ያንጎ ፤ አሽከርካሪዎች የሙሉ አረቦን ፕሪሚየም ኢንሹራንስ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ስምምነት ተፈረመ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15608/
#Ethiopia | የሜትር ታክሲ አገልግሎት በመስጠት የሚታወቀው ያንጎ፤ አሽከርካሪዎቹ የሙሉ አረቦን ፕሪሚየም የኢንሹራንስ አገልግሎት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን የሦስትዮሽ ሥምምነት ከንብ ባንክ እና ንብ ኢንሹራንስ ጋር ዛሬ ሚያዝያ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ተፈራረመ።
በስምምነቱ መርሐግብር ላይ የተገኙት የጂ ቱ ጂ አይቲ ሶሉሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ቴዎድሮስ መሃሪ እንደተናገሩት፤ “ስምምነቱ የያንጎ አሽከርካሪዎች የሚያጋጥማቸውን ወሳኝ ፈተና በመቅረፍ ተመጣጣኝ እና ተደራሽ የሆነ አጠቃላይ የመኪና ኢንሹራንስ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ ያለመ ነው” ብለዋል።
አቶ ቴዎድሮስ አክለውም ” በአሁኑ ጊዜ አብዛኛው የያንጎ አሽከርካሪዎች ለተሽከርካሪዎቻቸው ጥበቃ በሦስተኛ ወገን ኢንሹራንስ ብቻ እንደሚተማመኑ ገልጸዋል። በዚህም ምክንያት አደጋ በሚደርስበት ወቅት ዋና የገቢ ምንጫቸውን ለጥገና በማውጣት ራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን ለችግር ይዳርጋሉ። በመሆኑም ይህ ስምምነት አሽከርካሪዎች የአረቦን ክፍያውን በአንድ ጊዜ ሳይሆን በየወሩ እንዲከፍሉ የሚያስችል ዕድል በመፍጠሩ የገንዘብ ጫናን በእጅጉ እንደሚቀንስ” ገልጸዋል።
በተጨማሪም የአረቦን ክፍያውን ከአሽከርካሪዎች ቦነስ ላይ በቀጥታ መቀነስ የሚያስችል አሰራር በመዘርጋቱ አሽከርካሪዎች ያለ ምንም መጨናነቅ ክፍያቸውን ከቦነሳቸው ላይ ተቀናሽ ማድረግ እንደሚችሉ ይህ አጠቃላይ ሽፋን አሽከርካሪዎች ለተሽከርካሪዎቻቸው ጥበቃ እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው መረጋጋት እንደሚሰጥ አቶ ቴዎድሮስ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ በጂቱጂ አይቲ ሶሉሽን ሥር የሚተዳደረው ዓለም አቀፉ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪ ያንጎ፤ ከሕዳር ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ በሀገሪቱ የትራንስፖርት ዘርፍ ላይ አመርቂ ለውጥ እያስመዘገበ ይገኛል። ኩባንያው አሽከርካሪዎቹን የተሻለ ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ የገቢ እና የቦነስ ፕሮግራሞችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ ይገኛል።
በተጨማሪም ያንጎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ልምድ በመጠቀም አሽከርካሪዎቹ ደህንነታቸው ተጠብቆ አስተማማኝ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የተለያዩ ዕድሎችን ሲያመቻች ቆይቷል። ከዚህም አንዱ በሕግ የተቀመጠውን አስገዳጅ የሦስተኛ ወገን ሽፋን ለከፈሉ አሽከርካሪዎቹ ተጨማሪ የአረቦን ኢንሹራንስ እንዲያገኙ ማድረግ ነው።
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15608/
#Ethiopia | የሜትር ታክሲ አገልግሎት በመስጠት የሚታወቀው ያንጎ፤ አሽከርካሪዎቹ የሙሉ አረቦን ፕሪሚየም የኢንሹራንስ አገልግሎት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን የሦስትዮሽ ሥምምነት ከንብ ባንክ እና ንብ ኢንሹራንስ ጋር ዛሬ ሚያዝያ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ተፈራረመ።
በስምምነቱ መርሐግብር ላይ የተገኙት የጂ ቱ ጂ አይቲ ሶሉሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ቴዎድሮስ መሃሪ እንደተናገሩት፤ “ስምምነቱ የያንጎ አሽከርካሪዎች የሚያጋጥማቸውን ወሳኝ ፈተና በመቅረፍ ተመጣጣኝ እና ተደራሽ የሆነ አጠቃላይ የመኪና ኢንሹራንስ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ ያለመ ነው” ብለዋል።
አቶ ቴዎድሮስ አክለውም ” በአሁኑ ጊዜ አብዛኛው የያንጎ አሽከርካሪዎች ለተሽከርካሪዎቻቸው ጥበቃ በሦስተኛ ወገን ኢንሹራንስ ብቻ እንደሚተማመኑ ገልጸዋል። በዚህም ምክንያት አደጋ በሚደርስበት ወቅት ዋና የገቢ ምንጫቸውን ለጥገና በማውጣት ራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን ለችግር ይዳርጋሉ። በመሆኑም ይህ ስምምነት አሽከርካሪዎች የአረቦን ክፍያውን በአንድ ጊዜ ሳይሆን በየወሩ እንዲከፍሉ የሚያስችል ዕድል በመፍጠሩ የገንዘብ ጫናን በእጅጉ እንደሚቀንስ” ገልጸዋል።
በተጨማሪም የአረቦን ክፍያውን ከአሽከርካሪዎች ቦነስ ላይ በቀጥታ መቀነስ የሚያስችል አሰራር በመዘርጋቱ አሽከርካሪዎች ያለ ምንም መጨናነቅ ክፍያቸውን ከቦነሳቸው ላይ ተቀናሽ ማድረግ እንደሚችሉ ይህ አጠቃላይ ሽፋን አሽከርካሪዎች ለተሽከርካሪዎቻቸው ጥበቃ እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው መረጋጋት እንደሚሰጥ አቶ ቴዎድሮስ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ በጂቱጂ አይቲ ሶሉሽን ሥር የሚተዳደረው ዓለም አቀፉ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪ ያንጎ፤ ከሕዳር ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ በሀገሪቱ የትራንስፖርት ዘርፍ ላይ አመርቂ ለውጥ እያስመዘገበ ይገኛል። ኩባንያው አሽከርካሪዎቹን የተሻለ ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ የገቢ እና የቦነስ ፕሮግራሞችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ ይገኛል።
በተጨማሪም ያንጎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ልምድ በመጠቀም አሽከርካሪዎቹ ደህንነታቸው ተጠብቆ አስተማማኝ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የተለያዩ ዕድሎችን ሲያመቻች ቆይቷል። ከዚህም አንዱ በሕግ የተቀመጠውን አስገዳጅ የሦስተኛ ወገን ሽፋን ለከፈሉ አሽከርካሪዎቹ ተጨማሪ የአረቦን ኢንሹራንስ እንዲያገኙ ማድረግ ነው።
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ያንጎ ፤ አሽከርካሪዎች የሙሉ አረቦን ፕሪሚየም ኢንሹራንስ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ስምምነት ተፈረመ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የሜትር ታክሲ አገልግሎት በመስጠት የሚታወቀው ያንጎ፤ አሽከርካሪዎቹ የሙሉ አረቦን ፕሪሚየም የኢንሹራንስ አገልግሎት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን የሦስትዮሽ ሥምምነት ከንብ ባንክ እና ንብ ኢንሹራንስ ጋር ዛሬ ሚያዝያ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ተፈራረመ። በስምምነቱ መርሐግብር ላይ የተገኙት የጂ ቱ ጂ አይቲ ሶሉሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ቴዎድሮስ መሃሪ እንደተናገሩት፤ "ስምምነቱ የያንጎ አሽከርካሪዎች…
State Department Could Close Dozens of Embassies, Consulates The Trump administr…
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12279/
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12279/
Getu Temesgen English
State Department Could Close Dozens of Embassies, Consulates The Trump administr... - Getu Temesgen English
State Department Could Close Dozens of Embassies, Consulates The Trump administration could close or “drastically” downsize its footprint at dozens of US embassies and consulates — including at what some former US officials have said are critical installations…
አዋሽ ባንክ በ2017 የትንሳኤ በዓል ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15610/
#Ethiopia |አዋሽ ባንክ የ2017 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ።
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው የተደረገውን ድጋፍ አስመልክቶ እንደገለፁት፤ ” ባንኩ መደበኛ የባንክ አገልግሎት ከመስጠት ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ላይ ይገኛል።
የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግም ከአንድ መቶ በላይ በሚሆኑ የድጋፍ መስጫ ጣቢያዎች ከአስር ሺህ በላይ ለሚሆኑ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ፣ ጧሪ ለሌላቸው አረጋውያን እና ሌሎች ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል።
በዛሬው እለት መካኒሳ በሚገኘው መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪም ለአቅመ ደካማ ወገኖች የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ መርሃ-ግብር የተካሄደ ሲሆን በመርሐግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ኘሬዝዳንት ቄስ ዮናስ ይገዙ ባንኩ ላደረገው ድጋፍ በራሳቸው እና በቤተክርስቲያኗ ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
አዋሽ ባንክ ላለፉት 30 ዓመታት የህብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በርካታ ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን ሲሰራ የቆየ ሲሆን በተለያዩ ጊዜያት በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች ዘርፈ ብዙ ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል።
ባሳለፍነው ሰኞ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል ቅጽር ጊቢ ባንኩ መሠል ድጋፎችን ለ250 ለሚሆኑ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የኀብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ያደረገ ሲሆን በዛሬው እለትም የተደረገው ድጋፍ የዚሁ አካል እንደሆነ ባንኩ ገልጿል።
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15610/
#Ethiopia |አዋሽ ባንክ የ2017 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ።
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው የተደረገውን ድጋፍ አስመልክቶ እንደገለፁት፤ ” ባንኩ መደበኛ የባንክ አገልግሎት ከመስጠት ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ላይ ይገኛል።
የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግም ከአንድ መቶ በላይ በሚሆኑ የድጋፍ መስጫ ጣቢያዎች ከአስር ሺህ በላይ ለሚሆኑ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ፣ ጧሪ ለሌላቸው አረጋውያን እና ሌሎች ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል።
በዛሬው እለት መካኒሳ በሚገኘው መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪም ለአቅመ ደካማ ወገኖች የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ መርሃ-ግብር የተካሄደ ሲሆን በመርሐግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ኘሬዝዳንት ቄስ ዮናስ ይገዙ ባንኩ ላደረገው ድጋፍ በራሳቸው እና በቤተክርስቲያኗ ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
አዋሽ ባንክ ላለፉት 30 ዓመታት የህብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በርካታ ማህበረሰብ ተኮር ስራዎችን ሲሰራ የቆየ ሲሆን በተለያዩ ጊዜያት በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች ዘርፈ ብዙ ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል።
ባሳለፍነው ሰኞ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል ቅጽር ጊቢ ባንኩ መሠል ድጋፎችን ለ250 ለሚሆኑ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የኀብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ያደረገ ሲሆን በዛሬው እለትም የተደረገው ድጋፍ የዚሁ አካል እንደሆነ ባንኩ ገልጿል።
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
አዋሽ ባንክ በ2017 የትንሳኤ በዓል ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ - Getu Temesgen
#Ethiopia |አዋሽ ባንክ የ2017 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው የተደረገውን ድጋፍ አስመልክቶ እንደገለፁት፤ " ባንኩ መደበኛ የባንክ አገልግሎት ከመስጠት ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን…
ሰንጋውን መጣል ሙክቱን ለወዳጅ ማለት ኢትዮጵያዊነት ነው!
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15612/
ወዳጅ ስጋ ካልተጋበዘ ግብዣው ስም አይኖረውም፡፡
“እከሌ ያስቆረጠኝ ጮማ” የሚለው ሙገሳ ከተጋባዥዎ አፍ ይቆይ ዘንድ ምርጫዎ ያድርጉን፡፡
አጋፔ online ቅርጫ
በጥራት እና በፍጥነት ከደጅዎ ከወፎ ዜማ ቀድመን እንደርሳለን፡፡
09-20-80-98-21
09-20-72-91-52
ወይም
09-13-55-20-85 ይደውሉ፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15612/
ወዳጅ ስጋ ካልተጋበዘ ግብዣው ስም አይኖረውም፡፡
“እከሌ ያስቆረጠኝ ጮማ” የሚለው ሙገሳ ከተጋባዥዎ አፍ ይቆይ ዘንድ ምርጫዎ ያድርጉን፡፡
አጋፔ online ቅርጫ
በጥራት እና በፍጥነት ከደጅዎ ከወፎ ዜማ ቀድመን እንደርሳለን፡፡
09-20-80-98-21
09-20-72-91-52
ወይም
09-13-55-20-85 ይደውሉ፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ሰንጋውን መጣል ሙክቱን ለወዳጅ ማለት ኢትዮጵያዊነት ነው! - Getu Temesgen
ወዳጅ ስጋ ካልተጋበዘ ግብዣው ስም አይኖረውም፡፡ "እከሌ ያስቆረጠኝ ጮማ" የሚለው ሙገሳ ከተጋባዥዎ አፍ ይቆይ ዘንድ ምርጫዎ ያድርጉን፡፡ አጋፔ online ቅርጫ በጥራት እና በፍጥነት ከደጅዎ ከወፎ ዜማ ቀድመን እንደርሳለን፡፡ 09-20-80-98-21 09-20-72-91-52 ወይም 09-13-55-20-85 ይደውሉ፡፡
የምስራች #የነፃ ምርመራ ለአንድ ወር
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15614/
ኤክሶደስ የፊዚዮቴራፒ ልዩ ክሊኒክ አዲስ ቅርንጫፍ መክፈታችንን ምክንያት በማድረግ #በአያት እና #በባህርዳር ቅርንጫፎቻችን ለአንድ ወር የሚቆይ የነፃ ምርመራ መጀመራችንን በደስታ እንገልፃለን!!!
ስለዚህ
~ከነርቭ
~ከጡንቻ
~ከመገጣጠሚያ
~ከዲስክ መንሸራተት እንዲሁም
~ከስትሮክ በኋላ ለተከሰተ ግማሽ የሰውነት ክፍል አለመታዘዝ እንዲሁም ከማንኛውም አይነት ስፖርታዊ ጉዳቶች ጋር በተያያዘ ለሚከሰቱ ችግሮች ቀዳሚ ምርጫዎ ያድርጉን።
√ ቀጠሮ ለማስያዝ በስልክ ቁጥሮቻችን 0985343536 / 0985048080 ይደውሉ
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15614/
ኤክሶደስ የፊዚዮቴራፒ ልዩ ክሊኒክ አዲስ ቅርንጫፍ መክፈታችንን ምክንያት በማድረግ #በአያት እና #በባህርዳር ቅርንጫፎቻችን ለአንድ ወር የሚቆይ የነፃ ምርመራ መጀመራችንን በደስታ እንገልፃለን!!!
ስለዚህ
~ከነርቭ
~ከጡንቻ
~ከመገጣጠሚያ
~ከዲስክ መንሸራተት እንዲሁም
~ከስትሮክ በኋላ ለተከሰተ ግማሽ የሰውነት ክፍል አለመታዘዝ እንዲሁም ከማንኛውም አይነት ስፖርታዊ ጉዳቶች ጋር በተያያዘ ለሚከሰቱ ችግሮች ቀዳሚ ምርጫዎ ያድርጉን።
√ ቀጠሮ ለማስያዝ በስልክ ቁጥሮቻችን 0985343536 / 0985048080 ይደውሉ
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የምስራች #የነፃ ምርመራ ለአንድ ወር - Getu Temesgen
ኤክሶደስ የፊዚዮቴራፒ ልዩ ክሊኒክ አዲስ ቅርንጫፍ መክፈታችንን ምክንያት በማድረግ #በአያት እና #በባህርዳር ቅርንጫፎቻችን ለአንድ ወር የሚቆይ የነፃ ምርመራ መጀመራችንን በደስታ እንገልፃለን!!! ስለዚህ ~ከነርቭ ~ከጡንቻ ~ከመገጣጠሚያ ~ከዲስክ መንሸራተት እንዲሁም ~ከስትሮክ በኋላ ለተከሰተ ግማሽ የሰውነት ክፍል አለመታዘዝ እንዲሁም ከማንኛውም አይነት ስፖርታዊ ጉዳቶች ጋር በተያያዘ ለሚከሰቱ ችግሮች…
የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ክልሉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15616/
ለ1 ሺ 216 ታራሚዎች ምህረት አደረገ
#Ethiopia | የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት፣ ለ1 ሺ 216 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡ ታራሚዎቹ ምህረቱን ያገኙት መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ነው ተብሏል፡፡
ታራሚዎቹ ይቅርታው ሊደረግላቸው የቻለው በይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት ያቀረቡትን የይቅርታ ማመልከቻ በመመርመር መሆኑን ቢሮው ጠቁሟል፡፡
በተለይም በማረሚያ ተቋማቱ በነበራቸው ቆይታ ስለመታረማቸዉ፣ ስለመታነጻቸውና ስለመልካም ጠባያቸው በየደረጃው ከሚገኙ የፀጥታ ተቋማት ማረጋገጫ አግኝተዋል ነው የተባለው፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15616/
ለ1 ሺ 216 ታራሚዎች ምህረት አደረገ
#Ethiopia | የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት፣ ለ1 ሺ 216 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡ ታራሚዎቹ ምህረቱን ያገኙት መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ነው ተብሏል፡፡
ታራሚዎቹ ይቅርታው ሊደረግላቸው የቻለው በይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት ያቀረቡትን የይቅርታ ማመልከቻ በመመርመር መሆኑን ቢሮው ጠቁሟል፡፡
በተለይም በማረሚያ ተቋማቱ በነበራቸው ቆይታ ስለመታረማቸዉ፣ ስለመታነጻቸውና ስለመልካም ጠባያቸው በየደረጃው ከሚገኙ የፀጥታ ተቋማት ማረጋገጫ አግኝተዋል ነው የተባለው፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ክልሉ - Getu Temesgen
ለ1 ሺ 216 ታራሚዎች ምህረት አደረገ #Ethiopia | የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት፣ ለ1 ሺ 216 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡ ታራሚዎቹ ምህረቱን ያገኙት መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ነው ተብሏል፡፡ ታራሚዎቹ ይቅርታው ሊደረግላቸው የቻለው በይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት ያቀረቡትን የይቅርታ ማመልከቻ በመመርመር…
ጥላቻ ቀበራ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15618/
#Ethiopia | በያሜንት የተዘጋጀው የ ሁነት ነሐሴ 30 ይከናወናል።
የተለያዩ ሀገር አቀፍ ሁነቶችን የሚያዘጋጀው ያሜንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር የ የተሰኘውን ሁነት ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚያከናውን አስታውቋል
በመርሀ ገብሩ እንደተገለፀው ያሜንት የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ህይወት የተመለከቱ የሰላምና የደህንነት ዕሴቶችን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ክንዋኔዎችን በማስተባበርና ተሣትፎውን ለማጠናከር የሚያግዙ ህብረተሰባዊ የአንድነት ትስስር በመፍጠር የ ሀገር አቀፍ ሁነቶችን እንደሚያዘጋጅ ተገልጿል፡፡
በዚህ ሁነት የህዝቡን በሰላም አብሮ የመኖር ግንዛቤን በማዳበርና የሰላማዊነት መንፈስ በማጠናከር በማያቋርጥ ዕድገት ላይ የተመሰረተ የአኗኗር ዘይቤን በመፍጠር አምራች ዜጋን በማበርታት ሂደት የበኩሉን ድርሻ ይወጣል ተብሏል፡፡
ያሜንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በመስጠት፣ በሀገራችን ያሉ የቤተሰብ ምስረታ የጋብቻ ሁነቶች ላይ ጥናት በማድረግና ቤተሰብ በማህበራዊ ህይወት ውስጥ ያለውን ከፍተኛ ድርሻ ግምት ውስጥ በማስገባት ”ቤተሰብን መመስረት ሀገርን መገንባት ነው” በሚል መሪ ቃል ባለፉት አመታት ሶስት የየሺህ ጋብቻ ፕሮግራሞችን አዘጋጅቶ በደማቅ የጀማ ሰርግ ውጤታማ ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡
የሚቀጥለው የሺህ ጋብቻ ሁነት ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ወደፊትም ተጠናክሮ በየዓመቱ እንደሚቀጥል ተነግሯል
ያሜንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር የየሺህ ጋብቻ ስራዎችን መሠረት በማድረግ፣ የተገኙ ልምዶችን በመቀመር እና የስራ አድማሱን በማስፋት የያሜንት ፕሮጀክቶችን በተለያዩ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች ላይ በማቀድ የማህበረሰቡን ችግሮች በፈጠራ ላይ በተመሰረተ የማህበረሰብ ተሣትፎ መፍታት በሚለው የማህበራዊ ጉዳዮች አቅጣጫ መሠረት ለማከናወን እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15618/
#Ethiopia | በያሜንት የተዘጋጀው የ ሁነት ነሐሴ 30 ይከናወናል።
የተለያዩ ሀገር አቀፍ ሁነቶችን የሚያዘጋጀው ያሜንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር የ የተሰኘውን ሁነት ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚያከናውን አስታውቋል
በመርሀ ገብሩ እንደተገለፀው ያሜንት የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ህይወት የተመለከቱ የሰላምና የደህንነት ዕሴቶችን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ክንዋኔዎችን በማስተባበርና ተሣትፎውን ለማጠናከር የሚያግዙ ህብረተሰባዊ የአንድነት ትስስር በመፍጠር የ ሀገር አቀፍ ሁነቶችን እንደሚያዘጋጅ ተገልጿል፡፡
በዚህ ሁነት የህዝቡን በሰላም አብሮ የመኖር ግንዛቤን በማዳበርና የሰላማዊነት መንፈስ በማጠናከር በማያቋርጥ ዕድገት ላይ የተመሰረተ የአኗኗር ዘይቤን በመፍጠር አምራች ዜጋን በማበርታት ሂደት የበኩሉን ድርሻ ይወጣል ተብሏል፡፡
ያሜንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በመስጠት፣ በሀገራችን ያሉ የቤተሰብ ምስረታ የጋብቻ ሁነቶች ላይ ጥናት በማድረግና ቤተሰብ በማህበራዊ ህይወት ውስጥ ያለውን ከፍተኛ ድርሻ ግምት ውስጥ በማስገባት ”ቤተሰብን መመስረት ሀገርን መገንባት ነው” በሚል መሪ ቃል ባለፉት አመታት ሶስት የየሺህ ጋብቻ ፕሮግራሞችን አዘጋጅቶ በደማቅ የጀማ ሰርግ ውጤታማ ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡
የሚቀጥለው የሺህ ጋብቻ ሁነት ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ወደፊትም ተጠናክሮ በየዓመቱ እንደሚቀጥል ተነግሯል
ያሜንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር የየሺህ ጋብቻ ስራዎችን መሠረት በማድረግ፣ የተገኙ ልምዶችን በመቀመር እና የስራ አድማሱን በማስፋት የያሜንት ፕሮጀክቶችን በተለያዩ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች ላይ በማቀድ የማህበረሰቡን ችግሮች በፈጠራ ላይ በተመሰረተ የማህበረሰብ ተሣትፎ መፍታት በሚለው የማህበራዊ ጉዳዮች አቅጣጫ መሠረት ለማከናወን እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ጥላቻ ቀበራ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በያሜንት የተዘጋጀው የ ሁነት ነሐሴ 30 ይከናወናል። የተለያዩ ሀገር አቀፍ ሁነቶችን የሚያዘጋጀው ያሜንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር የ የተሰኘውን ሁነት ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚያከናውን አስታውቋል በመርሀ ገብሩ እንደተገለፀው ያሜንት የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ህይወት የተመለከቱ የሰላምና የደህንነት ዕሴቶችን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ክንዋኔዎችን በማስተባበርና ተሣትፎውን ለማጠናከር…
“የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ” በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ሊጀምር እንደሚችል ተስፋ እንዳላቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ ተናገሩ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15620/
#Ethiopia | የኑሮ ውድነት የበረታባቸው የኢትዮጵያ አስተማሪዎችን ለመርዳት ይቋቋማል የተባለው “የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ” በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ሊጀምር እንደሚችል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ ፍንጭ ሰጡ።
መንግሥት ለአስተማሪዎች ለቤት መሥሪያ የሚሆን መሬት ቢያቀርብ የሚቋቋመው ባንክ በአነስተኛ ወለድ ብድር የሚሰጥ ይሆናል።
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ባንኩ በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ሊጀምር እደሚችል ተስፋቸውን የገለጹት ትላንት ማክሰኞ የትምህርት ሚኒስቴርን የ2017 የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት ነው።
በትላንትናው የምክር ቤቱ ውሎ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል በግጭት ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎች ቁጥር እና ችግሩን እንዴት ይፈታል የሚለው ይገኝበታል።
ከትምህርት ቤት ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ቁጥር በተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት “እስከ 10 ሚሊዮን ያደርሰዋል” ያሉት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ “ቢያንስ ሰላም እስኪሰፍን ድረስ ምን እየተሠራ” እንደሆነ ጠይቀዋል።
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ግን በተባበሩት መንግሥታት ሪፖርት የተጠቀሰውን ቁጥር “በፍጹም አላምንም” ሲሉ ተናግረዋል።
ቢሆንም “7.2 ሚሊዮን ልጆቻችን ትምህርት ቤት አለመግባታቸው በጣም በጣም ሊያሳስበን የሚገባ ጉዳይ ነው” ሲሉ ተደምጠዋል። የኢትዮጵያን ልጆች ከትምህርት ገበታ ያራቀው “ትልቁ” ምክንያት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚካሔዱ ግጭቶች መሆናቸውንም አምነዋል።
#ethioFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15620/
#Ethiopia | የኑሮ ውድነት የበረታባቸው የኢትዮጵያ አስተማሪዎችን ለመርዳት ይቋቋማል የተባለው “የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ” በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ሊጀምር እንደሚችል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ ፍንጭ ሰጡ።
መንግሥት ለአስተማሪዎች ለቤት መሥሪያ የሚሆን መሬት ቢያቀርብ የሚቋቋመው ባንክ በአነስተኛ ወለድ ብድር የሚሰጥ ይሆናል።
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ባንኩ በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ሊጀምር እደሚችል ተስፋቸውን የገለጹት ትላንት ማክሰኞ የትምህርት ሚኒስቴርን የ2017 የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት ነው።
በትላንትናው የምክር ቤቱ ውሎ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል በግጭት ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎች ቁጥር እና ችግሩን እንዴት ይፈታል የሚለው ይገኝበታል።
ከትምህርት ቤት ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ቁጥር በተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት “እስከ 10 ሚሊዮን ያደርሰዋል” ያሉት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ “ቢያንስ ሰላም እስኪሰፍን ድረስ ምን እየተሠራ” እንደሆነ ጠይቀዋል።
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ግን በተባበሩት መንግሥታት ሪፖርት የተጠቀሰውን ቁጥር “በፍጹም አላምንም” ሲሉ ተናግረዋል።
ቢሆንም “7.2 ሚሊዮን ልጆቻችን ትምህርት ቤት አለመግባታቸው በጣም በጣም ሊያሳስበን የሚገባ ጉዳይ ነው” ሲሉ ተደምጠዋል። የኢትዮጵያን ልጆች ከትምህርት ገበታ ያራቀው “ትልቁ” ምክንያት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚካሔዱ ግጭቶች መሆናቸውንም አምነዋል።
#ethioFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
“የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ” በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ሊጀምር እንደሚችል ተስፋ እንዳላቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ ተናገሩ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የኑሮ ውድነት የበረታባቸው የኢትዮጵያ አስተማሪዎችን ለመርዳት ይቋቋማል የተባለው “የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ” በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ሊጀምር እንደሚችል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ ፍንጭ ሰጡ። መንግሥት ለአስተማሪዎች ለቤት መሥሪያ የሚሆን መሬት ቢያቀርብ የሚቋቋመው ባንክ በአነስተኛ ወለድ ብድር የሚሰጥ ይሆናል። ፕሮፌሰር ብርሀኑ ባንኩ በሚቀጥለው ዓመት ሥራ ሊጀምር እደሚችል…
ባይደን ከዋይት ሀውስ ከለቀቁ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረጉት ንግግር የትራምፕ አስተዳደር ብዙ ጥፋት እና ውድመት አድርሷል አሉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15622/
#Ethiopia | ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ከለቀቁ በኋላ የመጀመሪያውን ንግግር ያደረጉ ሲሆን የትራምፕ አስተዳደር ፖሊሲዎችን ተችተዋል። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በቺካጎ በተካሄደው ኮንፈረንስ እንደተናገሩት መንግስት በሶሻል ሴኩሪቲ ላይ “ጠለፋ ፈፅሟል” ያሉ ሲሆን ይህ አሰራር በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የዋይት ሀውስን ወጪ የመቀነስ ጥረት እየመሩ ያሉት ኢሎን ማስክ በማጭበርበር የተከበበ ነው ሲሉ ተደምጠዋል ። አስተዳደሩ በዓመት 1.6 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ጥቅማጥቅሞችን የመክፈል ኃላፊነት ያለበት የኤጀንሲው ሠራተኞችን ለመቀነስ ይፈልጋል።
ባይደን ባደረጉት ንግግር ትራምፕን በስም ባይጠቅሱም ከ100 ቀናት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ይህ አዲስ አስተዳደር ብዙ ጥፋት እና ውድመት አድርሷል፤ ይህ አስደናቂ ነገር ነው ብለዋል።ሶሻል ሴኪዩሪቲ “የተቀደሰ ቃል ኪዳን” ነው ያሉት ባይደን “ማህበራዊ ዋስትና በሰዎች ህይወት ላይ ምን ያህል ጥቅም እንዳለው እናውቃለን ብለዋል። በአካል ጉዳተኝነት መብት ዝግጅት ላይ ንግግር ያደረጉት ባይደን በንግግራቸው ወቅት ከዋይት ሀውስ ስለመልቀቃቸው ወይም የ2024 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን በተመለከተ ምንም አልተናገሩም። የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ጡረታ ለወጡ ወይም በአካል ጉዳተኝነት ምክንያት መሥራት ለማይችሉ ሰዎች መሠረታዊ ገቢ ያስገኛል።
በዋነኛነት አረጋውያን ጨምሮ 67 ሚሊዮን አሜሪካውያንን ተጠቃሚ ያደርጋል። ዴሞክራቲክ ፖለቲከኞች የትራምፕ አስተዳደርን የሶሻል ሴኪዩሪቲ ለማቋረጥ በማቀድ ደጋግመው ከሰዋል። የኤሎን ማስክ የመንግስት ቅልጥፍና ዲፓርትመንት እየተባለ የሚጠራው ክፍክ ከየካቲት ወር ጀምሮ በኤጀንሲው የሚሰሩ 7 ሺ ሰራተኞችን የመቀነስ ውጥን ይዟል።ማስክ ማህበራዊ ደህንነት ሲተቹ ይደመጣሉ። ይሁን እንጂ ትራምፕ ከዚህ ቀደም እንደተናገሩት ለህገወጥ ስደተኞች የሚከፈለውን ክፍያ ኢላማ ለማድረግ ቢያስቡም ለአሜሪካውያን የሚሰጠውን ጥቅማ ጥቅሞችን በጅምላ እንደማይቀንሱ ገልፀዋል።
ትራምፕ ማክሰኞ እለት ህገወጥ ስደተኞች እና ሌሎች ብቁ ያልሆኑ ሰዎች የማህበራዊ ዋስትና እንዳያገኙ የሚከለክለውን ትእዛዝ መፈረማቸው ይታወሳል። ከባይደን የቺካጎ ንግግር በፊት የትራምፕ የፕሬስ ሴክሬታሪ የሆነችው ካሮሊን ሌቪት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ፕሬዝዳንቱ “ህግ አክባሪ እና ግብር ለከፈሉ የአሜሪካ ዜጎች እንዲሁም አዛውንቶች” ጥቅማጥቅሞችን እንደሚያስጠብቁ “ፍጹም እርግጠኛ” መሆናቸውን ተናግረዋል ።
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15622/
#Ethiopia | ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ከለቀቁ በኋላ የመጀመሪያውን ንግግር ያደረጉ ሲሆን የትራምፕ አስተዳደር ፖሊሲዎችን ተችተዋል። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በቺካጎ በተካሄደው ኮንፈረንስ እንደተናገሩት መንግስት በሶሻል ሴኩሪቲ ላይ “ጠለፋ ፈፅሟል” ያሉ ሲሆን ይህ አሰራር በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የዋይት ሀውስን ወጪ የመቀነስ ጥረት እየመሩ ያሉት ኢሎን ማስክ በማጭበርበር የተከበበ ነው ሲሉ ተደምጠዋል ። አስተዳደሩ በዓመት 1.6 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ጥቅማጥቅሞችን የመክፈል ኃላፊነት ያለበት የኤጀንሲው ሠራተኞችን ለመቀነስ ይፈልጋል።
ባይደን ባደረጉት ንግግር ትራምፕን በስም ባይጠቅሱም ከ100 ቀናት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ይህ አዲስ አስተዳደር ብዙ ጥፋት እና ውድመት አድርሷል፤ ይህ አስደናቂ ነገር ነው ብለዋል።ሶሻል ሴኪዩሪቲ “የተቀደሰ ቃል ኪዳን” ነው ያሉት ባይደን “ማህበራዊ ዋስትና በሰዎች ህይወት ላይ ምን ያህል ጥቅም እንዳለው እናውቃለን ብለዋል። በአካል ጉዳተኝነት መብት ዝግጅት ላይ ንግግር ያደረጉት ባይደን በንግግራቸው ወቅት ከዋይት ሀውስ ስለመልቀቃቸው ወይም የ2024 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን በተመለከተ ምንም አልተናገሩም። የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ጡረታ ለወጡ ወይም በአካል ጉዳተኝነት ምክንያት መሥራት ለማይችሉ ሰዎች መሠረታዊ ገቢ ያስገኛል።
በዋነኛነት አረጋውያን ጨምሮ 67 ሚሊዮን አሜሪካውያንን ተጠቃሚ ያደርጋል። ዴሞክራቲክ ፖለቲከኞች የትራምፕ አስተዳደርን የሶሻል ሴኪዩሪቲ ለማቋረጥ በማቀድ ደጋግመው ከሰዋል። የኤሎን ማስክ የመንግስት ቅልጥፍና ዲፓርትመንት እየተባለ የሚጠራው ክፍክ ከየካቲት ወር ጀምሮ በኤጀንሲው የሚሰሩ 7 ሺ ሰራተኞችን የመቀነስ ውጥን ይዟል።ማስክ ማህበራዊ ደህንነት ሲተቹ ይደመጣሉ። ይሁን እንጂ ትራምፕ ከዚህ ቀደም እንደተናገሩት ለህገወጥ ስደተኞች የሚከፈለውን ክፍያ ኢላማ ለማድረግ ቢያስቡም ለአሜሪካውያን የሚሰጠውን ጥቅማ ጥቅሞችን በጅምላ እንደማይቀንሱ ገልፀዋል።
ትራምፕ ማክሰኞ እለት ህገወጥ ስደተኞች እና ሌሎች ብቁ ያልሆኑ ሰዎች የማህበራዊ ዋስትና እንዳያገኙ የሚከለክለውን ትእዛዝ መፈረማቸው ይታወሳል። ከባይደን የቺካጎ ንግግር በፊት የትራምፕ የፕሬስ ሴክሬታሪ የሆነችው ካሮሊን ሌቪት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ፕሬዝዳንቱ “ህግ አክባሪ እና ግብር ለከፈሉ የአሜሪካ ዜጎች እንዲሁም አዛውንቶች” ጥቅማጥቅሞችን እንደሚያስጠብቁ “ፍጹም እርግጠኛ” መሆናቸውን ተናግረዋል ።
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ባይደን ከዋይት ሀውስ ከለቀቁ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረጉት ንግግር የትራምፕ አስተዳደር ብዙ ጥፋት እና ውድመት አድርሷል አሉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ከለቀቁ በኋላ የመጀመሪያውን ንግግር ያደረጉ ሲሆን የትራምፕ አስተዳደር ፖሊሲዎችን ተችተዋል። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በቺካጎ በተካሄደው ኮንፈረንስ እንደተናገሩት መንግስት በሶሻል ሴኩሪቲ ላይ “ጠለፋ ፈፅሟል” ያሉ ሲሆን ይህ አሰራር በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የዋይት ሀውስን ወጪ የመቀነስ ጥረት እየመሩ ያሉት ኢሎን ማስክ በማጭበርበር የተከበበ ነው ሲሉ…
#Ethiopia | ቲምበር፣ማርትኔሊ ፣ ራይስ እና ፓርቴ በዛሬው ጨዋታ ማስጠንቀቂያ ካርድ ወይም ቢጫ የሚመለከቱ ከሆነ አርሰናል ወደ ቀጣዩ ዙር ካለፈ ከፒ ኤስ ጂ ጋር የሚደረገው ጨዋታ በቅ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15624/
#Ethiopia | ቲምበር፣ማርትኔሊ ፣ ራይስ እና ፓርቴ በዛሬው ጨዋታ ማስጠንቀቂያ ካርድ ወይም ቢጫ የሚመለከቱ ከሆነ አርሰናል ወደ ቀጣዩ ዙር ካለፈ ከፒ ኤስ ጂ ጋር የሚደረገው ጨዋታ በቅጣት ሚያልፋቸው ይሆናል።
በ ሳሙኤል ወልዴ
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15624/
#Ethiopia | ቲምበር፣ማርትኔሊ ፣ ራይስ እና ፓርቴ በዛሬው ጨዋታ ማስጠንቀቂያ ካርድ ወይም ቢጫ የሚመለከቱ ከሆነ አርሰናል ወደ ቀጣዩ ዙር ካለፈ ከፒ ኤስ ጂ ጋር የሚደረገው ጨዋታ በቅጣት ሚያልፋቸው ይሆናል።
በ ሳሙኤል ወልዴ
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
#Ethiopia | ቲምበር፣ማርትኔሊ ፣ ራይስ እና ፓርቴ በዛሬው ጨዋታ ማስጠንቀቂያ ካርድ ወይም ቢጫ የሚመለከቱ ከሆነ አርሰናል ወደ ቀጣዩ ዙር ካለፈ ከፒ ኤስ ጂ ጋር የሚደረገው ጨዋታ በቅ - Getu…
#Ethiopia | ቲምበር፣ማርትኔሊ ፣ ራይስ እና ፓርቴ በዛሬው ጨዋታ ማስጠንቀቂያ ካርድ ወይም ቢጫ የሚመለከቱ ከሆነ አርሰናል ወደ ቀጣዩ ዙር ካለፈ ከፒ ኤስ ጂ ጋር የሚደረገው ጨዋታ በቅጣት ሚያልፋቸው ይሆናል። በ ሳሙኤል ወልዴ ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ። """""""""""***"""""""""" ዩቲዩብ ገጽ: https://www.…
#የ“ሲኒሃ ድርየም” ሸንጎው ምክር
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15626/
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “እለተ ምክር”፣ “እለተ መዓዛ” እና “እለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “እለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙለት ዛሬ ነበር፡፡ ዛሬም ይሙት ብለው ወሰኑ፡፡ እዚህ መላ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ ምክንያቱም በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ነበሩ የሚበዙቱ ግን ይህን በክፋታቸው ብዛት አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚሉቱ ነበሩ፡፡ ይህንንም የሐሰት እማኞችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡
ነገር ግን በዚህች እለት ሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው ነበር እንጂ መላ አላገኙለትም፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” ነበርና በበዓል ይህን ደባ እንዴት እንተገብራለን፤ ሕዝቡም እንዳይታወክ ብለው ሰግተው ነበር፡፡ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን መጸለትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት ሊያከብሩ የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ከተማ የሚከርሙ ነበሩ፡፡ እኒህም ሁሉ በጌትነቱ እንዳመኑበት በሆሣዕና እለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት አይተው ፈርተው ነበርና ስለዚህ እንዴት እንደሚይዙና እንደሚገድሉት ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ በቀያፋ ነበር፡፡ በዕለቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዴት ይዘው እንደሚገድሉት አይሁድ በዚህ ሸንጎ መክረዋል፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማቷል፡፡
ጌታችን ያስተምር በነበረበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቀረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡ ይሁዳ ፍቅረ ንዋይ እንደሚያጠቃው ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የኾነ ሽቱ በቀባችው ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” በማለት ያቀረበው አሳብ፣ ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘው ጥቅም ስላለ ነው፡፡ ሽቶው በጌታችን እግር ሥር ከፈሰሰ ለእርሱ የሚተርፈው የለም፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡
በዚህ የጾም ወቅት በገዳማዊ ኑሮ ያሉትን እየረዳንና በዓታቸውን እያጸናን የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15626/
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “እለተ ምክር”፣ “እለተ መዓዛ” እና “እለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “እለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙለት ዛሬ ነበር፡፡ ዛሬም ይሙት ብለው ወሰኑ፡፡ እዚህ መላ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ ምክንያቱም በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ነበሩ የሚበዙቱ ግን ይህን በክፋታቸው ብዛት አቸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡ ሌላኛው ጭንቀታቸው “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ የሚሉቱ ነበሩ፡፡ ይህንንም የሐሰት እማኞችን ለማዘጋጀት ከወሰኑ በኋላ ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን በር ማንኳኳት ጀምረዋል፡፡
ነገር ግን በዚህች እለት ሞቱ ላይ ቢስማሙም እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው ነበር እንጂ መላ አላገኙለትም፡፡ ወቅቱ “በዓለ ፋሲካ” ነበርና በበዓል ይህን ደባ እንዴት እንተገብራለን፤ ሕዝቡም እንዳይታወክ ብለው ሰግተው ነበር፡፡ በየአገሩ ተበትነው የሚገኙ በርካታ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት፣ በዓለ ሰዊትን መጸለትን፣ ፋሲካን፣ በዓለ ሀምሳ ወይም በዓለ ጰንጤ ቆስጤን ከያሉበት ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ መጥተው ለሐምሳ ቀናት ሊያከብሩ የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ከተማ የሚከርሙ ነበሩ፡፡ እኒህም ሁሉ በጌትነቱ እንዳመኑበት በሆሣዕና እለት በክብር ሲቀበሉት ወደቤተ መቅደስም ሲሸኙት አይተው ፈርተው ነበርና ስለዚህ እንዴት እንደሚይዙና እንደሚገድሉት ተጨነቁ፡፡
የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ “ሲኒሃ ድርየም” ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ በቀያፋ ነበር፡፡ በዕለቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዴት ይዘው እንደሚገድሉት አይሁድ በዚህ ሸንጎ መክረዋል፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታችን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር “ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ? እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤” በማለት ጌታችንን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማቷል፡፡
ጌታችን ያስተምር በነበረበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን የሚገባውን ገንዘብ ሰብሳቢ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቀረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡ ይሁዳ ፍቅረ ንዋይ እንደሚያጠቃው ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ ማርያም እንተ እፍረት ባለሽቱዋ ማርያም ዋጋው ውድ የኾነ ሽቱ በቀባችው ጊዜ ይሁዳ “ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤” በማለት ያቀረበው አሳብ፣ ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘው ጥቅም ስላለ ነው፡፡ ሽቶው በጌታችን እግር ሥር ከፈሰሰ ለእርሱ የሚተርፈው የለም፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታችንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ጌታችን ሁሉን ቻይ እንደሆነ ከዋለበት ውሎ ካደረበት አደሮ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ ቢመለከትም፣ ቢጠይቀው ሊሰጠው በሚችለው ሠላሳ ዲናር ሸጠው፡፡ ይህም ልቡ ከዳተኛ ስለሆነ ነው፡፡
በዚህ የጾም ወቅት በገዳማዊ ኑሮ ያሉትን እየረዳንና በዓታቸውን እያጸናን የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
#የ“ሲኒሃ ድርየም” ሸንጎው ምክር - Getu Temesgen
ዕለተ ረቡዕ አይሁድ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይሙት ብለው የወሰኑበት ዕለት ነው። ዕለቱ “እለተ ምክር”፣ “እለተ መዓዛ” እና “እለተ አንብዕ” ይባላል፡፡ “እለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙለት ዛሬ ነበር፡፡ ዛሬም ይሙት ብለው ወሰኑ፡፡ እዚህ መላ ላይ ለመድረስ ሦስት…
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባው የመገናኛ ብዙሃን አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን እንደሚያጸደቅ ይጠበቃል፡፡
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15628/
#Ethiopia | መንግስት የአዋጁ መሻሻል የህግና ስነ-ምግባር ጥሰት የሚፈጽሙ መገናኛ ብዙሃንን ማረም የሚያስችል ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት ለመዘርጋት ያግዛል ብሏል፡፡
የባለስልጣኑ የቦርድ አሰያየምና አወቃቀር የተንዛዛ መሆን፣ የቦርድ አባላት ስብጥሩ ከባለስልጣኑ የቁጥጥር ሚና ጋር የተናበበ አለመሆን ለአዋጁ መሻሻል ገፊ ምክንያቶች መሆናቸው ሲነሳ ቆይቷል ፡፡
ከዚህ ቀደም የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር በቦርዱ ተመርጦ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሰየም የነበረ ሲሆን በማሻሻያው ግን የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚሾም በረቂቂ ተቀምጧል።
ይህን ተከትሎም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት በመገናኛ ብዙኃን ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ላይ ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ ማሻሻያ፤ የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣኑንም ሆነ የቦርዱን ተቋማዊ ነፃነት የመገደብ አንድምታ ያለው በመሆኑ እንዲሻሻል ሲጠይቅ ቆይቷል፡፡
እንዲሁም የቀጥታ ስርጭትን በተመለከተ በማሻሻያ ረቂቁ ላይ የቀረበው ሐሳብ መገናኛ ብዙኃንን የሚጎዳ ነው በሚል እንዲቀር በጽሑፍ እና በቃል ጠይቄለው ብሏል ።
የተሰጡ ግብአቶች ነገ ይፀድቃል ተብሎ በሚጠበቀው ረቂቅ አዋጅ ላይ ስለመከታተቻው ለማረጋገጥ የደረግነው ጥረት አልተሰካም
በተጨማሪም ምክር ቤቱ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ማስፈጸሚያ የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ፣
የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ አዋጁን ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
መረጃውን ከምክር ቤቱ ትስስር ገጽ ነው ያገኝነው፡፡
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15628/
#Ethiopia | መንግስት የአዋጁ መሻሻል የህግና ስነ-ምግባር ጥሰት የሚፈጽሙ መገናኛ ብዙሃንን ማረም የሚያስችል ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት ለመዘርጋት ያግዛል ብሏል፡፡
የባለስልጣኑ የቦርድ አሰያየምና አወቃቀር የተንዛዛ መሆን፣ የቦርድ አባላት ስብጥሩ ከባለስልጣኑ የቁጥጥር ሚና ጋር የተናበበ አለመሆን ለአዋጁ መሻሻል ገፊ ምክንያቶች መሆናቸው ሲነሳ ቆይቷል ፡፡
ከዚህ ቀደም የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር በቦርዱ ተመርጦ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሰየም የነበረ ሲሆን በማሻሻያው ግን የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚሾም በረቂቂ ተቀምጧል።
ይህን ተከትሎም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት በመገናኛ ብዙኃን ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ላይ ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ ማሻሻያ፤ የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣኑንም ሆነ የቦርዱን ተቋማዊ ነፃነት የመገደብ አንድምታ ያለው በመሆኑ እንዲሻሻል ሲጠይቅ ቆይቷል፡፡
እንዲሁም የቀጥታ ስርጭትን በተመለከተ በማሻሻያ ረቂቁ ላይ የቀረበው ሐሳብ መገናኛ ብዙኃንን የሚጎዳ ነው በሚል እንዲቀር በጽሑፍ እና በቃል ጠይቄለው ብሏል ።
የተሰጡ ግብአቶች ነገ ይፀድቃል ተብሎ በሚጠበቀው ረቂቅ አዋጅ ላይ ስለመከታተቻው ለማረጋገጥ የደረግነው ጥረት አልተሰካም
በተጨማሪም ምክር ቤቱ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ማስፈጸሚያ የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ፣
የሚያቀርበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ አዋጁን ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
መረጃውን ከምክር ቤቱ ትስስር ገጽ ነው ያገኝነው፡፡
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባው የመገናኛ ብዙሃን አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን እንደሚያጸደቅ ይጠበቃል፡፡ - Getu Temesgen
#Ethiopia | መንግስት የአዋጁ መሻሻል የህግና ስነ-ምግባር ጥሰት የሚፈጽሙ መገናኛ ብዙሃንን ማረም የሚያስችል ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት ለመዘርጋት ያግዛል ብሏል፡፡ የባለስልጣኑ የቦርድ አሰያየምና አወቃቀር የተንዛዛ መሆን፣ የቦርድ አባላት ስብጥሩ ከባለስልጣኑ የቁጥጥር ሚና ጋር የተናበበ አለመሆን ለአዋጁ መሻሻል ገፊ ምክንያቶች መሆናቸው ሲነሳ ቆይቷል ፡፡ ከዚህ ቀደም የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር…
ባይደን ከዋይት ሀውስ ከለቀቁ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረጉት ንግግር የትራምፕ አስተዳደር ብዙ ጥፋት እና ውድመት አድርሷል አሉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15630/
#Ethiopia | ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ከለቀቁ በኋላ የመጀመሪያውን ንግግር ያደረጉ ሲሆን የትራምፕ አስተዳደር ፖሊሲዎችን ተችተዋል። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በቺካጎ በተካሄደው ኮንፈረንስ እንደተናገሩት መንግስት በሶሻል ሴኩሪቲ ላይ “ጠለፋ ፈፅሟል” ያሉ ሲሆን ይህ አሰራር በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የዋይት ሀውስን ወጪ የመቀነስ ጥረት እየመሩ ያሉት ኢሎን ማስክ በማጭበርበር የተከበበ ነው ሲሉ ተደምጠዋል ። አስተዳደሩ በዓመት 1.6 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ጥቅማጥቅሞችን የመክፈል ኃላፊነት ያለበት የኤጀንሲው ሠራተኞችን ለመቀነስ ይፈልጋል።
ባይደን ባደረጉት ንግግር ትራምፕን በስም ባይጠቅሱም ከ100 ቀናት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ይህ አዲስ አስተዳደር ብዙ ጥፋት እና ውድመት አድርሷል፤ ይህ አስደናቂ ነገር ነው ብለዋል።ሶሻል ሴኪዩሪቲ “የተቀደሰ ቃል ኪዳን” ነው ያሉት ባይደን “ማህበራዊ ዋስትና በሰዎች ህይወት ላይ ምን ያህል ጥቅም እንዳለው እናውቃለን ብለዋል። በአካል ጉዳተኝነት መብት ዝግጅት ላይ ንግግር ያደረጉት ባይደን በንግግራቸው ወቅት ከዋይት ሀውስ ስለመልቀቃቸው ወይም የ2024 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን በተመለከተ ምንም አልተናገሩም። የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ጡረታ ለወጡ ወይም በአካል ጉዳተኝነት ምክንያት መሥራት ለማይችሉ ሰዎች መሠረታዊ ገቢ ያስገኛል።
በዋነኛነት አረጋውያን ጨምሮ 67 ሚሊዮን አሜሪካውያንን ተጠቃሚ ያደርጋል። ዴሞክራቲክ ፖለቲከኞች የትራምፕ አስተዳደርን የሶሻል ሴኪዩሪቲ ለማቋረጥ በማቀድ ደጋግመው ከሰዋል። የኤሎን ማስክ የመንግስት ቅልጥፍና ዲፓርትመንት እየተባለ የሚጠራው ክፍክ ከየካቲት ወር ጀምሮ በኤጀንሲው የሚሰሩ 7 ሺ ሰራተኞችን የመቀነስ ውጥን ይዟል።ማስክ ማህበራዊ ደህንነት ሲተቹ ይደመጣሉ። ይሁን እንጂ ትራምፕ ከዚህ ቀደም እንደተናገሩት ለህገወጥ ስደተኞች የሚከፈለውን ክፍያ ኢላማ ለማድረግ ቢያስቡም ለአሜሪካውያን የሚሰጠውን ጥቅማ ጥቅሞችን በጅምላ እንደማይቀንሱ ገልፀዋል።
ትራምፕ ማክሰኞ እለት ህገወጥ ስደተኞች እና ሌሎች ብቁ ያልሆኑ ሰዎች የማህበራዊ ዋስትና እንዳያገኙ የሚከለክለውን ትእዛዝ መፈረማቸው ይታወሳል። ከባይደን የቺካጎ ንግግር በፊት የትራምፕ የፕሬስ ሴክሬታሪ የሆነችው ካሮሊን ሌቪት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ፕሬዝዳንቱ “ህግ አክባሪ እና ግብር ለከፈሉ የአሜሪካ ዜጎች እንዲሁም አዛውንቶች” ጥቅማጥቅሞችን እንደሚያስጠብቁ “ፍጹም እርግጠኛ” መሆናቸውን ተናግረዋል ።
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15630/
#Ethiopia | ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ከለቀቁ በኋላ የመጀመሪያውን ንግግር ያደረጉ ሲሆን የትራምፕ አስተዳደር ፖሊሲዎችን ተችተዋል። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በቺካጎ በተካሄደው ኮንፈረንስ እንደተናገሩት መንግስት በሶሻል ሴኩሪቲ ላይ “ጠለፋ ፈፅሟል” ያሉ ሲሆን ይህ አሰራር በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የዋይት ሀውስን ወጪ የመቀነስ ጥረት እየመሩ ያሉት ኢሎን ማስክ በማጭበርበር የተከበበ ነው ሲሉ ተደምጠዋል ። አስተዳደሩ በዓመት 1.6 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር ጥቅማጥቅሞችን የመክፈል ኃላፊነት ያለበት የኤጀንሲው ሠራተኞችን ለመቀነስ ይፈልጋል።
ባይደን ባደረጉት ንግግር ትራምፕን በስም ባይጠቅሱም ከ100 ቀናት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ይህ አዲስ አስተዳደር ብዙ ጥፋት እና ውድመት አድርሷል፤ ይህ አስደናቂ ነገር ነው ብለዋል።ሶሻል ሴኪዩሪቲ “የተቀደሰ ቃል ኪዳን” ነው ያሉት ባይደን “ማህበራዊ ዋስትና በሰዎች ህይወት ላይ ምን ያህል ጥቅም እንዳለው እናውቃለን ብለዋል። በአካል ጉዳተኝነት መብት ዝግጅት ላይ ንግግር ያደረጉት ባይደን በንግግራቸው ወቅት ከዋይት ሀውስ ስለመልቀቃቸው ወይም የ2024 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን በተመለከተ ምንም አልተናገሩም። የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ጡረታ ለወጡ ወይም በአካል ጉዳተኝነት ምክንያት መሥራት ለማይችሉ ሰዎች መሠረታዊ ገቢ ያስገኛል።
በዋነኛነት አረጋውያን ጨምሮ 67 ሚሊዮን አሜሪካውያንን ተጠቃሚ ያደርጋል። ዴሞክራቲክ ፖለቲከኞች የትራምፕ አስተዳደርን የሶሻል ሴኪዩሪቲ ለማቋረጥ በማቀድ ደጋግመው ከሰዋል። የኤሎን ማስክ የመንግስት ቅልጥፍና ዲፓርትመንት እየተባለ የሚጠራው ክፍክ ከየካቲት ወር ጀምሮ በኤጀንሲው የሚሰሩ 7 ሺ ሰራተኞችን የመቀነስ ውጥን ይዟል።ማስክ ማህበራዊ ደህንነት ሲተቹ ይደመጣሉ። ይሁን እንጂ ትራምፕ ከዚህ ቀደም እንደተናገሩት ለህገወጥ ስደተኞች የሚከፈለውን ክፍያ ኢላማ ለማድረግ ቢያስቡም ለአሜሪካውያን የሚሰጠውን ጥቅማ ጥቅሞችን በጅምላ እንደማይቀንሱ ገልፀዋል።
ትራምፕ ማክሰኞ እለት ህገወጥ ስደተኞች እና ሌሎች ብቁ ያልሆኑ ሰዎች የማህበራዊ ዋስትና እንዳያገኙ የሚከለክለውን ትእዛዝ መፈረማቸው ይታወሳል። ከባይደን የቺካጎ ንግግር በፊት የትራምፕ የፕሬስ ሴክሬታሪ የሆነችው ካሮሊን ሌቪት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ፕሬዝዳንቱ “ህግ አክባሪ እና ግብር ለከፈሉ የአሜሪካ ዜጎች እንዲሁም አዛውንቶች” ጥቅማጥቅሞችን እንደሚያስጠብቁ “ፍጹም እርግጠኛ” መሆናቸውን ተናግረዋል ።
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ባይደን ከዋይት ሀውስ ከለቀቁ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረጉት ንግግር የትራምፕ አስተዳደር ብዙ ጥፋት እና ውድመት አድርሷል አሉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ከለቀቁ በኋላ የመጀመሪያውን ንግግር ያደረጉ ሲሆን የትራምፕ አስተዳደር ፖሊሲዎችን ተችተዋል። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በቺካጎ በተካሄደው ኮንፈረንስ እንደተናገሩት መንግስት በሶሻል ሴኩሪቲ ላይ “ጠለፋ ፈፅሟል” ያሉ ሲሆን ይህ አሰራር በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የዋይት ሀውስን ወጪ የመቀነስ ጥረት እየመሩ ያሉት ኢሎን ማስክ በማጭበርበር የተከበበ ነው ሲሉ…
የቀድሞው ፕሬዝዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም አውሮፕላን ተጠግኖ ጥቅም ላይ መዋል ቻለ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15632/
#Ethiopia | ዳሽ ፋይፍ ወይም ቡፋሎ በሚል መጠሪያ የሚታወቀውና ለቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግስቱ ኃይለ ማርያም አገልግሎት ይሠጥ የነበረው አውሮፕላን፤ በአየር ኃይል የጥገና ሰራተኞች የጥገና ሥራ ከ37 ዓመት በኋላ ለበረራ መብቃት መቻሉ ተገለጸ።
የጥገና ሥራው ተቋሙ በሁሉም መስክ ውጤታማ ሥራ እየሠራ ስለመሆኑ ማሳያ ነው ሲሉ፤ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገልፀዋል።
የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በበኩላቸው፥ አየር ኃይል በሰው ሃይል ግንባታ፣ ትጥቆችን በማሣደግና ከዘመኑ አቅም ላይ ማድረስ፣ መሠረተ ልማቶችን ተቋሙን በሚመጥን ልክ ማሥፋፋት ትኩረት የተሠጠባቸው መሠረታዊ ነጥቦች መሆናቸውን ገልፀው፤ አውሮፕላኑን ጠግኖ ወደ ኃይል መመለስ የዚሁ አንድ አካል ነው ብለዋል።
አውሮፕላኑ ለትራንስፖርት ፣ለፓራሹት ዝላይ፣ ለካርጎ አገልግሎት መሥጠት የሚችል መሆኑን ከመከላከያ ሰራዊት የማኅበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
#ebc
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15632/
#Ethiopia | ዳሽ ፋይፍ ወይም ቡፋሎ በሚል መጠሪያ የሚታወቀውና ለቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግስቱ ኃይለ ማርያም አገልግሎት ይሠጥ የነበረው አውሮፕላን፤ በአየር ኃይል የጥገና ሰራተኞች የጥገና ሥራ ከ37 ዓመት በኋላ ለበረራ መብቃት መቻሉ ተገለጸ።
የጥገና ሥራው ተቋሙ በሁሉም መስክ ውጤታማ ሥራ እየሠራ ስለመሆኑ ማሳያ ነው ሲሉ፤ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገልፀዋል።
የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በበኩላቸው፥ አየር ኃይል በሰው ሃይል ግንባታ፣ ትጥቆችን በማሣደግና ከዘመኑ አቅም ላይ ማድረስ፣ መሠረተ ልማቶችን ተቋሙን በሚመጥን ልክ ማሥፋፋት ትኩረት የተሠጠባቸው መሠረታዊ ነጥቦች መሆናቸውን ገልፀው፤ አውሮፕላኑን ጠግኖ ወደ ኃይል መመለስ የዚሁ አንድ አካል ነው ብለዋል።
አውሮፕላኑ ለትራንስፖርት ፣ለፓራሹት ዝላይ፣ ለካርጎ አገልግሎት መሥጠት የሚችል መሆኑን ከመከላከያ ሰራዊት የማኅበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
#ebc
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የቀድሞው ፕሬዝዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም አውሮፕላን ተጠግኖ ጥቅም ላይ መዋል ቻለ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ዳሽ ፋይፍ ወይም ቡፋሎ በሚል መጠሪያ የሚታወቀውና ለቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግስቱ ኃይለ ማርያም አገልግሎት ይሠጥ የነበረው አውሮፕላን፤ በአየር ኃይል የጥገና ሰራተኞች የጥገና ሥራ ከ37 ዓመት በኋላ ለበረራ መብቃት መቻሉ ተገለጸ። የጥገና ሥራው ተቋሙ በሁሉም መስክ ውጤታማ ሥራ እየሠራ ስለመሆኑ ማሳያ ነው ሲሉ፤ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ…
የናይጄሪያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ኮሚሽን CBEX በናይጄሪያ ለመስራት አልተመዘገበም፤ እውቅናም የለውም ሲል አስታውቋል
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15634/
#Ethiopia | ኮሚሽኑ ጨምሮም ናይጄሪያውያን በዲጂታል ፕላትፎርሞች እና ዕውቅና ባልተሰጣቸው ኢንቨትመንቶች ላይ ገንዘባችሁን ኢንቨስት ከማድረግ ተቆጠቡ ሲል አሳስቧል።
CBEX 1.3 ትሪሊየን ናይራ ከሰበሰበ በኋላ ፕላትፎርሞቹ እንዳይሰሩ ማድረጉ እና የቴሌግራም አካውንቱን ዘግቶ መጥፋቱ ተዘግቧል።
ኮሚሽኑ CBEX ዕውቅና የሌለው መሆኑን በመግለፅ ዜጎችን ካልተመዘቡ የኢንቨስትመንት አማራጮች ተቆጠቡ ብሏል።
CBEX ዘግቶ ከመጥፋቱ በፊት የማረጋገጫ ክፍያ በሚል 200$ ላስገቡ ሰዎች 2000$፣ 100$ ላስገቡ ሰዎች 1000$ እንደሚከፍል ገልፆ እንደነበርም ተነግሯል።
ድርጅቱ ከ2017 ጀምሮ ስራ ላይ ነበርኩ ቢልም ገና አዲስ መሆኑና በናይጄሪያ ሥራ የጀመረውም በቅርቡ መሆኑ ተዘግቧል።
የኢባዳን ከተማ ፖሊሶች በኢባዳን የሚገኘውን የድርጅቱን ቢሮ የተቆጣጠሩ ሲሆን የናይጄሪያ የኢኮኖሚ እና የፋይናንስ ወንጀሎች ኮሚሽን ከኢንተርፖል ጋር በመሆን ምርመራ ስለመጀመሩ ተዘግቧል።
#tikvah
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15634/
#Ethiopia | ኮሚሽኑ ጨምሮም ናይጄሪያውያን በዲጂታል ፕላትፎርሞች እና ዕውቅና ባልተሰጣቸው ኢንቨትመንቶች ላይ ገንዘባችሁን ኢንቨስት ከማድረግ ተቆጠቡ ሲል አሳስቧል።
CBEX 1.3 ትሪሊየን ናይራ ከሰበሰበ በኋላ ፕላትፎርሞቹ እንዳይሰሩ ማድረጉ እና የቴሌግራም አካውንቱን ዘግቶ መጥፋቱ ተዘግቧል።
ኮሚሽኑ CBEX ዕውቅና የሌለው መሆኑን በመግለፅ ዜጎችን ካልተመዘቡ የኢንቨስትመንት አማራጮች ተቆጠቡ ብሏል።
CBEX ዘግቶ ከመጥፋቱ በፊት የማረጋገጫ ክፍያ በሚል 200$ ላስገቡ ሰዎች 2000$፣ 100$ ላስገቡ ሰዎች 1000$ እንደሚከፍል ገልፆ እንደነበርም ተነግሯል።
ድርጅቱ ከ2017 ጀምሮ ስራ ላይ ነበርኩ ቢልም ገና አዲስ መሆኑና በናይጄሪያ ሥራ የጀመረውም በቅርቡ መሆኑ ተዘግቧል።
የኢባዳን ከተማ ፖሊሶች በኢባዳን የሚገኘውን የድርጅቱን ቢሮ የተቆጣጠሩ ሲሆን የናይጄሪያ የኢኮኖሚ እና የፋይናንስ ወንጀሎች ኮሚሽን ከኢንተርፖል ጋር በመሆን ምርመራ ስለመጀመሩ ተዘግቧል።
#tikvah
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የናይጄሪያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ኮሚሽን CBEX በናይጄሪያ ለመስራት አልተመዘገበም፤ እውቅናም የለውም ሲል አስታውቋል - Getu Temesgen
#Ethiopia | ኮሚሽኑ ጨምሮም ናይጄሪያውያን በዲጂታል ፕላትፎርሞች እና ዕውቅና ባልተሰጣቸው ኢንቨትመንቶች ላይ ገንዘባችሁን ኢንቨስት ከማድረግ ተቆጠቡ ሲል አሳስቧል። CBEX 1.3 ትሪሊየን ናይራ ከሰበሰበ በኋላ ፕላትፎርሞቹ እንዳይሰሩ ማድረጉ እና የቴሌግራም አካውንቱን ዘግቶ መጥፋቱ ተዘግቧል። ኮሚሽኑ CBEX ዕውቅና የሌለው መሆኑን በመግለፅ ዜጎችን ካልተመዘቡ የኢንቨስትመንት አማራጮች ተቆጠቡ ብሏል።…
ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ ያካሂዳል
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15636/
#Ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ጨረታው ባንኩ በየሁለት ሳምንት መደበኛ እና ተከታታይ የሚያካሂደው የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ አካል መሆኑን ገልጿል።
በነገው ጨረታ 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለጨረታ እንደሚቀርብ እና ፍላጎት ያላቸው ባንኮች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።
ባንኩ በየሁለት ሳምንት መደበኛ እና ተከታታይ የሚያካሂደው የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ በማዕከላዊ ባንክ እየተከማቸ ካለው የውጭ ምንዛሪ የተወሰነውን መጠን ለግሉ ዘርፍ ለማቅረብና የባንኩን የገንዘብ ፖሊሲ ዓላማ ለማሳካት እንደሚረዳ ተመላክቷል።
ጨረታው የውጭ ምንዛሪ ገበያን ለማረጋጋትና ሪፎርሙ ከተጀመረ ወዲህ መሻሻል እያሳየ የመጣውን የውጭ ክፍያ ሚዛን በይበልጥ ለማጠናከር እንደሚረዳ ታምኖበታል።
#ena
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15636/
#Ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
ጨረታው ባንኩ በየሁለት ሳምንት መደበኛ እና ተከታታይ የሚያካሂደው የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ አካል መሆኑን ገልጿል።
በነገው ጨረታ 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለጨረታ እንደሚቀርብ እና ፍላጎት ያላቸው ባንኮች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።
ባንኩ በየሁለት ሳምንት መደበኛ እና ተከታታይ የሚያካሂደው የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ በማዕከላዊ ባንክ እየተከማቸ ካለው የውጭ ምንዛሪ የተወሰነውን መጠን ለግሉ ዘርፍ ለማቅረብና የባንኩን የገንዘብ ፖሊሲ ዓላማ ለማሳካት እንደሚረዳ ተመላክቷል።
ጨረታው የውጭ ምንዛሪ ገበያን ለማረጋጋትና ሪፎርሙ ከተጀመረ ወዲህ መሻሻል እያሳየ የመጣውን የውጭ ክፍያ ሚዛን በይበልጥ ለማጠናከር እንደሚረዳ ታምኖበታል።
#ena
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ ያካሂዳል - Getu Temesgen
#Ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ እንደሚያካሂድ አስታወቀ። ጨረታው ባንኩ በየሁለት ሳምንት መደበኛ እና ተከታታይ የሚያካሂደው የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ አካል መሆኑን ገልጿል። በነገው ጨረታ 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለጨረታ እንደሚቀርብ እና ፍላጎት ያላቸው ባንኮች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል። ባንኩ በየሁለት ሳምንት መደበኛ እና ተከታታይ…
ነገ ምሽት …. በናሆም ሬከርድስ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15638/
🔥🔥
#ሳላስብ የተሠኘዉ የድምፃዊት #ብሩክታይት_ደምሴ አዲስ የሙዚቃ ቪድዮ በናሆም ሬከርድስ!!
(አዳዲስ የሙዚቃ ስራዎች ሲወጡ ቅድሚያ እንዲደርስዎት የናሆም ሬከርድስን የዩቱብ ቻናል ሠብስክራይ ያድርጉ !
👇👇ሊንኩ እዚህ አለ 👇👇)
ዩቲዩብ 👇 https://YouTube.com/c/NahomRecordsIncMusic
ቴሌግራም 👉 https://t.me/nahomrecords
ቲክቶክ 👇https://www.tiktok.com/@nahom_record
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15638/
🔥🔥
#ሳላስብ የተሠኘዉ የድምፃዊት #ብሩክታይት_ደምሴ አዲስ የሙዚቃ ቪድዮ በናሆም ሬከርድስ!!
(አዳዲስ የሙዚቃ ስራዎች ሲወጡ ቅድሚያ እንዲደርስዎት የናሆም ሬከርድስን የዩቱብ ቻናል ሠብስክራይ ያድርጉ !
👇👇ሊንኩ እዚህ አለ 👇👇)
ዩቲዩብ 👇 https://YouTube.com/c/NahomRecordsIncMusic
ቴሌግራም 👉 https://t.me/nahomrecords
ቲክቶክ 👇https://www.tiktok.com/@nahom_record
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ነገ ምሽት .... በናሆም ሬከርድስ - Getu Temesgen
🔥🔥 #ሳላስብ የተሠኘዉ የድምፃዊት #ብሩክታይት_ደምሴ አዲስ የሙዚቃ ቪድዮ በናሆም ሬከርድስ!! (አዳዲስ የሙዚቃ ስራዎች ሲወጡ ቅድሚያ እንዲደርስዎት የናሆም ሬከርድስን የዩቱብ ቻናል ሠብስክራይ ያድርጉ ! 👇👇ሊንኩ እዚህ አለ 👇👇) ዩቲዩብ 👇 https://YouTube.com/c/NahomRecordsIncMusic ቴሌግራም 👉 https://t.me/nahomrecords ቲክቶክ 👇https://www.tiktok…
ቫይደም ሄልዝ በአዲስ አበባ ቢሮ ከፈተ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15640/
#Ethiopia | በውጭ ሀገራት ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን በማማከርና የጉዞ ሁኔታዎችን በማመቻቸት የሚታወቀው በህንድ መሰረቱን ያደረገው ቫይደም ሄልዝ በአዲስ አበባ ቅርንጫፉን በይፋ ከፈተ።
የቫይደም ሄልዝ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሚስተር
ፓንኬጅ ቻንድራ በአዲስ አበባ የተከፈተውን ወኪል ቢሮ አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለፁት ፤ ” ቫይደም ሄልዝ አለም አቀፍ ልምዱን ይዞ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ከህክምና ጉዞ ጋር ተያይዘው የሚታዩ ክፍተቶችን ለመሙላትና ለታካሚዎችና ለቤተሰቦቻቸው እፎይታን ለመስጠት ያለመ” መሆኑን ተናግረዋል።
ይህ የህክምና አማካሪ ተቋም በተለያዩ ሀገራት ቢሮዎችን በመክፈት ወደ ውጭ ሀገር ተጉዘው ህክምና ለሚፈልጉ ታካሚዎች ተስማሚ የሆኑ ሆስፒታሎችን በመምረጥና የጉዞ ጉዳዮችን በማቀናጀት ሰፊ ልምድ ያለው ተቋም መሆኑን ያነሱት ሚስተር ፓንኬጅ ቻንድራ ተቋሙ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያገኙ ከማስቻሉም በላይ ታካሚው ትክክለኛውን ሀኪምና ሆስፒታል እንዲመርጥ አማራጮችን ያቀርባል ብለዋል።
ቫይደም ሄልዝ በህንድ፣ ቱርክ፣ ታይላንድ፣ ዱባይ፣ ጀርመን፣ ቱኒዚያ፣ ግብፅ፣ ሲንጋፖር፣ ማሌዥያ እና ደቡብ ኮሪያ ከሚገኙ ከ 8,000 በላይ ዶክተሮች ጋር ግንኙነት ያለው ሲሆን እስካሁን ድረስም በዓለም ዙሪያ ከ 100,000 በላይ ታካሚዎች ህክምና እንዲያገኙ አስተዋጽኦ አድርጓል።
📷 Sisay Guzay
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15640/
#Ethiopia | በውጭ ሀገራት ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን በማማከርና የጉዞ ሁኔታዎችን በማመቻቸት የሚታወቀው በህንድ መሰረቱን ያደረገው ቫይደም ሄልዝ በአዲስ አበባ ቅርንጫፉን በይፋ ከፈተ።
የቫይደም ሄልዝ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሚስተር
ፓንኬጅ ቻንድራ በአዲስ አበባ የተከፈተውን ወኪል ቢሮ አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለፁት ፤ ” ቫይደም ሄልዝ አለም አቀፍ ልምዱን ይዞ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ከህክምና ጉዞ ጋር ተያይዘው የሚታዩ ክፍተቶችን ለመሙላትና ለታካሚዎችና ለቤተሰቦቻቸው እፎይታን ለመስጠት ያለመ” መሆኑን ተናግረዋል።
ይህ የህክምና አማካሪ ተቋም በተለያዩ ሀገራት ቢሮዎችን በመክፈት ወደ ውጭ ሀገር ተጉዘው ህክምና ለሚፈልጉ ታካሚዎች ተስማሚ የሆኑ ሆስፒታሎችን በመምረጥና የጉዞ ጉዳዮችን በማቀናጀት ሰፊ ልምድ ያለው ተቋም መሆኑን ያነሱት ሚስተር ፓንኬጅ ቻንድራ ተቋሙ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያገኙ ከማስቻሉም በላይ ታካሚው ትክክለኛውን ሀኪምና ሆስፒታል እንዲመርጥ አማራጮችን ያቀርባል ብለዋል።
ቫይደም ሄልዝ በህንድ፣ ቱርክ፣ ታይላንድ፣ ዱባይ፣ ጀርመን፣ ቱኒዚያ፣ ግብፅ፣ ሲንጋፖር፣ ማሌዥያ እና ደቡብ ኮሪያ ከሚገኙ ከ 8,000 በላይ ዶክተሮች ጋር ግንኙነት ያለው ሲሆን እስካሁን ድረስም በዓለም ዙሪያ ከ 100,000 በላይ ታካሚዎች ህክምና እንዲያገኙ አስተዋጽኦ አድርጓል።
📷 Sisay Guzay
…
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ቫይደም ሄልዝ በአዲስ አበባ ቢሮ ከፈተ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በውጭ ሀገራት ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን በማማከርና የጉዞ ሁኔታዎችን በማመቻቸት የሚታወቀው በህንድ መሰረቱን ያደረገው ቫይደም ሄልዝ በአዲስ አበባ ቅርንጫፉን በይፋ ከፈተ። የቫይደም ሄልዝ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሚስተር ፓንኬጅ ቻንድራ በአዲስ አበባ የተከፈተውን ወኪል ቢሮ አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለፁት ፤ " ቫይደም ሄልዝ አለም አቀፍ ልምዱን ይዞ ወደ ኢትዮጵያ…
በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ዋልያ ሲያድኑ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15642/
#Ethiopia | የኢትዮጵያ መገለጫ የሆነውን ዋልያ በቡድን ተደራጅተው እያደኑ ሲያርዱ የነበሩ ግለሰቦች በጃናሞራ ወረዳ አስተዳደር የጸጥታ አካላትና በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጽ/ቤት ሬንጀሮች ትብብር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።
ቧሂት ተብሎ በሚጠራው የፓርኩ ክፍል በተደረገ ቅኝት፤ ሁለት ዋልያ በጥይት በመግደል አርደው በአህያ እየጫኑ እያለ ተደርሶባቸው በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ሁለቱ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፤ ቀሪዎቹን ወንጀለኞች ወደ ህግ ለማቅረብ የጸጥታ ሀይሉ በስምሪት ላይ እንደሚገኝ ፓርኩ አስታውቋል።
በህግ ቁጥጥር ስር ያሉት ወንጀለኞች ላይ የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት የምርመራ ስራውን እያካሄደ ነው ተብሏል።
በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የሚገኘው ዋልያ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥሩ መቀነሱን መዘገባችን ይታወሳል።
#menahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15642/
#Ethiopia | የኢትዮጵያ መገለጫ የሆነውን ዋልያ በቡድን ተደራጅተው እያደኑ ሲያርዱ የነበሩ ግለሰቦች በጃናሞራ ወረዳ አስተዳደር የጸጥታ አካላትና በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጽ/ቤት ሬንጀሮች ትብብር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል።
ቧሂት ተብሎ በሚጠራው የፓርኩ ክፍል በተደረገ ቅኝት፤ ሁለት ዋልያ በጥይት በመግደል አርደው በአህያ እየጫኑ እያለ ተደርሶባቸው በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ሁለቱ በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፤ ቀሪዎቹን ወንጀለኞች ወደ ህግ ለማቅረብ የጸጥታ ሀይሉ በስምሪት ላይ እንደሚገኝ ፓርኩ አስታውቋል።
በህግ ቁጥጥር ስር ያሉት ወንጀለኞች ላይ የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት የምርመራ ስራውን እያካሄደ ነው ተብሏል።
በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የሚገኘው ዋልያ በተለያዩ ምክንያቶች ቁጥሩ መቀነሱን መዘገባችን ይታወሳል።
#menahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ዋልያ ሲያድኑ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የኢትዮጵያ መገለጫ የሆነውን ዋልያ በቡድን ተደራጅተው እያደኑ ሲያርዱ የነበሩ ግለሰቦች በጃናሞራ ወረዳ አስተዳደር የጸጥታ አካላትና በስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጽ/ቤት ሬንጀሮች ትብብር በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል። ቧሂት ተብሎ በሚጠራው የፓርኩ ክፍል በተደረገ ቅኝት፤ ሁለት ዋልያ በጥይት በመግደል አርደው በአህያ እየጫኑ እያለ ተደርሶባቸው በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ሁለቱ በቁጥጥር…
ጣራው አፈሰሰ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15644/
የቤርናባኦ ዝግ ስታዲየም ያልበገረው የመድፈኞቹ ድል
#Ethiopia | አርሰናል በድምር ውጤት ሪያል ማድሪድን 5 ለ 1 አሸንፎ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አለፏል።
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ በሳንቲያጎ ቤርናባኦ አርሰናልን ያስተናገደው የውድድሩ ባለ ሪከርድ አሸናፊ ሪያል ማድሪድ በአርሰናል በድምር ውጤት 5 ለ1ተሸንፎ ከውድድሩ ተሰናብቷል።
የአርቴታው ቡድን በብዙ ተጠብቆ የነበረውን ጨዋታ በድል በመወጣት ታላቅ ታሪክ ፅፏል 2 ለ 1በተጠናቀቀው ጨዋታ ቡካዩ ሳካ እና ማርቲኔሊ ለአርሰናል ቪኒሽየስ ጁንየር ለ ማድሪድ ጎቦቹን አስቆጥረዋል።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15644/
የቤርናባኦ ዝግ ስታዲየም ያልበገረው የመድፈኞቹ ድል
#Ethiopia | አርሰናል በድምር ውጤት ሪያል ማድሪድን 5 ለ 1 አሸንፎ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አለፏል።
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ በሳንቲያጎ ቤርናባኦ አርሰናልን ያስተናገደው የውድድሩ ባለ ሪከርድ አሸናፊ ሪያል ማድሪድ በአርሰናል በድምር ውጤት 5 ለ1ተሸንፎ ከውድድሩ ተሰናብቷል።
የአርቴታው ቡድን በብዙ ተጠብቆ የነበረውን ጨዋታ በድል በመወጣት ታላቅ ታሪክ ፅፏል 2 ለ 1በተጠናቀቀው ጨዋታ ቡካዩ ሳካ እና ማርቲኔሊ ለአርሰናል ቪኒሽየስ ጁንየር ለ ማድሪድ ጎቦቹን አስቆጥረዋል።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ጣራው አፈሰሰ - Getu Temesgen
የቤርናባኦ ዝግ ስታዲየም ያልበገረው የመድፈኞቹ ድል #Ethiopia | አርሰናል በድምር ውጤት ሪያል ማድሪድን 5 ለ 1 አሸንፎ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አለፏል። በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ በሳንቲያጎ ቤርናባኦ አርሰናልን ያስተናገደው የውድድሩ ባለ ሪከርድ አሸናፊ ሪያል ማድሪድ በአርሰናል በድምር ውጤት 5 ለ1ተሸንፎ ከውድድሩ ተሰናብቷል። የአርቴታው ቡድን በብዙ ተጠብቆ የነበረውን…