ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ሞስኮ ገቡ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17343/
#Ethiopia | የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በነገው ዕለት በሚከበረው 80ኛው የሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ዛሬ ማለዳ ሞስኮ ገብተዋል።
የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቃቱን ተከትሎ በተለይም ደግሞ የቀድሞው ሶቪየት ኅብረት በናዚ ጀርመን ላይ የተቀዳጀውን ድል በማሰብ ነገ በሩሲያ መዲና ሞስኮ ለ80ኛ ጊዜ ለሚከበረው በዓል፤ በርካታ ቁጥር ያላቸው የአለም መሪዎች ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ኢዜአ ከስፍራው እንደዘገበው፤ የበርካታ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የቻይና እና የብራዚል ፕሬዝዳንቶችን ጨምሮ በዚሁ የድል በዓል ላይ ይሳተፋሉ።
ከ80ኛው የሩሲያ የድል በዓል ተሳትፎ ጎን ለጎን ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ከተለያዩ አካላት ጋር የሁለትዮሽ እንዲሁም ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ውይይቶችን ያደርጋሉ ተብሎም ይጠበቃል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች እየጎለበተ መምጣቱን በበቂ ሁኔታ መረጃዎች ያመላክታሉ።
ሁለቱ ሀገራት በጤና ትብብር፣ በኢኮኖሚያዊ ዲፕሎማሲ፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንትና በቴክኖሎጂ ዘርፎች ያላቸውን ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሳደጉ ሲሆን፤ ይህም በቅርብ ጊዜ በተደረጉ ስምምነቶችና ውይይቶች በርካታ የመግባቢያ ሰነዶች (MoUs) ስምምነት ላይ መደረሱ የሚታወስ መሆኑን ነው ኢዜአ የዘገበው።
ለአብነትም በተያዘው ዓመት ህዳር ወር 2017 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ “ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ለትበብር ጊዜ አይጠብቁም” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ የተካሄደው የሁለቱ ሀገራት የቢዝነስ ፎረም የሀገራቱ ባለስልጣናት፣ የንግድ ማህበረሰብና ኢንቨስተሮችን ያሳተፈ እንደነበረም ይታወሳል።
ፕሬዝዳንት ታዬ ሞስኮ ሲደርሱ በሩሲያ ፌዴሬሽን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣን አናቶሊ ባሽኪን አቀባበል አድርገውላቸዋል።
#southTv
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17343/
#Ethiopia | የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በነገው ዕለት በሚከበረው 80ኛው የሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ዛሬ ማለዳ ሞስኮ ገብተዋል።
የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቃቱን ተከትሎ በተለይም ደግሞ የቀድሞው ሶቪየት ኅብረት በናዚ ጀርመን ላይ የተቀዳጀውን ድል በማሰብ ነገ በሩሲያ መዲና ሞስኮ ለ80ኛ ጊዜ ለሚከበረው በዓል፤ በርካታ ቁጥር ያላቸው የአለም መሪዎች ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ኢዜአ ከስፍራው እንደዘገበው፤ የበርካታ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የቻይና እና የብራዚል ፕሬዝዳንቶችን ጨምሮ በዚሁ የድል በዓል ላይ ይሳተፋሉ።
ከ80ኛው የሩሲያ የድል በዓል ተሳትፎ ጎን ለጎን ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ከተለያዩ አካላት ጋር የሁለትዮሽ እንዲሁም ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲያዊ ውይይቶችን ያደርጋሉ ተብሎም ይጠበቃል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች እየጎለበተ መምጣቱን በበቂ ሁኔታ መረጃዎች ያመላክታሉ።
ሁለቱ ሀገራት በጤና ትብብር፣ በኢኮኖሚያዊ ዲፕሎማሲ፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንትና በቴክኖሎጂ ዘርፎች ያላቸውን ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሳደጉ ሲሆን፤ ይህም በቅርብ ጊዜ በተደረጉ ስምምነቶችና ውይይቶች በርካታ የመግባቢያ ሰነዶች (MoUs) ስምምነት ላይ መደረሱ የሚታወስ መሆኑን ነው ኢዜአ የዘገበው።
ለአብነትም በተያዘው ዓመት ህዳር ወር 2017 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ “ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ለትበብር ጊዜ አይጠብቁም” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ የተካሄደው የሁለቱ ሀገራት የቢዝነስ ፎረም የሀገራቱ ባለስልጣናት፣ የንግድ ማህበረሰብና ኢንቨስተሮችን ያሳተፈ እንደነበረም ይታወሳል።
ፕሬዝዳንት ታዬ ሞስኮ ሲደርሱ በሩሲያ ፌዴሬሽን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣን አናቶሊ ባሽኪን አቀባበል አድርገውላቸዋል።
#southTv
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ሞስኮ ገቡ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በነገው ዕለት በሚከበረው 80ኛው የሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ዛሬ ማለዳ ሞስኮ ገብተዋል። የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቃቱን ተከትሎ በተለይም ደግሞ የቀድሞው ሶቪየት ኅብረት በናዚ ጀርመን ላይ የተቀዳጀውን ድል በማሰብ ነገ በሩሲያ መዲና ሞስኮ ለ80ኛ ጊዜ ለሚከበረው በዓል፤ በርካታ ቁጥር ያላቸው የአለም መሪዎች ይታደማሉ ተብሎ…
የደቡብ አፍሪካ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በእንግሊዝ መንግስት ቪዛ መከልከላቸውን ተቃወሙ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17345/
#Ethiopia | የኢኮኖሚ ፍሪደም ፋየርስ ፓርቲ መሪ ጁሊየስ ማሌማ በእንግሊዝ ሊያደርጉት የነበረው ጉብኝት በቪዛ ምክንያት ከጉዞ መታገዳቸውን መርህ አልባ ሲሉ ተችተውታል።
የምዕራባውያን ኢምፔሪያሊዝም ሃገር አሳጥቶናል በማለት አጥብቀው የሚተቹት እና በደቡብ አፍሪካ የነጮች የመሬት ይዞታ በመንግስት ቁጥጥር ስር መሆን አለበት ብለው የሚሞግቱት ማሌማ ጉዳዩ እንዳስገረማቸው ተናግረዋል።
የተቃዋሚ ፓርቲ መሪው እንግሊዝ ለውሳኔዋ ምንም ዓይነት “ትክክለኛ ማረጋገጫ” እንደሌላት ተናግረው “የተቃርኖ ፖለቲካ አመለካከትን ለማፈን ሙከራ አድርጋብኛለች ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በደቡብ አፍሪካ የእንግሊዝ ከፍተኛ ኮሚሽነር የሆኑት አንቶኒ ፊሊፕሰን ለጁሌስ ማሌማ ምክትል በፃፉት ደብዳቤ፣ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተቃዋሚ መሪው ቪዛ ያልተሰጣቸው የቪዛ ማመልከቻው ቶሎ ባለመድረሱ ነው ሲሉ አስተባብለዋል።
ጁሌስ ማሌማ ግን የእንግሊዝ መንግስት ሆን ብሎ ቪዛ እንደከለከላቸው በመግለጽ፣ ከአንዱ ሀገር ወደሌላ ሀገር የመንቀሳቀስ መብቴን ነው የገፈፉት በማለት መተቸታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል።
#MenahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17345/
#Ethiopia | የኢኮኖሚ ፍሪደም ፋየርስ ፓርቲ መሪ ጁሊየስ ማሌማ በእንግሊዝ ሊያደርጉት የነበረው ጉብኝት በቪዛ ምክንያት ከጉዞ መታገዳቸውን መርህ አልባ ሲሉ ተችተውታል።
የምዕራባውያን ኢምፔሪያሊዝም ሃገር አሳጥቶናል በማለት አጥብቀው የሚተቹት እና በደቡብ አፍሪካ የነጮች የመሬት ይዞታ በመንግስት ቁጥጥር ስር መሆን አለበት ብለው የሚሞግቱት ማሌማ ጉዳዩ እንዳስገረማቸው ተናግረዋል።
የተቃዋሚ ፓርቲ መሪው እንግሊዝ ለውሳኔዋ ምንም ዓይነት “ትክክለኛ ማረጋገጫ” እንደሌላት ተናግረው “የተቃርኖ ፖለቲካ አመለካከትን ለማፈን ሙከራ አድርጋብኛለች ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በደቡብ አፍሪካ የእንግሊዝ ከፍተኛ ኮሚሽነር የሆኑት አንቶኒ ፊሊፕሰን ለጁሌስ ማሌማ ምክትል በፃፉት ደብዳቤ፣ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተቃዋሚ መሪው ቪዛ ያልተሰጣቸው የቪዛ ማመልከቻው ቶሎ ባለመድረሱ ነው ሲሉ አስተባብለዋል።
ጁሌስ ማሌማ ግን የእንግሊዝ መንግስት ሆን ብሎ ቪዛ እንደከለከላቸው በመግለጽ፣ ከአንዱ ሀገር ወደሌላ ሀገር የመንቀሳቀስ መብቴን ነው የገፈፉት በማለት መተቸታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል።
#MenahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የደቡብ አፍሪካ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በእንግሊዝ መንግስት ቪዛ መከልከላቸውን ተቃወሙ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የኢኮኖሚ ፍሪደም ፋየርስ ፓርቲ መሪ ጁሊየስ ማሌማ በእንግሊዝ ሊያደርጉት የነበረው ጉብኝት በቪዛ ምክንያት ከጉዞ መታገዳቸውን መርህ አልባ ሲሉ ተችተውታል። የምዕራባውያን ኢምፔሪያሊዝም ሃገር አሳጥቶናል በማለት አጥብቀው የሚተቹት እና በደቡብ አፍሪካ የነጮች የመሬት ይዞታ በመንግስት ቁጥጥር ስር መሆን አለበት ብለው የሚሞግቱት ማሌማ ጉዳዩ እንዳስገረማቸው ተናግረዋል። የተቃዋሚ ፓርቲ መሪው…
ካለን ላይ በማካፈል ለዘለዓለማዊ ቤታችን ስንቅን እንያዝ!
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17347/
ያድምጡት ያተርፉበታል👇
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17347/
ያድምጡት ያተርፉበታል👇
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ካለን ላይ በማካፈል ለዘለዓለማዊ ቤታችን ስንቅን እንያዝ! - Getu Temesgen
ያድምጡት ያተርፉበታል👇
ድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈን የብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17349/
#Ethiopia | ድል አስጎብኘና የጉዞ ወኪል በዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማህበር የተመዘገበና የተፈቀደለት የትራቭል ኤጀንት (IATA ACCREDITED AGENT) ሲሆን በቱሪዝም ዘርፍ በቂ ትምህርትና ልምድ ያላቸውን የበረራ ትኬት ሽያጭና የቱር ኦፕሬሽን ባለሙያዎችን ያቀፈ ድርጅት ነው።
በሁሉም አየር መንገዶች የበረራ ትኬቶች፣ ወደ ተለያዩ ሃገራት ለሚያደርጉት ጉዞዎች የሆቴል ሪዘርቬሽን በተመጣጣኝ ዋጋ፣ የመንፈሳዊና የእረፍት ጊዜ የጉብኝት ፓኬጆች፣ የቪዛ ማመልከቻ ሂደት እገዛና የምክር አገልግሎት፣ ጨምሮ አጠቃላይ የጉዞ የምክር አገልግሎት በመስጠት ይታወቃል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታትም ከቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም መንፈሳዊ ጉብኝቶች፣ በበርካታ አውሮፓ ሃገራት፣ በመካከለኛው ምስራቅ ዱባይ፣ ቱርክ፣ በሩቅ ምስራቅ ሃገራት ታይላንድና ጃፓን፣ በላቲን አሜሪካ ብራዚልና አርጀንቲና፣ በፈር ቀዳጅነትና በስኬት ካካሄዳቸው የዓለ ዓቀፍ የቡድን የጉብኝት ፕሮግራሞች ውስጥ ተጠቃሾቹ ናቸው።
የቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም መንፈሳዊ ጉብኝት በየአመቱ ለመስቀል፣ ለልደት/ለገና፣ ለደብረዘይት፣ ለትንሳዔ፣ ለዕርገት እና ለፍለሰታ በዓላት ጉዞዎችን በስኬት ያቀዳጀ መሆኑ በስፋት ይነገርለታል፡፡
ድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ጦቢያ ” ግጥምን በጃዝ” በሚባል የሚታወቀውንና በሀገር ብቻ ሳይሆን በውጪ ሃገራትም ከፍተኛ ዕውቅና እና ክብር ያተረፈውን ዝግጅት ዋና አዘጋጅ ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈን ያላትን ተወዳጅነት እና ታማኝነት በማየት ለብራንድ አምባሳደርነት በሙሉ እምነት መምረጡን የአስጎብኚና የጉዞ ወኪሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ድልነሳሁ ዓለሙ ገልፀዋል።
በካዛንቺስ ከግቢ ገብርኤል መግቢያ በግራንድ ፖላስ ፓርኪንግ ህንፃ 1ኛ ፎቅ መቀመጫውን ያደረገው ድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ለቀጣይ አንድ ዓመት ያህል ወደ ቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም አምስት ጉዞዎችን ለማድረግ ዝግጅቱን ያጠናቀቀ ሲሆን ለዚህም የተሳካ የስራ ዘመን ይሆን ዘንድ የድርጅቱን ብራንድ አምባሳደር ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈን፣ ዛሬ ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም በግል ቢሮው በተካሄደ ልዩ ስነ-ስርዓት የክብር አምባሳደር አድርጎ በክብር ሸሟታል።
የድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ድልነሳሁ ዓለሙ እንደተናገሩት “ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈን” የመረጥንበት ምክንያት በኪነጥበብ ዘርፍ ላይ ስኬታማና ማህበረስብ ተወዳጅነትና ታአማኒነት እንዲሁም በሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በውጪ ሃገራትም ያላትን ድንቅ ዕውቅናና ተወዳጅነት በማገናዘብ የድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ቀጣይ የሥራ ጉዞን ለማሳካት ትክክለኛ ምርጫ ናት ብለን በማመናችን በክብር መርጠናታል” ብለዋል።
ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈም በበኩሏ “ለእንደዚህ ያለ ስኬታማና ተአማኒነትን ያተረፈ ድርጅት ብራንድ አምባሳደር በመሆኗ የተሰማትን ደስታ ገልፃ ይህንን ኃላፊነት እንደምወጣ አምኖብኝ የመረጠኝን የድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል እያመሠገንኩ፥ በሚጠበቅብኝ አቅምና ብቃት ለማስተዋወቅ ድርጅቱ ያቀረበልኝን የአብረን እንስራ ጥሪ በደስታ ተቀብያለሁ።” በማለት ተናግራለች፡፡
ድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል በቀጣይም የጌታችን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን የእርገት በዓልን ምከንያት በማድረግ ወደ ቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም ጉዞ ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቆ በቀሩት ጥቂት ቦታዎች ምዝገባ እያደረገ መሆኑን አያይዞ አሳውቋል፡፡
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17349/
#Ethiopia | ድል አስጎብኘና የጉዞ ወኪል በዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማህበር የተመዘገበና የተፈቀደለት የትራቭል ኤጀንት (IATA ACCREDITED AGENT) ሲሆን በቱሪዝም ዘርፍ በቂ ትምህርትና ልምድ ያላቸውን የበረራ ትኬት ሽያጭና የቱር ኦፕሬሽን ባለሙያዎችን ያቀፈ ድርጅት ነው።
በሁሉም አየር መንገዶች የበረራ ትኬቶች፣ ወደ ተለያዩ ሃገራት ለሚያደርጉት ጉዞዎች የሆቴል ሪዘርቬሽን በተመጣጣኝ ዋጋ፣ የመንፈሳዊና የእረፍት ጊዜ የጉብኝት ፓኬጆች፣ የቪዛ ማመልከቻ ሂደት እገዛና የምክር አገልግሎት፣ ጨምሮ አጠቃላይ የጉዞ የምክር አገልግሎት በመስጠት ይታወቃል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታትም ከቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም መንፈሳዊ ጉብኝቶች፣ በበርካታ አውሮፓ ሃገራት፣ በመካከለኛው ምስራቅ ዱባይ፣ ቱርክ፣ በሩቅ ምስራቅ ሃገራት ታይላንድና ጃፓን፣ በላቲን አሜሪካ ብራዚልና አርጀንቲና፣ በፈር ቀዳጅነትና በስኬት ካካሄዳቸው የዓለ ዓቀፍ የቡድን የጉብኝት ፕሮግራሞች ውስጥ ተጠቃሾቹ ናቸው።
የቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም መንፈሳዊ ጉብኝት በየአመቱ ለመስቀል፣ ለልደት/ለገና፣ ለደብረዘይት፣ ለትንሳዔ፣ ለዕርገት እና ለፍለሰታ በዓላት ጉዞዎችን በስኬት ያቀዳጀ መሆኑ በስፋት ይነገርለታል፡፡
ድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ጦቢያ ” ግጥምን በጃዝ” በሚባል የሚታወቀውንና በሀገር ብቻ ሳይሆን በውጪ ሃገራትም ከፍተኛ ዕውቅና እና ክብር ያተረፈውን ዝግጅት ዋና አዘጋጅ ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈን ያላትን ተወዳጅነት እና ታማኝነት በማየት ለብራንድ አምባሳደርነት በሙሉ እምነት መምረጡን የአስጎብኚና የጉዞ ወኪሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ድልነሳሁ ዓለሙ ገልፀዋል።
በካዛንቺስ ከግቢ ገብርኤል መግቢያ በግራንድ ፖላስ ፓርኪንግ ህንፃ 1ኛ ፎቅ መቀመጫውን ያደረገው ድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ለቀጣይ አንድ ዓመት ያህል ወደ ቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም አምስት ጉዞዎችን ለማድረግ ዝግጅቱን ያጠናቀቀ ሲሆን ለዚህም የተሳካ የስራ ዘመን ይሆን ዘንድ የድርጅቱን ብራንድ አምባሳደር ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈን፣ ዛሬ ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም በግል ቢሮው በተካሄደ ልዩ ስነ-ስርዓት የክብር አምባሳደር አድርጎ በክብር ሸሟታል።
የድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ድልነሳሁ ዓለሙ እንደተናገሩት “ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈን” የመረጥንበት ምክንያት በኪነጥበብ ዘርፍ ላይ ስኬታማና ማህበረስብ ተወዳጅነትና ታአማኒነት እንዲሁም በሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በውጪ ሃገራትም ያላትን ድንቅ ዕውቅናና ተወዳጅነት በማገናዘብ የድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ቀጣይ የሥራ ጉዞን ለማሳካት ትክክለኛ ምርጫ ናት ብለን በማመናችን በክብር መርጠናታል” ብለዋል።
ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈም በበኩሏ “ለእንደዚህ ያለ ስኬታማና ተአማኒነትን ያተረፈ ድርጅት ብራንድ አምባሳደር በመሆኗ የተሰማትን ደስታ ገልፃ ይህንን ኃላፊነት እንደምወጣ አምኖብኝ የመረጠኝን የድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል እያመሠገንኩ፥ በሚጠበቅብኝ አቅምና ብቃት ለማስተዋወቅ ድርጅቱ ያቀረበልኝን የአብረን እንስራ ጥሪ በደስታ ተቀብያለሁ።” በማለት ተናግራለች፡፡
ድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል በቀጣይም የጌታችን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን የእርገት በዓልን ምከንያት በማድረግ ወደ ቅድስት ሃገር ኢየሩሳሌም ጉዞ ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቆ በቀሩት ጥቂት ቦታዎች ምዝገባ እያደረገ መሆኑን አያይዞ አሳውቋል፡፡
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ድል አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ገጣሚ ምሥራቅ ተረፈን የብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ድል አስጎብኘና የጉዞ ወኪል በዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማህበር የተመዘገበና የተፈቀደለት የትራቭል ኤጀንት (IATA ACCREDITED AGENT) ሲሆን በቱሪዝም ዘርፍ በቂ ትምህርትና ልምድ ያላቸውን የበረራ ትኬት ሽያጭና የቱር ኦፕሬሽን ባለሙያዎችን ያቀፈ ድርጅት ነው። በሁሉም አየር መንገዶች የበረራ ትኬቶች፣ ወደ ተለያዩ ሃገራት ለሚያደርጉት ጉዞዎች የሆቴል ሪዘርቬሽን በተመጣጣኝ…
ኮሜድያን እሽቱ በለንደን
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17351/
ኮሜድያን እሽቱ በለንደን 🇬🇧
#Ethiopia | ዕውቁ ኮሜድያን እሽቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ለንደን ላይ ስራዎቹን ለማቅረብ ዝግጅቱን አጠናቆ ድንቅ የመድረክ ስራውን ለማቅረብ ለንደን ገብቷል።
በስታንድ አፕ ኮሜዲ ድንቅ ብቃት ያለው ኮሜድያን እሸቱ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ሲያቀርብ እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን አሁን ደሞ ሌላ ስታንድ አፕ ኮሜዴ ስራውን ይዞ ለንደን ከተማ ላይ ኑ እንሳቅ ይላችኋል ።
ቁን: MAY 10
ሰዓት: 4:00PM እስከ 9:00PM
የዝግጅቱ አድራሻ : 161-169 Essex Road, London N1 2SN
Buses 476, 73, 21, 341,38
Overground: Essex Road
Underground: Angel Station
ትኬቱን ለማግኘት ፖስተሩ ላይ ያለውን ስካን ያድርጉ
ለበለጠ መረጃ ፖስተሩ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥር ይደውሉ።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17351/
ኮሜድያን እሽቱ በለንደን 🇬🇧
#Ethiopia | ዕውቁ ኮሜድያን እሽቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ለንደን ላይ ስራዎቹን ለማቅረብ ዝግጅቱን አጠናቆ ድንቅ የመድረክ ስራውን ለማቅረብ ለንደን ገብቷል።
በስታንድ አፕ ኮሜዲ ድንቅ ብቃት ያለው ኮሜድያን እሸቱ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ሲያቀርብ እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን አሁን ደሞ ሌላ ስታንድ አፕ ኮሜዴ ስራውን ይዞ ለንደን ከተማ ላይ ኑ እንሳቅ ይላችኋል ።
ቁን: MAY 10
ሰዓት: 4:00PM እስከ 9:00PM
የዝግጅቱ አድራሻ : 161-169 Essex Road, London N1 2SN
Buses 476, 73, 21, 341,38
Overground: Essex Road
Underground: Angel Station
ትኬቱን ለማግኘት ፖስተሩ ላይ ያለውን ስካን ያድርጉ
ለበለጠ መረጃ ፖስተሩ ላይ ባሉት ስልክ ቁጥር ይደውሉ።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ኮሜድያን እሽቱ በለንደን - Getu Temesgen
ኮሜድያን እሽቱ በለንደን 🇬🇧 #Ethiopia | ዕውቁ ኮሜድያን እሽቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ለንደን ላይ ስራዎቹን ለማቅረብ ዝግጅቱን አጠናቆ ድንቅ የመድረክ ስራውን ለማቅረብ ለንደን ገብቷል። በስታንድ አፕ ኮሜዲ ድንቅ ብቃት ያለው ኮሜድያን እሸቱ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ሲያቀርብ እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን አሁን ደሞ ሌላ ስታንድ አፕ ኮሜዴ ስራውን ይዞ ለንደን ከተማ ላይ ኑ…
ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምርቶቿን ጥራት ማሳደግ ይገባታል ተባለ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17353/
#Ethiopia | እንደ ሀገር የጥራት ጉዳይን ማረጋገጥለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነትም ሆነ የዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት እውን መሆን የግድ እንደሚያስፈልግ የንግድና ቀጣናዊ
ትስስር ሚኒስቴር ገልጿል።
ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመት የዓለም ንግድ ድርጅት አባል እንድትሆን እየተሰራነው ያሉት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን፥ በ2018 ዓ.ም መጋቢት ላይ በካሜሩን በሚደረገው 8ኛው
ድርድር ላይ ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል እንድትሆን ከሚያስችላት ጉዳዮች መካከል አንዱ ጥራትን ማስጠበቅ ነው ሲሉ ለአራዳ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ አባል መሆን ከቻለች ሌሎች ሃገራት የኢትዮጵያን ገበያ የሚጠቀሙበት ሰፊ ዕድል እና ከፍተኛ የሆነ የምርት ልውውጥ የሚደረግበት በመሆኑ የምርጥ ጥራትን ማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል።
በመሆኑም ቀድሞ መዘጋጀት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ 8 ነጥብ 3 ቢሊየን ብርወጪ የተደረገበት የጥራት መንደር ከመመስረት አንስቶ የተለያዩ ጥራትን የተመለከቱ ዝግጅቶች እንደተደረጉም ነው የተናገሩት።
ጥራትን ማስጠበቅ ሳንችል የዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ ሆነን መቆየት አንችልም ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው ናሙናዎችን በሀገር ውስጥ ሙሉ ለሙሉ መፈተሽ የሚያስችል አቅም ለመገንባት እየተሰራ እንደሆነም ነግረውናል።
#aradaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17353/
#Ethiopia | እንደ ሀገር የጥራት ጉዳይን ማረጋገጥለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነትም ሆነ የዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት እውን መሆን የግድ እንደሚያስፈልግ የንግድና ቀጣናዊ
ትስስር ሚኒስቴር ገልጿል።
ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመት የዓለም ንግድ ድርጅት አባል እንድትሆን እየተሰራነው ያሉት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን፥ በ2018 ዓ.ም መጋቢት ላይ በካሜሩን በሚደረገው 8ኛው
ድርድር ላይ ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል እንድትሆን ከሚያስችላት ጉዳዮች መካከል አንዱ ጥራትን ማስጠበቅ ነው ሲሉ ለአራዳ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ አባል መሆን ከቻለች ሌሎች ሃገራት የኢትዮጵያን ገበያ የሚጠቀሙበት ሰፊ ዕድል እና ከፍተኛ የሆነ የምርት ልውውጥ የሚደረግበት በመሆኑ የምርጥ ጥራትን ማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል።
በመሆኑም ቀድሞ መዘጋጀት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ 8 ነጥብ 3 ቢሊየን ብርወጪ የተደረገበት የጥራት መንደር ከመመስረት አንስቶ የተለያዩ ጥራትን የተመለከቱ ዝግጅቶች እንደተደረጉም ነው የተናገሩት።
ጥራትን ማስጠበቅ ሳንችል የዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ ሆነን መቆየት አንችልም ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው ናሙናዎችን በሀገር ውስጥ ሙሉ ለሙሉ መፈተሽ የሚያስችል አቅም ለመገንባት እየተሰራ እንደሆነም ነግረውናል።
#aradaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምርቶቿን ጥራት ማሳደግ ይገባታል ተባለ - Getu Temesgen
#Ethiopia | እንደ ሀገር የጥራት ጉዳይን ማረጋገጥለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነትም ሆነ የዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት እውን መሆን የግድ እንደሚያስፈልግ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገልጿል። ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመት የዓለም ንግድ ድርጅት አባል እንድትሆን እየተሰራነው ያሉት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን፥ በ2018 ዓ.ም መጋቢት ላይ በካሜሩን በሚደረገው…
በሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ምርጫ የመጀመሪያ ቀን ውሎ የጥቁር ጭስ ምልክት ታየ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17355/
#Ethiopia | የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያንን የሚመሩ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ለመምረጥ እየተካሄደ ባለው ምርጫ የመጀመሪያ ቀን ውሎ ከጳጳሳቱ ዝግ ስብሰባ ስፍራ የጥቁር ጭስ ምልክት ታይቷል።
ይህም እስካሁን የቤተክርስቲያኒቱ መሪ ተለይቶ አለመታወቁን እና ምርጫው መቀጠሉን ያመላከተ ሆኗል።
በሺዎች የሚቆጠሩ የእምነቱ ተከታዮች በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ተሰብስበው ነጭ ጭስ እየተጠባበቁ ሲሆን፤ ምርጫው እስሚጠናቀቅም በዚያው ሆነው እየጸለዩ ይቆያሉ።
በቅርቡ ያረፉት ብጹእ ወቅዱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ በተመረጡበት ወቅት ሂደቱ ለሁለት ቀናት መቆየቱን ያስታወሱ አስተያየት ሰጪዎች፤ የአሁኑ ምርጫም እስከ ነገ ዓርብ ሊጠናቀቅ እንደሚችል ግምታቸውን ሰጥተዋል።
በዘንድሮው ምርጫ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነየሱስ ሱራፌልን ጨምሮ 133 ካርዲናሎች እየተሳተፉበት እንደሚገኙ ሮይተርስ ዘግቧል።
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17355/
#Ethiopia | የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያንን የሚመሩ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ለመምረጥ እየተካሄደ ባለው ምርጫ የመጀመሪያ ቀን ውሎ ከጳጳሳቱ ዝግ ስብሰባ ስፍራ የጥቁር ጭስ ምልክት ታይቷል።
ይህም እስካሁን የቤተክርስቲያኒቱ መሪ ተለይቶ አለመታወቁን እና ምርጫው መቀጠሉን ያመላከተ ሆኗል።
በሺዎች የሚቆጠሩ የእምነቱ ተከታዮች በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ተሰብስበው ነጭ ጭስ እየተጠባበቁ ሲሆን፤ ምርጫው እስሚጠናቀቅም በዚያው ሆነው እየጸለዩ ይቆያሉ።
በቅርቡ ያረፉት ብጹእ ወቅዱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ በተመረጡበት ወቅት ሂደቱ ለሁለት ቀናት መቆየቱን ያስታወሱ አስተያየት ሰጪዎች፤ የአሁኑ ምርጫም እስከ ነገ ዓርብ ሊጠናቀቅ እንደሚችል ግምታቸውን ሰጥተዋል።
በዘንድሮው ምርጫ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነየሱስ ሱራፌልን ጨምሮ 133 ካርዲናሎች እየተሳተፉበት እንደሚገኙ ሮይተርስ ዘግቧል።
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ምርጫ የመጀመሪያ ቀን ውሎ የጥቁር ጭስ ምልክት ታየ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያንን የሚመሩ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ለመምረጥ እየተካሄደ ባለው ምርጫ የመጀመሪያ ቀን ውሎ ከጳጳሳቱ ዝግ ስብሰባ ስፍራ የጥቁር ጭስ ምልክት ታይቷል። ይህም እስካሁን የቤተክርስቲያኒቱ መሪ ተለይቶ አለመታወቁን እና ምርጫው መቀጠሉን ያመላከተ ሆኗል። በሺዎች የሚቆጠሩ የእምነቱ ተከታዮች በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ተሰብስበው ነጭ ጭስ እየተጠባበቁ ሲሆን፤ ምርጫው…
አቶ ኤርሚያስ አመልጋን ጨምሮ ህገወጥ የገንዘብ ማሰባሰብ ላይ በመሳተፍ የተጠረጠሩ ላይ ምርመራ መጀመሩ ተሰማ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17357/
#Ethiopia | የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን አቶ ኤርሚያስ አመልጋን እና “ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ” የተባለ ኩባንያን ህገወጥ በሆነ መንገድ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮችን ለህዝብ በመሸጥ ገንዘብ ሲያሰባስቡ በነበሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን ተቀብሎ ምርመራ መጀመሩ ተሰምቷል።
ባለስልጣኑ ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ ካፒታል እንደዘገበው በአሁኑ ወቅት የተለያዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ህገወጥ የሰነድ ሽያጭን በመጠቀም ከህዝብ ገንዘብ በማሰባሰብ ተግባር ላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ባለስልጣኑ ገልጿል።
በተለይም በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ እና በ”ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ” ኩባንያ ላይ እየተካሄዱ ያሉት ምርመራዎች በህገ መንግስት የተረጋገጠ የመሰማት እና የመከላከል ሙሉ መብታቸው በተጠበቀ ሁኔታ እንደሚከናወኑ ባለስልጣኑ አረጋግጧል።
በተጨማሪም ባለስልጣኑ ህብረተሰቡ ከካፒታል ገበያ ጋር በተያያዙ እንቅስቃሴዎች ላይ ሲሳተፍ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
በተለይም በንግድ ድርጅቶች ምስረታ ላይ ሲሳተፉ የንግድ ምዝገባ እና ምስረታ ሰነዶችን ከሚመለከተው አካል እንዲያረጋግጡ እንዲሁም ገንዘብ ከመክፈላቸው በፊት በባለስልጣኑ ፈቃድ ከተሰጣቸው የኢንቨስትመንት አማካሪዎች ብቻ ምክር እንዲፈልጉ ጠቁሟል።
ባለስልጣኑ ፈቃድ ሳይኖራቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት የሚሰጡ ወይም ለማቅረብ የሚሞክሩ አካላት ካሉ ለባለስልጣኑ ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፣ በእንደዚህ አይነት ህገ-ወጥ ድርጊቶች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ አረጋግጧል።
Via Capital
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17357/
#Ethiopia | የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን አቶ ኤርሚያስ አመልጋን እና “ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ” የተባለ ኩባንያን ህገወጥ በሆነ መንገድ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮችን ለህዝብ በመሸጥ ገንዘብ ሲያሰባስቡ በነበሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን ተቀብሎ ምርመራ መጀመሩ ተሰምቷል።
ባለስልጣኑ ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ ካፒታል እንደዘገበው በአሁኑ ወቅት የተለያዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ህገወጥ የሰነድ ሽያጭን በመጠቀም ከህዝብ ገንዘብ በማሰባሰብ ተግባር ላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ባለስልጣኑ ገልጿል።
በተለይም በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ እና በ”ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ” ኩባንያ ላይ እየተካሄዱ ያሉት ምርመራዎች በህገ መንግስት የተረጋገጠ የመሰማት እና የመከላከል ሙሉ መብታቸው በተጠበቀ ሁኔታ እንደሚከናወኑ ባለስልጣኑ አረጋግጧል።
በተጨማሪም ባለስልጣኑ ህብረተሰቡ ከካፒታል ገበያ ጋር በተያያዙ እንቅስቃሴዎች ላይ ሲሳተፍ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
በተለይም በንግድ ድርጅቶች ምስረታ ላይ ሲሳተፉ የንግድ ምዝገባ እና ምስረታ ሰነዶችን ከሚመለከተው አካል እንዲያረጋግጡ እንዲሁም ገንዘብ ከመክፈላቸው በፊት በባለስልጣኑ ፈቃድ ከተሰጣቸው የኢንቨስትመንት አማካሪዎች ብቻ ምክር እንዲፈልጉ ጠቁሟል።
ባለስልጣኑ ፈቃድ ሳይኖራቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት የሚሰጡ ወይም ለማቅረብ የሚሞክሩ አካላት ካሉ ለባለስልጣኑ ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፣ በእንደዚህ አይነት ህገ-ወጥ ድርጊቶች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ አረጋግጧል።
Via Capital
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
አቶ ኤርሚያስ አመልጋን ጨምሮ ህገወጥ የገንዘብ ማሰባሰብ ላይ በመሳተፍ የተጠረጠሩ ላይ ምርመራ መጀመሩ ተሰማ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን አቶ ኤርሚያስ አመልጋን እና "ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ" የተባለ ኩባንያን ህገወጥ በሆነ መንገድ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮችን ለህዝብ በመሸጥ ገንዘብ ሲያሰባስቡ በነበሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን ተቀብሎ ምርመራ መጀመሩ ተሰምቷል። ባለስልጣኑ ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ ካፒታል እንደዘገበው በአሁኑ ወቅት የተለያዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች…
በላምበርጊኒ ሞዴል መኪና የሠራው የሻሸመኔው ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17359/
#Ethiopia | የሻሸመኔ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪው የሆነው አወል አመጂ በላምበርጊኒ ሞዴል የመዝናኛ መኪና ሠርቷል።
ተማሪው የሠራት መኪና ሁለት ሰው መያዝ የምትችል እንዱሁም የላይኛው ጣሪያዋ እንደ አስፈላጊነቱ የሚከፈት እና የሚዘጋ የመዝናኛ መኪና ናት።
መኪናዋን የሠራት የላምበርጊኒን ሞዴል በማየት እና የራሱን ሐሳብ ጨምሮበት እንደሆነ ይናገራል።
አወል መኪናዋን የሠራት ከአከባቢው ካገኛቸው እና ከገዛቸው ቁሳቁሶች ሲሆን መኪናዋን ሠርቶ ለማጠናቀቅም አንድ ወር ፈጅቶበታል።
መኪናዋ ብዙ ነዳጅ አትፈልግም ያለው አወል፣ በ60 ኪሎ ሜትር 2 ሊትር ቤንዚን ብቻ እንድትጠቀም አድርጌያታለው ይላል።
የተማሪው የፈጠራ ውጤት የሆነችው ይህቺ መኪና ሙሉ ለሙሉ ተሠርታ ስትጠናቀቅ በሯ ያለ ሰው ንክኪ በራሱ እንደሚከፈት አወል ተናግሯል።
በሴራን ታደሰ
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17359/
#Ethiopia | የሻሸመኔ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪው የሆነው አወል አመጂ በላምበርጊኒ ሞዴል የመዝናኛ መኪና ሠርቷል።
ተማሪው የሠራት መኪና ሁለት ሰው መያዝ የምትችል እንዱሁም የላይኛው ጣሪያዋ እንደ አስፈላጊነቱ የሚከፈት እና የሚዘጋ የመዝናኛ መኪና ናት።
መኪናዋን የሠራት የላምበርጊኒን ሞዴል በማየት እና የራሱን ሐሳብ ጨምሮበት እንደሆነ ይናገራል።
አወል መኪናዋን የሠራት ከአከባቢው ካገኛቸው እና ከገዛቸው ቁሳቁሶች ሲሆን መኪናዋን ሠርቶ ለማጠናቀቅም አንድ ወር ፈጅቶበታል።
መኪናዋ ብዙ ነዳጅ አትፈልግም ያለው አወል፣ በ60 ኪሎ ሜትር 2 ሊትር ቤንዚን ብቻ እንድትጠቀም አድርጌያታለው ይላል።
የተማሪው የፈጠራ ውጤት የሆነችው ይህቺ መኪና ሙሉ ለሙሉ ተሠርታ ስትጠናቀቅ በሯ ያለ ሰው ንክኪ በራሱ እንደሚከፈት አወል ተናግሯል።
በሴራን ታደሰ
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በላምበርጊኒ ሞዴል መኪና የሠራው የሻሸመኔው ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የሻሸመኔ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪው የሆነው አወል አመጂ በላምበርጊኒ ሞዴል የመዝናኛ መኪና ሠርቷል። ተማሪው የሠራት መኪና ሁለት ሰው መያዝ የምትችል እንዱሁም የላይኛው ጣሪያዋ እንደ አስፈላጊነቱ የሚከፈት እና የሚዘጋ የመዝናኛ መኪና ናት። መኪናዋን የሠራት የላምበርጊኒን ሞዴል በማየት እና የራሱን ሐሳብ ጨምሮበት እንደሆነ ይናገራል። አወል መኪናዋን የሠራት ከአከባቢው ካገኛቸው እና…
ናሁሰናይ ግርማ ለ15ዓመታት ላበረከተችው አስተዋጽኦ ተሸለመች!
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17361/
#Ethiopia | በከተማችን አዲስ አበባ በተለያዩ ሙያ የተሰማሩ ሴቶችን እምቅ ችሎታ በማውጣት እና በማብቃት ላይ የሚሰራውን እና በምእጻረ ቃሉ ኤውብ (Association of Women in Boldness) የተሰኘውን ማህበር እንዲሁም የሴት ስራ አስፈጻሚዎች ክለብ (Female CEO Breakfast Club) የመሰረተችውን ናሁሰናይ ግርማን የማህበራቱ አባላት እና አጋሮች ላለፉት 15 ዓመታት ላበረከተችው አስተዋጾ የብቁ መሪነት ሽልማት አበርክተውላታል፡፡
ኤውብ የብዙ ሙያተኛ ሴቶችን ሕይወት የቀየረ፣ በሙያ እንዲተሳሰሩ እና እንዲደጋገፉ ያደረገ እንዲሁም ወጣት ሴቶችን ተግባረ አልኅቆት (ሜንቶርሽፕ) በመስጠት ለሀገራችን ሴት መሪዎችን በማውጣት፣ በማብቃት እና በማጎልበት ላይ የሚገኝ ማህበር ነው፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17361/
#Ethiopia | በከተማችን አዲስ አበባ በተለያዩ ሙያ የተሰማሩ ሴቶችን እምቅ ችሎታ በማውጣት እና በማብቃት ላይ የሚሰራውን እና በምእጻረ ቃሉ ኤውብ (Association of Women in Boldness) የተሰኘውን ማህበር እንዲሁም የሴት ስራ አስፈጻሚዎች ክለብ (Female CEO Breakfast Club) የመሰረተችውን ናሁሰናይ ግርማን የማህበራቱ አባላት እና አጋሮች ላለፉት 15 ዓመታት ላበረከተችው አስተዋጾ የብቁ መሪነት ሽልማት አበርክተውላታል፡፡
ኤውብ የብዙ ሙያተኛ ሴቶችን ሕይወት የቀየረ፣ በሙያ እንዲተሳሰሩ እና እንዲደጋገፉ ያደረገ እንዲሁም ወጣት ሴቶችን ተግባረ አልኅቆት (ሜንቶርሽፕ) በመስጠት ለሀገራችን ሴት መሪዎችን በማውጣት፣ በማብቃት እና በማጎልበት ላይ የሚገኝ ማህበር ነው፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ናሁሰናይ ግርማ ለ15ዓመታት ላበረከተችው አስተዋጽኦ ተሸለመች! - Getu Temesgen
#Ethiopia | በከተማችን አዲስ አበባ በተለያዩ ሙያ የተሰማሩ ሴቶችን እምቅ ችሎታ በማውጣት እና በማብቃት ላይ የሚሰራውን እና በምእጻረ ቃሉ ኤውብ (Association of Women in Boldness) የተሰኘውን ማህበር እንዲሁም የሴት ስራ አስፈጻሚዎች ክለብ (Female CEO Breakfast Club) የመሰረተችውን ናሁሰናይ ግርማን የማህበራቱ አባላት እና አጋሮች ላለፉት 15 ዓመታት ላበረከተችው…
Ethiopia: Stop Mass Forced EvictionsThousands of people across Ethiopia—includin…
Read more 👉 https://getutemesgen.et/13299/
Read more 👉 https://getutemesgen.et/13299/
Getu Temesgen English
Ethiopia: Stop Mass Forced EvictionsThousands of people across Ethiopia—includin... - Getu Temesgen English
Ethiopia: Stop Mass Forced EvictionsThousands of people across Ethiopia—including in the capital, Addis Ababa, and 58 other cities and towns—have been forcibly evicted from their homes under the Corridor Development Project (CDP).https://1234.getutemesge…
የአክሱም ዩኒቨርስቲ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል የኦክስጅን ማምረቻ ግንባታ በሁለት ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17363/
#Ethiopia | የአክሱም ዩኒቨርስቲ ኮምፕሬሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን የኦክስጅን ማምረቻ ሣይት ተረክበው የግንባታ ስራ መጀመራቸውን በአክሱም ዮንቨርስቲ ኮምፕሬሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፀጋዬ ተክለሀይማኖት ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም አክሱም ዩንቨርስቲ ኮምፕርሄሲቭ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል በአሁን ሰዐት ኦክስጅን እየገዛ በማሰገባት ለታካሚዎቹ የኦክስጅን አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ የገለፁት ዶክተር ፀጋዬ ስለሆነም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ተቋሙ የኦክስጅን ማምረቻ ለመገንባት እና አገልግሎት እንዲሰጥ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል። አሁን ላይ ማሽኖች ከፈረንሳይ ሀገር ተገዝተው በማስገባት በሁለት ወራት ውስጥ ግንባታው እንደሚጠናቀቅ አክለዋል።
ከውጪ እየተገዛ ይጠቀሙበት የነበረውን ኦክስጅን ችግር ለመቅረፍ ግንባታው ከተጠናቀቀ በኋላ ሆስፒታሉ የራሱ የሆነ የኦክስጅን ማምረቻ ይኖረዋል፡፡ እንዲሁም ለሌሎች ሆስፒታሎች በመሸጥ ተቋሙ ገንዘብ ገቢ ማድረግ እንደሚችል ይጠበቃል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17363/
#Ethiopia | የአክሱም ዩኒቨርስቲ ኮምፕሬሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን የኦክስጅን ማምረቻ ሣይት ተረክበው የግንባታ ስራ መጀመራቸውን በአክሱም ዮንቨርስቲ ኮምፕሬሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፀጋዬ ተክለሀይማኖት ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም አክሱም ዩንቨርስቲ ኮምፕርሄሲቭ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል በአሁን ሰዐት ኦክስጅን እየገዛ በማሰገባት ለታካሚዎቹ የኦክስጅን አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ የገለፁት ዶክተር ፀጋዬ ስለሆነም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ተቋሙ የኦክስጅን ማምረቻ ለመገንባት እና አገልግሎት እንዲሰጥ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል። አሁን ላይ ማሽኖች ከፈረንሳይ ሀገር ተገዝተው በማስገባት በሁለት ወራት ውስጥ ግንባታው እንደሚጠናቀቅ አክለዋል።
ከውጪ እየተገዛ ይጠቀሙበት የነበረውን ኦክስጅን ችግር ለመቅረፍ ግንባታው ከተጠናቀቀ በኋላ ሆስፒታሉ የራሱ የሆነ የኦክስጅን ማምረቻ ይኖረዋል፡፡ እንዲሁም ለሌሎች ሆስፒታሎች በመሸጥ ተቋሙ ገንዘብ ገቢ ማድረግ እንደሚችል ይጠበቃል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የአክሱም ዩኒቨርስቲ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል የኦክስጅን ማምረቻ ግንባታ በሁለት ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአክሱም ዩኒቨርስቲ ኮምፕሬሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን የኦክስጅን ማምረቻ ሣይት ተረክበው የግንባታ ስራ መጀመራቸውን በአክሱም ዮንቨርስቲ ኮምፕሬሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፀጋዬ ተክለሀይማኖት ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም አክሱም ዩንቨርስቲ ኮምፕርሄሲቭ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል በአሁን ሰዐት ኦክስጅን እየገዛ በማሰገባት ለታካሚዎቹ…
TONIGHT TONIGHT TONIGHT
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17365/
🔥🔥🔥🔥
🔥THURSDAY THURSDAY THURSDAY 🔥
Music Revolution Live Music To The Next level Legendary Abenet Agonafer And Shining Star Hanna Girma Alongside Jossy..Geda..Esmiz Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals Strictly suggested Dress to impress For Reservation Call+251965687384 Sheger building 3rd Floor
#Livemusic #MusicRevolution
Music Revolution Addis
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17365/
🔥🔥🔥🔥
🔥THURSDAY THURSDAY THURSDAY 🔥
Music Revolution Live Music To The Next level Legendary Abenet Agonafer And Shining Star Hanna Girma Alongside Jossy..Geda..Esmiz Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals Strictly suggested Dress to impress For Reservation Call+251965687384 Sheger building 3rd Floor
#Livemusic #MusicRevolution
Music Revolution Addis
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
TONIGHT TONIGHT TONIGHT - Getu Temesgen
🔥🔥🔥🔥 🔥THURSDAY THURSDAY THURSDAY 🔥 Music Revolution Live Music To The Next level Legendary Abenet Agonafer And Shining Star Hanna Girma Alongside Jossy..Geda..Esmiz Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals…
” የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ ለማቅረብ ቢሮ ስንሰባሰብ ውጡ መጠየቅ አትችሉም ተብለን ሙሉ 121 ሰራተኛ ስራ አቁሟል ” የዲኤችኤል (DHL) ኢትዮጵያ ሰራተኞች
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17367/
የዲኤችኤል (DHL) ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሰራተኞች ዓመታዊ ደመወዝ እንዲጨመራቸው ለብዙ ጊዜያት ቢጠይቁም በተቋሙ አስተዳደሮች አይቻልም በመባላቸው እና በዛሬው እለትም ለመጠየቅ ሲሰባሰቡ ውጡ በመባላቸው ስራ ማቆማቸውን ገልፀዋል።
#Ethiopia | በዲኤችኤል በአለም አቀፍ ደረጃ የመልዕክት መላኪያ አገልግሎት ሰጭ ተቋም የሰራተኞቹ ማህበር ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ጥላሁን ታደሰ ሰራተኞች ያቀረብነው ጥያቄ ተቀባይነት ያላገኘው “ማህበር ለምን አቋቋማችሁ” በሚል እንደሆነ ተናግረዋል።
በተጨማሪም፥ “ለሰራተኞች ጥያቄ ሀላፊዎች በሚያቀርቡት ድርድር አልተስማማንም፣ ዛሬም ቢሮ ለመጠየቅ ስንሰባሰብ አይቻልም ውጡ፣ ተበተኑ አሉን ወጣን፤ የስራ ማቆም አድማ ጀምረን ብለዋል።
ሰራተኞቹም፥ ” ጥያቄያችን አሁን ላይ የብር የመግዛት አቅም በመውረዱ ለመኖር ተቸግረናል፣ ስለዚህ ቢቻል ወደ በፊቱ የሚሰጠን የዶላር መጠን ክፍያችን ይመለስልን” ሲሉ ጠይቀዋል።
የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበር ፌዴሬሽን በጉዳዩ ላይ ምን አለ?
ጉዳዩን በመሀል ሲያሸማግል የቆየው የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ አባይነህ ታከለ እዚህ ያለው ማኔጅመንት በሙሉ አቅሙ የሚሰራ አይደለም፣ ለሰራተኞች ጥያቄ የሚያቀርበው ምክንያት ምን እንደሆነ ግልፅ አይደለም ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም፥ ” በአንድ አስተዳደር እየተዳደረ እዚሁ አዲስ አበባ ከተማ ለሚገኘው መስሪያ ቤት 80 በመቶ ጭማሪ አድርጓል፣ ለእነዚህ ሰራተኞች ግን አላደረገም፣ ምክንያቱ የሚመስለው በማኅበር ለምን ተደራጅተው የመብት ጥያቅ አቀረቡ ሳይሆን አይቀርም ነው ያሉት።
“በአለም አቀፍ የትራንስፖርት ፌዴሬሽን አባል በመሆናችን ጉዳዩን አሳውቀናል፣ ጥያቄው የደመወዝ ጭማሪ ብቻ አይደለም ” ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ፥ ” የስራ ሁኔታው እራሱ ዘመናዊ ባርነት ነው፣ አንድ ሰራተኛ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በቀን 16 እና 17 ስዓት ያሰራል፣ በዚህም ጉዳዩን ወደ ህግ መውሰዳችን አይቀርም ” ሲሉ አመላክተዋል።
ይህ ዘገባ የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ነው።
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17367/
የዲኤችኤል (DHL) ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሰራተኞች ዓመታዊ ደመወዝ እንዲጨመራቸው ለብዙ ጊዜያት ቢጠይቁም በተቋሙ አስተዳደሮች አይቻልም በመባላቸው እና በዛሬው እለትም ለመጠየቅ ሲሰባሰቡ ውጡ በመባላቸው ስራ ማቆማቸውን ገልፀዋል።
#Ethiopia | በዲኤችኤል በአለም አቀፍ ደረጃ የመልዕክት መላኪያ አገልግሎት ሰጭ ተቋም የሰራተኞቹ ማህበር ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ጥላሁን ታደሰ ሰራተኞች ያቀረብነው ጥያቄ ተቀባይነት ያላገኘው “ማህበር ለምን አቋቋማችሁ” በሚል እንደሆነ ተናግረዋል።
በተጨማሪም፥ “ለሰራተኞች ጥያቄ ሀላፊዎች በሚያቀርቡት ድርድር አልተስማማንም፣ ዛሬም ቢሮ ለመጠየቅ ስንሰባሰብ አይቻልም ውጡ፣ ተበተኑ አሉን ወጣን፤ የስራ ማቆም አድማ ጀምረን ብለዋል።
ሰራተኞቹም፥ ” ጥያቄያችን አሁን ላይ የብር የመግዛት አቅም በመውረዱ ለመኖር ተቸግረናል፣ ስለዚህ ቢቻል ወደ በፊቱ የሚሰጠን የዶላር መጠን ክፍያችን ይመለስልን” ሲሉ ጠይቀዋል።
የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበር ፌዴሬሽን በጉዳዩ ላይ ምን አለ?
ጉዳዩን በመሀል ሲያሸማግል የቆየው የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ አባይነህ ታከለ እዚህ ያለው ማኔጅመንት በሙሉ አቅሙ የሚሰራ አይደለም፣ ለሰራተኞች ጥያቄ የሚያቀርበው ምክንያት ምን እንደሆነ ግልፅ አይደለም ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም፥ ” በአንድ አስተዳደር እየተዳደረ እዚሁ አዲስ አበባ ከተማ ለሚገኘው መስሪያ ቤት 80 በመቶ ጭማሪ አድርጓል፣ ለእነዚህ ሰራተኞች ግን አላደረገም፣ ምክንያቱ የሚመስለው በማኅበር ለምን ተደራጅተው የመብት ጥያቅ አቀረቡ ሳይሆን አይቀርም ነው ያሉት።
“በአለም አቀፍ የትራንስፖርት ፌዴሬሽን አባል በመሆናችን ጉዳዩን አሳውቀናል፣ ጥያቄው የደመወዝ ጭማሪ ብቻ አይደለም ” ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ፥ ” የስራ ሁኔታው እራሱ ዘመናዊ ባርነት ነው፣ አንድ ሰራተኛ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በቀን 16 እና 17 ስዓት ያሰራል፣ በዚህም ጉዳዩን ወደ ህግ መውሰዳችን አይቀርም ” ሲሉ አመላክተዋል።
ይህ ዘገባ የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ነው።
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
" የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ ለማቅረብ ቢሮ ስንሰባሰብ ውጡ መጠየቅ አትችሉም ተብለን ሙሉ 121 ሰራተኛ ስራ አቁሟል " የዲኤችኤል (DHL) ኢትዮጵያ ሰራተኞች - Getu Temesgen
የዲኤችኤል (DHL) ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሰራተኞች ዓመታዊ ደመወዝ እንዲጨመራቸው ለብዙ ጊዜያት ቢጠይቁም በተቋሙ አስተዳደሮች አይቻልም በመባላቸው እና በዛሬው እለትም ለመጠየቅ ሲሰባሰቡ ውጡ በመባላቸው ስራ ማቆማቸውን ገልፀዋል። #Ethiopia | በዲኤችኤል በአለም አቀፍ ደረጃ የመልዕክት መላኪያ አገልግሎት ሰጭ ተቋም የሰራተኞቹ ማህበር ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ጥላሁን ታደሰ ሰራተኞች ያቀረብነው ጥያቄ ተቀባይነት…
የዩሮፓ እና ኮንፈረንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ምሽት ይደረጋሉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17369/
#Ethiopia | የዩሮፓ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይደረጋሉ።
ምሽት 4 ሠአት ላይ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው አትሌቲክ ቢልባኦን ያስተናግዳል።
በመጀመሪያው ጨዋታ ከሜዳው ውጭ 3 ለ 0 አሸንፎ የተመለሰው ማንቼስተር ዩናይትድበዛሬው ጨዋታ ለዋንጫው ለማለፍ ከፍ ያለ ዕድል ይዞ ወደ ሜዳ ይገባል።
ቡድኑ በሳምንቱ መጨረሻ በብሬንትፎርድ በተሸነፈበት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታም በርካታ ቋሚ ተሰላፊዎቹን አሳርፎ በመግባት ለዛሬው ጨዋታ ዝግጅት አድርጓል።
አትሌቲክ ቢልባኦ በዛሬው ጨዋታ ወንድማማቾቹን ኒኮ እና ኢንካይ ዊሊያምስን ጨምሮ ሳሲትን በጉዳት ምክንያት አያሰልፍም።
በሌላ ጨዋታ ቶተንሃም ሆትስፐርስ ከሜዳው ውጭ ቡዶ ጊልሚት ጋር ይጫወታል።
በመጀመሪያው ጨዋታ ቶተንሃም በሜዳው 3 ለ 1 ማሸነፉ ይታወሳል።
ቶተንሃም ለበርካታሳምንታት ከሜዳ ይርቃል የተባለውን ጄምስ ማዲሰንን አገልግሎት በዛሬው ጨዋታ አያገኝም።
በሌላ በኩል በኮንፈረንስ ሊግ ቼልሲ ከስዊድኑ ጀርጋርደን ጋር ይጫወታል።
በመጀመሪያው ጨዋታቼልሲ 4 ለ 1 አሸንፎ መመለሱ የሚታወስ ነው።
በተመሳሳይ ፊዮረንቲና ከሪያል ቤቲስ ጋር ለዋንጫ ለማለፍ ጨዋታውን ያደርጋል።
በመጀመሪያው ጨዋታሪያል ቤቲስ በሜዳው 2 ለ 1 አሸንፏል።
#aradaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17369/
#Ethiopia | የዩሮፓ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይደረጋሉ።
ምሽት 4 ሠአት ላይ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው አትሌቲክ ቢልባኦን ያስተናግዳል።
በመጀመሪያው ጨዋታ ከሜዳው ውጭ 3 ለ 0 አሸንፎ የተመለሰው ማንቼስተር ዩናይትድበዛሬው ጨዋታ ለዋንጫው ለማለፍ ከፍ ያለ ዕድል ይዞ ወደ ሜዳ ይገባል።
ቡድኑ በሳምንቱ መጨረሻ በብሬንትፎርድ በተሸነፈበት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታም በርካታ ቋሚ ተሰላፊዎቹን አሳርፎ በመግባት ለዛሬው ጨዋታ ዝግጅት አድርጓል።
አትሌቲክ ቢልባኦ በዛሬው ጨዋታ ወንድማማቾቹን ኒኮ እና ኢንካይ ዊሊያምስን ጨምሮ ሳሲትን በጉዳት ምክንያት አያሰልፍም።
በሌላ ጨዋታ ቶተንሃም ሆትስፐርስ ከሜዳው ውጭ ቡዶ ጊልሚት ጋር ይጫወታል።
በመጀመሪያው ጨዋታ ቶተንሃም በሜዳው 3 ለ 1 ማሸነፉ ይታወሳል።
ቶተንሃም ለበርካታሳምንታት ከሜዳ ይርቃል የተባለውን ጄምስ ማዲሰንን አገልግሎት በዛሬው ጨዋታ አያገኝም።
በሌላ በኩል በኮንፈረንስ ሊግ ቼልሲ ከስዊድኑ ጀርጋርደን ጋር ይጫወታል።
በመጀመሪያው ጨዋታቼልሲ 4 ለ 1 አሸንፎ መመለሱ የሚታወስ ነው።
በተመሳሳይ ፊዮረንቲና ከሪያል ቤቲስ ጋር ለዋንጫ ለማለፍ ጨዋታውን ያደርጋል።
በመጀመሪያው ጨዋታሪያል ቤቲስ በሜዳው 2 ለ 1 አሸንፏል።
#aradaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የዩሮፓ እና ኮንፈረንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ምሽት ይደረጋሉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የዩሮፓ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይደረጋሉ። ምሽት 4 ሠአት ላይ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው አትሌቲክ ቢልባኦን ያስተናግዳል። በመጀመሪያው ጨዋታ ከሜዳው ውጭ 3 ለ 0 አሸንፎ የተመለሰው ማንቼስተር ዩናይትድበዛሬው ጨዋታ ለዋንጫው ለማለፍ ከፍ ያለ ዕድል ይዞ ወደ ሜዳ ይገባል። ቡድኑ በሳምንቱ መጨረሻ በብሬንትፎርድ በተሸነፈበት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታም በርካታ…
ለወንድሜ እንዲወሰን መሰከራችሁብኝ በማለት ሁለት ሰዎችን በመግደል ስድስት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17371/
#Ethiopia | በምስራቅ ባሌ ዞን ጊኒር ወረዳ ቀበና የተባለ አካባቢ ነዋሪ የሆነው ጋዛሌ ሁሴን ካሉት ወንድሞች መካከል ከአንደኛው ጋር በንብረት ላይ አለመግባባት ተፈጥሮ ጉዳዩ በሕግ እና በማስረጃ ሲታይ ቆይቶ ለወንድሙ የተወሰነ መሆኑ ተገልጿል ። በዚሕ ውሣኔ ቂም የያዘው ጋዛሌ መስከረም 21ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሠዓት ተኩል ላይ ለወንድሜ ማስረጃ ሆነዋል ያላቸውን ወርቁ ደምሴ እና መኮንን ሣልሣየተባሉትን ጊኒር መናሃሪያ አጠገብ ጠብቆ በጦር የተለያየ ቦታ መጀመርያ ወርቁን ሲወጋ አብሮት የነበረውን መኮንንም ለመገላገል መሐል ሲገባ እሱንም በመውጋት ጉዳት አድርሶባቸዋል።
በዚሕ ጉዳት ወርቁ ደምሴ ሕይወቱ ሲያልፍ መኮንን ሣልሣ ደግሞ በሕክምና ላይ ሕይወቱ አልፏል።ጋዛሌ ሀሠን ከዚህ ድርጊቱ በኋላ እሱን ለመያዝ የሞከሩት ጫላ አባ፣ ይርገዱ መንግስቱ፣ ኤልሣ ስዩም ፣ አበራሽ አበበ፣ ፍቃዱ ታደሠ፣ ሉሉ መርግያ የተባሉ አራት ወንድ እና ሁለት ሴቶች ምንም አይነት ከድርጊቱ ጋር የማይያያዙት ለምን ትገላግሉኛላችሁ በማለት በመውጋት የአካል ጉዳት ማድረሱን የምስራቅ ባሌ ዞን ፖሊስ ዋና መምርያ ተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ የነብስ ግድያ ምርመራ ክፍል ሐላፊ ዋና ኢንስፔክተር አሻግሬ ጥላሁን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
ፖሊስ የተፈፀመውን ድርጊት ወዲያው ተከታትሎ ተጎጂዎችን ወደ ሕክምና አስክሬኖቹን ለምርመራ ወደ ሆስፒታል የላከ ሲሆን የድርጊቱን ፈፃሚ ጋዛሌን ከተሸሸገበት በቁጥጥር ስር ያውለዋል። ፖሊስ ጋዛሌን የፈፀመው የወንጀል ድርጊት ወጣ ያለና በአካባቢው ሆነ በሌላ ስፍራ ያልተለመደ በመሆኑ የአእምሮ ምርመራ በሆስፒታል አድርጓል፡፡ምንም አይነት የአእምሮ እክል እንደሌለበትና ጤነኛ መሆኑን በማረጋገጡ የምርመራ መዝገቡን በሆስፒታል የአስክሬን ምርመራና በተጎጂዎች ቃል አጠናክሮ ለአቃቢ ሕግ ይልካል።አቃቢ ሕግም በወንጀል ሕግ 27-1 እና 539 በከባድ የሠው መግደል ወንጀል እና በወንጀል ሕግ ቁጥር 555 ታስቦ የሚፈፀም ከባድ የአካል ጉዳት ክስ መስርቷል።
ክሱን ሲከታተል የነበረው የምስራቅ ባሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሚያዝያ 24 ቀን 2017ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሣሽ ጋዜሌ ሀሠን ሠውን ለመግደል አስቀድሞ በማሠብ ፣የተጠቀመበት መሣርያ ዘዴ እና ያገዳደል ሑኔታ እንዲሁም ሌሎች ንፁሐን ሕይወት ላይ የአካል ጉዳት በማድረስ በአጠቃላይ በሁለት ሠው ግድያ እና በስድስት ሰው ላይ የግድያ ሙከራ እና አካል ማጉደል በመፈፀሙ ድርጊቱ ነውረኛነቱን ፣አደገኛ እና ጨካኝነቱን የሚያሣይ በመሆኑ በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀጣ የወሠነበት መሆኑን ዋና ኢንስፔክተር አሻግሬ ጥላሁን ጨምረዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17371/
#Ethiopia | በምስራቅ ባሌ ዞን ጊኒር ወረዳ ቀበና የተባለ አካባቢ ነዋሪ የሆነው ጋዛሌ ሁሴን ካሉት ወንድሞች መካከል ከአንደኛው ጋር በንብረት ላይ አለመግባባት ተፈጥሮ ጉዳዩ በሕግ እና በማስረጃ ሲታይ ቆይቶ ለወንድሙ የተወሰነ መሆኑ ተገልጿል ። በዚሕ ውሣኔ ቂም የያዘው ጋዛሌ መስከረም 21ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሠዓት ተኩል ላይ ለወንድሜ ማስረጃ ሆነዋል ያላቸውን ወርቁ ደምሴ እና መኮንን ሣልሣየተባሉትን ጊኒር መናሃሪያ አጠገብ ጠብቆ በጦር የተለያየ ቦታ መጀመርያ ወርቁን ሲወጋ አብሮት የነበረውን መኮንንም ለመገላገል መሐል ሲገባ እሱንም በመውጋት ጉዳት አድርሶባቸዋል።
በዚሕ ጉዳት ወርቁ ደምሴ ሕይወቱ ሲያልፍ መኮንን ሣልሣ ደግሞ በሕክምና ላይ ሕይወቱ አልፏል።ጋዛሌ ሀሠን ከዚህ ድርጊቱ በኋላ እሱን ለመያዝ የሞከሩት ጫላ አባ፣ ይርገዱ መንግስቱ፣ ኤልሣ ስዩም ፣ አበራሽ አበበ፣ ፍቃዱ ታደሠ፣ ሉሉ መርግያ የተባሉ አራት ወንድ እና ሁለት ሴቶች ምንም አይነት ከድርጊቱ ጋር የማይያያዙት ለምን ትገላግሉኛላችሁ በማለት በመውጋት የአካል ጉዳት ማድረሱን የምስራቅ ባሌ ዞን ፖሊስ ዋና መምርያ ተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ የነብስ ግድያ ምርመራ ክፍል ሐላፊ ዋና ኢንስፔክተር አሻግሬ ጥላሁን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
ፖሊስ የተፈፀመውን ድርጊት ወዲያው ተከታትሎ ተጎጂዎችን ወደ ሕክምና አስክሬኖቹን ለምርመራ ወደ ሆስፒታል የላከ ሲሆን የድርጊቱን ፈፃሚ ጋዛሌን ከተሸሸገበት በቁጥጥር ስር ያውለዋል። ፖሊስ ጋዛሌን የፈፀመው የወንጀል ድርጊት ወጣ ያለና በአካባቢው ሆነ በሌላ ስፍራ ያልተለመደ በመሆኑ የአእምሮ ምርመራ በሆስፒታል አድርጓል፡፡ምንም አይነት የአእምሮ እክል እንደሌለበትና ጤነኛ መሆኑን በማረጋገጡ የምርመራ መዝገቡን በሆስፒታል የአስክሬን ምርመራና በተጎጂዎች ቃል አጠናክሮ ለአቃቢ ሕግ ይልካል።አቃቢ ሕግም በወንጀል ሕግ 27-1 እና 539 በከባድ የሠው መግደል ወንጀል እና በወንጀል ሕግ ቁጥር 555 ታስቦ የሚፈፀም ከባድ የአካል ጉዳት ክስ መስርቷል።
ክሱን ሲከታተል የነበረው የምስራቅ ባሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሚያዝያ 24 ቀን 2017ዓ.ም በዋለው ችሎት ተከሣሽ ጋዜሌ ሀሠን ሠውን ለመግደል አስቀድሞ በማሠብ ፣የተጠቀመበት መሣርያ ዘዴ እና ያገዳደል ሑኔታ እንዲሁም ሌሎች ንፁሐን ሕይወት ላይ የአካል ጉዳት በማድረስ በአጠቃላይ በሁለት ሠው ግድያ እና በስድስት ሰው ላይ የግድያ ሙከራ እና አካል ማጉደል በመፈፀሙ ድርጊቱ ነውረኛነቱን ፣አደገኛ እና ጨካኝነቱን የሚያሣይ በመሆኑ በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀጣ የወሠነበት መሆኑን ዋና ኢንስፔክተር አሻግሬ ጥላሁን ጨምረዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ለወንድሜ እንዲወሰን መሰከራችሁብኝ በማለት ሁለት ሰዎችን በመግደል ስድስት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በምስራቅ ባሌ ዞን ጊኒር ወረዳ ቀበና የተባለ አካባቢ ነዋሪ የሆነው ጋዛሌ ሁሴን ካሉት ወንድሞች መካከል ከአንደኛው ጋር በንብረት ላይ አለመግባባት ተፈጥሮ ጉዳዩ በሕግ እና በማስረጃ ሲታይ ቆይቶ ለወንድሙ የተወሰነ መሆኑ ተገልጿል ። በዚሕ ውሣኔ ቂም የያዘው ጋዛሌ መስከረም 21ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አስራ አንድ ሠዓት ተኩል ላይ ለወንድሜ…
ጥቁር ጭስ በቫቲካን ጉባኤ 1ኛ ዙር ላይ መታየቱ ጳጳስ እንደማይመረጥ ያሳያል ተባለ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17373/
#Ethiopia | ረቡዕ እለት በሲስቲን ቻፕል አናት ላይ ካለው የጭስ ማውጫው ውስጥ ጥቁር ጭስ ሲወጣ ታይቷል ፣ ይህም በጳጳሱ ጉባኤ የመጀመሪያ ዙር ምርጫ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳትን መምረጥ አለመቻሉን ያሳያል ።
ለዘመናት የቆየውን ባህል በመቀጠል 133 ካርዲናል መራጮች ባለፈው ወር የርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሞት ተከትሎ 267ኛውን የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መሪ ለመምረጥ በቫቲካን ተሰብስበው ይገኛል። በ2013 ፍራንቸስኮን የመረጠውን ጉባኤ በመምራት በብፁዕ ካርዲናል ጆቫኒ ባቲስታ ሬ በተከበረው በቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ በቅዳሴ ቀኑ መጀመሩ ይታወሳል።
ከዚያም ካርዲናል መራጮች በፖልላይን ቻፕል ውስጥ ተሰብስበው ወደ ሲስቲን ቻፕል ገብተዋል። ስብሰባው ቀጥሏል። በማይክል አንጄሎ ምስሎች ያጌጠው የሲስቲን ቻፔል አዲስ ጳጳስ እስኪመረጥ ድረስ ከውጪው ዓለም ተዘግቶ ይቆያል። በኮንክላቭ ህግ መሰረት ቀጣዩን ጳጳስ ለመምረጥ ሁለት ሶስተኛው ድምጽ ያስፈልጋል።
#BisratFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17373/
#Ethiopia | ረቡዕ እለት በሲስቲን ቻፕል አናት ላይ ካለው የጭስ ማውጫው ውስጥ ጥቁር ጭስ ሲወጣ ታይቷል ፣ ይህም በጳጳሱ ጉባኤ የመጀመሪያ ዙር ምርጫ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳትን መምረጥ አለመቻሉን ያሳያል ።
ለዘመናት የቆየውን ባህል በመቀጠል 133 ካርዲናል መራጮች ባለፈው ወር የርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሞት ተከትሎ 267ኛውን የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መሪ ለመምረጥ በቫቲካን ተሰብስበው ይገኛል። በ2013 ፍራንቸስኮን የመረጠውን ጉባኤ በመምራት በብፁዕ ካርዲናል ጆቫኒ ባቲስታ ሬ በተከበረው በቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ በቅዳሴ ቀኑ መጀመሩ ይታወሳል።
ከዚያም ካርዲናል መራጮች በፖልላይን ቻፕል ውስጥ ተሰብስበው ወደ ሲስቲን ቻፕል ገብተዋል። ስብሰባው ቀጥሏል። በማይክል አንጄሎ ምስሎች ያጌጠው የሲስቲን ቻፔል አዲስ ጳጳስ እስኪመረጥ ድረስ ከውጪው ዓለም ተዘግቶ ይቆያል። በኮንክላቭ ህግ መሰረት ቀጣዩን ጳጳስ ለመምረጥ ሁለት ሶስተኛው ድምጽ ያስፈልጋል።
#BisratFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ጥቁር ጭስ በቫቲካን ጉባኤ 1ኛ ዙር ላይ መታየቱ ጳጳስ እንደማይመረጥ ያሳያል ተባለ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ረቡዕ እለት በሲስቲን ቻፕል አናት ላይ ካለው የጭስ ማውጫው ውስጥ ጥቁር ጭስ ሲወጣ ታይቷል ፣ ይህም በጳጳሱ ጉባኤ የመጀመሪያ ዙር ምርጫ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳትን መምረጥ አለመቻሉን ያሳያል ። ለዘመናት የቆየውን ባህል በመቀጠል 133 ካርዲናል መራጮች ባለፈው ወር የርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሞት ተከትሎ 267ኛውን የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን…
ታሪክን የኋሊት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17375/
#Ethiopia | በርካታ ቁጥር ያላቸውን አትሌቶች የምታሰልፈው ሶቪየት ህብረት ፣ በአሜሪካ በሚዘጋጀው ኦሎምፒክ እንደማትሳተፍ ያስታወቀችው በ1976 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡
ሎስአንጀለስ ላይ በተዘጋጀው ኦሎምፒክ ፣ ሶቪየት ህብረት አልወዳደርም፣ ያለችው አትሌቶቼ የተቃውሞና ምናልባትም የአካል ጉዳት ሊደርስባቸው ይችላል፤ የሚል ምክንያት ሰጥታ ነው፡፡
ነገር ግን የሶቪየት ህብረት ፣ በአሜሪካ የሚዘጋጀውን ኦሎምፒክ ፣ ለመሳተፍ ያልፈለገችው፣ ከአራት አመታት በፊት ሞስኮ ተደርጎ በነበረው ኦሎምፒክ አሜሪካ ባለመሳተፏ ነበር፡፡
አሜሪካና አጋሮቿ በሞስኮው ኦሎምፒክ አንሳተፍም ያሉት ፣ ሶቪየት ህብረት በአፍጋኒስታኒን ወራለች ብላ ነበር፡፡
በጊዜው ፣ ሶቪየት ህብረት ፣ በእነ አሜሪካ የሚደገፉትን አማፅያን እንቅስቃሴ ለመግታት ፣ የአፍጋኒስታን መንግስት ባቀረበችላት ጥያቄ መሰረት ወታደሮቿን ወደ ካቡል አሰማርታ ነበር፡፡
የሎስ አንጀለሱ ኦሎምፒክ ከጀመሩ ወራቶች በፊት ፣ “ከዝግጅቱ የመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ፣ የአሜሪካ መንግስት ኦሎምፒክን ለፖለቲካ ግቡ ማስፈፀሚያ እያደረገው ነው፡፡ ትምክህተኛና ፀረ ሶቪየት አስተያየቶችን ሲያስተላልፍ ቆይቷል..” ሲል የሶቪየት ህብረት መግለጫ አወጣ፡፡
በሶቪየት አትሌቶችም ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ዝግጅት መደረጉንና ሹማንቶቹ እቅዱን ለመቆጣጠር የሚፈልጉ ናቸው ብላ እንደማታምን ጠቅሳ አሜሪካን ከሰሰች፡፡
የፕሬዘዳንት ሬጋን መንግስት ፣ የሶቪየት ህብረት ውሳኔ ፣ ማስረጃ የማይቀርበት ፖለቲካው ውሳኔ ነው ሲል ክሱን አጣጣለው፡፡
የሶቪየት ህብረትን ውሳኔ ተከትሎ ኢትዮጵያን ጨምሮ 15 የሶሻሊስት ሃገሮች ሌሎች አራት ሀገሮች በራሳቸው ምክንያት ፣ በጠቅላላ 19 ሃገሮች በሎስአንጀለሱ ኦሎምፒክ እንደማይሳተፉ አስታወቁ፡፡
ኢትዮጵያና ብዙዎች ሃገሮች ላለመሳተፍ የሰጡት ምክንያት ለአትሌቶቻችን ደህንነት እንሰጋለን የሚል ሲሆን ፣ ኪዩባ ግን የማልሳተፈው ለሶቪየት ህብረት ያለኝን ወዳጅነት ለመግለፅ ብቻ ነው አለች፡፡
በጊዜው በቀዝቃዛው ጦርነት የምዕራብና የምስራቁ አለም ከፍተኛ ፍንጫና ውጥረት ላይ የገቡበት ጊዜ ነበር፡፡
የሎስአንጀለሱ ኦሎምፒክ 140 ሃገሮች ቢሳተፉበትም በዚያ በፊት የኦሎምፒክ አሸናፊ የነበሩ በርካታ አትሌቶች ያልተሳተፉበት በመሆኑ ፣ አሜሪካ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ 83 የወርቅ ሜዳሊያ ሰበሰበች፡፡
ሶቪየት ህብረት በሎስአንጀለሱ ኦሎምፒክ እንደማትሳተፍ ካስታወቀች ፣ 41 ዓመት ሆነ፡፡
እሸቴ አሰፋ
#shegerFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17375/
#Ethiopia | በርካታ ቁጥር ያላቸውን አትሌቶች የምታሰልፈው ሶቪየት ህብረት ፣ በአሜሪካ በሚዘጋጀው ኦሎምፒክ እንደማትሳተፍ ያስታወቀችው በ1976 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡
ሎስአንጀለስ ላይ በተዘጋጀው ኦሎምፒክ ፣ ሶቪየት ህብረት አልወዳደርም፣ ያለችው አትሌቶቼ የተቃውሞና ምናልባትም የአካል ጉዳት ሊደርስባቸው ይችላል፤ የሚል ምክንያት ሰጥታ ነው፡፡
ነገር ግን የሶቪየት ህብረት ፣ በአሜሪካ የሚዘጋጀውን ኦሎምፒክ ፣ ለመሳተፍ ያልፈለገችው፣ ከአራት አመታት በፊት ሞስኮ ተደርጎ በነበረው ኦሎምፒክ አሜሪካ ባለመሳተፏ ነበር፡፡
አሜሪካና አጋሮቿ በሞስኮው ኦሎምፒክ አንሳተፍም ያሉት ፣ ሶቪየት ህብረት በአፍጋኒስታኒን ወራለች ብላ ነበር፡፡
በጊዜው ፣ ሶቪየት ህብረት ፣ በእነ አሜሪካ የሚደገፉትን አማፅያን እንቅስቃሴ ለመግታት ፣ የአፍጋኒስታን መንግስት ባቀረበችላት ጥያቄ መሰረት ወታደሮቿን ወደ ካቡል አሰማርታ ነበር፡፡
የሎስ አንጀለሱ ኦሎምፒክ ከጀመሩ ወራቶች በፊት ፣ “ከዝግጅቱ የመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ፣ የአሜሪካ መንግስት ኦሎምፒክን ለፖለቲካ ግቡ ማስፈፀሚያ እያደረገው ነው፡፡ ትምክህተኛና ፀረ ሶቪየት አስተያየቶችን ሲያስተላልፍ ቆይቷል..” ሲል የሶቪየት ህብረት መግለጫ አወጣ፡፡
በሶቪየት አትሌቶችም ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ዝግጅት መደረጉንና ሹማንቶቹ እቅዱን ለመቆጣጠር የሚፈልጉ ናቸው ብላ እንደማታምን ጠቅሳ አሜሪካን ከሰሰች፡፡
የፕሬዘዳንት ሬጋን መንግስት ፣ የሶቪየት ህብረት ውሳኔ ፣ ማስረጃ የማይቀርበት ፖለቲካው ውሳኔ ነው ሲል ክሱን አጣጣለው፡፡
የሶቪየት ህብረትን ውሳኔ ተከትሎ ኢትዮጵያን ጨምሮ 15 የሶሻሊስት ሃገሮች ሌሎች አራት ሀገሮች በራሳቸው ምክንያት ፣ በጠቅላላ 19 ሃገሮች በሎስአንጀለሱ ኦሎምፒክ እንደማይሳተፉ አስታወቁ፡፡
ኢትዮጵያና ብዙዎች ሃገሮች ላለመሳተፍ የሰጡት ምክንያት ለአትሌቶቻችን ደህንነት እንሰጋለን የሚል ሲሆን ፣ ኪዩባ ግን የማልሳተፈው ለሶቪየት ህብረት ያለኝን ወዳጅነት ለመግለፅ ብቻ ነው አለች፡፡
በጊዜው በቀዝቃዛው ጦርነት የምዕራብና የምስራቁ አለም ከፍተኛ ፍንጫና ውጥረት ላይ የገቡበት ጊዜ ነበር፡፡
የሎስአንጀለሱ ኦሎምፒክ 140 ሃገሮች ቢሳተፉበትም በዚያ በፊት የኦሎምፒክ አሸናፊ የነበሩ በርካታ አትሌቶች ያልተሳተፉበት በመሆኑ ፣ አሜሪካ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ 83 የወርቅ ሜዳሊያ ሰበሰበች፡፡
ሶቪየት ህብረት በሎስአንጀለሱ ኦሎምፒክ እንደማትሳተፍ ካስታወቀች ፣ 41 ዓመት ሆነ፡፡
እሸቴ አሰፋ
#shegerFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ታሪክን የኋሊት - Getu Temesgen
#Ethiopia | በርካታ ቁጥር ያላቸውን አትሌቶች የምታሰልፈው ሶቪየት ህብረት ፣ በአሜሪካ በሚዘጋጀው ኦሎምፒክ እንደማትሳተፍ ያስታወቀችው በ1976 ዓ.ም በዛሬው ቀን ነበር፡፡ ሎስአንጀለስ ላይ በተዘጋጀው ኦሎምፒክ ፣ ሶቪየት ህብረት አልወዳደርም፣ ያለችው አትሌቶቼ የተቃውሞና ምናልባትም የአካል ጉዳት ሊደርስባቸው ይችላል፤ የሚል ምክንያት ሰጥታ ነው፡፡ ነገር ግን የሶቪየት ህብረት ፣ በአሜሪካ የሚዘጋጀውን…
ያንጎ ኢትዮጵያ ከአሚጎስ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር ጋር በመተባበር የኢቪ ተሽከርካሪዎች የፋይናንስ ፕሮግራም ለአሽከርካሪዎች ጀመረ።
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17377/
#Ethiopia | አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ሚያዚያ 21፣ 2017 ዓ.ም፡ ያንጎ ኢትዮጵያ፡ በኢትዮጵያ የያንጎ አገልግሎት ኦፕሬተር በሆነው በ’’G2G IT Solutions S.C’’ አማካኝነት በኢትዮጵያ ተኣማኒነት ካለው ከአሚጎስ SACCO የኢትዮጵያ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ጋር የመግባቢያ ስምምነት (MOU) መፈራረሙን ሲያሳውቅ ላቅ ያለ ደስታ ይሰማዋል።
ይህ አጋርነት በያንጎ ኬርስ ስር ለኤሌክትሮኒክ መኪና ተሽከርካሪዎች አስተማማኝ የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያገኙ ለማድረግ እና አሽከርካሪዎች የመኪና ባለቤት እንዲሆኑ ለማበረታታት ያለመ ተነሳሽነት ነው።
በመርሃ ግብሩ እስከ 100 የሚደርሱ የያንጎ አጋር አሽከርካሪዎች የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በ17 ወራት ውስጥ እንዲገዙ ለማድረግ ከአሚጎስ የገንዘብ ድጋፍ ያገኛሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህንንም ለማሳካት የስራ አፈፃፀም መስፈርቶችን የሚያሟሉ ስድስት ብቁ ተሽከርካሪዎች በየወሩ ለተሽከርካሪዎች ግዢነት ይመደባሉ።
አብዛኞቹ አጋር አሽከርካሪዎች በአሁኑ ጊዜ በኪራይ ተሽከርካሪዎች የሚንቀሳቀሱ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን ይህም ገቢያቸው እና ነፃነታቸው እንዲገደብ አድርጓል፣ በመሆኑም ይህ ስትራቴጂያዊ ጥረት በኢትዮጵያ ውስጥ አብዛኛው አሽከርካሪዎች ለሚገጥሟቸው ተግዳሮቶች ቀጥተኛ ምላሽ የሚሰጥ ይሆናል።
የያንጎ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ይቅናአለም አበበ እንዳሉት “ይህ መርሃ ግብር ያንጎ ለውጥ ላይ እንደሚያተኩር የሚያሳይ ነው። ከኛ ጋር በአጋርነት የሰራ እያንዳንዱ አጋር አሽከርካሪ ነገ የማደግ እድል እንደሚያገኝ እናምናለን። ሆኖም ከኛ ጋር አጋር በመሆን ከተማችን ውስጥ በአሽከርካሪነት ለሚሰሩ ሰዎች አዳዲስ ኢኮኖሚያዊ እድሎችን እየፈጠርን እንገኛለን።”
የያንጎ ኦፕሬተር ኩባንያ የሆነው የG2G ቺፍ ቴክኖሎጂ ኦፊሰር አቶ ቴድሮስ መሃሪ በበኩላቸው “በዚህ ተነሳሽነት ያንጎ የጉዞ አገልግሎት አሰጣጥ እንቅፋቶችን ከመቀነሱ በተጨማሪ ለአሽከርካሪዎች የረጅም ጊዜ ጥቅሞችን የሚሰጥ የበለጠ ሁሉን አቀፍ ሥነ-ምህዳር በመገንባት ላይ ይገኛል። በመርሃ ግብሩ ውስጥ የተመዘገቡ አጋር አሽከርካሪዎች የገንዘብ ድጋፍን ብቻ ሳይሆን የፋይናንስ ትምህርት ድጋፍን ፣ የተሸከርካሪ ጥገና ምክሮችን እና ተለዋዋጭ የመክፈያ ዕቅዶችን በተጨማሪነት ያገኛሉ’’ ሲሉ ተናግረዋል።
“አሚጎስ ኃላፊነት የሚሰማው እና የፋይናንስ አገልግሎቶችን ለማጎልበት ቁርጠኛ አላማ ያለው ተቋም ነው” ሲሉ የተናገሩት የአሚጎስ ሥራ አስፈፃሚ ጽሕፈት ቤት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ርእሶም አክለውም “ከያንጎ ጋር በመተባበር በአሽከርካሪዎች ፋይናንስ ላይ ያለውን ወሳኝ ክፍተት እየፈታን እና በትብብር ሴክተሩ ጤናማ የኢኮኖሚ ጉልበት እንዲፈጥር ድጋፋችንን ማሳየታችንን እንቀጥላለን” ሲሉ ተናግረዋል።
በመርሃ ግብሩ ተሳታፊ አጋር አሽከርካሪዎች በባህላዊ ነዳጅ ከሚንቀሳቀሱ መኪኖች ወደ አዲስ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች (ኢቪ) የሚሸጋገሩ ሲሆን ይህም ጥራቱን የጠበቀ፣ የበለጠ ዘላቂ እና ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ የሆነ አማራጭን ይሰጣል።
በዚህም አጋር አሽከርካሪዎች የባለቤትነት መብት ሲያገኙ፣ ተሳፋሪዎች ከአስተማማኝ እና ምቹ የጉዞ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን በማረጋገጥ ከተማዋ ልህቀት ያለው ልምምድን ለማዳበር የምታደርገውን ጉዞ ያሳልጣል።
ባሳለፍነው አመት በኢትዮጵያ የተጀመረው የያንጎ ኬርስ ፕሮግራም ባለ ብዙ ዘርፍ ጅምር ሲሆን የአጋር አሽከርካሪዎችን ደህንነት እና የፋይናንስ መረጋጋት ማሻሻል ላይ ያተኮረ መሆኑ የሚታወስ ነው። በያንጎ ኬርስ ስር በተደረጉት ቀደምት ስራዎች፣ ኩባንያው የጤንነት ምርመራን፣ የአሽከርካሪዎች ትምህርት ፕሮግራሞችን እና ከፍተኛ የስራ አፈጻጸም ላላቸው አጋር አሽከርካሪዎች እውቅና ሰቷል።
ይህ የፋይናንስ አጋርነት በያንጎ ኬርስ የለውጥ ሂደት ውስጥ ታላቅ የሆነ ቀጣይ እርምጃን የሚያሳይ ሲሆን፣ ይህም የያንጎን ዓላማ እና ለፈጠራ ያለውን ቁርጠኝነት ያጠናክራል።
በዚህ ተነሳሽነት ለመሳተፍ የሚፈልጉ አጋር አሽከርካሪዎች የያንጎ ቴሌግራም ግሩፕን በ ‘’https://t.me/ShuuFareMembersDiscussion’’
ላይ እንዲቀላቀሉ እናበረታታለን። አልያም የያንጎ አሽከርካሪዎች ድጋፍ ማዕከልን በጌቱ ንግድ ማዕከል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 220 ይጎብኙ። የማመልከቻ እና የምዝገባ ሂደቱ ክፍት ሲሆን በያንጎ ቡድን አባላት አማካኝነት በቦታው ላይ በመገኘት የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት እንዲወስዱ ተጋብዘዋል።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17377/
#Ethiopia | አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ሚያዚያ 21፣ 2017 ዓ.ም፡ ያንጎ ኢትዮጵያ፡ በኢትዮጵያ የያንጎ አገልግሎት ኦፕሬተር በሆነው በ’’G2G IT Solutions S.C’’ አማካኝነት በኢትዮጵያ ተኣማኒነት ካለው ከአሚጎስ SACCO የኢትዮጵያ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ጋር የመግባቢያ ስምምነት (MOU) መፈራረሙን ሲያሳውቅ ላቅ ያለ ደስታ ይሰማዋል።
ይህ አጋርነት በያንጎ ኬርስ ስር ለኤሌክትሮኒክ መኪና ተሽከርካሪዎች አስተማማኝ የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያገኙ ለማድረግ እና አሽከርካሪዎች የመኪና ባለቤት እንዲሆኑ ለማበረታታት ያለመ ተነሳሽነት ነው።
በመርሃ ግብሩ እስከ 100 የሚደርሱ የያንጎ አጋር አሽከርካሪዎች የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በ17 ወራት ውስጥ እንዲገዙ ለማድረግ ከአሚጎስ የገንዘብ ድጋፍ ያገኛሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህንንም ለማሳካት የስራ አፈፃፀም መስፈርቶችን የሚያሟሉ ስድስት ብቁ ተሽከርካሪዎች በየወሩ ለተሽከርካሪዎች ግዢነት ይመደባሉ።
አብዛኞቹ አጋር አሽከርካሪዎች በአሁኑ ጊዜ በኪራይ ተሽከርካሪዎች የሚንቀሳቀሱ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን ይህም ገቢያቸው እና ነፃነታቸው እንዲገደብ አድርጓል፣ በመሆኑም ይህ ስትራቴጂያዊ ጥረት በኢትዮጵያ ውስጥ አብዛኛው አሽከርካሪዎች ለሚገጥሟቸው ተግዳሮቶች ቀጥተኛ ምላሽ የሚሰጥ ይሆናል።
የያንጎ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ይቅናአለም አበበ እንዳሉት “ይህ መርሃ ግብር ያንጎ ለውጥ ላይ እንደሚያተኩር የሚያሳይ ነው። ከኛ ጋር በአጋርነት የሰራ እያንዳንዱ አጋር አሽከርካሪ ነገ የማደግ እድል እንደሚያገኝ እናምናለን። ሆኖም ከኛ ጋር አጋር በመሆን ከተማችን ውስጥ በአሽከርካሪነት ለሚሰሩ ሰዎች አዳዲስ ኢኮኖሚያዊ እድሎችን እየፈጠርን እንገኛለን።”
የያንጎ ኦፕሬተር ኩባንያ የሆነው የG2G ቺፍ ቴክኖሎጂ ኦፊሰር አቶ ቴድሮስ መሃሪ በበኩላቸው “በዚህ ተነሳሽነት ያንጎ የጉዞ አገልግሎት አሰጣጥ እንቅፋቶችን ከመቀነሱ በተጨማሪ ለአሽከርካሪዎች የረጅም ጊዜ ጥቅሞችን የሚሰጥ የበለጠ ሁሉን አቀፍ ሥነ-ምህዳር በመገንባት ላይ ይገኛል። በመርሃ ግብሩ ውስጥ የተመዘገቡ አጋር አሽከርካሪዎች የገንዘብ ድጋፍን ብቻ ሳይሆን የፋይናንስ ትምህርት ድጋፍን ፣ የተሸከርካሪ ጥገና ምክሮችን እና ተለዋዋጭ የመክፈያ ዕቅዶችን በተጨማሪነት ያገኛሉ’’ ሲሉ ተናግረዋል።
“አሚጎስ ኃላፊነት የሚሰማው እና የፋይናንስ አገልግሎቶችን ለማጎልበት ቁርጠኛ አላማ ያለው ተቋም ነው” ሲሉ የተናገሩት የአሚጎስ ሥራ አስፈፃሚ ጽሕፈት ቤት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ርእሶም አክለውም “ከያንጎ ጋር በመተባበር በአሽከርካሪዎች ፋይናንስ ላይ ያለውን ወሳኝ ክፍተት እየፈታን እና በትብብር ሴክተሩ ጤናማ የኢኮኖሚ ጉልበት እንዲፈጥር ድጋፋችንን ማሳየታችንን እንቀጥላለን” ሲሉ ተናግረዋል።
በመርሃ ግብሩ ተሳታፊ አጋር አሽከርካሪዎች በባህላዊ ነዳጅ ከሚንቀሳቀሱ መኪኖች ወደ አዲስ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች (ኢቪ) የሚሸጋገሩ ሲሆን ይህም ጥራቱን የጠበቀ፣ የበለጠ ዘላቂ እና ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ የሆነ አማራጭን ይሰጣል።
በዚህም አጋር አሽከርካሪዎች የባለቤትነት መብት ሲያገኙ፣ ተሳፋሪዎች ከአስተማማኝ እና ምቹ የጉዞ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን በማረጋገጥ ከተማዋ ልህቀት ያለው ልምምድን ለማዳበር የምታደርገውን ጉዞ ያሳልጣል።
ባሳለፍነው አመት በኢትዮጵያ የተጀመረው የያንጎ ኬርስ ፕሮግራም ባለ ብዙ ዘርፍ ጅምር ሲሆን የአጋር አሽከርካሪዎችን ደህንነት እና የፋይናንስ መረጋጋት ማሻሻል ላይ ያተኮረ መሆኑ የሚታወስ ነው። በያንጎ ኬርስ ስር በተደረጉት ቀደምት ስራዎች፣ ኩባንያው የጤንነት ምርመራን፣ የአሽከርካሪዎች ትምህርት ፕሮግራሞችን እና ከፍተኛ የስራ አፈጻጸም ላላቸው አጋር አሽከርካሪዎች እውቅና ሰቷል።
ይህ የፋይናንስ አጋርነት በያንጎ ኬርስ የለውጥ ሂደት ውስጥ ታላቅ የሆነ ቀጣይ እርምጃን የሚያሳይ ሲሆን፣ ይህም የያንጎን ዓላማ እና ለፈጠራ ያለውን ቁርጠኝነት ያጠናክራል።
በዚህ ተነሳሽነት ለመሳተፍ የሚፈልጉ አጋር አሽከርካሪዎች የያንጎ ቴሌግራም ግሩፕን በ ‘’https://t.me/ShuuFareMembersDiscussion’’
ላይ እንዲቀላቀሉ እናበረታታለን። አልያም የያንጎ አሽከርካሪዎች ድጋፍ ማዕከልን በጌቱ ንግድ ማዕከል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 220 ይጎብኙ። የማመልከቻ እና የምዝገባ ሂደቱ ክፍት ሲሆን በያንጎ ቡድን አባላት አማካኝነት በቦታው ላይ በመገኘት የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት እንዲወስዱ ተጋብዘዋል።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ያንጎ ኢትዮጵያ ከአሚጎስ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማኅበር ጋር በመተባበር የኢቪ ተሽከርካሪዎች የፋይናንስ ፕሮግራም ለአሽከርካሪዎች ጀመረ። - Getu Temesgen
#Ethiopia | አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ - ሚያዚያ 21፣ 2017 ዓ.ም፡ ያንጎ ኢትዮጵያ፡ በኢትዮጵያ የያንጎ አገልግሎት ኦፕሬተር በሆነው በ’’G2G IT Solutions S.C’’ አማካኝነት በኢትዮጵያ ተኣማኒነት ካለው ከአሚጎስ SACCO የኢትዮጵያ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ጋር የመግባቢያ ስምምነት (MOU) መፈራረሙን ሲያሳውቅ ላቅ ያለ ደስታ ይሰማዋል። ይህ አጋርነት በያንጎ ኬርስ ስር ለኤሌክትሮኒክ…
ዘመን ገበያ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17379/
#Ethiopia ኢትዮ ቴሌኮም የተሰኘ አዲስ አገልግሎት አስጀመረ።
130 አመት ያስቆጠረው ኢትዮ ቴሌኮም ሀገራዊ ግብይት በአንድ የሚያገናኝ አገልግሎት አስተዋውቋል።
በሀገሪቱ በገጠርና በከተማ ተበታተኖ የሚገኘው የገበያ ስርአት በአንድ የሚያገናኝ አገልግሎት የሚሰጥ ነው ተብሏል።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ይህንን አገልግሎት አስመልክተው እንደተናገሩት ሀገራዊ የንግድ ስራታችን ለማዘመን ሁነኛ አማራጭ ነው ብለዋል።
የአገልግሎት ስርአታችን ለማዘመን የሀገር ውስጥ ንግድና ግብይት አስተማማኝ የሚያደርግ እና የሚያዘምን ነው ብለዋል።
ዜጎች ምርትና አገልግሎቶች በቀላሉ ማግኘት እንዲችሉ ተደርጎ የተዘጋጀ ነውም ብለዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም ይህንን አገልግሎት ያስተዋወቀበት ዋነኛ ምክንያት የኢትዮጵያን የንግድ ስርአት በቀላሉ ማሳለጥ እንዲቻል መሆኑን ገልጸዋል።
በቴክኖሎጂ ታግዞ የቀረበ ሲሆን ደንበኞች በቀላሉ አገልግሎት ማግኘት እንዲችሉ ነው ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ገዢው ከሻጩ ጋር ያለምንም ውጣውረድ መገበያየት እንዲችሉ መሆኑንም ነው የጠቆሙት።
በከተማና በገጠር የሚገኙ ዜጎች በእጃቸው በሚገኘው ስልክ የፈለጉትን ምርት መገበያየት እንዲችሉ ነው ይህንን ሀገራዊ የዲጂታል የገበያ ስርአት ያስተዋወቅነው ብለዋል።
ነጋዴዎች ባሉበት ቦታ ሆነው የደንበኞቻቸውን ፍላጎት ማወቅ የሚችሉበት ስርአት መሆኑንም ነው የገለጹት።
ይህንን አገልግሎቶ መስጠት የሚያስችል መሰረተ ልማት መዘርጋቱንም ነው የተገለጸው።
ባሁኑ ሰአት 82.5 ሚሊዮን የስልክ ተጠቃሚዎች መኖራቸው የተናገሩት ስራ አስፈጻሚዋ ከነዚህ ውስጥ 47 በመቶ የሚሆኑት ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች መሆናቸው ነው የገለጹት
እንዲሁም ከ52 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የቴሌ ብር አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውንም ነው የተናገሩት።
በነዚህና በሌሎችም ምክንያቶች ነው ለመጀመር የወሰነው ብለዋል።
በቀን ብቻ ከ7 ቢሊዮን ብር በላይ በቴሌብር ግብይት እንደሚፈጸም የተናገሩት ዋና ስራ አሰፈጻሚዋ አትዮጵያ ወደዚህ የገበያ ስርአት መግባቷ ተጠቃሚ ያደርጋታል ብለዋል።
ይህ የዲጂታል አገልግሎት ኢትይጵየ ማስጀመሯ ምርቶቻችን በአለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ እድል ይፈጥራል ብለዋል።
አምራቾች እያንዳንዳንዱን ምሮቶቻቸው ለደንበኞቻቸው የሚያሳዩበት ቋት መዘጋጀቱንም ተናግረዋል።
ባጠቃላይ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥበት አማራጭ እንዳለው፣ ሲስተሙን የሚቆጣጠር፣ ደንበኛውና ሻጩ የሚገናኙበት ስርአት ማበጀቱን ነው የተገለጸው።
በዚህ በበስርአ የተካተቱ 14 የምርት አይነቶች አሉ ተብሏል።
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/17379/
#Ethiopia ኢትዮ ቴሌኮም የተሰኘ አዲስ አገልግሎት አስጀመረ።
130 አመት ያስቆጠረው ኢትዮ ቴሌኮም ሀገራዊ ግብይት በአንድ የሚያገናኝ አገልግሎት አስተዋውቋል።
በሀገሪቱ በገጠርና በከተማ ተበታተኖ የሚገኘው የገበያ ስርአት በአንድ የሚያገናኝ አገልግሎት የሚሰጥ ነው ተብሏል።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ይህንን አገልግሎት አስመልክተው እንደተናገሩት ሀገራዊ የንግድ ስራታችን ለማዘመን ሁነኛ አማራጭ ነው ብለዋል።
የአገልግሎት ስርአታችን ለማዘመን የሀገር ውስጥ ንግድና ግብይት አስተማማኝ የሚያደርግ እና የሚያዘምን ነው ብለዋል።
ዜጎች ምርትና አገልግሎቶች በቀላሉ ማግኘት እንዲችሉ ተደርጎ የተዘጋጀ ነውም ብለዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም ይህንን አገልግሎት ያስተዋወቀበት ዋነኛ ምክንያት የኢትዮጵያን የንግድ ስርአት በቀላሉ ማሳለጥ እንዲቻል መሆኑን ገልጸዋል።
በቴክኖሎጂ ታግዞ የቀረበ ሲሆን ደንበኞች በቀላሉ አገልግሎት ማግኘት እንዲችሉ ነው ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ገዢው ከሻጩ ጋር ያለምንም ውጣውረድ መገበያየት እንዲችሉ መሆኑንም ነው የጠቆሙት።
በከተማና በገጠር የሚገኙ ዜጎች በእጃቸው በሚገኘው ስልክ የፈለጉትን ምርት መገበያየት እንዲችሉ ነው ይህንን ሀገራዊ የዲጂታል የገበያ ስርአት ያስተዋወቅነው ብለዋል።
ነጋዴዎች ባሉበት ቦታ ሆነው የደንበኞቻቸውን ፍላጎት ማወቅ የሚችሉበት ስርአት መሆኑንም ነው የገለጹት።
ይህንን አገልግሎቶ መስጠት የሚያስችል መሰረተ ልማት መዘርጋቱንም ነው የተገለጸው።
ባሁኑ ሰአት 82.5 ሚሊዮን የስልክ ተጠቃሚዎች መኖራቸው የተናገሩት ስራ አስፈጻሚዋ ከነዚህ ውስጥ 47 በመቶ የሚሆኑት ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች መሆናቸው ነው የገለጹት
እንዲሁም ከ52 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የቴሌ ብር አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውንም ነው የተናገሩት።
በነዚህና በሌሎችም ምክንያቶች ነው ለመጀመር የወሰነው ብለዋል።
በቀን ብቻ ከ7 ቢሊዮን ብር በላይ በቴሌብር ግብይት እንደሚፈጸም የተናገሩት ዋና ስራ አሰፈጻሚዋ አትዮጵያ ወደዚህ የገበያ ስርአት መግባቷ ተጠቃሚ ያደርጋታል ብለዋል።
ይህ የዲጂታል አገልግሎት ኢትይጵየ ማስጀመሯ ምርቶቻችን በአለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ እድል ይፈጥራል ብለዋል።
አምራቾች እያንዳንዳንዱን ምሮቶቻቸው ለደንበኞቻቸው የሚያሳዩበት ቋት መዘጋጀቱንም ተናግረዋል።
ባጠቃላይ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥበት አማራጭ እንዳለው፣ ሲስተሙን የሚቆጣጠር፣ ደንበኛውና ሻጩ የሚገናኙበት ስርአት ማበጀቱን ነው የተገለጸው።
በዚህ በበስርአ የተካተቱ 14 የምርት አይነቶች አሉ ተብሏል።
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ዘመን ገበያ - Getu Temesgen
#Ethiopia ኢትዮ ቴሌኮም የተሰኘ አዲስ አገልግሎት አስጀመረ። 130 አመት ያስቆጠረው ኢትዮ ቴሌኮም ሀገራዊ ግብይት በአንድ የሚያገናኝ አገልግሎት አስተዋውቋል። በሀገሪቱ በገጠርና በከተማ ተበታተኖ የሚገኘው የገበያ ስርአት በአንድ የሚያገናኝ አገልግሎት የሚሰጥ ነው ተብሏል። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ይህንን አገልግሎት አስመልክተው እንደተናገሩት ሀገራዊ የንግድ ስራታችን ለማዘመን…