወንድማችሁ ነኝ። በልጅነት ዕድሜዬ ብቸኛዋን የሠራሁትን ቤቴን ንብረቴን በአስቸኳይ መልሱልኝ፡”

– በቻይና ምስራቃዊ ፉጂያን ግዛት ኢግሬት ስታዲየም በተካሄደው የ Xiamen IAAF ዳይመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ውድድር፣ በወንዶች 3000ሜ መሰናክል ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያዊው ኃይለማርያም አማረ 5ኛ ከወጣ በኋላ በወረቀት ጽፎ ያስተላለፈው መልዕክት

#zehabesha

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የተሰጠ መግለጫ፤

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16555/

#Ethiopia | የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ብሔራዊ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በወቅታዊ ክልላዊ ሀገራዊና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት በማድረግ የሚከተለውን መግለጫ አውጥቷል።

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በቅርቡ ባካሄደው 3ኛ ጠቅላላ ጉባኤ የተዋቀረው የብሄራዊ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በወቅታዊ ክልላዊ ሀገራዊና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት በማድረግ አቋም የወሰደ ሲሆን ጉባኤውን ተከትሎም እንደ አዲስ መታገል ያለበትን የትግል ነጥቦች ነቅሶ ተወያይቷል። ከዚህ ጋር በተያያዘ በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለውን የተራዘመ ግጭት የገመገመ ሲሆን የአማራን ህዝብ ሁለንተናዊ ቀውስ ውስጥ ለመክተት ግጭት እየጠመቁ ያሉ እና የአማራ ህዝብ መሰረታዊ ጥያቄዎች እንዲዘነጉ የሚያደርጉ ኃይሎች ን አሰላለፍ በመለየት አቋም ላይ ደርሷል።

ሁለት አመት ያስቆጠረው የአማራ ክልል የጸጥታ መታወክ ያስከተለው መጠነ ሰፊ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ፤ የህዝባችን መሰረታዊ ጠላቶች የሆኑ ውጫዊ ሀይሎች ጭምር ግጭቱን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ተዋናይ እየሆኑ መምጣታቸው አብንን በእጅጉ ያሳስበዋል፡፡ በክልሉ በቀጠለው ግጭት በተኩስ ልውውጥ አያሌ ንጹሀኖች ህይወታቸውን አጥተዋል፣ ቆስለዋል፣ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል፣ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል፣ ፖለቲካ ውስጥ የሌሉ መምህራኖችና ተማሪዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተረሽነዋል፣ የባለሀብቶችና የታዋቂ ሰዎች ደህንነት አደጋ ላይ ወድቋል፣ ህዝቡ በተራዘመ የኢኮኖሚ ድቀት ውስጥ ገብቷል፡፡ በዚህም የተነሳ የአማራ ህዝብ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገም የነቃ ተተኪ ትውልድ እንዳይኖረው እና ከአሁኑ የማህበረ-ኢኮኖሚ ፈተና ይልቅ የነገው እየከፋ አንዲመጣ በጠላቶቹና ተላላኪዎቹ በስፋት እየተሰራበት ይገኛል። በዋናነት የአማራ ልጆች በእውቀት፣ በክህሎትና በስነ-ምግባር ታንጸው ተወዳዳሪ እና ሐገር ተረካቢ እንዳይሆኑ እየተደረገም ይገኛል።

በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ በመሆናቸው የተነሳ ህጻናት ልጆች ያለ እድሜ ጋብቻ ውስጥ እየገቡ እንደሆነ እና የህጻናት መደፈር ስለመበራከቱ መረጃዎች እየደረሱን ይገኛሉ፡፡ ግጭቱ የጤና መሰረተ ልማቶችና በጤና አገልግሎት ላይ ሰፊ አደጋ በመጋረጡ በህክምና እጦት ህዝብችን ለሞትና ለማይድን ህመም እየተዳረገ ይገኛል፣ ወዘተ። በኢኮኖሚው ረገድ ሲታይ አቅም ያላቸው የክልሉ ባለሀብቶች ተሰደዋል፣ የሸቀጥ ዝውውር በከፍተኛ ሁኔታ በመስተጓጎሉ የኑሮ ውድነት ተባብሷል፣ በርካታ መሠረተ ልማቶች ወድመዋል፡፡ የአማራ ክልልን ኢንቨስትመንት የመሳብ እምቅ አቅም እና የቱሪዝም ኢኮኖሚውን በመጎተቱ የህዝቡ የመልማት እድል እየተነጠቀ ይገኛልም፡፡ ይህም የአማራ ህዝብ መሰረታዊ ጥያቄዎች እንዲመለሱ የሚደረገውን ትግል አንዲደበዝዝ እያደረገ ሲገኝ ህዝባችንም ለአጠቃላይ የጸጥታ ስጋት ተዳርጎ ይገኛል፡፡

በመሆኑም ይህንን ለመጭው ዘመን ጭምር የሚተርፍ ዳፋ ያለው ተግባር በማያሻማ ሁኔታ እያወገዝን ሁሉም የሚመለከተው አካል ይህ አይነትና መሰል ድርጊቶች በአፋጣኝ እንዲታረሙ እንዲታገል እና ህዝባችንን ለመታደግ እንደ አዲስ ለጀመርነው እንቅስቃሴ ሁለንተናዊ ድጋፍ እንዲያደርግ እናሳስባለን። እንዲሁም በውጊያ ቀጠና እና በከበባ (Hostage) ውስጥ የሚገኘው ህዝባችን ለከፍተኛ ሁለንተናዊ ጉዳት የተዳረገ ሲሆን ሁሉም ኃይሎች የንጹሀንን ከለላ በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ በጥብቅ እያሳሰብን ችግሩ በውይይትና የሰላምን አማራጭ በማስቀደም እንዲፈታ አበክረን እንመክራለን።

አብን የሀገራዊ ምክክሩ ስትራቴጂካዊ የጋራ መፍትሄ የምናፈልቅበት አንዲሆን ይመኛል፡፡ በመሆኑም የብሄራዊ ምክክር ጉዳይ በብዙ ውትወታ እና የፖለቲካ ትግል የተገኘ ሀገራዊ መድረክ መሆኑ ታውቆ ህዝባችንን እንወክላለን የሚሉ ኃይሎች ሁሉ በሂደቱ ላይ በንቃት በመሳተፍ በአግባቡ እንዲጠቀሙበት አደራ እያልን ይህንኑም በንቃት የምንከታተል መሆኑን አያይዘን እንገልጻለን።

በሌላ በኩል የአብን ስራ እሰፈጻሚ ኮሚቴ የአማራ ክልልን የወያኔ የጥፋት ድግስ የጨዋታ ሜዳ ለማድረግ ከዚህም ከዛም የተጣቀሱ ያልተቀደሱ ጋብቻዎች መፈጸማቸውንና የሚደረጉ የጦርነት ቅስቃሳና ፕሮፓጋንዳወችን በተመለከተ ጥልቅ ግምገማ አድርጓል፡፡ ወያኔ የፖለቲካ ትርክት፣ አደረጃጀት እና የህግ ማዕቀፍ ዘርግቶ፣ ተቋማት አቋቁሞ በአማራ ህዝብ ላይ ስርዓታዊ ግፍ ሲፈጽም የኖረ ድርጅት መሆኑ የሚታወቅ የቅርብ ዘመን ታሪካዊ ሀቅ ነው፡፡ ይህ ታሪካዊ የአማራ ህዝብ ጠላት በ2017 ዓ.ም. ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁምራን አስመልከቶ ያንጸባረቀው የወራራ አቋም የህዝባችንን አንጻራዊ ነጻነት በኃይል የመንጠቅ እኩይ አላማን ያነገበ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡

በመሆኑም በተጠቀሰው አካባቢ ባለው የአማራ ህዝብ ላይ ዳግም ሊፈጽም ያለመውን የዘር ማጽዳት፣ የዘር ማጥፋትና በ2013 ዓ.ም ጥቅምት 30 ማይካድራ ላይ የተፈጸመን የጦር ወንጀል ዳግም የማስቀጠል አላማ እንዲያቆም አበክረን እንገልፃለን:። ወልቃይትን አስመልክቶ የወያኔ ትንኮሳና የጦርነት ቅስቀሳ ከሰብአዊነት ጉዳይና ከሀገራዊ ሰላምና ጸጥታ ጋር በቀጥታ የሚገናኝ በመሆኑ የሚከተለውን ጥሪ ለሚመለከታቸው አካላት አናቀርባለን፡፡

1. የፌደራሉ መንግስት እና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ህዝብ ያገኘው አንጻራዊ ነጻነት፣ ሰላምና መረጋጋት በዘላቂነት እንዲጸና እና አካባቢው የህወሃት የጦርነት አጀንዳ ሰለባ አንዳይሆን ከሰላም ወዳዱ ከወልቃይት ህዝብ ጎን አንዲሆን አበክረን አንጠይቃለን፡፡

2. በራያ አካባቢወች በህዝብ ትግል የተገኘውን ድል ማጽናት ያልቻለው መንግስት በፈጠረው ክፍተት የወያኔ ሀይሎች ዛሬም ድረስ ህዝባችንን በተራዘመ መከራ ውስጥ ያስገቡት ቢሆንም ህዝባችን ዕለት በዕለት መስዋዕትነት እየከፈለ ለነጻነቱ የሚያደርገውን መዋደቅ መንግስት እውቅና እንዲሰጠውና ለወያኔ የተጋለጠውን ህዝባችንን ህልውና እንዲያስጠብቅ እናሳስባለን።

3. የአማራና የትግራይ ህዝቦች የረጂም ዘመን ታሪካዊና ባህላዊ ቁርኝት ያላቸው መሆናቸው የማይሻር ሀቅ ሲሆን፤ በወያኔ ሃይል የተሳሳተ ትርክት ምክንያት የተፈጠረውን ነውረኛ ማህበራዊ አጥር (wall of shame) ማፍረስ እጅጉን ያስፈልጋል። እስካሁን የተፈጠሩ ቅራኔዎች በሰላማዊ መንገድ በሀቀኛ ውይይትና ድርድር እልባት እንዲያገኙ፤ የትግራይ ህዝብ ከወያኔ የ50 ዓመታት የነጣይ ትርክትና የአፈና ቀንበር መንጭቆ ነጻነቱን ለማወጅና አዲስ መስመር ለማስቀመጥ የሚያደርገውን የከበረ የትግል ጅማሮ እውቅና እየሰጠን ይገደናል ከሚሉ ሰላማዊ የትግራይ ሀይሎች ጋር ተቀራርበን የምንሰራ መሆኑን እንገልጻለን።

አብን ከአማራ ህዝብና ከቀጣናዊ የሰላም መረጋገጥ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም አንጻር በሻዕቢያ አሁናዊና የትላንትና ዘመን ሁኔታ ላይ ሰፊ ግምገማ አድርጓል፡፡ በዚህም መሰረት ሻዕቢያ ከፍጥረቱ ጀምሮ ከአማራ ህዝብ ብሎም ከኢትዮጵያን የፖለቲካ ማህበረሰብ ህልውና አንጻር በበጎ ሊመዘገብለት የሚያስችል ታሪክ የሌለው ኃይል መሆኑ ይታወቃል። አሁን ላይም በአማራ ክልል እንዲሁም በኦሮምያ ክልል አንዳንድ አካባቢወች የሚስተዋለውን የጸጥታ ችግር ለማባባስ ከሚሰሩ ኃይሎች ጋር የአጋርነት ዝንባሌ እንዳለው መረጃዎች የሚያሳዩ ሲሆን የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ተቀጽላ በመሆን በሀገሪቱ ብሄራዊ ጥቅም…
” ሽክ ኮንሰርት ” ዳዊት መለሰ እና ሚካኤል በላይነህ በአንድ መድረክ በሚሊኒየም አዳራሽ ቪአይፒ ሴክሽን ላይ ግንቦት 2/2017 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ፍቅር እየዘነበ ምሽቱ ይደምቃል::

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16557/

ሽክ VIP ኮንሰርት

የመግቢያ ዋጋ
1ኛ ዙር ቪአይፒ – 2,000
በር ላይ ቪአይፒ – 3,000

VVIP እራትን ጨምሮ – 10,000

መግቢያ ትኬቱን ከቴሌ ብር መተግበሪያ ላይ ያገኙታል

ግንቦት 2 /2017 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
ቦታ :- ሚሊኒየም አዳራሽ ቪአይፒ ሴክሽን
ከበቂ መኪና ማቆሚያ ጋር !!

ለበለጠ መረጃ ፦ 09 36 07 07 61
አዘጋጅ :- ሜራ ኤቨንት

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሊጠናቀቅ 1.34% ብቻ ነው የቀረው

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16559/

#Ethiopia | ግንባታው የተጀመረው መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ነበር።

የኢትዮጵያዊያን አንድነትና የይቻላል መንፈስ የታየበት ሀገራዊ ፕሮጀክት ነው። ለመጪው #ትውልድም የይቻላል መንፈስን ሲያንጸባርቅ የሚኖር ፕሮጀክት ነው።

👉 የዓባይ ግድብ በአሁን ላይ ኃይል በማመንጨት ላይ ነው፣

👉 74 ቢሊዮን ኪዮቢክ ሜትር ውሃ በመያዝ ትልቁ ሰው ሰራሽ ሀይቅ ይሆናል፣

👉 ግድቡ ሲጠናቀቅ 78 ደሴቶች ይፈጠራሉ፤

👉 ግድቡ በዓመት ከ10 እሰከ 15 ሺህ ቶን አሳ ማምረት የሚያስችል ነው፣

👉 የዓባይ ግድብ የኤሌክትሪክ ኃይልን በማመንጨት ከአፍሪካ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል፣

👉 ለቀጠናው ህዝቦች ትስስር፣ ለአፍሪካ ሀገራት ተሞክሮ ቁልፍ ሚና አለው፣

👉 የሀገር ውስጥ የኤሌክትሪክ ሽፋንን 75 በመቶ ያሳድጋል፣

👉 ለአፍሪካ ሀገራት በራስ አቅም ልማት መነቃቃት ተምሳሌት የሆነ ፕሮጀክት ነው፣

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
የፕሬዝደንት ትራምፕ ንግግር ግብፆችን አስቆጣ

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16561/

#Ethiopia | ትራምፕ በስዊዝ ካናል ላይ የአሜሪካ መርከቦች ምንም ሳይከፍሉ መጓዝ እንዳለባቸው መግለፃቸው ዛሬ በግብፅ በከፍተኛ ሁኔታ መነጋገሪያ መሆኑን ዘ ናሽናል ዘግቧል፡፡

በዚህ ጉዳይ ላይ በርካታ ግብፃዊያን የተቃውሞ አስተያየቶችን እየሰጡ መሆኑን ዘገባው አስረድቷል፡፡

ከእነዚህ መካከል የቀድሞው የግብፅ ፕሬዝደንት ሆስኒ ሙባረክ ልጅ የሆነው አላ ሙባረክ ‹‹ፕሬዝደንት ትራምፕ ከእንዲህ አይነት ከንቱ ንግግር ይቆጠቡ፡፡ ብልህ ይሁኑ›› ሲል መፃፉንም ጠቅሷል፡፡

እንዲህ አይነት ትችቶችን የፕሬዝደንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ደጋፊ የሆኑ አክቲቪስቶችም እያቀረቡ መሆኑን አስረድቷል፡፡

ለግብፅ ቤተመንግስት ቅርበት ያለው ላሚስ አል ሀዲዲ የተባለው ጋዜጠኛ በበኩሉ ‹‹ትራምፕ የስዊዝ ካናል በይፋ የተመረቀው በ1869 ነው፡፡

ይህ አመት ደግሞ እናንተ የእርስ በእርስ ጦርነታችሁን ያቆማችሁበት ነው፡፡ እርስዎ ግን አሁንም ባሪያ ያለዎት አድርገው ይቆጥራሉ›› ብሏል፡፡

ግብፆችን ያስቆጣው ፕሬዝደንት ትራምፕ በሶሻል ትሩዝ ገፃቸው ላይ ‹‹የአሜሪካ መርከቦች በስዊዝ ካናልና ፓናማ ካናል ምንም ክፍያ ሳይከፍሉ እንዲተላለፉ ሊፈቀድ ይገባል፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ካናሎች ካለአሜሪካ ህልውና አይኖራቸውም›› በሚል መግለፃቸው ነው፡፡

#News #Ethiopianews #Ethiopia

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
u12e8u1208u1295u12f5u1295 u121bu122bu1276u1295 u1208u121bu1235u1270u1313u130eu120d u12e8u121eu12a8u1

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16563/

u12e8u1208u1295u12f5u1295 u121bu122bu1276u1295 u1208u121bu1235u1270u1313u130eu120d u12e8u121eu12a8u1229u1275 u12c8u1323u1276u127d ”u1260u1356u1208u1272u12a8u129eu127bu127du1295 u12e8u1308u1295u12d8u1265 u12a5u122du12f3u1273 u1260u130bu12db u12e8u121au1348u1340u1218u12cd u12e8u12d8u122d u121bu1325u134bu1275 u12f5u122du130au1275 u1270u1263u1263u122a u12a0u1295u1206u1295u121d” u12a0u1209nnud83dudc49 u1270u1243u12cbu121au12ceu1279 u1260u12a5u1235u122bu12a5u120d u120bu12ed u12e8u1295u130du12f5 u121bu12d5u1240u1265 u12a5u1295u12f2u1323u120d u1320u12edu1240u12cbu120dnn#Ethiopia | u12a5u1201u12f5 u12a5u1208u1275 u1260u1270u12f0u1228u1308u12cd u12e8u12c8u1295u12f6u127d u12e8u1208u1295u12f0u1295 u121bu122bu1276u1295 u1201u1208u1275 u12c8u1323u1276u127d u12c8u12f0 u1218u122eu132b u12a0u1235u134bu120du1271 u1260u1218u130du1263u1275 u12e8u12cdu12f5u12f5u122d u1202u12f0u1271u1295 u1208u121bu1235u1270u1313u130eu120d u1260u1218u121eu12a8u122d u1270u1243u12cdu121fu1278u12cdu1295 u12ebu1230u1219 u1232u1206u1295 u12a8u12adu1235u1270u1271 u1260u1283u120bu121d u12a0u120du1300u12dau122b u12ebu12cdu12dd u12f2u121bu1295u12f5 u12a8u1270u1230u1298u12cd u12e8u1270u1243u12cdu121e u1261u12f1u1295 u12a0u1308u1298u1201u1275 u12ebu1208u12cdu1295 u1218u1228u1303 u12a0u130bu122du1277u120du1362nnu1260u12d8u1308u1263u12cdu121d u1261u12f1u1291 u1260u12c8u1323u1276u127d u12e8u121au1218u122b u12e8u1232u126au120eu127d u12a5u1295u1245u1235u1243u1234 u1218u1206u1291 u12e8u1270u1308u1208u1340 u1232u1206u1295 u1260u12c8u1295u12f6u127d u12e8u1208u1295u12f0u1295 u121bu122bu1276u1295 u12c8u1245u1275 u12c8u12f0 u1218u122eu132b u12a0u1235u134bu120du1271 u1260u1218u130du1263u1275 u12e8u1353u12cdu12f0u122d u1240u1208u121eu127du1295 u1232u12c8u1228u12cdu1229 u1260u1274u120cu126au12ddu1295 u1218u1235u12aeu1275 u12e8u1273u12e9u1275 u1201u1208u1275 u12c8u1323u1276u127d u12cau120eu12cd u1206u120bu1295u12f5 u12e8u1270u1230u1298 u12e818 u12d3u1218u1275 u1230u12cdu1293 u12adu122au1235u1272 u1296u122du12dd u12e8u121au1263u1209 u1218u1206u1293u1278u12cd u1308u120du1346u120du1362nnu12a8u12a0u120du1300u12dau122b u130bu122d u1246u12edu1273 u12ebu12f0u1228u1308u12cd u1206u120bu1295u12f5u121d ” u1260u123au12ceu127d u12e8u121au1246u1320u1229 u1295u1341u1213u1295 u12dcu130eu127d u1260u130bu12db u12cdu1235u1325 u12a5u12e8u1270u1308u12f0u1209 u1290u12cd” u12ebu1208 u1232u1206u1295 ” u12edu1205u1295u1295 u12e8u1295u1341u1200u1295 u130du12f5u12eb u1208u121bu1246u121d u1218u1295u130du1235u1273u127du1295 u121du1295u121d u1290u1308u122d u12a5u12ebu12f0u1228u1308 u12a0u12edu12f0u1208u121d” u1232u120d u1260u12a2u1295u130du120au12dd u1218u1295u130du1235u1275 u120bu12ed u12ebu1208u12cdu1295 u1270u1243u12cdu121e u1308u120du1346u120du1362 u12c8u1323u1271 u12a0u12adu120eu121d ” u12a5u1294 u1260u1260u12a9u120c u1260u1356u1208u1272u12a8u129eu127bu127du1295 u12e8u1308u1295u12d8u1265 u12f5u130bu134d u12a5u12e8u1270u1348u1340u1218 u1263u1208u12cd u12e8u12d8u122d u132du134du1328u134b u1270u1263u1263u122a u1218u1206u1295 u12a0u120du1348u120du130du121d” u12ebu1208 u1232u1206u1295 ”u1275u122du134d u12a8u1230u1265u12a0u12cau1290u1275 u1240u12f5u121e u1218u1273u12e8u1275 u1260u134du1341u121d u12e8u1208u1260u1275u121d u12a5u129b u12f0u121du1343u127du1295 u12a5u12ebu1230u121bu1295 u12ebu1208u1290u12cd u12e8u134du120au1235u1324u121bu12cdu12ebu1295 u1230u1265u12a0u12ca u1218u1265u1275 u12a5u1295u12f2u12a8u1265u122d” u1290u12cd u1265u120fu120du1362 nnu1206u120bu1295u12f5 u1208u12a0u120du1300u12dau122b u1260u1230u1320u12cd u1243u120d ”u1260u12a5u1303u127du1295 u120bu12ed u12f0u121d u12a5u1295u12f2u1296u122d u12a0u1295u1348u120du130du121du1363 u1270u1308u12f0u1295u121d u12e8u12d8u122d u12a5u120du1242u1275 u12f0u130bu134au12ceu127d u1218u1206u1295 u12e8u1208u1265u1295u121d” u12ebu1208 u1232u1206u1295 u12edu1205u1295u1295 u12e8u1270u1243u12cdu121e u12f5u121du1345 u1260u122du12abu1276u127d u120au12ebu1235u1270u130bu1261u1275 u12edu1308u1263u120d…
የአርቲስትና አክቲቪስት ሰሎሞን ተካልኝ የቀብር ሥነ ሥርዓት ትናንት አትላንታ ጆርጂያ ውስጥ ተፈጸመ

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16565/

#Ethiopia | ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በድንገተኛ ህመም በ57ኛ ዓመቱ ህይወቱ ያለፈው፣አርቲስትና አክቲቪስት ሰሎሞን ትናንት አትላንታ ውስጥ፣ “ኢተርናል ሒልስ ሜሞሪያል ጋርደን፣ በተባለ የመቃብር ሥፍራ ላይ የቀብር ሥነ-ስርዓቱ ተፈጽሟል።

ከቀብር ሥነ ሥርዓቱ ቀደም ብሎ፣ በአትላንታ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን፣ የጸሎተ ፍትሓት መርሐ ግብር መካሄዱንም፣ ባልደረባችን ታሪኩ ኃይሉ ዘግቧል።

ሰሎሞን ተካልኝ፣ በአዲስ አበባ ዙሪያ ካለው ኮረብታማ ሰፈር ከወላጆቹ ከአቶ ተካልኝ መሃሪና ከእናቱ ከወይዘሮ ታዱሽ ተሰማ አብራክ እንደ ጎርጎሮሳዊው ጊዜ አቆጣጠር ጥቅምት ሰባት ቀን 1968 መወለዱን በሕይወት ታሪክ ማኀደሩ ላይ ተመልክቷል።

ሰሎሞን የሙዚቃ መሳሪያዎች ቅንብርና ውህደት የሚወድ የነበረ ቢሆንም፣ የእርሱ ታላቁ መሳሪያ የነበረው ግን፣ የራሱ የታደለው የፈጥሮው ድምጽ እንደነበረ ተወስቷል።

በየጎዳናው በከበሮ ታጅቦ ከመዝፈን ጀምሮ፣ ወደተሟላ የምሽት ክለብ እስካደገበት ድረስ ለታዳሚዎቹ ደስታና ስሜት ሲያጋራ መቆየቱም ተገልጿል።

በኋላም በአክቲቪስትነት፣ በሬዲዮና በሌሎች የተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያ አውታሮች፣የፖለቲካ አቋሞቹን ሲያራምድ ቆይቷል።

ሰለሞን በሚያስተላልፋቸው ፖለቲካዊ ሃሳቦቹ ከአንድ ወገን ብርቱ ነቀፋ እና ትችት ሲያስተናግድ ከሌላ ወገን ደግሞ ድጋፍ ሲቸረው ቆይቷል።

ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹና ወዳጆቹ በተገኙበት ግብዓተ መሬቱ የተፈጸመው ሰሎሞን ተካልኝ፣ የአራት ልጆች አባት ነበር።#DW

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
እኔ የኢየሱስ ነኝ

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16567/

I BELONG TO JESUS

#Ethiopia | የሊቨርፑሉ አጥቂ ኮዲ ጋክፖ ትላንት ምሽት ክለቡ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን ዋንጫ ማንሳቱን ባረጋገጠበት ጨዋታ ጎል በማስቆጠር ” የሚል ጽሑፍ የያዘ ቲሸርት በማሳየት ወንጌልን ለዓለም ሰብኳል።

ከዚህ ቀደም ብራዚላዊው ካካ በተመሳሳይ ወንጌልን በዚህ መልክ በመስበክ የሚታወቅ ተጫዋች ነው።

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
መጪውን የ ፋሲካ በዓል አስሞልክቶ ከ 2,000,000 ብር በላይ ቅናሽ ይጠቀሙ

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16569/

ይህ የምስራች ለውድ ደንበኞቻችን ስናቀርብ በታላቅ ደስታ ነው::

📌📌 በ ቁጥር 3ሳይት በሳርስ ዓደይ አበባ B+G+7
የሆነው ህንፃችን ላይ ከረጅም አከፋፈል ጋር እንጠብቆታለን!
ያስተውሉ ብልሆች የ እድሉ ተጠቃሚ ይሆናሉ ለውስን ቤቶች ብቻ የቀረበ ዕድል ሞሆኑ ይገንዘቡ!

‘አልቲማ ሪል እስቴት’

“ህልምዎን ይኑሩ!”

“Live Your Dreams!”

ለበለጠ መረጃ :-. ☎️0996000000 / 0995222222

➡️Website: http://www.ultimaet.com

➡️Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=61568957484689

➡️Whatsapp: https://whatsapp.com/channel/0029VawOxno545uoGPoLfH3X

➡️Telegram: https://t.me/ultimarealestate1

➡️YouTube: https://www.youtube.com/@UltimaRealestate

➡️ TikTok: tiktok.com/@ultimareal.estate

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ሐበቫ ቁርጥ እና ሬስቶራንት

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16571/

ለምርቃት በክብር ተጠርተዋል

#Ethiopia | በሀዋሳ ከተማ ስመጥር የሆነው ሀበሻ ሆቴል የስራ አድማሱን በማስፋት ቁጥር 2 ቁርጥና ሬስቶራንት በአዲስ አበባ ከፍቶ ለምርቃት ዝግጁ ሆኗል።

የዚህ ስኬታችን ተቋዳሽ ይሆኑልን ዘንድ ከቤተሰብዎ እና ከወዳጆችዎ ጋር በምርቃቱ ላይ እንዲገኙልን በማክበር ጠርተንዎታል።

የምርቃቱ ቀናት

ሚያዚያ 25 ቀን 2017ዓ.ም
ሚያዚያ 26 ቀን 2017ዓ.ም
ሚያዚያ 27 ቀን 2017ዓ.ም

በምርቃቱ ላይ እንዲገኙልን በአክብሮት ጠርተንዎታል።

አድራሻ
ቦሌ ስካይ ላይት ሆቴል ጀርባ፤
የቀድሞው አምስተርዳም ሬስቶራንት የነበረው

ጠሪ አክባሪዎ
ወ/ሮ ማህሌት ዘገየ

+251916171723
+251911428744

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም ባንክ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ሊቀበል ነው

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16573/

#Ethiopia | መንግስታዊዉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአለም ባንክ ከፍተኛ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ በሚቀጥለው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ለመቀበል በዝግጅት መሆኑ ተጠቆመ ።

ከ650 ሚሊዮን ዶላር በላይ ከተመደበው ገንዘብ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው በዚህ የመጀመሪያ ዙር ዝውውር እንደሚካተት ይጠበቃል።

ይህ በአፈጻጸም ላይ የተመሠረተ የገንዘብ ድጋፍ የአለም ባንክ የፋይናንስ ሴክተርን የማጠናከር ፕሮጀክት አካል ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፋይናንስ አቅሙን እንዲያሳድግና የኢትዮጵያን ሰፋ ያሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን እንዲደግፍ ያለመ ነው።

ባንኩ ይህንን ድጋፍ ለማግኘት መንግስት ቦንድ ማውጣትንና የቦርድ ስብጥርን ማስተካከልን ጨምሮ የተወሰኑ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቷል።

ይህን ተከትሎ በሚቀጥለው ሳምንት ቢያንስ 350 ሚሊዮን ዶላር መቀበል እንደሚችል ይጠበቃል። ይህ የገንዘብ ድጋፍ በተለይም ባንኩ ቀደም ሲል ለመንግስት የልማት ድርጅቶች በሰጠው ያልተመለሰ ብድር ምክንያት ያጋጠሙትን የፋይናንስ ተግዳሮቶች ለማቃለል ትልቅ እገዛ ያደርጋል ተብሏል።

የኢትዮጵያ መንግስት የንግድ ባንኩን ካፒታል ለማጠናከር ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግም ተገልጿል። ባለሙያዎች ይህ የዓለም ባንክ ድጋፍ የሀገሪቱን የፋይናንስ ሴክተር ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ እንደሆነ ይስማማሉ።
#capital
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ሩሲያ የጄኔራሏን ገዳይ በቁጥጥር ስር አዋለች

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16575/

#Ethiopia | ሞስኮ በመኪና ላይ የቦምብ ጥቃት የተገደለባትን ጄኔራል ገዳይ በቁጥጥር ስር አዋለች።

በዩክሬን የስለላ ድርጅት ተመልምሏል የተባለው በቁጥጥር ስር የዋለው ግለሰብ ባለፈው ሳምንት የሩሲያ ጄኔራል በመኪና ላይ ከደረሰው ፍንዳታ ጋር በተያያዘ በሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት ኤፍ.ኤስ.ቢ በቁጥጥር ስር ውሏል።

በቁጥጥር ስር የዋለው የ41 ዓመቱ የዩክሬን ነዋሪ ኢግናት ኩዚን በኤፍ.ኤስ.ቢ የተያዘው የሩሲያን ጄኔራል ያሮስላቭ ሞስካሊክን የገደለውን ፈንጂ አጥምዷል ተብሎ ነው። በዚህም ክስ እንደቀረበበት የሩስያ ኤጀንሲ በመግለጫው አሳውቋል።

ዓርብ ዕለት በተከሰተው ፍንዳታ የሩስያ ጦር ኃይሎች ዋና ኦፕሬሽን ዳይሬክቶሬት ምክትል ኃላፊ ከመኖሪያ ቤታቸው በመውጣት ላይ እያሉ የተገደሉ ሲሆን፤ በጉዳዩ ተጠርጥሮ የተያዘው ኩዚን በሽብርተኝነት እና በህገ ወጥ የፈንጂ ንጥረ ነገሮች ክምችት ተከሷል።
#Gazette_plus

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም ባንክ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ሊቀበል ነው

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16577/

#Ethiopia | መንግስታዊዉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአለም ባንክ ከፍተኛ መጠን ያለው የገንዘብ ድጋፍ በሚቀጥለው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ለመቀበል በዝግጅት መሆኑ ተጠቆመ ።

ከ650 ሚሊዮን ዶላር በላይ ከተመደበው ገንዘብ ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነው በዚህ የመጀመሪያ ዙር ዝውውር እንደሚካተት ይጠበቃል።

ይህ በአፈጻጸም ላይ የተመሠረተ የገንዘብ ድጋፍ የአለም ባንክ የፋይናንስ ሴክተርን የማጠናከር ፕሮጀክት አካል ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፋይናንስ አቅሙን እንዲያሳድግና የኢትዮጵያን ሰፋ ያሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን እንዲደግፍ ያለመ ነው።

ባንኩ ይህንን ድጋፍ ለማግኘት መንግስት ቦንድ ማውጣትንና የቦርድ ስብጥርን ማስተካከልን ጨምሮ የተወሰኑ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቷል።

ይህን ተከትሎ በሚቀጥለው ሳምንት ቢያንስ 350 ሚሊዮን ዶላር መቀበል እንደሚችል ይጠበቃል። ይህ የገንዘብ ድጋፍ በተለይም ባንኩ ቀደም ሲል ለመንግስት የልማት ድርጅቶች በሰጠው ያልተመለሰ ብድር ምክንያት ያጋጠሙትን የፋይናንስ ተግዳሮቶች ለማቃለል ትልቅ እገዛ ያደርጋል ተብሏል።

የኢትዮጵያ መንግስት የንግድ ባንኩን ካፒታል ለማጠናከር ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግም ተገልጿል። ባለሙያዎች ይህ የዓለም ባንክ ድጋፍ የሀገሪቱን የፋይናንስ ሴክተር ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ እንደሆነ ይስማማሉ።

(Capital)

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
መሶብ የአንድ መስኮት አገልግሎት

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16579/

#Ethiopia | በአንድ ስፍራ 12 ተቋማት 41 አገልግሎቶች ይሰጣሉ፤

✍️የብሄራዊ መታወቂያ አገልግሎት

✍️ የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት

✍️ የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሌት

✍️ የገቢዎች ሚኒስቴር

✍️ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር

✍️ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር

✍️ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን

✍️ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

✍️ የትምሀርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት

✍️ የኢትዮ ፖስታ

✍️ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

✍️ ኢትዮ ቴሌኮም ሲሆኑ ሁሉም ተቋማት በቴክኖሎጂ አማካኝነት በትስስር አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ።

በአንድ ጣራ ስር የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚሰጥ አገልግሎት ነው።

አሁን ሥራ ለጀመረው የሙከራ ፕሮጀክት አስራ ሁለት የፌደራል መንግስት ተቋማት አርባ አንድ የሚሆኑ የህዝብ አገልግሎቶችን አቅርበዋል፡፡ አገልግሎቶቹ ከፈቃድ አሰጣጥ ጀምሮ ዲጅታል መታወቂያ ምዝገባንም አካትተዋል።
#press

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
በመዲናዋ በያዝነው በጀት ዓመት ከደንብ ተላላፊዎች ቅጣትና ከጨረታ ሽያጭ ከ290 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለጸ

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16581/

#Ethiopia | በ2017 በጀት ዓመት በ9 ወራት ውስጥ ከደምብ ተላላፊዎች ከተወረሱ ቁሳቁሶች የጨረታ ሽያጭ እና ከደምብ ተላላፊዎች ቅጣት በድምሩ ከ290 ሚሊዮን 543 ሺሕ ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታውቋል፡፡

ከዚህም መካከል ደንብ ቁጥር 167፣ 150 እና 180/2017ን ተላልፈው ከተገኙ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ከ258 ሚሊዮን 800 ሺሕ ብር በላይ የተሰበሰበ ሲሆን፤ ከ17 ሚልዮን 200 ሺሕ ብር በላይ የሚሆነው ደግሞ ከደንብ ተላላፊዎች ተወርሰው በጨረታ ከተሸጡ ንብረቶች የተገኘ ነው ተብሏል፡፡

በአጠቃላይ ባለፉት 9 ወራት ከጨረታ ሽያጭና ከቅጣት ከ290 ሚሊዮን 543 ሺሕ ብር በላይ ተሰብስቧል።

ከተሰበሰበው ገንዘብ ከ268 ሚሊዮን 322 ሺሕ ብር ለፋይናስ ገቢ ሲደረግ፤ ከ22 ሚልዮን 221 ሺሕ ብር በላይ የሚሆነው ደግሞ በሂደት ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል።

በዚህም መሠረት ባለስልጣኑ ሕገ-ወጥ የጎዳና ንግድ ሲያከናውኑ የተገኙ 34 ሺሕ 260 አካላት ላይም እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።

በቅርብ ጊዜያት ደምብ ተላላፊዎች ላይ የቅጣት እርምጃ የሚወስዱ በርካታ ሕግና ደንቦች መውጣታቸውን ያነሱት የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ፤ በተለይም በደንብ ቁጥር 167 ላይ የተመለከተው ከፅዳት ጋር የተያያዘ መመሪያ ከፍተኛ ቅጣት የሚያስከትል መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡

በተጨማሪም የወንዞችንና የወንዝ ዳርቻዎችን ከቆሻሻና ብክለት ነፃ ለማድረግ የወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 በሚገባ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስኪያጁ አክለውም ሕግና ደንቦች በሚወጡበት ሰዓት ገቢ ለመሰብሰብ ሳይሆን፤ ትልቁ ነገር የህዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ ያለመ መሆኑን ገልጸዋል።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሕግና ደንብን ለማስፈፀም ከጸጥታ መዋቅርና ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝና ደንብ ተላላፊዎች ላይ የሚወስደው እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።
#ahaduRadio

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
መጋቢት 20፤2017 – አልሻባብ እየተጠናከረ መምጣቱን ተከትሎ ሶማሊያ አዲስ የመከላከያ ሚኒስትር ሾመች

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16583/

#Ethiopia | የሶማሊያ ፌዴራል መንግስት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ የካቢኔ ማሻሻያ ያደረገ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዛ አብዲ ባሬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን አህመድ ሙአሊም ፊቂን በመከላከያ ሚኒስቴርነት ሾመዋል። በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሁለተኛው የመከላከያ ሚኒስትር ለውጥ ሲሆን የአልሸባብ ታጣቂዎች ጥቃቱን እያጠናከሩ በመምጣታቸው የፀጥታው ሁኔታ እያሽቆለቆለ መሆኑን ተከትሎ ነው።

ይህ እርምጃ ከሳምንታት በፊት የሶማሊያን የረጅም ዓመታት የመከላከያ ሚኒስትር የነበሩትን አብዱልቃድር መሀመድ ኑርን ተክተው የነበሩትን ጅብሪል አብዲራሺድን ዳግም በሌላ ሚኒስትር እንዲተኩ ያደርፋል ። ባሬም ምክትላቸውን አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አድርጎ ለመሾም እያሰበ መሆኑን ምንጮች ለሶማሊያ ጋርዲያን ተናግረዋል። ሆኖም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ የቅርብ ሰው ከዋሽንግተን ጋር ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ከዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ጋር ግንኙነት ያላቸውን እጩ እንዲቀርብ እየተማፀኑ ይገኛል ተብሏል።

በተመሳሳይ የሹም ሽር መረጃ፣ የሶማሊያ መንግሥት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ኤጀንሲ (ኒሳ) ኃላፊ የሆኑትን አብዱላሂ መሐመድ ሳንባቦሎሼን ከኃላፊነት እንደሚያሰናብት ይጠበቃል። የቀድሞ የስለላ ተቋም ጉድለትን ተከትሎ ከስልጣናቸው የተነሱት የቀድሞ ዳይሬክተር ማሃድ ሳላድ ወደ ስራቸው እንዲመለሱ እየታሰቡ ይገኛል። ይህ እርምጃ የፀጥታ መስተጓጎል እየተባባሰ በመጣበት ወቅት የተወሰደ ነው።
#BisratFm

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪካውያን ለምን እርስበርስ ለመዋደድ እንደሚቸገሩ ሀሳባቸውን በቅርቡ አካፍለዋል።

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16585/

🗣️🗣️ “አፍሪካን ስንመለከት ፈጣሪ ከባረካቸው እጅግ ሰላማዊ አህጉራት አንዷ ነች። አሁን ላይ በመካከላችን የምናያቸው ግጭቶች በዋናነት አውሮፓውያን አንዱ ሀገር ከሌላ ሀገር እንዳይዋደድ፣አብሮ እንዳይሰራ እና እንዳያድግ የመለያየት ዘር ስለዘሩ ነው።

እራሳችንን መጠየቅ አለብን፡ ለምንድነው አውሮፓውያን በአፍሪካውያን ዘንድ እንደምናየው እርስበርስ ሲጠላለፉ የማናየው? እነሱ እኛን ሆን ብለው እርስ በርሳችን እንድንጋጭ ስላደረጉን ነው። እነሱ አንድ ሆነው ወንድሞቻችንን እና እህቶቻችንን እንድንጠላ አስተምረውናል።

በአውሮፓ ውስጥ እንዲህ ዓይነቱን ክፍፍል ማየት ብርቅ ነው። ይህንን ተገንዝበን ጥላቻን ማቆም እና የተሻለች አፍሪካን ለመገንባት በጋራ መስራት አለብን”
#ayu

ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።

“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet

ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26

ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet

ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet

ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet

ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet

ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et

አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
የዲ/ን ዘማሪ ነቢዩ ሳሙኤል መልዕክት

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16587/

የዲ/ን ዘማሪ ነቢዩ ሳሙኤል መልዕክት👇

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
አሜሪካ በየመን የአፍሪካ ስደተኞች ማቆያ ላይ በፈጸመችው የአየር ድብደባ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ቢያንስ 68 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ

ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16590/

#Ethiopia | አሜሪካ በሰሜን ምዕራብ የመን የሁቲ ቁጥጥር ሥር በሚገኘው የአፍሪካ ስደተኞች ማቆያ ጣቢያ ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት፤ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ቢያንስ 68 ሰዎች መሞታቸውን የታጣቂው ቡድኑ የቴሌቪዥን ጣቢያ ገለጸ።

የሁቲዎች ምሽግ በሆነው በየመን ሰአዳ ከተማ ውስጥ በተደረገው ጥቃት በጎረቤት ሀገር ሳውዲ አረቢያ ‘የሥራ ዕድል ለማግኘት’ ሲሉ ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች ሀገራት ድንበር አቋርጠው የመጡ አፍሪካውያን ስደተኞች መገደላቸው የኤፒ ዘገባ አመላክቷል፡፡

በሰአዳ ግዛት የሚገኘው የአፍሪካ ስደተኞች ማቆያ ጣቢያ በቦምብ መመታቱን ተከትሎም፤ ከሟቾች በተጨማሪ 47 ሰዎች መቁሰላቸው ተነግሯል።

ይህንንም ተፈትሎ በሕንጻዎች ፍርስራሽ ውስጥ የተሸፈኑ በርካታ አካላትን የሚያሳዩ ምስሎችን አል ማሲራህ የተባለው የቡድኑ የቴሌቪዥን ጣቢያ ለቋል።

ከአሜሪካ ጦር በኩል እስካሁን የተሰጠ አስተያየት የለም።

ነገር ግን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፈረንጆቹ መጋቢት 15 በሃውቲዎች ላይ የአየር ዘመቻ እንዲጠናከሩ ካዘዙ በኋላ፤ ጦሩ ከ800 በላይ የሁቲ ኢላማዎችን መምታቱን አስታውቋል።

ጥቃቱ የሚሳኤል እና ሰው አልባ አውሮፕላኖችን የሚቆጣጠሩ ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጨምሮ “በመቶ የሚቆጠሩ የሃውቲ ተዋጊዎችን እና በርካታ የሃውቲ መሪዎችን ገድሏል” ብሏል።

የሁቲ ባለስልጣናት በተደረጉት ጥቃቶች በደርዘን የሚቆጠሩ ንፁሀን ዜጎች መሞታቸውን ቢናገሩም፤ በቡድኑ አባላት ላይ የደረሰው ጉዳት ግን አነስተኛ መሆኑን ጠቁመዋል።

በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ በሃውቲ የሚመራው የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፤ በቀይ ባህር ዳርቻ በሚገኘው ራስ ኢሳ የነዳጅ ማደያ ጣቢያ ላይ የአሜሪካ ጦር ባደረገው ተከታታይ የአየር ጥቃት በትንሹ 74 ሰዎች ሲገደሉ 171 ሰዎች ቆስለዋል።

ባለፈው ወር ትራምፕ በሃውቲዎች ቁጥጥር ሥር ባሉ ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት እንዲካሄድ ትዕዛዝ የሰጡ ሲሆን፤ ታጣቂዎቹ “ሙሉ በሙሉ ይጠፋሉ” ሲሉም መዛታቸው ይታወሳል።

ከአውሮፓዊያኑ ሕዳር ወር 2023 ጀምሮ ሁቲዎች በቀይ ባህር እና በኤደን ባህረ ሰላጤ ላይ በሚሳኤል፣ ሰው አልባ አውሮፕላኖች እና በትንንሽ ጀልባዎች በሚያደርሷቸው ጥቃቶች በደርዘን የሚቆጠሩ የንግድ መርከቦችን ኢላማ በማድረግ አውድመዋል።

በተጨማሪም ሁለት መርከቦች በማስጠም ሦስተኛውን በቁጥጥር ሥር ያዋሉ ሲሆን፤ አራት የበረራ አባላትን ገድለዋል።

በዚህም ሁቲዎች በእስራኤል እና በጋዛ ሃማስ መካከል በተደረገው ጦርነት ፍልስጤማውያንን ለመደገፍ እየሰሩ መሆኑን ያስታወቁ ሲሆን፤ ኢላማ ያደረጉትም “የእስራኤል፣ የአሜሪካ ወይም የእንግሊዝ ንብረት የሆኑ መርከቦችን ብቻ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።

ባለፉት አስርት ዓመታት በእርስ በርስ ጦርነት የምታመሰው የመን ከፍተኛ የሆነ ውድመትን በማስተናገድ ላይ ትገኛለች፡፡

በዚህም ሃውቲዎች የሀገሪቱን ሰሜናዊ ምዕራብ ዓለም አቀፍ እውቅና ካለው መንግሥት አስለቅቀው የተቆጣጠሩ ሲሆን፤ በአሜሪካ የሚደገፈውና በሳዑዲ የሚመራው ጥምር ጦር በሳውዲ በስደት ላይ የሚገኘውን መንግሥት ወደ ቦታው ለመመለስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ ጣልቃ ገብቷል።

በጦርነቱ ከ150 ሺሕ ላይ ሰዎች መገደላቸው የተገለጸ ሲሆን፤ አስከፊ ሰብዓዊ ቀውስ ማስከተሉም ተነግሯል፡፡ በዚህም 4 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሰዎች ሲፈናቀሉ፤ 19 ሚሊዮን 500 ሺሕ የሚሆኑ የሀገሪቱ ዜጎች እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ተመላክቷል።

በኢዮብ ውብነህ

የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet