ለአራህማን እንግዶች የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16493/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በወረደለት አቅጣጫ መሠረት የ1446ኛውን የሐጅ ምዝገባ እንግልት አልባ በሆነ መንገድ አጠናቆ ወደ ቀጣዩ የጉዞ ቅድመ ዝግጅት ለመሸጋገር በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ከፍተኛ ምክር ቤታችን በዕቅድ ካስቀመጠው የሀጅ ምዝገባና ተያያዥ የአገልግሎት ስራ ውስጥ አብዛኛውን በማጠናቀቅ ለሁጃጆች አስፈላጊውን አገልግሎት በማቅረብ ቪዛ እጃቸው ላይ እንዲገባ ማድረግም ችሏል፡፡
በመሆኑም ክፍያ ፈጽማችሁ እና የፓስፖርት ሂደት አጠናቃችሁ ቪዛ ያልወሰዳችሁ ሁጃጆች እስከ ሰኞ ሚያዚያ 20/2017 ድረስ በአዲስ አበባ መጅሊስ የምዝገባ ጣቢያ እንድታመለክቱ በጥብቅ እያሳሰብን ይህ ካልሆነ ግን እንደሌላችሁ ተቆጥሮ በምትካችሁ ተጠባባቂ ሁጃጆች የሚተኩ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለሁጃጆቻችን ሀጀን መብሩር፣ ወሳዕየን መሽኩር ወቲጃረተን ለንተቡር እንዲሆንላችሁም በዚሁ አጋጣሚ ዱዓችንን እንገልፃለን።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16493/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በወረደለት አቅጣጫ መሠረት የ1446ኛውን የሐጅ ምዝገባ እንግልት አልባ በሆነ መንገድ አጠናቆ ወደ ቀጣዩ የጉዞ ቅድመ ዝግጅት ለመሸጋገር በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ከፍተኛ ምክር ቤታችን በዕቅድ ካስቀመጠው የሀጅ ምዝገባና ተያያዥ የአገልግሎት ስራ ውስጥ አብዛኛውን በማጠናቀቅ ለሁጃጆች አስፈላጊውን አገልግሎት በማቅረብ ቪዛ እጃቸው ላይ እንዲገባ ማድረግም ችሏል፡፡
በመሆኑም ክፍያ ፈጽማችሁ እና የፓስፖርት ሂደት አጠናቃችሁ ቪዛ ያልወሰዳችሁ ሁጃጆች እስከ ሰኞ ሚያዚያ 20/2017 ድረስ በአዲስ አበባ መጅሊስ የምዝገባ ጣቢያ እንድታመለክቱ በጥብቅ እያሳሰብን ይህ ካልሆነ ግን እንደሌላችሁ ተቆጥሮ በምትካችሁ ተጠባባቂ ሁጃጆች የሚተኩ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለሁጃጆቻችን ሀጀን መብሩር፣ ወሳዕየን መሽኩር ወቲጃረተን ለንተቡር እንዲሆንላችሁም በዚሁ አጋጣሚ ዱዓችንን እንገልፃለን።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ለአራህማን እንግዶች የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በወረደለት አቅጣጫ መሠረት የ1446ኛውን የሐጅ ምዝገባ እንግልት አልባ በሆነ መንገድ አጠናቆ ወደ ቀጣዩ የጉዞ ቅድመ ዝግጅት ለመሸጋገር በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛል። ከፍተኛ ምክር ቤታችን በዕቅድ ካስቀመጠው የሀጅ ምዝገባና ተያያዥ የአገልግሎት ስራ ውስጥ አብዛኛውን በማጠናቀቅ…
በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ ውድድር ዮሚፍ ቀጀልቻ እና መዲና ኢሳ አሸነፉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16495/
#Ethiopia | ዛሬ በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ አዲዜሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅቷል ።
በ5 ኪሎ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ ስታሸንፍ በወንዶቹ ዮሚፍ ቀጀልቻ በቀዳሚነት አጠናቋል ።
ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበት የሴቶች 5 ኪሎ ሜትር የባለፉት ሁለት አመታት አሸናፊዋ አትሌት መዲና ኢሳ በ14:48 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቃለች ።
አትሌት ፎትየን ተስፋይ 14:50 በመግባት ሁለተኛ ስትወጣ ፣አትሌት ገላ ሀምበሴ ሶስተኛ ደረጃ ይዛለች ።
በወንዶች 5 ኪሎ ሜትር ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በ12:54 በመግባት አሸንፏል።
በሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ፋንታዬ በላይነህ በ30:30 ሁለተኛ ስትወጣ፣አትሌት ሰናይት ጌታቸው በ30:31 ሶስተኛ ፣አትሌት ግርማዊት ገብረእግዜር በ30:41 አራተኛ ፤ አለምአዲስ እያዩ በ31:15 አምስተኛ ፤ አትሌት ለምለም ንብረት በ 31:40 ስድስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል ።
በወንዶቹ ውድድር አትሌት ገመቹ ዲዳ በ26: 54 ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል ።
#ዳጉ_ስፖርት
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16495/
#Ethiopia | ዛሬ በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ አዲዜሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅቷል ።
በ5 ኪሎ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ ስታሸንፍ በወንዶቹ ዮሚፍ ቀጀልቻ በቀዳሚነት አጠናቋል ።
ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበት የሴቶች 5 ኪሎ ሜትር የባለፉት ሁለት አመታት አሸናፊዋ አትሌት መዲና ኢሳ በ14:48 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቃለች ።
አትሌት ፎትየን ተስፋይ 14:50 በመግባት ሁለተኛ ስትወጣ ፣አትሌት ገላ ሀምበሴ ሶስተኛ ደረጃ ይዛለች ።
በወንዶች 5 ኪሎ ሜትር ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በ12:54 በመግባት አሸንፏል።
በሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ፋንታዬ በላይነህ በ30:30 ሁለተኛ ስትወጣ፣አትሌት ሰናይት ጌታቸው በ30:31 ሶስተኛ ፣አትሌት ግርማዊት ገብረእግዜር በ30:41 አራተኛ ፤ አለምአዲስ እያዩ በ31:15 አምስተኛ ፤ አትሌት ለምለም ንብረት በ 31:40 ስድስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል ።
በወንዶቹ ውድድር አትሌት ገመቹ ዲዳ በ26: 54 ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል ።
#ዳጉ_ስፖርት
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ ውድድር ዮሚፍ ቀጀልቻ እና መዲና ኢሳ አሸነፉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ዛሬ በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ አዲዜሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅቷል ። በ5 ኪሎ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ ስታሸንፍ በወንዶቹ ዮሚፍ ቀጀልቻ በቀዳሚነት አጠናቋል ። ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበት የሴቶች 5 ኪሎ ሜትር የባለፉት ሁለት አመታት አሸናፊዋ አትሌት መዲና ኢሳ በ14:48 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቃለች ። አትሌት ፎትየን ተስፋይ…
ግማደ መስቀሉ ያረፈበት መስቀለኛ ቦታ — ግሸን ደብረ ከርቤ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16497/
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ከደሴ ከተማ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ 82 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ አስደናቂ የተፈጥሮ ገጽታን የተላበሰ፣ ተራራማ፣ 360 ዲግሪ ዙሪያውን ገደላማ የሆነ እና የመስቀል ቅርፅ ያለው አምባ ላይ ያለ ልዩ ስፍራ ነው።
✍️ የግሸን ደብረ ከርቤ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፄ ካሌብ ዘመነ መንግስት አባ ፈቃደ ክርስቶስ በሚባሉ አባት ለቤተ ክርስቲያን መስሪያ እንደተመረጠ ይታመናል፡፡
✍️ አባ ፈቃደ ክርስቶስ በንጉሡ ይሁንታ በ517 ዓ.ም የመጀመሪያውን የእግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያንን የሰሩት ሲሆን አሰራሩም በገጠሩ የአማራ ምድር በተለመደው የሳር ክፍክፍ ነበር፡፡
✍️ የእግዚአብሔር አብ ታቦት ያለበትን ቦታ የወንዶች ገዳም ሲያደርጉት የእመቤታችን ታቦት ያለችበትን ደግሞ የሴቶች ገዳም አድርገው ሲያገለግሉበት እንደነበር በገዳሙ ያሉት አባቶች ያስረዳሉ።
✍️ የግሽን አምባ የመጀመሪያ የመጠሪያ ስም “ደብረ-ነጎድጓድ” እንደነበር ይነገራል፡፡ ቅዱስ ላሊበላ ወደ ግሸን መጥተው በአምባው ቤተ ክርስቲያን ለመፈልፈል እንዳሰቡ በሚነገርበት ዘመን ደግሞ የግሸን መጠሪያ ወደ “ደብረ- እግዚአብሔር” በሚል ተቀይሯል፡፡
✍️ ብዙም ሳይቆይ ደብረ እግዚአብሔር የተባለችው ግሸን በንጉሥ ይኩኖአምላክ ዘመነ መንግስት ድጋሚ ስሟ ተቀይሯል፡፡
✍️ በዘመኑ አምባው ከእምነት ቦታነቱ በተጨማሪ የአስተዳደር ቦታ በመሆን የነገሥታት ልጆች እንዲማሩና በዚያው እንዲኖሩ በመደረጉ አምባው “ደብረ ነገሥት” በመባል ተጠራች፡፡
✍️ በኋላም አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ግማደ መስቀሉን ከሲናር ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት በዚህ አምባ ሲያሳርፉ አምባው ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል መገኛ ነው በማለት “ደብረ ከርቤ” ብለው እነደሰየሟት በገዳሙ ከሚገኙት የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
✍️ “ደብረ ከርቤ” ማለትም “መስቀሌን በመስቀል ተራራ ላይ አስቀምጥ” ከሚለው የፈጣሪ ትዕዛዝ የመጣ ሲኾን የመስቀል ተራራ ማለት እንደሆነም ይነገራል።
✍️ በክርስትና ሐይማኖት ዘንድ ለሰዎች ኃጢያተ-ድህነት ሲል የእየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ግማደ መስቀል መገኛ በመሆኗ የተቀደሰች ቦታ እንደሆነችም ይታመናል።
✍️ የግሸን አምባ በተፈጥሮ በመስቀል ቅርጽ የተፈጠረ ሲሆን ዙሪያውን ቀጥ ባላ ገደል የተከበበና ወደ አምባው ሰውም ሆነ ማንኛው ዕቃ የሚጓጓዝበት መግቢያ አንድ በር ብቻ ያለው ነው፡፡
✍️ የነገሥታት ስጦታዎች፣ የብራና መጻሕፍት፣ መስቀሎች እና የተለያዩ ቅርሶች በሙዚየሙ ይገኛሉ፡፡ ሙዚየሙ በአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፣ በህብረተሰቡ ተሳትፎ እና በገዳሙ በጋራ የተገነባ ነው። ግሸን ደብረ ከርቤ አምባ መጽሐፈ ጤፉት የተባለችው ውድ የብራና መጽሐፍም ይገኛል፡፡
✍️ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ልዩ ቃልኪዳን እንደተገባላት የሚታመነውና “ዳግማዊት ኢየሩሳሌም” በመባል የምትታወቀው ግሸን ደብረ ከርቤ በእምነት እና አሥተዳደር ቁርኝት የፈጠሩባት; ተፈጥሮ ያከበራት ድንቅ ምድር ናት፡፡
✍️ በግሸን ደብረ ከርቤ አምባ የእግዚአብሔር አብ፣ የቅድስት ማርያም፣ የቅዱስ ሚካኤል፣ የቅዱስ ገብርኤል እና የቅዱስ ኡራኤል አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙ ሲሆን በዋናነት መሰከረም 21 እና ጥር 21 ታላቅ ዓመታዊ የንግስ በዓላት ሆኖ በዓሉ ይከበራል፡፡
✍️ በአሁኑ ሰዓት ከደሴ ወደ ዋድላ ደላንታ የአስፓልት መንገድ በመሰራቱ በእግር እና ተሽከርካሪ የአንባሰል የተራራ ሰንሰለት አካል ከሆነው የግሸን አምባ በቀላሉ መድረስ እና መጎብኘት ይቻላል፡፡
Amhara Culture & Tourism Bureau
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16497/
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ከደሴ ከተማ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ 82 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ አስደናቂ የተፈጥሮ ገጽታን የተላበሰ፣ ተራራማ፣ 360 ዲግሪ ዙሪያውን ገደላማ የሆነ እና የመስቀል ቅርፅ ያለው አምባ ላይ ያለ ልዩ ስፍራ ነው።
✍️ የግሸን ደብረ ከርቤ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፄ ካሌብ ዘመነ መንግስት አባ ፈቃደ ክርስቶስ በሚባሉ አባት ለቤተ ክርስቲያን መስሪያ እንደተመረጠ ይታመናል፡፡
✍️ አባ ፈቃደ ክርስቶስ በንጉሡ ይሁንታ በ517 ዓ.ም የመጀመሪያውን የእግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያንን የሰሩት ሲሆን አሰራሩም በገጠሩ የአማራ ምድር በተለመደው የሳር ክፍክፍ ነበር፡፡
✍️ የእግዚአብሔር አብ ታቦት ያለበትን ቦታ የወንዶች ገዳም ሲያደርጉት የእመቤታችን ታቦት ያለችበትን ደግሞ የሴቶች ገዳም አድርገው ሲያገለግሉበት እንደነበር በገዳሙ ያሉት አባቶች ያስረዳሉ።
✍️ የግሽን አምባ የመጀመሪያ የመጠሪያ ስም “ደብረ-ነጎድጓድ” እንደነበር ይነገራል፡፡ ቅዱስ ላሊበላ ወደ ግሸን መጥተው በአምባው ቤተ ክርስቲያን ለመፈልፈል እንዳሰቡ በሚነገርበት ዘመን ደግሞ የግሸን መጠሪያ ወደ “ደብረ- እግዚአብሔር” በሚል ተቀይሯል፡፡
✍️ ብዙም ሳይቆይ ደብረ እግዚአብሔር የተባለችው ግሸን በንጉሥ ይኩኖአምላክ ዘመነ መንግስት ድጋሚ ስሟ ተቀይሯል፡፡
✍️ በዘመኑ አምባው ከእምነት ቦታነቱ በተጨማሪ የአስተዳደር ቦታ በመሆን የነገሥታት ልጆች እንዲማሩና በዚያው እንዲኖሩ በመደረጉ አምባው “ደብረ ነገሥት” በመባል ተጠራች፡፡
✍️ በኋላም አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ግማደ መስቀሉን ከሲናር ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት በዚህ አምባ ሲያሳርፉ አምባው ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል መገኛ ነው በማለት “ደብረ ከርቤ” ብለው እነደሰየሟት በገዳሙ ከሚገኙት የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
✍️ “ደብረ ከርቤ” ማለትም “መስቀሌን በመስቀል ተራራ ላይ አስቀምጥ” ከሚለው የፈጣሪ ትዕዛዝ የመጣ ሲኾን የመስቀል ተራራ ማለት እንደሆነም ይነገራል።
✍️ በክርስትና ሐይማኖት ዘንድ ለሰዎች ኃጢያተ-ድህነት ሲል የእየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ግማደ መስቀል መገኛ በመሆኗ የተቀደሰች ቦታ እንደሆነችም ይታመናል።
✍️ የግሸን አምባ በተፈጥሮ በመስቀል ቅርጽ የተፈጠረ ሲሆን ዙሪያውን ቀጥ ባላ ገደል የተከበበና ወደ አምባው ሰውም ሆነ ማንኛው ዕቃ የሚጓጓዝበት መግቢያ አንድ በር ብቻ ያለው ነው፡፡
✍️ የነገሥታት ስጦታዎች፣ የብራና መጻሕፍት፣ መስቀሎች እና የተለያዩ ቅርሶች በሙዚየሙ ይገኛሉ፡፡ ሙዚየሙ በአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፣ በህብረተሰቡ ተሳትፎ እና በገዳሙ በጋራ የተገነባ ነው። ግሸን ደብረ ከርቤ አምባ መጽሐፈ ጤፉት የተባለችው ውድ የብራና መጽሐፍም ይገኛል፡፡
✍️ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ልዩ ቃልኪዳን እንደተገባላት የሚታመነውና “ዳግማዊት ኢየሩሳሌም” በመባል የምትታወቀው ግሸን ደብረ ከርቤ በእምነት እና አሥተዳደር ቁርኝት የፈጠሩባት; ተፈጥሮ ያከበራት ድንቅ ምድር ናት፡፡
✍️ በግሸን ደብረ ከርቤ አምባ የእግዚአብሔር አብ፣ የቅድስት ማርያም፣ የቅዱስ ሚካኤል፣ የቅዱስ ገብርኤል እና የቅዱስ ኡራኤል አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙ ሲሆን በዋናነት መሰከረም 21 እና ጥር 21 ታላቅ ዓመታዊ የንግስ በዓላት ሆኖ በዓሉ ይከበራል፡፡
✍️ በአሁኑ ሰዓት ከደሴ ወደ ዋድላ ደላንታ የአስፓልት መንገድ በመሰራቱ በእግር እና ተሽከርካሪ የአንባሰል የተራራ ሰንሰለት አካል ከሆነው የግሸን አምባ በቀላሉ መድረስ እና መጎብኘት ይቻላል፡፡
Amhara Culture & Tourism Bureau
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ግማደ መስቀሉ ያረፈበት መስቀለኛ ቦታ -- ግሸን ደብረ ከርቤ - Getu Temesgen
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ከደሴ ከተማ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ 82 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ ✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ አስደናቂ የተፈጥሮ ገጽታን የተላበሰ፣ ተራራማ፣ 360 ዲግሪ ዙሪያውን ገደላማ የሆነ እና የመስቀል ቅርፅ ያለው አምባ ላይ ያለ ልዩ ስፍራ ነው። ✍️ የግሸን ደብረ ከርቤ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፄ…
ከምድር በጠፋው ዳይኖሰር ቆዳ የተለያዩ የቆዳ ምርቶች ተሰርተው ለገበያ ሊቀርቡ ነው
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16499/
#Ethiopia | ቲሬክስ የተባለ የዳይኖሰርን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የቆዳ ውጤቶችን በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ማገባደጃ ላይ ለገበያ ሊቀርብ መሆኑ ተሰምቷል።
መቀመጫውን በእንግሊዝ ኒውካስትል ያደረገው እና በላብራቶሪ የቆዳ ውጤቶችን የሚያመርተው ድርጅት ከኦርጋኖኢድ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን የጠፋውን የዳይኖሰር ዘረመልን በመጠቀም የቆዳ ምርቱን ለማምረት መቻላቸውን አስታውቀዋል።
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ዳይኖሰር ከምድር ላይ ከጠፋ እጅግ ከመቆየቱ የተነሳ የዳይኖሰርን ዘረመል ከቅሪተ አካል ላይ ማግኘት አይቻልም የሚል አመለካከት ነበር።
ቢሆንም ባለፈው አስርት ዓመታት ውስጥ በተደረገ ምርምር ሳይንቲስቶች ከጠፋ 80 ሚሊዮን ዓመታት አድሜ አስቆጥሯል የሚባለውን የዳይኖሰር ዘረመል ከቅሪተ አካሉ ላይ ማግኘት ችለዋል።
በ2023 ዘረመልን በመጠቀም ብቻ በላብራቶሪ ውስጥ የእንስሳትን ቆዳ መስራት የቻለው ይህ ድርጅት አሁን ላይ ደግሞ የዳይኖሰርን ቆዳ መመለስ እንደሚችሉ ተስፋ ተጥሏል ።
ይህን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የተለያዩ የቆዳ ምርቶችም እጅግ ጠንካራ እና ለብዙ ጊዜ ይቆያሉ የተባለ ሲሆን በዓመቱ መጨረሻ ላይ ለገበያም ይቀርባሉ ሲል ዘ ቴሌግራፍ አስነብቧል።
#etv
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16499/
#Ethiopia | ቲሬክስ የተባለ የዳይኖሰርን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የቆዳ ውጤቶችን በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ማገባደጃ ላይ ለገበያ ሊቀርብ መሆኑ ተሰምቷል።
መቀመጫውን በእንግሊዝ ኒውካስትል ያደረገው እና በላብራቶሪ የቆዳ ውጤቶችን የሚያመርተው ድርጅት ከኦርጋኖኢድ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን የጠፋውን የዳይኖሰር ዘረመልን በመጠቀም የቆዳ ምርቱን ለማምረት መቻላቸውን አስታውቀዋል።
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ዳይኖሰር ከምድር ላይ ከጠፋ እጅግ ከመቆየቱ የተነሳ የዳይኖሰርን ዘረመል ከቅሪተ አካል ላይ ማግኘት አይቻልም የሚል አመለካከት ነበር።
ቢሆንም ባለፈው አስርት ዓመታት ውስጥ በተደረገ ምርምር ሳይንቲስቶች ከጠፋ 80 ሚሊዮን ዓመታት አድሜ አስቆጥሯል የሚባለውን የዳይኖሰር ዘረመል ከቅሪተ አካሉ ላይ ማግኘት ችለዋል።
በ2023 ዘረመልን በመጠቀም ብቻ በላብራቶሪ ውስጥ የእንስሳትን ቆዳ መስራት የቻለው ይህ ድርጅት አሁን ላይ ደግሞ የዳይኖሰርን ቆዳ መመለስ እንደሚችሉ ተስፋ ተጥሏል ።
ይህን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የተለያዩ የቆዳ ምርቶችም እጅግ ጠንካራ እና ለብዙ ጊዜ ይቆያሉ የተባለ ሲሆን በዓመቱ መጨረሻ ላይ ለገበያም ይቀርባሉ ሲል ዘ ቴሌግራፍ አስነብቧል።
#etv
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ከምድር በጠፋው ዳይኖሰር ቆዳ የተለያዩ የቆዳ ምርቶች ተሰርተው ለገበያ ሊቀርቡ ነው - Getu Temesgen
#Ethiopia | ቲሬክስ የተባለ የዳይኖሰርን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የቆዳ ውጤቶችን በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ማገባደጃ ላይ ለገበያ ሊቀርብ መሆኑ ተሰምቷል። መቀመጫውን በእንግሊዝ ኒውካስትል ያደረገው እና በላብራቶሪ የቆዳ ውጤቶችን የሚያመርተው ድርጅት ከኦርጋኖኢድ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን የጠፋውን የዳይኖሰር ዘረመልን በመጠቀም የቆዳ ምርቱን ለማምረት መቻላቸውን አስታውቀዋል። እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ…
*ታላቅ የቤቶች ሽያጭ ኤክስፖ በኦቪድ ገላን ጉራ!*
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16501/
🌸 _እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!
🌸 ለ10 ቀናት ብቻ!_
ኦቪድ ሪል ስቴት ከቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በ8 ኪ.ሜ ርቀት ላይ እየተከተመ በሚገኘው የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ ፕሮጀክት የሽያጭ ቢሮ ከሚያዝያ 20 – 30 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ የሚቆይና እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የዋጋ ቅናሽ የሚያስገኝ ታላቅ የቤቶች ሽያጭ ኤክስፖ ተዘጋጅቶልዎታል!
ከመጀመሪያዎቹ 100 ገዢዎች አንዱ ከሆኑ፣ ከ1 ሚሊዮን ብር ቅናሹ ተጨማሪ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ይደረግልዎታል!
ከስቱዲዮ ጀምሮ ባለ 1፣ ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ ቤቶች በአማራጭ ቀርበውለዎታል!
በአስሩ ቀናት ቤትዎን በታላቅ ቅናሽ፣ ትራንስፖርትና ምግብ መጠጥዎን በነጻ እናቀርብልዎታለን! ከቡልቡላ ሪፌንቲ፣ ከኮዬ ፈጬ አደባባይ ወደ ሽያጭ ቢሯችን በምቾት አድርሶ የሚመልስዎት ነጻ የትራንስፖርት አቅርቦት ከጠኋቱ 2 ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ዝግጁ ሆኖ ይጠብቅዎታል!
በልተው ጠጥተው ተዝናንተው፤ ማሳያ ቤቶቻችንን ተዘዋውረው ጎብኝተው፣ ቤትዎን መርጠው ሸምተው ይመለሱ!
*ኦቪድ ሪል ስቴት – ራዕያችን ልማት ነው!*
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16501/
🌸 _እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!
🌸 ለ10 ቀናት ብቻ!_
ኦቪድ ሪል ስቴት ከቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በ8 ኪ.ሜ ርቀት ላይ እየተከተመ በሚገኘው የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ ፕሮጀክት የሽያጭ ቢሮ ከሚያዝያ 20 – 30 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ የሚቆይና እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የዋጋ ቅናሽ የሚያስገኝ ታላቅ የቤቶች ሽያጭ ኤክስፖ ተዘጋጅቶልዎታል!
ከመጀመሪያዎቹ 100 ገዢዎች አንዱ ከሆኑ፣ ከ1 ሚሊዮን ብር ቅናሹ ተጨማሪ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ይደረግልዎታል!
ከስቱዲዮ ጀምሮ ባለ 1፣ ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ ቤቶች በአማራጭ ቀርበውለዎታል!
በአስሩ ቀናት ቤትዎን በታላቅ ቅናሽ፣ ትራንስፖርትና ምግብ መጠጥዎን በነጻ እናቀርብልዎታለን! ከቡልቡላ ሪፌንቲ፣ ከኮዬ ፈጬ አደባባይ ወደ ሽያጭ ቢሯችን በምቾት አድርሶ የሚመልስዎት ነጻ የትራንስፖርት አቅርቦት ከጠኋቱ 2 ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ዝግጁ ሆኖ ይጠብቅዎታል!
በልተው ጠጥተው ተዝናንተው፤ ማሳያ ቤቶቻችንን ተዘዋውረው ጎብኝተው፣ ቤትዎን መርጠው ሸምተው ይመለሱ!
*ኦቪድ ሪል ስቴት – ራዕያችን ልማት ነው!*
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
*ታላቅ የቤቶች ሽያጭ ኤክስፖ በኦቪድ ገላን ጉራ!* - Getu Temesgen
🌸 _እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ! 🌸 ለ10 ቀናት ብቻ!_ ኦቪድ ሪል ስቴት ከቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በ8 ኪ.ሜ ርቀት ላይ እየተከተመ በሚገኘው የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ ፕሮጀክት የሽያጭ ቢሮ ከሚያዝያ 20 - 30 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ የሚቆይና እስከ 1 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የዋጋ ቅናሽ የሚያስገኝ ታላቅ…
ጄኔራል ታመነ ድልነሳው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16503/
#Ethiopia | ኢትዮጵያ ካፈራቻቸዉ ምርጥ ጄኔራሎች አንዱ ሰለነበሩ ሐገራችንን በሐይል ለመደፈር የመጡበንን ጠላቶች በመደምሰ ድል አስመዘገበዉ ደማቅ ታሪክ ከሰሩት የቀድሞ ጄኔራሎች ዉስጥ ጄኔራል ታመነ ድልነሳው አንዱ ነበሩ ::
ለሀገራቸው በዋሉት ውለታ ከወታደራዊ አዛዠነት በተጨማሪ በዉጭ ጉዳይ ሚ/ር ከሚኒተሪ አታሸነነት እሰከ አምባሳደርነት ሙሉ ህይወታቸውን ለሀገራቸው የሰጡ ጀግና ናቸዉ።
ጀግና አዋጊና ተዋጊ የጦር መሪና ድፕሎማቱ ጄኔራል ታመነ
ድልነሳዉ ሠኞ (Monday) April 21 ለረጅም ጊዜ በስደት በኖሩበት በለንደን ከተማ በድንገት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል::
በበርካታ የጦር ሜዳ ውጊያዎች ተሳትፈው የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የህዝብን ነፃነት ያስከበሩና ደማቅ ድል ያሰመዘገቡት ብርጋዲየር ጄኔራል ታመነ ድልነሳዉ የቀብር ሥርአታቸዉ የሚፈፀመው ለረዠም አመት በስደት በኖሩበት በእንግሊዝ አገር በለንደን ከተማ መሆኑን ቤተሠቦቻቸው ገልፀውልኛል ።
ብሔራዊ ስሜት የታጠቁ ፡፡ የሀገር ክብር፡፡ የዜግነት ኩራትን የተረዱት፡፡ የኢትዮጵያን ታሪክና ቅርስ ተቆርቋሪና ምርኩዙ በመሆን ከኔ ጋር አብረዉ በየ ኮለጁና በዮኬ ዮኒቨርሰቲወች እየተዘዋወሩ ኢግዚቨሸኖችን አሳይተዋል።
የሀገር ፍቅር አቀንቃኝ ጀኔራል ታመነ ድልነሳዉ የኢትዮጵያ ፣ ባህል የጥንታዊነት ታሪክ ተንተኝ የአርበኝነትን አዋጅ ነጋሪም ነበሩ ::
ነፍስ ይማር ::
የኢትዮጵያ ቅርሰ ማበልፀጊያ ማሕበር ጄኔራል ታመነ ድልነሳው ከዚህ አለም በሞት መለየት የተሠማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለፅን
ለመላዉ ቤተሰቦቻቸዉና ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ በሙሉ መፅናቱን እንዲሠጥልን ፈጣሪን እንለምናለን።
አሜን::
አለባቸዉ ደሳለኝ አበሻ (ለንደን) 🇬🇧
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16503/
#Ethiopia | ኢትዮጵያ ካፈራቻቸዉ ምርጥ ጄኔራሎች አንዱ ሰለነበሩ ሐገራችንን በሐይል ለመደፈር የመጡበንን ጠላቶች በመደምሰ ድል አስመዘገበዉ ደማቅ ታሪክ ከሰሩት የቀድሞ ጄኔራሎች ዉስጥ ጄኔራል ታመነ ድልነሳው አንዱ ነበሩ ::
ለሀገራቸው በዋሉት ውለታ ከወታደራዊ አዛዠነት በተጨማሪ በዉጭ ጉዳይ ሚ/ር ከሚኒተሪ አታሸነነት እሰከ አምባሳደርነት ሙሉ ህይወታቸውን ለሀገራቸው የሰጡ ጀግና ናቸዉ።
ጀግና አዋጊና ተዋጊ የጦር መሪና ድፕሎማቱ ጄኔራል ታመነ
ድልነሳዉ ሠኞ (Monday) April 21 ለረጅም ጊዜ በስደት በኖሩበት በለንደን ከተማ በድንገት ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል::
በበርካታ የጦር ሜዳ ውጊያዎች ተሳትፈው የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የህዝብን ነፃነት ያስከበሩና ደማቅ ድል ያሰመዘገቡት ብርጋዲየር ጄኔራል ታመነ ድልነሳዉ የቀብር ሥርአታቸዉ የሚፈፀመው ለረዠም አመት በስደት በኖሩበት በእንግሊዝ አገር በለንደን ከተማ መሆኑን ቤተሠቦቻቸው ገልፀውልኛል ።
ብሔራዊ ስሜት የታጠቁ ፡፡ የሀገር ክብር፡፡ የዜግነት ኩራትን የተረዱት፡፡ የኢትዮጵያን ታሪክና ቅርስ ተቆርቋሪና ምርኩዙ በመሆን ከኔ ጋር አብረዉ በየ ኮለጁና በዮኬ ዮኒቨርሰቲወች እየተዘዋወሩ ኢግዚቨሸኖችን አሳይተዋል።
የሀገር ፍቅር አቀንቃኝ ጀኔራል ታመነ ድልነሳዉ የኢትዮጵያ ፣ ባህል የጥንታዊነት ታሪክ ተንተኝ የአርበኝነትን አዋጅ ነጋሪም ነበሩ ::
ነፍስ ይማር ::
የኢትዮጵያ ቅርሰ ማበልፀጊያ ማሕበር ጄኔራል ታመነ ድልነሳው ከዚህ አለም በሞት መለየት የተሠማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለፅን
ለመላዉ ቤተሰቦቻቸዉና ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ በሙሉ መፅናቱን እንዲሠጥልን ፈጣሪን እንለምናለን።
አሜን::
አለባቸዉ ደሳለኝ አበሻ (ለንደን) 🇬🇧
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ጄኔራል ታመነ ድልነሳው ከዚህ አለም በሞት ተለዩ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ኢትዮጵያ ካፈራቻቸዉ ምርጥ ጄኔራሎች አንዱ ሰለነበሩ ሐገራችንን በሐይል ለመደፈር የመጡበንን ጠላቶች በመደምሰ ድል አስመዘገበዉ ደማቅ ታሪክ ከሰሩት የቀድሞ ጄኔራሎች ዉስጥ ጄኔራል ታመነ ድልነሳው አንዱ ነበሩ :: ለሀገራቸው በዋሉት ውለታ ከወታደራዊ አዛዠነት በተጨማሪ በዉጭ ጉዳይ ሚ/ር ከሚኒተሪ አታሸነነት እሰከ አምባሳደርነት ሙሉ ህይወታቸውን ለሀገራቸው የሰጡ ጀግና ናቸዉ። ጀግና አዋጊና…
ሐበቫ ቁርጥ እና ሬስቶራንት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16505/
ለምርቃት በክብር ተጠርተዋል
#Ethiopia | በሀዋሳ ከተማ ስመጥር የሆነው ሀበሻ ሆቴል የስራ አድማሱን በማስፋት ቁጥር 2 ቁርጥና ሬስቶራንት በአዲስ አበባ ከፍቶ ለምርቃት ዝግጁ ሆኗል።
የዚህ ስኬታችን ተቋዳሽ ይሆኑልን ዘንድ ከቤተሰብዎ እና ከወዳጆችዎ ጋር በምርቃቱ ላይ እንዲገኙልን በማክበር ጠርተንዎታል።
የምርቃቱ ቀናት
ሚያዚያ 25 ቀን 2017ዓ.ም
ሚያዚያ 26 ቀን 2017ዓ.ም
ሚያዚያ 27 ቀን 2017ዓ.ም
በምርቃቱ ላይ እንዲገኙልን በአክብሮት ጠርተንዎታል።
አድራሻ
ቦሌ ስካይ ላይት ሆቴል ጀርባ፤
የቀድሞው አምስተርዳም ሬስቶራንት የነበረው
ጠሪ አክባሪዎ
ወ/ሮ ማህሌት ዘገየ
+251916171723
+251911428744
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16505/
ለምርቃት በክብር ተጠርተዋል
#Ethiopia | በሀዋሳ ከተማ ስመጥር የሆነው ሀበሻ ሆቴል የስራ አድማሱን በማስፋት ቁጥር 2 ቁርጥና ሬስቶራንት በአዲስ አበባ ከፍቶ ለምርቃት ዝግጁ ሆኗል።
የዚህ ስኬታችን ተቋዳሽ ይሆኑልን ዘንድ ከቤተሰብዎ እና ከወዳጆችዎ ጋር በምርቃቱ ላይ እንዲገኙልን በማክበር ጠርተንዎታል።
የምርቃቱ ቀናት
ሚያዚያ 25 ቀን 2017ዓ.ም
ሚያዚያ 26 ቀን 2017ዓ.ም
ሚያዚያ 27 ቀን 2017ዓ.ም
በምርቃቱ ላይ እንዲገኙልን በአክብሮት ጠርተንዎታል።
አድራሻ
ቦሌ ስካይ ላይት ሆቴል ጀርባ፤
የቀድሞው አምስተርዳም ሬስቶራንት የነበረው
ጠሪ አክባሪዎ
ወ/ሮ ማህሌት ዘገየ
+251916171723
+251911428744
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ሐበቫ ቁርጥ እና ሬስቶራንት - Getu Temesgen
ለምርቃት በክብር ተጠርተዋል #Ethiopia | በሀዋሳ ከተማ ስመጥር የሆነው ሀበሻ ሆቴል የስራ አድማሱን በማስፋት ቁጥር 2 ቁርጥና ሬስቶራንት በአዲስ አበባ ከፍቶ ለምርቃት ዝግጁ ሆኗል። የዚህ ስኬታችን ተቋዳሽ ይሆኑልን ዘንድ ከቤተሰብዎ እና ከወዳጆችዎ ጋር በምርቃቱ ላይ እንዲገኙልን በማክበር ጠርተንዎታል። የምርቃቱ ቀናት ሚያዚያ 25 ቀን 2017ዓ.ም ሚያዚያ 26 ቀን 2017ዓ.ም ሚያዚያ 27…
የአፍሪካ ካሚሎት!..
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16507/
#Ethiopia | “ኑ ጎንደርን እንሞሽር” በሚል ሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል የሚዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ሊከናወን ነው።
ጎንደር ኢትዮጵያዊ ከተማ ግን ደግሞ የአፍሪካ ካሚሎት በሚል ታሪክ የሚገልፃት መናገሻ ናት።
ኢትዮጵያዊያን በአንድነት የገነቧት መኩሪያቸውና ማገጫቸው ጥንታዊ ከተማ ነች ይሁን እንጂ ታሪካዊ ስሟ የገነነውን ያህል በልማት ያልገፋች የዕድገት ግስጋሴዋ ደግሞ የቀጨጨ ነበር፤ በመሆኑም ኢትዮጵያዊያን በስነ-ጥበብና በስነ-ኪነት ታሪኳ ሞገስ የተላበሱባትን ያህል በዕድገቷ ዘገምተኝነት ደግሞ ኑዋሪዎቿ ቅሬታቸውን ሲገልፁ ቆይተዋል።
አሁን ላይ ጎንደርን ወደ ቀደመ ከፍታዋ ለመመለስ እና በሚመጥናት ታሪኳ ልክ በጋራ ለማሳደግ ብሎም ተተኪው ትውልድ የሚኮራበት ታሪክ ስርቶ ለማስረከብ ብሎም ጥንታዊቷን ከተማ በማዘመን የቱሪስትና የባህል ማዕከል ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ሚያዚያ 20 በሸራተን አዲስ ይካሄዳል።
በገቢ ማሰባበሰቢያ ፕሮግራሙ ለ2ኛው ዙር የኮሪደር ልማት ማስፈፀሚያ የሚውል 1.7ቢሊየን ብር ይሰበሰባል ተብሎ የሚጠበው ሲሆን 2ኛውን ዙር የኮሪደር ልማት መስከረም ወር 2018 ዓ/ም ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ ላይ ነው።
በጎንደር ከተማ የሚካሄደው የኮሪደር ልማት የስራ ባህል የቀየረ ሲሆን ክህበረተሰቡ ጋር በመሆን 24 በትኩረት እየተተገበረ ይገኛል።
በኮሪደር ልማቱ የሚሰሩ ስራዎች ህዝብን ያከበሩና ለህዝብ ቅድሚያ የሚሰጡ ሲሆን ሰዎኛ ባህሪበተላብሰው የሚተገበሩ ናቸው።
የጎንደር ከተማ ከንቲባ የተከበሩ አቶ ቻላቸው ዳኘው በተገኙበት ሰኞ ሚያዚያ 20 ከቀኑ 11:00 ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያው የሚጀምር ሲሆን እናት ጎንደር በልጆቿ ልትሞሸር ተጣርታለች።
“የጎንደር ወርቃማ ዘመንን ለመመለስ ኑ አብረን እንስራ”
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16507/
#Ethiopia | “ኑ ጎንደርን እንሞሽር” በሚል ሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል የሚዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ሊከናወን ነው።
ጎንደር ኢትዮጵያዊ ከተማ ግን ደግሞ የአፍሪካ ካሚሎት በሚል ታሪክ የሚገልፃት መናገሻ ናት።
ኢትዮጵያዊያን በአንድነት የገነቧት መኩሪያቸውና ማገጫቸው ጥንታዊ ከተማ ነች ይሁን እንጂ ታሪካዊ ስሟ የገነነውን ያህል በልማት ያልገፋች የዕድገት ግስጋሴዋ ደግሞ የቀጨጨ ነበር፤ በመሆኑም ኢትዮጵያዊያን በስነ-ጥበብና በስነ-ኪነት ታሪኳ ሞገስ የተላበሱባትን ያህል በዕድገቷ ዘገምተኝነት ደግሞ ኑዋሪዎቿ ቅሬታቸውን ሲገልፁ ቆይተዋል።
አሁን ላይ ጎንደርን ወደ ቀደመ ከፍታዋ ለመመለስ እና በሚመጥናት ታሪኳ ልክ በጋራ ለማሳደግ ብሎም ተተኪው ትውልድ የሚኮራበት ታሪክ ስርቶ ለማስረከብ ብሎም ጥንታዊቷን ከተማ በማዘመን የቱሪስትና የባህል ማዕከል ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ሚያዚያ 20 በሸራተን አዲስ ይካሄዳል።
በገቢ ማሰባበሰቢያ ፕሮግራሙ ለ2ኛው ዙር የኮሪደር ልማት ማስፈፀሚያ የሚውል 1.7ቢሊየን ብር ይሰበሰባል ተብሎ የሚጠበው ሲሆን 2ኛውን ዙር የኮሪደር ልማት መስከረም ወር 2018 ዓ/ም ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ ላይ ነው።
በጎንደር ከተማ የሚካሄደው የኮሪደር ልማት የስራ ባህል የቀየረ ሲሆን ክህበረተሰቡ ጋር በመሆን 24 በትኩረት እየተተገበረ ይገኛል።
በኮሪደር ልማቱ የሚሰሩ ስራዎች ህዝብን ያከበሩና ለህዝብ ቅድሚያ የሚሰጡ ሲሆን ሰዎኛ ባህሪበተላብሰው የሚተገበሩ ናቸው።
የጎንደር ከተማ ከንቲባ የተከበሩ አቶ ቻላቸው ዳኘው በተገኙበት ሰኞ ሚያዚያ 20 ከቀኑ 11:00 ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያው የሚጀምር ሲሆን እናት ጎንደር በልጆቿ ልትሞሸር ተጣርታለች።
“የጎንደር ወርቃማ ዘመንን ለመመለስ ኑ አብረን እንስራ”
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የአፍሪካ ካሚሎት!.. - Getu Temesgen
#Ethiopia | "ኑ ጎንደርን እንሞሽር" በሚል ሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል የሚዘጋጀውን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ሊከናወን ነው። ጎንደር ኢትዮጵያዊ ከተማ ግን ደግሞ የአፍሪካ ካሚሎት በሚል ታሪክ የሚገልፃት መናገሻ ናት። ኢትዮጵያዊያን በአንድነት የገነቧት መኩሪያቸውና ማገጫቸው ጥንታዊ ከተማ ነች ይሁን እንጂ ታሪካዊ ስሟ የገነነውን ያህል በልማት ያልገፋች የዕድገት…
የውብ ተፈጥሯዊ መስህቦች መገኛው – የጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16509/
#Ethiopia | የጊቤ ሸለቆ ብሄራዊ ፓርክ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሄራዊ ፓርኮች አንዱ ሲሆን መገኛው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ውስጥ ነው፡፡
የፓርኩ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት 360 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ሲሆን በዞኑ ከሚገኙ ወረዳዎች ውስጥ ከአበሽጌ፣ ከቸሃ እና ከእኖር ወረዳ የተወጣጡ በአጠቃላይ 24 ቀበሌዎች ያጎራብቱታል፡፡
ፓርኩ ከአዲስ አበባ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ 178 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን በዚህም በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሔራዊ ፓርኮች መካከል ለአዲስ አበባ በጣም በቅርበት የሚገኝ ብሔራዊ ፓርክ ያደርገዋል፡፡
ብሔራዊ ፓርኩ ስያሜውን ያገኘው ከጊቤ ወንዝና ሸለቆ መነሻ አድርጎ ነው፡፡ በብሔራዊ ፓርኩ ውስጥ ሙሉ ቀን በርካታ ወንዞች ያለማቋረጥ ቁልቁል ይወረወራሉ፡፡
የሉቄ ፍል ውሃ ፓርኩን ለየት ካደረጉት ገፅታዎች አንዱ ሲሆን ከ30 እስከ 50 የሚደርሱ የፍል ውሃ ምንጮች ቦታቸውን ጠብቀው ያለማቋረጥ ቀኑን ሙሉ ይፍለቀለቃሉ፡፡
ዳጎሳ ፏፏቴ፣ አቾ ፏፏቴ፣ ቃሽቃሽየ ፏፏቴ፣ ደርኪ ፏፏቴ ቁልቁል ሲወረወሩ ከሚያስተጋቡት ድምፅ ጋር ተዳምሮ ተፈጥሮውን ይበልጥ ያደምቁታል፡፡
ፓርኩ የተለየዩ የሀገር በቀል እፅዋት እና አዕዋፋት መገኛ ሲሆን የተለያዩ ብርቅዬ አዕዋፋት ለመመልከት ሁነኛ ስፍራ ነው፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ መረጃ እንደሚያመለክተው ፓርኩ ከዚህ በተጨማሪም የበርካታ ጉማሬዎች እና ሌሎች የዱር እንስሳቶች መኖሪያ ነው።
#etv #Ethiopia #tourism #tour #attraction #destiny #share #ShareThisPost
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16509/
#Ethiopia | የጊቤ ሸለቆ ብሄራዊ ፓርክ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሄራዊ ፓርኮች አንዱ ሲሆን መገኛው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ውስጥ ነው፡፡
የፓርኩ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት 360 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ሲሆን በዞኑ ከሚገኙ ወረዳዎች ውስጥ ከአበሽጌ፣ ከቸሃ እና ከእኖር ወረዳ የተወጣጡ በአጠቃላይ 24 ቀበሌዎች ያጎራብቱታል፡፡
ፓርኩ ከአዲስ አበባ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ 178 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን በዚህም በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሔራዊ ፓርኮች መካከል ለአዲስ አበባ በጣም በቅርበት የሚገኝ ብሔራዊ ፓርክ ያደርገዋል፡፡
ብሔራዊ ፓርኩ ስያሜውን ያገኘው ከጊቤ ወንዝና ሸለቆ መነሻ አድርጎ ነው፡፡ በብሔራዊ ፓርኩ ውስጥ ሙሉ ቀን በርካታ ወንዞች ያለማቋረጥ ቁልቁል ይወረወራሉ፡፡
የሉቄ ፍል ውሃ ፓርኩን ለየት ካደረጉት ገፅታዎች አንዱ ሲሆን ከ30 እስከ 50 የሚደርሱ የፍል ውሃ ምንጮች ቦታቸውን ጠብቀው ያለማቋረጥ ቀኑን ሙሉ ይፍለቀለቃሉ፡፡
ዳጎሳ ፏፏቴ፣ አቾ ፏፏቴ፣ ቃሽቃሽየ ፏፏቴ፣ ደርኪ ፏፏቴ ቁልቁል ሲወረወሩ ከሚያስተጋቡት ድምፅ ጋር ተዳምሮ ተፈጥሮውን ይበልጥ ያደምቁታል፡፡
ፓርኩ የተለየዩ የሀገር በቀል እፅዋት እና አዕዋፋት መገኛ ሲሆን የተለያዩ ብርቅዬ አዕዋፋት ለመመልከት ሁነኛ ስፍራ ነው፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ መረጃ እንደሚያመለክተው ፓርኩ ከዚህ በተጨማሪም የበርካታ ጉማሬዎች እና ሌሎች የዱር እንስሳቶች መኖሪያ ነው።
#etv #Ethiopia #tourism #tour #attraction #destiny #share #ShareThisPost
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የውብ ተፈጥሯዊ መስህቦች መገኛው - የጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የጊቤ ሸለቆ ብሄራዊ ፓርክ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሄራዊ ፓርኮች አንዱ ሲሆን መገኛው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ውስጥ ነው፡፡ የፓርኩ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት 360 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ሲሆን በዞኑ ከሚገኙ ወረዳዎች ውስጥ ከአበሽጌ፣ ከቸሃ እና ከእኖር ወረዳ የተወጣጡ በአጠቃላይ 24 ቀበሌዎች ያጎራብቱታል፡፡ ፓርኩ ከአዲስ አበባ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ…
የዘማሪት ሲስተር ሊድያ ታደሰ መልዕክት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16511/
የዘማሪት ሲስተር ሊድያ ታደሰ መልዕክት👇
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16511/
የዘማሪት ሲስተር ሊድያ ታደሰ መልዕክት👇
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የዘማሪት ሲስተር ሊድያ ታደሰ መልዕክት - Getu Temesgen
የዘማሪት ሲስተር ሊድያ ታደሰ መልዕክት👇
Hon’ble PM’s #MaanKiBaat of 27 April focused on India’s #HADR response left deep impressions on Ethiopians and Indian’s
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16513/
Hon’ble PM’s #MaanKiBaat of 27 April focused on India’s #HADR response left deep impressions on Ethiopians and Indian’s in Ethiopia. The event saw overwhelming response and wide participation from people from all walks of life.
Special mention of the role of Indian Community in Ethiopia in addressing Congenial Heart Disease among Ethiopian children who could not access & afford advanced medical treatment has boosted the morale of Indians in Ethiopia and inspired them to take forward their Mission.
#indiaethiopia
Ministry of External Affairs, Government of India
#MannKiBaat
#HADR
#diasporaengagement
#PMOIndia
#DDIndia
#PIB_India
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16513/
Hon’ble PM’s #MaanKiBaat of 27 April focused on India’s #HADR response left deep impressions on Ethiopians and Indian’s in Ethiopia. The event saw overwhelming response and wide participation from people from all walks of life.
Special mention of the role of Indian Community in Ethiopia in addressing Congenial Heart Disease among Ethiopian children who could not access & afford advanced medical treatment has boosted the morale of Indians in Ethiopia and inspired them to take forward their Mission.
#indiaethiopia
Ministry of External Affairs, Government of India
#MannKiBaat
#HADR
#diasporaengagement
#PMOIndia
#DDIndia
#PIB_India
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
Hon'ble PM's #MaanKiBaat of 27 April focused on India's #HADR response left deep impressions on Ethiopians and Indian's - Getu…
Hon'ble PM's #MaanKiBaat of 27 April focused on India's #HADR response left deep impressions on Ethiopians and Indian's in Ethiopia. The event saw overwhelming response and wide participation from people from all walks of life. Special mention of the role…
ኢራን : ወደብ ላይ በደረሰ ፍንዳታ የሟቾች ቁጥር 25 ደረሰ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16515/
🇮🇷
#Ethiopia | በኢራን ወደብ ላይ በደረሰ ከፍተኛ ፍንዳታ የሟቾች ቁጥር 25 ሲደርስ 800 ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸው ተገልጿል፡፡
ፍንዳታው የደረሰው ቅዳሜ ጧት በደቡባዊ ባንዳር አባስ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ሻሂድ ራጃኢ የንግድ ወደብ ላይ ነው።
በአደጋው በአቅራቢያ ያሉ ሕንፃዎች እና መኪናዎች ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፤ በአደጋው ህይወታቸውን ካጡት እና ከተጎዱት በተጨማሪ ስድስት ሰዎች የደረሱበት አለመታወቁን ቢቢሲ ዘግቧል።
የአየር ላይ ምስሎች ቢያንስ ሶስት አካባቢዎች በእሳት መያዛቸውን እና የኢራን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ከጊዜ በኋላ እሳቱ ከአንድ ኮንቴነር ወደ ሌላ እየተዛመተ መሆኑን አረጋግጠዋል።
አደጋውን ተከትሎ በአካባቢው የሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና ቢሮዎች ዛሬ ዝግ ሆነው እንዲቆዩ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡
የመንግስት መገናኛ ብዙሃን የዓይን እማኞችን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ፍንዳታው ከተከሰተ በኋላ የእሳት ቃጠሎ ተነስቶ ተቀጣጣይ ቁሶች ወደሚከማቹበት ኮንቴይነሮች ተዛምቷል።
የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልፀው፤ ለተጎጂ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝተዋል፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16515/
🇮🇷
#Ethiopia | በኢራን ወደብ ላይ በደረሰ ከፍተኛ ፍንዳታ የሟቾች ቁጥር 25 ሲደርስ 800 ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸው ተገልጿል፡፡
ፍንዳታው የደረሰው ቅዳሜ ጧት በደቡባዊ ባንዳር አባስ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ሻሂድ ራጃኢ የንግድ ወደብ ላይ ነው።
በአደጋው በአቅራቢያ ያሉ ሕንፃዎች እና መኪናዎች ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፤ በአደጋው ህይወታቸውን ካጡት እና ከተጎዱት በተጨማሪ ስድስት ሰዎች የደረሱበት አለመታወቁን ቢቢሲ ዘግቧል።
የአየር ላይ ምስሎች ቢያንስ ሶስት አካባቢዎች በእሳት መያዛቸውን እና የኢራን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ከጊዜ በኋላ እሳቱ ከአንድ ኮንቴነር ወደ ሌላ እየተዛመተ መሆኑን አረጋግጠዋል።
አደጋውን ተከትሎ በአካባቢው የሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና ቢሮዎች ዛሬ ዝግ ሆነው እንዲቆዩ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡
የመንግስት መገናኛ ብዙሃን የዓይን እማኞችን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ፍንዳታው ከተከሰተ በኋላ የእሳት ቃጠሎ ተነስቶ ተቀጣጣይ ቁሶች ወደሚከማቹበት ኮንቴይነሮች ተዛምቷል።
የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልፀው፤ ለተጎጂ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝተዋል፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ኢራን : ወደብ ላይ በደረሰ ፍንዳታ የሟቾች ቁጥር 25 ደረሰ - Getu Temesgen
🇮🇷 #Ethiopia | በኢራን ወደብ ላይ በደረሰ ከፍተኛ ፍንዳታ የሟቾች ቁጥር 25 ሲደርስ 800 ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸው ተገልጿል፡፡ ፍንዳታው የደረሰው ቅዳሜ ጧት በደቡባዊ ባንዳር አባስ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ሻሂድ ራጃኢ የንግድ ወደብ ላይ ነው። በአደጋው በአቅራቢያ ያሉ ሕንፃዎች እና መኪናዎች ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፤ በአደጋው ህይወታቸውን ካጡት እና ከተጎዱት በተጨማሪ ስድስት…
የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16517/
#Ethiopia | መነሻና መድረሻውን መስቀል ዐደባባይ ያደረገው የ2017 ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ፡፡
የሩጫ ውድድሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን፤ ውድድሩም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 4ኛ ዓመት ዝግጅትን አስመልክቶ የተሰናዳ መሆኑ ተገልጿል።
በዝግጅቱ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
አቶ መላኩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ በኢንዱስትሪዎች ውስጥ ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር ስፖርት ከፍተኛ ሚና አለው፡፡
የሩጫው ዋና ዓላማ የሀገርን ምርት ለውጭው ማኅበረሰብ ማስተዋወቅ መሆኑን አስረድተው፤ ተሳታፊዎች የኢትዮጵያን ምርት ለብሰው ሲሮጡ በአትሌቲክሱ ያገኘነውን ድል በኢንዱስትሪውም መድገም እንደምንችል ማሳያ ነው ብለዋል፡፡
ወ/ሮ ሸዊት በበኩላቸው፤ የውጭ ምንዛሪን ለማዳን ዜጎች በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የስፖርት አልባሳትንና ሌሎች መስሪያ ቁሳቁሶችን ሊጠቀሙ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
በሁለቱም ጾታ በቅደም ተከተል ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃ ለወጡ ተወዳዳሪዎች፤ የ300 ሺህ፣ የ200 ሺህ እና የ100 ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
በውድድሩ የአምራች ኢንዱስትሪ ተዋናዮች፣ አጋር ድርጅቶች፣ ከ34 በላይ የአትሌቲክስ ክለቦችና መላው የአትሌቲክሱ ቤተሰቦች በአጠቃላይ ከ14 ሺህ በላይ ሰዎች ተሳትፈዋል፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16517/
#Ethiopia | መነሻና መድረሻውን መስቀል ዐደባባይ ያደረገው የ2017 ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ፡፡
የሩጫ ውድድሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን፤ ውድድሩም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 4ኛ ዓመት ዝግጅትን አስመልክቶ የተሰናዳ መሆኑ ተገልጿል።
በዝግጅቱ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
አቶ መላኩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ በኢንዱስትሪዎች ውስጥ ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር ስፖርት ከፍተኛ ሚና አለው፡፡
የሩጫው ዋና ዓላማ የሀገርን ምርት ለውጭው ማኅበረሰብ ማስተዋወቅ መሆኑን አስረድተው፤ ተሳታፊዎች የኢትዮጵያን ምርት ለብሰው ሲሮጡ በአትሌቲክሱ ያገኘነውን ድል በኢንዱስትሪውም መድገም እንደምንችል ማሳያ ነው ብለዋል፡፡
ወ/ሮ ሸዊት በበኩላቸው፤ የውጭ ምንዛሪን ለማዳን ዜጎች በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የስፖርት አልባሳትንና ሌሎች መስሪያ ቁሳቁሶችን ሊጠቀሙ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
በሁለቱም ጾታ በቅደም ተከተል ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃ ለወጡ ተወዳዳሪዎች፤ የ300 ሺህ፣ የ200 ሺህ እና የ100 ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
በውድድሩ የአምራች ኢንዱስትሪ ተዋናዮች፣ አጋር ድርጅቶች፣ ከ34 በላይ የአትሌቲክስ ክለቦችና መላው የአትሌቲክሱ ቤተሰቦች በአጠቃላይ ከ14 ሺህ በላይ ሰዎች ተሳትፈዋል፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ - Getu Temesgen
#Ethiopia | መነሻና መድረሻውን መስቀል ዐደባባይ ያደረገው የ2017 ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ፡፡ የሩጫ ውድድሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን፤ ውድድሩም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 4ኛ ዓመት ዝግጅትን አስመልክቶ የተሰናዳ መሆኑ ተገልጿል። በዝግጅቱ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣…
በለንደን ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ አሸነፈች
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16519/
🇪🇹
#Ethiopia | ትዕግስት አሰፋ የ2025 የለንደን ማራቶንን የቦታውን ሰዓት በማማሻሻል አሸናፊ ሆናለች አትሌቷ 2:16.16 የነበረውን 2:15.50 ገብታለች
ኬንያዊቷ አትሌት ጄፕኮስፔ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ስታጠናቅቅ በውድድሩ ስትጠበቅ የነበረችው ኔዘርላንዳዊቷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ጨርሳለች።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16519/
🇪🇹
#Ethiopia | ትዕግስት አሰፋ የ2025 የለንደን ማራቶንን የቦታውን ሰዓት በማማሻሻል አሸናፊ ሆናለች አትሌቷ 2:16.16 የነበረውን 2:15.50 ገብታለች
ኬንያዊቷ አትሌት ጄፕኮስፔ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ስታጠናቅቅ በውድድሩ ስትጠበቅ የነበረችው ኔዘርላንዳዊቷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ጨርሳለች።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በለንደን ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ አሸነፈች - Getu Temesgen
🇪🇹 #Ethiopia | ትዕግስት አሰፋ የ2025 የለንደን ማራቶንን የቦታውን ሰዓት በማማሻሻል አሸናፊ ሆናለች አትሌቷ 2:16.16 የነበረውን 2:15.50 ገብታለች ኬንያዊቷ አትሌት ጄፕኮስፔ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ስታጠናቅቅ በውድድሩ ስትጠበቅ የነበረችው ኔዘርላንዳዊቷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ጨርሳለች።
አስከፊው የመኪና አደጋ በካናዳ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16521/
#Ethiopia | በካናዳ ጎዳና ላይ እየተደረገ በነበረ ፌስቲቫል ላይ አንድ አሽከርካሪ ወደ ህዝቡ ጥሶ በመግባታ አደጋ ማድረሱ ተገለጸ፡፡
የፊሊፒኖ ላፑ ላፑ ቀንን አስመልክቶ እየተደረገ በነበረው ፌስቲቫል ቅዳሜ ጠዋት አደጋው መከሰቱን የቫንኮቨር ፖሊስ ዲፓርትመንት አስታውቋል፡፡
የ ፊሊፒኖ ላፑ ላፑ ቀን በ15ኛው ክፍለ ዘመን የነበረ በፊሊፒንስ ደሴት የሚኖር አንድ ጀግና የስፔን ቀኝ ገዢዎችን ያሸነፈበት ቀን ነው ፡፡
ይህንን ታሪካዊ ዕለት ለመዘከር ብዙ ህዝብ መውጣቱ የተገለጸ ሲሆን ፤ የብዙ ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በርካቶች መቁሰላቸውም ታውቋል፡፡
የካናዳ ፖሊስ ይህን ዜና እስካጠናቀርንበት ጊዜ ድረስ ምን ያህል ሰዎች ሙትና ቁሰለኛ መሆናቸውን አለማረጋገጡን ገልጾ አደጋውን ያደረሰው የ30 ዓመት ወጣት በቁጥጥር ስር ማዋሉን ግን ይፋ አደርጓል፡፡ ቢቢሲ፤ አልጀዚራ እና ዩሮ ኒውስ ዘግበውታል፡፡
#nbc Ethiopia
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16521/
#Ethiopia | በካናዳ ጎዳና ላይ እየተደረገ በነበረ ፌስቲቫል ላይ አንድ አሽከርካሪ ወደ ህዝቡ ጥሶ በመግባታ አደጋ ማድረሱ ተገለጸ፡፡
የፊሊፒኖ ላፑ ላፑ ቀንን አስመልክቶ እየተደረገ በነበረው ፌስቲቫል ቅዳሜ ጠዋት አደጋው መከሰቱን የቫንኮቨር ፖሊስ ዲፓርትመንት አስታውቋል፡፡
የ ፊሊፒኖ ላፑ ላፑ ቀን በ15ኛው ክፍለ ዘመን የነበረ በፊሊፒንስ ደሴት የሚኖር አንድ ጀግና የስፔን ቀኝ ገዢዎችን ያሸነፈበት ቀን ነው ፡፡
ይህንን ታሪካዊ ዕለት ለመዘከር ብዙ ህዝብ መውጣቱ የተገለጸ ሲሆን ፤ የብዙ ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በርካቶች መቁሰላቸውም ታውቋል፡፡
የካናዳ ፖሊስ ይህን ዜና እስካጠናቀርንበት ጊዜ ድረስ ምን ያህል ሰዎች ሙትና ቁሰለኛ መሆናቸውን አለማረጋገጡን ገልጾ አደጋውን ያደረሰው የ30 ዓመት ወጣት በቁጥጥር ስር ማዋሉን ግን ይፋ አደርጓል፡፡ ቢቢሲ፤ አልጀዚራ እና ዩሮ ኒውስ ዘግበውታል፡፡
#nbc Ethiopia
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
አስከፊው የመኪና አደጋ በካናዳ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በካናዳ ጎዳና ላይ እየተደረገ በነበረ ፌስቲቫል ላይ አንድ አሽከርካሪ ወደ ህዝቡ ጥሶ በመግባታ አደጋ ማድረሱ ተገለጸ፡፡ የፊሊፒኖ ላፑ ላፑ ቀንን አስመልክቶ እየተደረገ በነበረው ፌስቲቫል ቅዳሜ ጠዋት አደጋው መከሰቱን የቫንኮቨር ፖሊስ ዲፓርትመንት አስታውቋል፡፡ የ ፊሊፒኖ ላፑ ላፑ ቀን በ15ኛው ክፍለ ዘመን የነበረ በፊሊፒንስ ደሴት የሚኖር አንድ ጀግና የስፔን ቀኝ…
Over 22,000 Ethiopians Repatriated from Saudi Arabia The Ministry of Women and…
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12455/
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12455/
Getu Temesgen English
Over 22,000 Ethiopians Repatriated from Saudi Arabia The Ministry of Women and... - Getu Temesgen English
Over 22,000 Ethiopians Repatriated from Saudi Arabia The Ministry of Women and Social Affairs has reported that over 22,000 Ethiopians, who were in difficult situation in Saudi Arabia, have successfully been returned to their homeland during the fourth…
At Least Nine People Killed After Driver Plows Into Street Party in CanadaA driv…
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12457/
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12457/
Getu Temesgen English
At Least Nine People Killed After Driver Plows Into Street Party in CanadaA driv... - Getu Temesgen English
At Least Nine People Killed After Driver Plows Into Street Party in CanadaA driver plowed into a group of partygoers attending a Filipino street festival on Saturday evening in Vancouver, British Columbia, killing at least nine people, according to the local…
Freedoms Under Fire: New Media Law Walks Back Years of ProgressIn defiance of pl…
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12459/
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12459/
Getu Temesgen English
Freedoms Under Fire: New Media Law Walks Back Years of ProgressIn defiance of pl... - Getu Temesgen English
Freedoms Under Fire: New Media Law Walks Back Years of ProgressIn defiance of pleas from journalists, civil society groups, and rights advocates, Parliament last week passed a controversial amendment to the Working Media Proclamation with only one MP voting…
For Nearly 60 Days, Israel Has Blocked Food from Gaza. For nearly 60 days, no fo…
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12462/
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12462/
Getu Temesgen English
For Nearly 60 Days, Israel Has Blocked Food from Gaza. For nearly 60 days, no fo... - Getu Temesgen English
For Nearly 60 Days, Israel Has Blocked Food from Gaza. For nearly 60 days, no food, fuel, medicine or other item has entered the Gaza Strip, blocked by Israel. Aid groups are running out of food to distribute. Markets are nearly bare. Palestinian families…
ዳግም ትንሣኤ – የሐዋርያው ቶማስ ምስክርነት የሚታሰብበት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16523/
#Ethiopia | ዳግም ትንሣኤ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረው የትንሣኤ በዓል በተከበረ በስምንተኛው ቀን የሚመጣ ኃይማኖታዊ በዓል ነው።
አስተምህሮቱ እንደሚለው፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በተነሣበት ዕለት ደቀመዛሙርቱ (ተማሪዎቹ) ተሰብስበው ሳለ በመካከላቸው ቆመና “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው።
ይህ ሲሆን ታዲያ የነበሩበት ቤት በሩም መስኮቱም ተቆልፎ ስለነበር ደቀ መዛሙርቱም በጣም ደነገጡ።
ኢየሱስ ክርስቶስም “አትፍሩ፣ እኔ አምላካችሁ ነኝ” ብሎ የተወጋ ጎኑን እና የተቸነከሩ እጆቹን አሳያቸው። እነርሱም ጌታ ከሞት መነሣቱን አመኑ።
ደቀመዛሙርቱም ያዩትን እንዲመሰክሩ እና ሕዝቡን እንዲያስተምሩ ላካቸው።
በዚያን ዕለት ከ12ቱ ደቀመዛሙርት አንዱ የሆነው ሐዋርያው ቶማስ ከእነርሱ ጋር አልነበረም፤ ደቀመዛሙርቱ የጌታን መነሣት እና እነርሱም እንዳዩት በደስታ ሲነገሩት፣ እርሱ ግን “በዐይኔ ካላየሁ አላምንም” አለ።
ከስምነት ቀናት በኋላ እንደገና ቶማስ አብሯቸው ሳለ እንደ መጀመሪያው ቀን በሩ እንደተዘጋ ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ በመካከላቸው ቆሞ “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው።
ቶማስም መጠራጠሩን ስላወቀ፣ “ያመንህ እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን፤ እነሆ የተቸነከሩ እጆቼን እና እግሮቼን፣ የተወጋ ጎኔንም ናና እይ” ብሎ አሳየው።
እርሱም ምልክቱን በማየቱ እና በመዳሰሱ ትንሣኤውን እና አምላክነቱን እንደ ፍላጎቱ በመረዳቱ “ጌታዬ አምላኬ” ብሎ መስክሮ የክርስቶስን ትንሣኤ አመነ።
ዕለቱ የትንሣኤው ምሥጢር ለሁለተኛ ጊዜ ለሐዋርያት የተገለጠበት ዕለት በመሆኑም የትንሣኤው ሳምንት እሑድ፣ ዳግም ትንሣኤ ተብሎ መሰየሙን የኃይማኖቱ አባቶች ያስተምራሉ።
ከዚህም ባሻገር ዳግም ትንሣኤ በአከባበር እና በሥርዓት የመጀመሪያውን ትንሣኤ እንደሚመሳሰል እና በዕለቱ የትንሣኤ ዕለት የሚባለው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ በሙሉ እንደሚደገምም የኃይማኖት አባቶች ይገልጻሉ።
በቢታኒያ ሲሳይ
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16523/
#Ethiopia | ዳግም ትንሣኤ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረው የትንሣኤ በዓል በተከበረ በስምንተኛው ቀን የሚመጣ ኃይማኖታዊ በዓል ነው።
አስተምህሮቱ እንደሚለው፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በተነሣበት ዕለት ደቀመዛሙርቱ (ተማሪዎቹ) ተሰብስበው ሳለ በመካከላቸው ቆመና “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው።
ይህ ሲሆን ታዲያ የነበሩበት ቤት በሩም መስኮቱም ተቆልፎ ስለነበር ደቀ መዛሙርቱም በጣም ደነገጡ።
ኢየሱስ ክርስቶስም “አትፍሩ፣ እኔ አምላካችሁ ነኝ” ብሎ የተወጋ ጎኑን እና የተቸነከሩ እጆቹን አሳያቸው። እነርሱም ጌታ ከሞት መነሣቱን አመኑ።
ደቀመዛሙርቱም ያዩትን እንዲመሰክሩ እና ሕዝቡን እንዲያስተምሩ ላካቸው።
በዚያን ዕለት ከ12ቱ ደቀመዛሙርት አንዱ የሆነው ሐዋርያው ቶማስ ከእነርሱ ጋር አልነበረም፤ ደቀመዛሙርቱ የጌታን መነሣት እና እነርሱም እንዳዩት በደስታ ሲነገሩት፣ እርሱ ግን “በዐይኔ ካላየሁ አላምንም” አለ።
ከስምነት ቀናት በኋላ እንደገና ቶማስ አብሯቸው ሳለ እንደ መጀመሪያው ቀን በሩ እንደተዘጋ ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ በመካከላቸው ቆሞ “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው።
ቶማስም መጠራጠሩን ስላወቀ፣ “ያመንህ እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን፤ እነሆ የተቸነከሩ እጆቼን እና እግሮቼን፣ የተወጋ ጎኔንም ናና እይ” ብሎ አሳየው።
እርሱም ምልክቱን በማየቱ እና በመዳሰሱ ትንሣኤውን እና አምላክነቱን እንደ ፍላጎቱ በመረዳቱ “ጌታዬ አምላኬ” ብሎ መስክሮ የክርስቶስን ትንሣኤ አመነ።
ዕለቱ የትንሣኤው ምሥጢር ለሁለተኛ ጊዜ ለሐዋርያት የተገለጠበት ዕለት በመሆኑም የትንሣኤው ሳምንት እሑድ፣ ዳግም ትንሣኤ ተብሎ መሰየሙን የኃይማኖቱ አባቶች ያስተምራሉ።
ከዚህም ባሻገር ዳግም ትንሣኤ በአከባበር እና በሥርዓት የመጀመሪያውን ትንሣኤ እንደሚመሳሰል እና በዕለቱ የትንሣኤ ዕለት የሚባለው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ በሙሉ እንደሚደገምም የኃይማኖት አባቶች ይገልጻሉ።
በቢታኒያ ሲሳይ
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ዳግም ትንሣኤ - የሐዋርያው ቶማስ ምስክርነት የሚታሰብበት - Getu Temesgen
#Ethiopia | ዳግም ትንሣኤ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረው የትንሣኤ በዓል በተከበረ በስምንተኛው ቀን የሚመጣ ኃይማኖታዊ በዓል ነው። አስተምህሮቱ እንደሚለው፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በተነሣበት ዕለት ደቀመዛሙርቱ (ተማሪዎቹ) ተሰብስበው ሳለ በመካከላቸው ቆመና “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው። ይህ ሲሆን ታዲያ የነበሩበት ቤት በሩም መስኮቱም ተቆልፎ ስለነበር ደቀ መዛሙርቱም በጣም ደነገጡ።…