ወላይታ ድቻ በኢትዮጵያ ዋንጫ ለፍጻሜ አለፈ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16460/
#Ethiopia | በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ሸገር ከተማን 2 ለ 0 በማሸነፍ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ ወደ ፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል፡፡
ወላይታ ድቻ ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ያደገውን ሸገር ከተማን ባሸነፈበት ጨዋታ ዘላለም አባተ እና ብዙዓየሁ ሰይፈ የማሸነፊያ ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡
ወላይታ ድቻ ድሉን ተከትሎ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታቸውን ከሚያደርጉት መቻልና ሲዳማ ቡና አሸናፊ ጋር በፍጻሜው ይፋለማል፡፡
በተመሳሳይ ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ የነበረው ወላይታ ድቻ በፍጻሜው በኢትዮጵያ ቡና ተሸንፎ ዋንጫውን ማጣቱ ይታወሳል፡፡
በኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን የሚሆነው ክለብ በቀጣዩ ዓመት የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ ተሳታፊ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16460/
#Ethiopia | በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ሸገር ከተማን 2 ለ 0 በማሸነፍ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ ወደ ፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል፡፡
ወላይታ ድቻ ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ያደገውን ሸገር ከተማን ባሸነፈበት ጨዋታ ዘላለም አባተ እና ብዙዓየሁ ሰይፈ የማሸነፊያ ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡
ወላይታ ድቻ ድሉን ተከትሎ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታቸውን ከሚያደርጉት መቻልና ሲዳማ ቡና አሸናፊ ጋር በፍጻሜው ይፋለማል፡፡
በተመሳሳይ ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ የነበረው ወላይታ ድቻ በፍጻሜው በኢትዮጵያ ቡና ተሸንፎ ዋንጫውን ማጣቱ ይታወሳል፡፡
በኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን የሚሆነው ክለብ በቀጣዩ ዓመት የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ ተሳታፊ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ወላይታ ድቻ በኢትዮጵያ ዋንጫ ለፍጻሜ አለፈ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ሸገር ከተማን 2 ለ 0 በማሸነፍ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ ወደ ፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል፡፡ ወላይታ ድቻ ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ያደገውን ሸገር ከተማን ባሸነፈበት ጨዋታ ዘላለም አባተ እና ብዙዓየሁ ሰይፈ የማሸነፊያ ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡ ወላይታ ድቻ ድሉን ተከትሎ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታቸውን…
ዘሪቱ እንደምን ተጽናናች?
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16462/
#Ethiopia | መጽሐፍ እንደሚል “የሰው ልጅ ህይወቱ ብርቱ ሰልፍ ነው” ግን ደግሞ ከደረሰብን ይልቅ የደረሰልን እግዚአብሔር ትልቅ መሆኑን ለማሰብ አንድ እንዲገባን የሚያስፈልግ ነገር አለ::
ትንሳዔ ባለብዙ ትርጉም በዓል ቢሆንም “ትውልድ የተጽናናበት” የትንሳዔው ባለቤት ዕቅድ ነው::
በሕይወት አጋጣሚ ብዙ ሃዘን ብዙ ህመም ይፈራረቁብናል::መድሃኒቱ መጽናናት ብቻ ነው::
የደራው መጽሔት በተወደደችው ቅዳሜ በዳግም ትንሳዔ ዋዜማ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌ካሜራ ባይኖርም
📌የሰሞኑን ውዝግብ
📌የከተማችን ታላቁ ፍልሚያ
📌ተስፍ አስቆራጭ ሰዎች
📌የደራው ሰሌዳ
📌አዲስ ቅኔ : ሌላ ምስጋና
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን ለማንበብ
👇👇👇
www.yederaw.com/magazine/
መጽሔቱን የግሎ ለማድረግ
👇👇👇
https://t.me/yederaw
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16462/
#Ethiopia | መጽሐፍ እንደሚል “የሰው ልጅ ህይወቱ ብርቱ ሰልፍ ነው” ግን ደግሞ ከደረሰብን ይልቅ የደረሰልን እግዚአብሔር ትልቅ መሆኑን ለማሰብ አንድ እንዲገባን የሚያስፈልግ ነገር አለ::
ትንሳዔ ባለብዙ ትርጉም በዓል ቢሆንም “ትውልድ የተጽናናበት” የትንሳዔው ባለቤት ዕቅድ ነው::
በሕይወት አጋጣሚ ብዙ ሃዘን ብዙ ህመም ይፈራረቁብናል::መድሃኒቱ መጽናናት ብቻ ነው::
የደራው መጽሔት በተወደደችው ቅዳሜ በዳግም ትንሳዔ ዋዜማ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌ካሜራ ባይኖርም
📌የሰሞኑን ውዝግብ
📌የከተማችን ታላቁ ፍልሚያ
📌ተስፍ አስቆራጭ ሰዎች
📌የደራው ሰሌዳ
📌አዲስ ቅኔ : ሌላ ምስጋና
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን ለማንበብ
👇👇👇
www.yederaw.com/magazine/
መጽሔቱን የግሎ ለማድረግ
👇👇👇
https://t.me/yederaw
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ዘሪቱ እንደምን ተጽናናች? - Getu Temesgen
#Ethiopia | መጽሐፍ እንደሚል "የሰው ልጅ ህይወቱ ብርቱ ሰልፍ ነው" ግን ደግሞ ከደረሰብን ይልቅ የደረሰልን እግዚአብሔር ትልቅ መሆኑን ለማሰብ አንድ እንዲገባን የሚያስፈልግ ነገር አለ:: ትንሳዔ ባለብዙ ትርጉም በዓል ቢሆንም "ትውልድ የተጽናናበት" የትንሳዔው ባለቤት ዕቅድ ነው:: በሕይወት አጋጣሚ ብዙ ሃዘን ብዙ ህመም ይፈራረቁብናል::መድሃኒቱ መጽናናት ብቻ ነው:: የደራው መጽሔት በተወደደችው…
የበልሻ ፋውንዴሽን በካንሰር በሽታ ላይ ለመስራት ተመሠረተ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16464/
#Ethiopia | በሀገረ አሜሪካ ኖረው በበጎ አድራጎት ተግባራቸው በሰፊው የሚታወሱትና በካንሰር ህመም ህይወታቸው ያለፈው የወ/ሮ በለጠች ሞላ (በልሻ) ትሩፋትን ለማስታወስና ለመዘከር፣ በባለቤታቸው፣ በቤተሰቦቻቸውና ወዳጆቻቸው በስምቸው
“የበልሻ ፋውንዴሽን” በሚል ስያሜ በዛሬው እለት ተመሠረተ።
የፋውንዴሽኑን መመስረት አስመልክቶ መስራቹና ዋና ስራ አስፈፃሚ እንዲሁም የወ/ሮ በለጠች ሞላ”በልሻ” ባለቤት የሆኑት አቶ አበበ መብራቴ በፋውንዴሽኑ ምስረታ ላይ እንደገለፁት ፣ ይህን ፋውንዴሽን ለማቋቋም የወሰኑት ባለቤታቸውን በካንሰር በሽታ በሞት በመነጠቃቸው ያደረባቸውን ጥልቅ ሀዘንና ቁጭት በመገንዘብ እንደሆነ ተናግረዋል።
የበልሻ የነበራትን በጎ አድራጎት መንፈስና ተግባር ዘላቂ ለማድረግ እንዲሁም እርሷን የነጠቀውን ካንሰርን ለመዋጋት ይህ ድርጅት ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ከዚህም በተጨማሪ፣ ፋውንዴሽኑ በካንሰርና በሌሎች አሳዛኝ ምክንያቶች ወላጅ አልባ ለሆኑና ለተለያዩ ችግሮች የተጋለጡ ህጻናት ሁሉ የዕለት ተዕለት ድጋፍና እንክብካቤ በመስጠት የህይወት ተስፋቸው እንዲያንሰራራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የበልሻ ፋውንዴሽን የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት ዶክተር ሙላቱ መብራቴ እንደተናገሩት፣ ድርጅቱ በሀገር ውስጥ ህግ መሰረት የተቋቋመ በመሆኑ በካንሰር ላይ ያተኮሩ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ተግባራትን በስፋት ለመተግበር የሚያስችለው ስራዎቻቸውን
ለመስራት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።
የፋውንዴሽኑ የቦርድ ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጆኒ ግርማ በበኩላቸው ፋውንዴሽኑ በርካታና ወሳኝ የሆኑ ዓላማዎችን አንግቦ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አስረድተዋል። ከእነዚህም መካከል የካንሰር በሽታን ከመከላከል ጀምሮ፣ ህሙማን ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎትና አስፈላጊው ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ፣ ለካንሰር ህሙማን የረጅም ጊዜ እንክብካቤ መስጠትና ለዘላቂ እረፍት መዘጋጀት እንደሚገኝበት ተናግረዋል።
በተጨማሪም፣ ፋውንዴሽኑ በካንሰርና በሌሎች ምክንያቶች ወላጅ ያጡና ለችግር የተጋለጡ ህጻናትን በመደገፍና በመንከባከብ፣ ህጻናት በኑሮ ችግር ምክንያት ከትምህርት ገበታ እንዳይቀሩ የትምህርት ቁሳቁስና የምግብ ድጋፍ በማድረግ፣ እንዲሁም አቅመ ደካማና አረጋውያንን በመርዳትና በመንከባከብ ሰፊ የሆነ የማህበራዊ ድጋፍ ሥራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን አቶ ጆኒግርማ አክለው ገልጸዋል።
የበልሻ ፋውንዴሽን ዓላማውን በተሳካ ሁኔታ ለማሳካትና ተደራሽነቱን ለማስፋት ከሌሎች ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችሉ ስምምነቶችን ከኢትዮጵያ ህክምና ማኀበር ፣ ተስፋ አዲስ ፓረንትስ ቻይልድሁድ ካንሰር እና ኢቴክ ሼር ካንፖኒ ከተሰኙ ተቋማት ጋር በቀጣይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በመርሐግብሩ ላይ ተፈራርመዋል።
“የበልሻ ፋውንዴሽን” ተብሎ የተሰየመው ይህ ድርጅት ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሠረት በቁጥር 7416 ተመዝግቦ ሕጋዊ እውቅና ያገኘ ሲሆን፣ በቀጣይ ትኩረቱን በዋነኝነት በካንሰር መከላከልና በበሽታው ለሚሰቃዩት ሁሉ የሕክምና አገልግሎትና አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ላይ ያደርጋል።
.
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16464/
#Ethiopia | በሀገረ አሜሪካ ኖረው በበጎ አድራጎት ተግባራቸው በሰፊው የሚታወሱትና በካንሰር ህመም ህይወታቸው ያለፈው የወ/ሮ በለጠች ሞላ (በልሻ) ትሩፋትን ለማስታወስና ለመዘከር፣ በባለቤታቸው፣ በቤተሰቦቻቸውና ወዳጆቻቸው በስምቸው
“የበልሻ ፋውንዴሽን” በሚል ስያሜ በዛሬው እለት ተመሠረተ።
የፋውንዴሽኑን መመስረት አስመልክቶ መስራቹና ዋና ስራ አስፈፃሚ እንዲሁም የወ/ሮ በለጠች ሞላ”በልሻ” ባለቤት የሆኑት አቶ አበበ መብራቴ በፋውንዴሽኑ ምስረታ ላይ እንደገለፁት ፣ ይህን ፋውንዴሽን ለማቋቋም የወሰኑት ባለቤታቸውን በካንሰር በሽታ በሞት በመነጠቃቸው ያደረባቸውን ጥልቅ ሀዘንና ቁጭት በመገንዘብ እንደሆነ ተናግረዋል።
የበልሻ የነበራትን በጎ አድራጎት መንፈስና ተግባር ዘላቂ ለማድረግ እንዲሁም እርሷን የነጠቀውን ካንሰርን ለመዋጋት ይህ ድርጅት ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ከዚህም በተጨማሪ፣ ፋውንዴሽኑ በካንሰርና በሌሎች አሳዛኝ ምክንያቶች ወላጅ አልባ ለሆኑና ለተለያዩ ችግሮች የተጋለጡ ህጻናት ሁሉ የዕለት ተዕለት ድጋፍና እንክብካቤ በመስጠት የህይወት ተስፋቸው እንዲያንሰራራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የበልሻ ፋውንዴሽን የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት ዶክተር ሙላቱ መብራቴ እንደተናገሩት፣ ድርጅቱ በሀገር ውስጥ ህግ መሰረት የተቋቋመ በመሆኑ በካንሰር ላይ ያተኮሩ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ተግባራትን በስፋት ለመተግበር የሚያስችለው ስራዎቻቸውን
ለመስራት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።
የፋውንዴሽኑ የቦርድ ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጆኒ ግርማ በበኩላቸው ፋውንዴሽኑ በርካታና ወሳኝ የሆኑ ዓላማዎችን አንግቦ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አስረድተዋል። ከእነዚህም መካከል የካንሰር በሽታን ከመከላከል ጀምሮ፣ ህሙማን ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎትና አስፈላጊው ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ፣ ለካንሰር ህሙማን የረጅም ጊዜ እንክብካቤ መስጠትና ለዘላቂ እረፍት መዘጋጀት እንደሚገኝበት ተናግረዋል።
በተጨማሪም፣ ፋውንዴሽኑ በካንሰርና በሌሎች ምክንያቶች ወላጅ ያጡና ለችግር የተጋለጡ ህጻናትን በመደገፍና በመንከባከብ፣ ህጻናት በኑሮ ችግር ምክንያት ከትምህርት ገበታ እንዳይቀሩ የትምህርት ቁሳቁስና የምግብ ድጋፍ በማድረግ፣ እንዲሁም አቅመ ደካማና አረጋውያንን በመርዳትና በመንከባከብ ሰፊ የሆነ የማህበራዊ ድጋፍ ሥራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን አቶ ጆኒግርማ አክለው ገልጸዋል።
የበልሻ ፋውንዴሽን ዓላማውን በተሳካ ሁኔታ ለማሳካትና ተደራሽነቱን ለማስፋት ከሌሎች ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችሉ ስምምነቶችን ከኢትዮጵያ ህክምና ማኀበር ፣ ተስፋ አዲስ ፓረንትስ ቻይልድሁድ ካንሰር እና ኢቴክ ሼር ካንፖኒ ከተሰኙ ተቋማት ጋር በቀጣይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በመርሐግብሩ ላይ ተፈራርመዋል።
“የበልሻ ፋውንዴሽን” ተብሎ የተሰየመው ይህ ድርጅት ፣ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሠረት በቁጥር 7416 ተመዝግቦ ሕጋዊ እውቅና ያገኘ ሲሆን፣ በቀጣይ ትኩረቱን በዋነኝነት በካንሰር መከላከልና በበሽታው ለሚሰቃዩት ሁሉ የሕክምና አገልግሎትና አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ላይ ያደርጋል።
.
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የበልሻ ፋውንዴሽን በካንሰር በሽታ ላይ ለመስራት ተመሠረተ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በሀገረ አሜሪካ ኖረው በበጎ አድራጎት ተግባራቸው በሰፊው የሚታወሱትና በካንሰር ህመም ህይወታቸው ያለፈው የወ/ሮ በለጠች ሞላ (በልሻ) ትሩፋትን ለማስታወስና ለመዘከር፣ በባለቤታቸው፣ በቤተሰቦቻቸውና ወዳጆቻቸው በስምቸው "የበልሻ ፋውንዴሽን" በሚል ስያሜ በዛሬው እለት ተመሠረተ። የፋውንዴሽኑን መመስረት አስመልክቶ መስራቹና ዋና ስራ አስፈፃሚ እንዲሁም የወ/ሮ በለጠች ሞላ"በልሻ" ባለቤት…
#ልጅ_ለመውለድ_የሰራተኛቸውን_ማህጸን_የተከራዩት_ባለትዳሮች
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16466/
ፊልሙ አሁን በምሳሌ ሚዲያ ላይ ተለቀቀ!!
ልጅ እንቢ ያላቸው ባለትዳሮች ትዳራቸው ወደ ፍቺ ሊያመራ ከባድ አደጋ ተደቅኖባቸው ሳለ አንድ ሀሳብ ይመጣላቸዋል። የመጣላቸው ሀሳብ የት ድረስ ይወስዳቸው ይሆን? ሙሉ ቪዲዮው Misale Media ላይ አሁን ስለተለቀቀ እንድታዩት ጋብዘናል።
ያለ ጥርጥር ትወዱታላችሁ!!!
👇👇👇
https://youtu.be/9vCzalQHXB8?si=vMGgzo5_X1rG-lmW
አዳዲስ የምንለቃቸው ፊልሞች እንዲደርሷችሁ ቻናሉን #ሰብስክራይብ፣ #ሼርና #ላይክ በማድረግ ቤተሰብ እንድትሆኑ እንጋብዛለን።
👇👇👇
https://youtu.be/9vCzalQHXB8?si=vMGgzo5_X1rG-lmW
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16466/
ፊልሙ አሁን በምሳሌ ሚዲያ ላይ ተለቀቀ!!
ልጅ እንቢ ያላቸው ባለትዳሮች ትዳራቸው ወደ ፍቺ ሊያመራ ከባድ አደጋ ተደቅኖባቸው ሳለ አንድ ሀሳብ ይመጣላቸዋል። የመጣላቸው ሀሳብ የት ድረስ ይወስዳቸው ይሆን? ሙሉ ቪዲዮው Misale Media ላይ አሁን ስለተለቀቀ እንድታዩት ጋብዘናል።
ያለ ጥርጥር ትወዱታላችሁ!!!
👇👇👇
https://youtu.be/9vCzalQHXB8?si=vMGgzo5_X1rG-lmW
አዳዲስ የምንለቃቸው ፊልሞች እንዲደርሷችሁ ቻናሉን #ሰብስክራይብ፣ #ሼርና #ላይክ በማድረግ ቤተሰብ እንድትሆኑ እንጋብዛለን።
👇👇👇
https://youtu.be/9vCzalQHXB8?si=vMGgzo5_X1rG-lmW
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
#ልጅ_ለመውለድ_የሰራተኛቸውን_ማህጸን_የተከራዩት_ባለትዳሮች - Getu Temesgen
ፊልሙ አሁን በምሳሌ ሚዲያ ላይ ተለቀቀ!! ልጅ እንቢ ያላቸው ባለትዳሮች ትዳራቸው ወደ ፍቺ ሊያመራ ከባድ አደጋ ተደቅኖባቸው ሳለ አንድ ሀሳብ ይመጣላቸዋል። የመጣላቸው ሀሳብ የት ድረስ ይወስዳቸው ይሆን? ሙሉ ቪዲዮው Misale Media ላይ አሁን ስለተለቀቀ እንድታዩት ጋብዘናል። ያለ ጥርጥር ትወዱታላችሁ!!! 👇👇👇 https://youtu.be/9vCzalQHXB8?si=vMGgzo5_X1rG-lmW አዳዲስ…
” እንደ ሀገር የትምህርት ስብራት ያጋጠመን የንድፈ ሀሳብ ትምህርቶች በተግባር ስለማይደገፉ ነው!» መምህር ባንታየሁ አለሙ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16469/
#Ethiopia | መምህር ባንታየሁ አለሙ የጂንካ ሚሊየን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የኬሚስትሪ የተግባር መምህር ናቸው።
በአርባምንጭ መምህራን ኮሌጅ በሊነር ኬሚስትሪ ዲፕሎማቸውን የተቀበሉት መምህር ባንታየሁ፥ከአምቦ ዩኒቨርስቲ ደግሞ በኬሚካል ላቭራቶሪ ሳይንስ በመጀመሪያ ድግሪ ተመርቀዋል ።
በመምህርነት የ11 ዓመታት ልምድ ያላቸው መምህሩ ፥ትምህርት የሁሉም መሰረት በመሆኑ አሁንም ትኩረት ያሻዋል ይላሉ።
” እንደ ሀገር የትምህርት ስብራት ያጋጠመን የንድፈ ሀሳብ ትምህርቶች በተግባር ስለማይደገፉ ነው!» የሚሉት መምህር ባንታየሁ፥የትምህርት ስርአቱን አንድ እርምጃ ወደፊት ለማስቀጠል ከተፈለገ የንድፈ ሀሳብ ትምህርቶች በተግባር መለወጥ አለባቸው ብለዋል።
በመንግሥትም ሆነ በግል ትምህርት ቤቶች የቤተ ሙከራ ቁሳቁሶች በሚገባ የተሟሉላቸው አይደለም ያሉት መምህሩ፥ እነዚህን ግብአቶች ማሟላት ለነገ የሚባል አይደለም ብለዋል።
መምህር ባንታየሁ አለሙ በአሁኑ ሰአት በትምህርት ቤታቸው ተማሪዎች የንድፈ ሀሳብ ትምህርቶችን በተግባር እንዲማሩ ጥረት እያደረጉ ሲሆን ፥በቤተ ሙከራቸውም የገላ ሳሙና፣የልብስ ሳሙና፣ሽቶ፣ፀረ-ተባይ እና ሌሎች የፈጠራ ስራዎችን በመስራት ዕውቅና አግኝተዋል።
እነዚህ የፈጠራ ስራዎች ከማስተማሪያነት አልፎ ለአከባቢው ማህበረሰብ ለሽያጭ በማቅረብ የገቢ ምንጭም መሆን ችለዋል።
መምህር ባንታየሁ በቃጣይ ይህን የጎጆ እንዱስትሪ ወደ ፋብሪካ ደረጃ የማሳደግ ህልም አንግበው እየተጉ ነው።
ዕውቀታቸውንም ከተማሪዎቻቸው አልፈው ለአከባቢው ማህበረሰብ በማሸጋገር ለበርካቶች የስራ ዕድል እየፈጠሩ ይገኛሉ።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16469/
#Ethiopia | መምህር ባንታየሁ አለሙ የጂንካ ሚሊየን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የኬሚስትሪ የተግባር መምህር ናቸው።
በአርባምንጭ መምህራን ኮሌጅ በሊነር ኬሚስትሪ ዲፕሎማቸውን የተቀበሉት መምህር ባንታየሁ፥ከአምቦ ዩኒቨርስቲ ደግሞ በኬሚካል ላቭራቶሪ ሳይንስ በመጀመሪያ ድግሪ ተመርቀዋል ።
በመምህርነት የ11 ዓመታት ልምድ ያላቸው መምህሩ ፥ትምህርት የሁሉም መሰረት በመሆኑ አሁንም ትኩረት ያሻዋል ይላሉ።
” እንደ ሀገር የትምህርት ስብራት ያጋጠመን የንድፈ ሀሳብ ትምህርቶች በተግባር ስለማይደገፉ ነው!» የሚሉት መምህር ባንታየሁ፥የትምህርት ስርአቱን አንድ እርምጃ ወደፊት ለማስቀጠል ከተፈለገ የንድፈ ሀሳብ ትምህርቶች በተግባር መለወጥ አለባቸው ብለዋል።
በመንግሥትም ሆነ በግል ትምህርት ቤቶች የቤተ ሙከራ ቁሳቁሶች በሚገባ የተሟሉላቸው አይደለም ያሉት መምህሩ፥ እነዚህን ግብአቶች ማሟላት ለነገ የሚባል አይደለም ብለዋል።
መምህር ባንታየሁ አለሙ በአሁኑ ሰአት በትምህርት ቤታቸው ተማሪዎች የንድፈ ሀሳብ ትምህርቶችን በተግባር እንዲማሩ ጥረት እያደረጉ ሲሆን ፥በቤተ ሙከራቸውም የገላ ሳሙና፣የልብስ ሳሙና፣ሽቶ፣ፀረ-ተባይ እና ሌሎች የፈጠራ ስራዎችን በመስራት ዕውቅና አግኝተዋል።
እነዚህ የፈጠራ ስራዎች ከማስተማሪያነት አልፎ ለአከባቢው ማህበረሰብ ለሽያጭ በማቅረብ የገቢ ምንጭም መሆን ችለዋል።
መምህር ባንታየሁ በቃጣይ ይህን የጎጆ እንዱስትሪ ወደ ፋብሪካ ደረጃ የማሳደግ ህልም አንግበው እየተጉ ነው።
ዕውቀታቸውንም ከተማሪዎቻቸው አልፈው ለአከባቢው ማህበረሰብ በማሸጋገር ለበርካቶች የስራ ዕድል እየፈጠሩ ይገኛሉ።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
" እንደ ሀገር የትምህርት ስብራት ያጋጠመን የንድፈ ሀሳብ ትምህርቶች በተግባር ስለማይደገፉ ነው!» መምህር ባንታየሁ አለሙ - Getu Temesgen
#Ethiopia | መምህር ባንታየሁ አለሙ የጂንካ ሚሊየን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የኬሚስትሪ የተግባር መምህር ናቸው። በአርባምንጭ መምህራን ኮሌጅ በሊነር ኬሚስትሪ ዲፕሎማቸውን የተቀበሉት መምህር ባንታየሁ፥ከአምቦ ዩኒቨርስቲ ደግሞ በኬሚካል ላቭራቶሪ ሳይንስ በመጀመሪያ ድግሪ ተመርቀዋል ። በመምህርነት የ11 ዓመታት ልምድ ያላቸው መምህሩ ፥ትምህርት የሁሉም መሰረት በመሆኑ አሁንም ትኩረት ያሻዋል ይላሉ።…
ፖሊስ ነገ የሚዘጉ መንገዶችን እቁልኝ ብሏል ⵑⵑ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16471/
#Ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ነገ ለሚደረገው የኢትዮጵያ ታምርት የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ እወቁልኝ ብሏል ፡፡
የውድድሩ መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ ሲሆን ለገሃር መብራት፣ ቡናና ሻይ ሜክሲኮ አደባባይ፣ አፍሪካ ህብረት ሳር ቤት (ፑሽኪን አደባባይ)፣ ቄራ አዲሱ መሿለኪያ ድልድይ፣ ጎተራ ማሳለጫ፣ አጎና ሲኒማ፣ ግሎባል ሆቴል፣ መስከረም ማዞሪያ፣ ጥላሁን አደባባይ፣ ሳንጆሴፍ መብራት አድርጎ መስቀል አደባባይ ያበቃል።
በዚህም መሠረት :-
* ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ )
* ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
* ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
* ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት
* ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
* ከሠንጋ ተራ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
* ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
* ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
* ከልደታ ፀበል ወደ አፍሪካ ህብረት መብራት
* ከካርል አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ
* ከቫቲካን ወደ ሳርቤት አደባባይ
* ከቄራ አልማዝዬ ሜዳ ወደ ቄራ መብራት
* ከጎፋ ገብርኤል አቅጣጫ ወደ ጎፋ መስቀለኛ በስር
* ከዮሴፍ ወደ ጎተራ ማሳለጫ
* ከመስቀል ፍላዎር ወደ አጎና መስቀለኛ
* ከጋዜቦ አደባባይ ወደ በቅሎ ቤት ድልድይ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ይዘጋሉ።
በተጠቀሱት መስመሮችም ከዛሬ ምሽት 12 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16471/
#Ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ነገ ለሚደረገው የኢትዮጵያ ታምርት የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ እወቁልኝ ብሏል ፡፡
የውድድሩ መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ ሲሆን ለገሃር መብራት፣ ቡናና ሻይ ሜክሲኮ አደባባይ፣ አፍሪካ ህብረት ሳር ቤት (ፑሽኪን አደባባይ)፣ ቄራ አዲሱ መሿለኪያ ድልድይ፣ ጎተራ ማሳለጫ፣ አጎና ሲኒማ፣ ግሎባል ሆቴል፣ መስከረም ማዞሪያ፣ ጥላሁን አደባባይ፣ ሳንጆሴፍ መብራት አድርጎ መስቀል አደባባይ ያበቃል።
በዚህም መሠረት :-
* ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ )
* ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
* ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
* ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት
* ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
* ከሠንጋ ተራ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
* ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
* ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
* ከልደታ ፀበል ወደ አፍሪካ ህብረት መብራት
* ከካርል አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ
* ከቫቲካን ወደ ሳርቤት አደባባይ
* ከቄራ አልማዝዬ ሜዳ ወደ ቄራ መብራት
* ከጎፋ ገብርኤል አቅጣጫ ወደ ጎፋ መስቀለኛ በስር
* ከዮሴፍ ወደ ጎተራ ማሳለጫ
* ከመስቀል ፍላዎር ወደ አጎና መስቀለኛ
* ከጋዜቦ አደባባይ ወደ በቅሎ ቤት ድልድይ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ይዘጋሉ።
በተጠቀሱት መስመሮችም ከዛሬ ምሽት 12 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ፖሊስ ነገ የሚዘጉ መንገዶችን እቁልኝ ብሏል ⵑⵑ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ነገ ለሚደረገው የኢትዮጵያ ታምርት የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ እወቁልኝ ብሏል ፡፡ የውድድሩ መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ ሲሆን ለገሃር መብራት፣ ቡናና ሻይ ሜክሲኮ አደባባይ፣ አፍሪካ ህብረት ሳር ቤት (ፑሽኪን አደባባይ)፣ ቄራ አዲሱ መሿለኪያ ድልድይ፣ ጎተራ ማሳለጫ፣ አጎና ሲኒማ፣ ግሎባል…
አዋጆች ከፀደቁ በኋላ ደንብ እስከሚወጣ ረጅም ጊዜ በመውሰዱ ይጣሳሉ ተባለ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16473/
#Ethiopia | አዋጆች በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቁ በኋላ ደንብ እስከሚወጣ ድረስ ረዥም ጊዜ እየወሰደ በመሆኑ አዋጆቹ እየተጣሱ እንደሚገኙ ተገለጸ።
በተለይም በቅርቡ የፀደቀው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ደንብ ሳይወጣለት በመዘግየቱ ምክንያት በአዋጁ የተከለከሉ ተግባራት እየተፈጸሙ መሆኑን ምክር ቤቱ የከተማና መሰረተ ልማት የ9 ወራት ሪፖርት ባደመጠበት ወቅት አንስቷል።
ምክር ቤቱ እንደ ምሳሌ የጠቀሰው ይኸው አዋጅ 80 በመቶ የሪል እስቴት ግንባታ ሳይጠናቀቅ መሸጥን የሚከለክል ቢሆንም፣ ደንብ ባለመውጣቱ በአሁኑ ወቅት ግንባታ ያልተጀመረባቸው መሬቶች ሳይቀሩ እየተሸጡ እንዲሁም የተለያዩ ድርድሮች እየተካሄዱ መሆኑን አመልክቷል።
አዋጆች በቶሎ ደንብ ሳይወጣላቸው በመዘግየታቸው ክፍተቶች በመፈጠር አዋጁን የሚጥሱ አካላት እየተበራከቱ መምጣታቸው ስጋት እንደፈጠረም ካፒታል ሰምቷል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት ደንቦችን በማፋጠን የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ጥሪ ቀርቧል።
ይሁን እንጂ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር በበኩላቸው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ተዘጋጅቶ እንዲጸድቅ መደረጉንና አዋጁን ተከትሎ የማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግ ረቂቅ ደንቡን የማዳበር ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ በሪፖርታቸው አስታውቀዋል።
አዋጁ በመጽደቁ በሪል እስቴት አልሚዎች እና በቤት ገዥዎች መካከል ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ችግሮችን እየተፈቱ መምጣታቸው እና በቀጣይም አዋጁ ሲተገበር ችግሮችን መሰረታዊ በሆነ መልኩ አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወት ተገልጿል።
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16473/
#Ethiopia | አዋጆች በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቁ በኋላ ደንብ እስከሚወጣ ድረስ ረዥም ጊዜ እየወሰደ በመሆኑ አዋጆቹ እየተጣሱ እንደሚገኙ ተገለጸ።
በተለይም በቅርቡ የፀደቀው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ደንብ ሳይወጣለት በመዘግየቱ ምክንያት በአዋጁ የተከለከሉ ተግባራት እየተፈጸሙ መሆኑን ምክር ቤቱ የከተማና መሰረተ ልማት የ9 ወራት ሪፖርት ባደመጠበት ወቅት አንስቷል።
ምክር ቤቱ እንደ ምሳሌ የጠቀሰው ይኸው አዋጅ 80 በመቶ የሪል እስቴት ግንባታ ሳይጠናቀቅ መሸጥን የሚከለክል ቢሆንም፣ ደንብ ባለመውጣቱ በአሁኑ ወቅት ግንባታ ያልተጀመረባቸው መሬቶች ሳይቀሩ እየተሸጡ እንዲሁም የተለያዩ ድርድሮች እየተካሄዱ መሆኑን አመልክቷል።
አዋጆች በቶሎ ደንብ ሳይወጣላቸው በመዘግየታቸው ክፍተቶች በመፈጠር አዋጁን የሚጥሱ አካላት እየተበራከቱ መምጣታቸው ስጋት እንደፈጠረም ካፒታል ሰምቷል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት ደንቦችን በማፋጠን የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ጥሪ ቀርቧል።
ይሁን እንጂ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር በበኩላቸው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ተዘጋጅቶ እንዲጸድቅ መደረጉንና አዋጁን ተከትሎ የማስፈጸሚያ ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግ ረቂቅ ደንቡን የማዳበር ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ በሪፖርታቸው አስታውቀዋል።
አዋጁ በመጽደቁ በሪል እስቴት አልሚዎች እና በቤት ገዥዎች መካከል ለዘመናት ሳይፈቱ የቆዩ ችግሮችን እየተፈቱ መምጣታቸው እና በቀጣይም አዋጁ ሲተገበር ችግሮችን መሰረታዊ በሆነ መልኩ አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወት ተገልጿል።
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
አዋጆች ከፀደቁ በኋላ ደንብ እስከሚወጣ ረጅም ጊዜ በመውሰዱ ይጣሳሉ ተባለ - Getu Temesgen
#Ethiopia | አዋጆች በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቁ በኋላ ደንብ እስከሚወጣ ድረስ ረዥም ጊዜ እየወሰደ በመሆኑ አዋጆቹ እየተጣሱ እንደሚገኙ ተገለጸ። በተለይም በቅርቡ የፀደቀው የሪል እስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ደንብ ሳይወጣለት በመዘግየቱ ምክንያት በአዋጁ የተከለከሉ ተግባራት እየተፈጸሙ መሆኑን ምክር ቤቱ የከተማና መሰረተ ልማት የ9…
በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ የጥርስ ህክምና ማስታወቂያዎች አብዛኛዎቹ ግነት ይታይባቸዋል ተባለ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16475/
#Ethiopia | በዛሬዉ ዕለት የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የጥርስ ህክምና ማህበር ጋር በመሆን የጥርስ ህክምና አገልግሎት መስጫ ጤና ተቋማት ባለቤቶችና በጤና ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በጤና ተቋማት የሚሰሩ ማስታወቂያዎች በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ግምገማ አካሄዷል።
በዉይይቱም በማህበራዊ ሚዲያ የሚተላለፋ የጥርስ ህክምና ማስታወቂያዎችን ጨምሮ አብዛኛዎቹ ማስታወቂያዎች ግነት የበዛባቸው መሆኑንና አንዳንዶቹም ከባህላችን የወጡ መልዕክቶችን ያዘሉ መሆናቸዉን በጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ ዮርዳኖስ አለባቸዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
የጥርስ ህክምና ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝዳንት ዶክተር ሜሮን ያዕቆብ በበኩላቸው ከጥርስ ህክምና ጋር የተያያዙ ወጣ ያሉ የማስታወቂያ ስራዎችን በተመለከተ የሚስተዋሉ ግነቶች መዘዝ ሳያመጡና ወደ ሌሎችም ሙያዎች ሳያዛመቱ እንዴት ወደ መስመር ማስገባትና መቆጣጠር ይቻላል የሚለዉ ላይ ለመወያየት የተዘጋጀ መድረክ መሆኑን ገልፀዋል ።
በተለያዩ ማሕበራዊ ሚዲያዎች የሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ግነት የበዛባቸዉ ከመሆናቸዉ ባሻገር ከማህበረሰባችን ባህልና ወግ የወጡ አንዳንዶቹም ሀሰተኛ መረጃዎችን የሚይዙ በመሆናቸዉ ትኩረት በመስጠት የማስታወቂያ ኢንዱስትሪው ላይ እንዴት እንስራ የሚለዉ ላይ ሰፊ ዉይይት ተካሄዷል።
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16475/
#Ethiopia | በዛሬዉ ዕለት የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የጥርስ ህክምና ማህበር ጋር በመሆን የጥርስ ህክምና አገልግሎት መስጫ ጤና ተቋማት ባለቤቶችና በጤና ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በጤና ተቋማት የሚሰሩ ማስታወቂያዎች በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ግምገማ አካሄዷል።
በዉይይቱም በማህበራዊ ሚዲያ የሚተላለፋ የጥርስ ህክምና ማስታወቂያዎችን ጨምሮ አብዛኛዎቹ ማስታወቂያዎች ግነት የበዛባቸው መሆኑንና አንዳንዶቹም ከባህላችን የወጡ መልዕክቶችን ያዘሉ መሆናቸዉን በጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ ዮርዳኖስ አለባቸዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
የጥርስ ህክምና ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝዳንት ዶክተር ሜሮን ያዕቆብ በበኩላቸው ከጥርስ ህክምና ጋር የተያያዙ ወጣ ያሉ የማስታወቂያ ስራዎችን በተመለከተ የሚስተዋሉ ግነቶች መዘዝ ሳያመጡና ወደ ሌሎችም ሙያዎች ሳያዛመቱ እንዴት ወደ መስመር ማስገባትና መቆጣጠር ይቻላል የሚለዉ ላይ ለመወያየት የተዘጋጀ መድረክ መሆኑን ገልፀዋል ።
በተለያዩ ማሕበራዊ ሚዲያዎች የሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ግነት የበዛባቸዉ ከመሆናቸዉ ባሻገር ከማህበረሰባችን ባህልና ወግ የወጡ አንዳንዶቹም ሀሰተኛ መረጃዎችን የሚይዙ በመሆናቸዉ ትኩረት በመስጠት የማስታወቂያ ኢንዱስትሪው ላይ እንዴት እንስራ የሚለዉ ላይ ሰፊ ዉይይት ተካሄዷል።
#ዳጉ_ጆርናል
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ የጥርስ ህክምና ማስታወቂያዎች አብዛኛዎቹ ግነት ይታይባቸዋል ተባለ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በዛሬዉ ዕለት የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የጥርስ ህክምና ማህበር ጋር በመሆን የጥርስ ህክምና አገልግሎት መስጫ ጤና ተቋማት ባለቤቶችና በጤና ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በጤና ተቋማት የሚሰሩ ማስታወቂያዎች በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ግምገማ አካሄዷል። በዉይይቱም በማህበራዊ ሚዲያ የሚተላለፋ የጥርስ ህክምና ማስታወቂያዎችን ጨምሮ አብዛኛዎቹ ማስታወቂያዎች ግነት የበዛባቸው…
░▒▓█► ዳ ግ ም ት ን ሣ ኤ ◄█▓▒░
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16477/
➕ ░▒▓█► ዳ ግ ም ት ን ሣ ኤ ◄█▓▒░ ➕
𝗔𝗻𝘁𝗶𝗽𝗮𝘀𝗰𝗵𝗮, 𝙏𝙝𝙤𝙢𝙖𝙨 𝙎𝙪𝙣𝙙𝙖𝙮, 𝙏𝙝𝙚 𝙉𝙚𝙬 𝙎𝙪𝙣𝙙𝙖𝙮
✨✞✨ ▬▬▬▬▬▬▬▬ ✨✞✨
ከትንሣኤ በኋላ እስከ ጰራቅሊጦስ ያሉት ኅምሳ ቀናት በዓለ ኅምሳ (በጽርዕ ቋንቋ ፔንዲኮንዳ) ይባላሉ፡፡ የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው (ስምንተኛው ቀን) ዳግም ትንሣኤ ነው፡፡ የዳግም ትንሣኤ ሰንበተ ክርስቲያን እሑድ በተጨማሪም ፈጸምነ፣ አግብዖተ ግብር ፣ የቶማስ ምስክርነት ሰንበት ( Thomas Sunday) ወዘተ እተባለች ትጠራለች።
የትንሣኤን በዓል በሳምንቱ በድጋሜ ለምን እናከብራለን? ቢባል
ሰሙነ ሕማማትና ሰሙነ ትንሣኤን እንድናከብር አስቀድሞ በዲዲስቅልያ ኋላም በፍትሐ ነገሥት ታዝዟልና ነው፡፡
ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፲፱ “እስመ ሰሙነ ዐቢይ ሰሙነ ሕማማት እንተ ትተልዋሄ ሰሙነ ትንሣኤ ወዘይትፈቀድ ከመ ናእምር እስመ ዘሐመ ናሁ ትንሣኤ” ሲል ይገኛል፡፡
የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው ስምንተኛው ቀን ዳግም ትንሣኤ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣው አንድ ጊዜ ነው፡፡
ዳግም ትንሣኤ ለምን ተባለ ? ቢባል፥ ዳግም ትንሣኤ የተባለበት ምክንያት፡- በአከባበር፥ በሥርዓት የመጀመሪያውን ትንሣኤ ስለሚመስል ነው፡፡ የትንሣኤ ዕለት የሚባለው የሚነገረው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ በሙሉ በዚህ ቀንም ይደገማል፡፡ በዕለተ ትንሣኤው የነበረው ሥርዓተ ማኅሌትና ቅዳሴ፣ የነበሩት መዝሙራትና ምስባኮች በድጋሜ ስለሚዘመሩ [ ድኅረ ቁርባን (ከ‹‹ነአኩቶ›› እስከ “እትዉ በሰላም”) ካሉ አንዳንድ የጸሎት ክፍሎች በስተቀር ] አከባበሩ እንደ ቀደመው ( ከ8 ቀናት በፊት እንደነበረው) ትንሣኤ ስለሆነ ዳግም (ሁለተኛ) ትንሣኤ አልነው እንጂ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግማዊ (ሁለተኛ ትንሣኤ) አለው ለማለት አይደለም።
ዳግም ትንሣኤ ከዚህም ሌላ ሁለት ተጨማሪ መጠሪያ ስሞች አሉት፡፡
እነዚህም “ፈጸምነ ወአግብዖተ ግብር” ይባላሉ፡፡
“ፈጸምነ” የተባለበትም፤ ሰሙነ ትንሣኤ በዓል አክብረን ፈጸምን ማለት ነው፡፡
“አግብዖተ ግብር” የተባለበትም፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “አንሰ ሰባሕኩከ በዲበ ምድር ፈጺምየ ግብረ ዘወሀብከኒ ከመ እግበር” ዮሐ 17:3 “አባ ወአቡየ ግብር ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ… እኔ ልሠራው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር ላይ አከበርሁህ” ያለውን ከቅዳሴ በኋላ ሊቃውንት በዚህ ቀን ስለሚዘምሩት ነው፡፡ ዮሐንስ ፯፥፬
በተጨማሪም የሐዋርያው ቶማስ ምስክርነት የሚታሰብበት ነው፡፡
ወመስዮ ውእቱ ዕለት ዘውእቱ እሑድ ሰንበት እንዘ ዕፅው ኆኅት ኀበ ሀለዉ አርዳኢሁ ጉቡአን በእንተ ፍርሃቶሙ ለአይሁድ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ወቆመ ማእከሎሙ ወይቤሎሙ ሰላም ለክሙ።
ዳግመኛ ከስምንት ቀን በኋላ ደቀ መዛሙርቱ በዝግ ቤት ሳሉ፥ ቶማስም ከእነርሱ ጋር ሳለ ደጁም ተዘግቶ ሳለ፥ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ በመካከላቸው ቁሞ እንዴት ሰነበታችሁ አስታረቅኋችሁ” አላቸው፡፡
ወእምድኅረ ሰሙን መዋዕል እንዘ ሀለዉ ካዕበ አርዳኢሁ ውስጠ ወቶማስኒ ሀሎ ምስሌሆሙ እንዘ ዕፅው ኆኅት መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ወቆመ ማእከሎሙ ወይቤሎሙ ሰላም ለክሙ።
ሁለት ሰዓት አሳልፎ ስለመጣ “እምድኅረ ሰሙነ” አለ እንጅ፥ በስምንተኛው ቀን ሲል ነው፡፡ በመጀመሪያው መገለጡ ያልተገኘው ሐዋርያው ቶማስ ትንሣኤውን አላመነም ነበርና፤ “ጣትህን ወደዚህ አምጣ እጆቼንም እይ፤ እመን እንጅ ተጠራጣሪ አትሁን” አለው፡፡ ዲዲሞስ የተባለው ቶማስም መለሰ “ጌታዬ አምላኬ ሆይ” አለ፡፡ መዳሰሱን ሲያይ “ጌታዬ”፤ መቃጠሉን ሲያይ “አምላኬ ሆይ “አለ፡፡ ገቦ መለኮቱን የዳሰሰች እጁ ሕያዊት ሁና፤ (በሕይወት ትኖራለች) በሕንድ አገር ከታቦት ጋር በመንበሩ ላይ ያስቀምጧታል፡፡ በዓመት በዓመት በእምቤታችን በዓል በአስተርእዮ ሊያጥኑ ሲገቡ፥ የሚሾመውን ወጥታ ቀኝ እጁን ትይዘዋለች፤ ዓመት አገልግሎ ያርፋል፤ እንዲሁ በዓመቱ የሚሾመውን ተራምዳ ትይዘዋለች፤ እንዲህ እያለች ትኖራለች፡፡ ይህም የሚያስተምረን የጌታን ተአምራት፤ የሐዋርውን ሥልጣንና ብቃት ነው፡፡ ጌታም ቶማስ ሆይ! ብታየኝ አመንክን? ሳያዩኝ የሚያምንብኝ ብፁዓን ናቸው አለው፡፡ ዮሐ ፳፩፥፳፬–፳፱
ከሌሎቹ ኃዋርያት በተለየ ቶማስ ለምን ተጠራጠረ እንዴትስ አላምንም አለ? አንድም ቶማስ ትንሣኤ ሙታን የለም ከሚሉት ከሰዱቃውያን ዘር ነውና ለመቀበል ከበደው። አንድም ሌሎቹ ኃዋርያት እነርሱ ሞተ ተቀበረ ተነሣ እንደ ተነሣ አይተነዋል ለኛም ተገልጾልናል ብለው ሲሰብኩ እኔ ሳላይ አየሁ ብዬ ልሰብክ እንዴት ይቻለኛል? በሚል ጥርጣሬ ( ምንፍ*ቅና) ነው።
ቶማስ ምልክቱን በማየቱ፣ በመዳሰሱ ትንሣኤውንና አምላክነቱን እንደ ፍላጎቱ በመረዳቱ ‹‹ጌታዬ፣ አምላኬ ብሎ መስክሮ›› የክርስቶስን ትንሣኤ አመነ፡፡ የሳምንቷ ዕለተ ሰንበት፣ የትንሣኤው ምሥጢር ለሁለተኛ ጊዜ ለሐዋርያት የተገለጠበት ዕለት በመኾኑ የትንሣኤው ሳምንት እሑድ ‹ዳግም ትንሣኤ› ተብሎ ይጠራል፤ ይከበራል።
(ዮሐ. ፳፥፳፬-፴)፡፡
ከትንሣኤ በኋላ እስከ ጰራቅሊጦስ ያሉት ኅምሳ ቀናት በዓለ ኅምሳ (በጽርዕ ቋንቋ ፔንዲኮንዳ) ይባላሉ፡፡ በነዚህ ኅምሳ ቀናት ረቡዕና ዓርብ ጨምሮ በጾም አይዋሉም፡፡ የጾሙ ( የሱባኤው) ወቅት የዚህ ዓለም፤ ከትንሣኤ እስከ በዓለ ሃምሣ የሚመጣው ዓለም (የመንግሥተ ሰማያት) ምሳሌ ናቸው፡፡ (ማቴ ፲፪፥፴፪) በጾም ወራት ስግደት፣ ጸሎት.. ድካም እንዳለ ሁሉ፤ በዚህ ዓለም ብዙ ፈተና አለና በሚመጣው ዓለም ግን እንደዚህ ዓለም ይህ ሁሉ የለበትም፡፡ ከትንሣኤ በኋላ ፶ ቀን ሙሉ ረቡዕና ዓርብ ሳይቀሩ ጥሉላት ሁሉ እንደሚበሉና ደስታ እንደሚደረግ በመንግሥተ ሰማያትም ምእመናን በተድላ ነፍስ የሚኖሩበት፤ የአዝማነ መንግሥተ ሰማያት መታሰቢያ ነው፡፡ (ማቴ ፳፪፥፴)
ሥርዓተ ማኅሌት ዘዳግም ትንሣኤ
ይኽም እንደ ትንሣኤ ዋዜማ ሁሉ ደወል እንደተደወለ ነቢያት ተደግሞ ውዳሴ ማርያም በዜማ ይደርሳል። “ተፈሥሂ ማርያም ለአዳም ፋሲካሁ” ይባላል።
ተአምረ ማርያም እና ተአምረ ኢየሱስ ይነበባል። ወተንሥአ ይሰበክና አራቱም ወንጌላት ተነበው “አርያም” በተባለው ምስጋና ማኅሌቱ ይጀመራል።
ይ.ዲ ምስባክ መዝ: ፸፯ : ፷፭
ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤
ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን፤
ወቀተለ ፀሮ በድኅሬሁ።
አርያም
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤
ቀዳሚ ዜማ ግበሩ በዓለ ትፍሥሕት
እስከ አቅርንቲሁ ለምሥዋዕ፤
ዛቲ ፋሲካ ቀዳሚት ሕግ።
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ ይገብሩ በዓለ ሰማያት፤
ይገብሩ በዓለ ደመናት፤
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።
አንገርጋሪ
ዮም ፍሥሃ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን፤
እስመ ተንሥአ ክርስቶስ እሙታን፤
ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል አልዓላ፤
አማን ተንሥአ እምነ ሙታን።
አመላለስ
‘አማን በአማን’/፪/ ተንሥአ ‘አማን በአማን’/፪//፩/
ተንሥአ እምነ ሙታን/፬/
ወረብ
ዮም ፍሥሐ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን/፪/
ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል/፪/
እስመ ለዓለም
ትንሣኤከ ለእለ አመነ፤
ብርሃንከ ፈኑ ዲቤነ።
አመላለስ
ትንሣኤከ ለእለ አመነ/፪/
ፈኑ ዲቤነ ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ/፪/
ከእስመ ለዓለሙ ጋር ተያይዞ…
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16477/
➕ ░▒▓█► ዳ ግ ም ት ን ሣ ኤ ◄█▓▒░ ➕
𝗔𝗻𝘁𝗶𝗽𝗮𝘀𝗰𝗵𝗮, 𝙏𝙝𝙤𝙢𝙖𝙨 𝙎𝙪𝙣𝙙𝙖𝙮, 𝙏𝙝𝙚 𝙉𝙚𝙬 𝙎𝙪𝙣𝙙𝙖𝙮
✨✞✨ ▬▬▬▬▬▬▬▬ ✨✞✨
ከትንሣኤ በኋላ እስከ ጰራቅሊጦስ ያሉት ኅምሳ ቀናት በዓለ ኅምሳ (በጽርዕ ቋንቋ ፔንዲኮንዳ) ይባላሉ፡፡ የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው (ስምንተኛው ቀን) ዳግም ትንሣኤ ነው፡፡ የዳግም ትንሣኤ ሰንበተ ክርስቲያን እሑድ በተጨማሪም ፈጸምነ፣ አግብዖተ ግብር ፣ የቶማስ ምስክርነት ሰንበት ( Thomas Sunday) ወዘተ እተባለች ትጠራለች።
የትንሣኤን በዓል በሳምንቱ በድጋሜ ለምን እናከብራለን? ቢባል
ሰሙነ ሕማማትና ሰሙነ ትንሣኤን እንድናከብር አስቀድሞ በዲዲስቅልያ ኋላም በፍትሐ ነገሥት ታዝዟልና ነው፡፡
ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፲፱ “እስመ ሰሙነ ዐቢይ ሰሙነ ሕማማት እንተ ትተልዋሄ ሰሙነ ትንሣኤ ወዘይትፈቀድ ከመ ናእምር እስመ ዘሐመ ናሁ ትንሣኤ” ሲል ይገኛል፡፡
የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው ስምንተኛው ቀን ዳግም ትንሣኤ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣው አንድ ጊዜ ነው፡፡
ዳግም ትንሣኤ ለምን ተባለ ? ቢባል፥ ዳግም ትንሣኤ የተባለበት ምክንያት፡- በአከባበር፥ በሥርዓት የመጀመሪያውን ትንሣኤ ስለሚመስል ነው፡፡ የትንሣኤ ዕለት የሚባለው የሚነገረው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ በሙሉ በዚህ ቀንም ይደገማል፡፡ በዕለተ ትንሣኤው የነበረው ሥርዓተ ማኅሌትና ቅዳሴ፣ የነበሩት መዝሙራትና ምስባኮች በድጋሜ ስለሚዘመሩ [ ድኅረ ቁርባን (ከ‹‹ነአኩቶ›› እስከ “እትዉ በሰላም”) ካሉ አንዳንድ የጸሎት ክፍሎች በስተቀር ] አከባበሩ እንደ ቀደመው ( ከ8 ቀናት በፊት እንደነበረው) ትንሣኤ ስለሆነ ዳግም (ሁለተኛ) ትንሣኤ አልነው እንጂ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግማዊ (ሁለተኛ ትንሣኤ) አለው ለማለት አይደለም።
ዳግም ትንሣኤ ከዚህም ሌላ ሁለት ተጨማሪ መጠሪያ ስሞች አሉት፡፡
እነዚህም “ፈጸምነ ወአግብዖተ ግብር” ይባላሉ፡፡
“ፈጸምነ” የተባለበትም፤ ሰሙነ ትንሣኤ በዓል አክብረን ፈጸምን ማለት ነው፡፡
“አግብዖተ ግብር” የተባለበትም፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “አንሰ ሰባሕኩከ በዲበ ምድር ፈጺምየ ግብረ ዘወሀብከኒ ከመ እግበር” ዮሐ 17:3 “አባ ወአቡየ ግብር ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ… እኔ ልሠራው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር ላይ አከበርሁህ” ያለውን ከቅዳሴ በኋላ ሊቃውንት በዚህ ቀን ስለሚዘምሩት ነው፡፡ ዮሐንስ ፯፥፬
በተጨማሪም የሐዋርያው ቶማስ ምስክርነት የሚታሰብበት ነው፡፡
ወመስዮ ውእቱ ዕለት ዘውእቱ እሑድ ሰንበት እንዘ ዕፅው ኆኅት ኀበ ሀለዉ አርዳኢሁ ጉቡአን በእንተ ፍርሃቶሙ ለአይሁድ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ወቆመ ማእከሎሙ ወይቤሎሙ ሰላም ለክሙ።
ዳግመኛ ከስምንት ቀን በኋላ ደቀ መዛሙርቱ በዝግ ቤት ሳሉ፥ ቶማስም ከእነርሱ ጋር ሳለ ደጁም ተዘግቶ ሳለ፥ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ በመካከላቸው ቁሞ እንዴት ሰነበታችሁ አስታረቅኋችሁ” አላቸው፡፡
ወእምድኅረ ሰሙን መዋዕል እንዘ ሀለዉ ካዕበ አርዳኢሁ ውስጠ ወቶማስኒ ሀሎ ምስሌሆሙ እንዘ ዕፅው ኆኅት መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ወቆመ ማእከሎሙ ወይቤሎሙ ሰላም ለክሙ።
ሁለት ሰዓት አሳልፎ ስለመጣ “እምድኅረ ሰሙነ” አለ እንጅ፥ በስምንተኛው ቀን ሲል ነው፡፡ በመጀመሪያው መገለጡ ያልተገኘው ሐዋርያው ቶማስ ትንሣኤውን አላመነም ነበርና፤ “ጣትህን ወደዚህ አምጣ እጆቼንም እይ፤ እመን እንጅ ተጠራጣሪ አትሁን” አለው፡፡ ዲዲሞስ የተባለው ቶማስም መለሰ “ጌታዬ አምላኬ ሆይ” አለ፡፡ መዳሰሱን ሲያይ “ጌታዬ”፤ መቃጠሉን ሲያይ “አምላኬ ሆይ “አለ፡፡ ገቦ መለኮቱን የዳሰሰች እጁ ሕያዊት ሁና፤ (በሕይወት ትኖራለች) በሕንድ አገር ከታቦት ጋር በመንበሩ ላይ ያስቀምጧታል፡፡ በዓመት በዓመት በእምቤታችን በዓል በአስተርእዮ ሊያጥኑ ሲገቡ፥ የሚሾመውን ወጥታ ቀኝ እጁን ትይዘዋለች፤ ዓመት አገልግሎ ያርፋል፤ እንዲሁ በዓመቱ የሚሾመውን ተራምዳ ትይዘዋለች፤ እንዲህ እያለች ትኖራለች፡፡ ይህም የሚያስተምረን የጌታን ተአምራት፤ የሐዋርውን ሥልጣንና ብቃት ነው፡፡ ጌታም ቶማስ ሆይ! ብታየኝ አመንክን? ሳያዩኝ የሚያምንብኝ ብፁዓን ናቸው አለው፡፡ ዮሐ ፳፩፥፳፬–፳፱
ከሌሎቹ ኃዋርያት በተለየ ቶማስ ለምን ተጠራጠረ እንዴትስ አላምንም አለ? አንድም ቶማስ ትንሣኤ ሙታን የለም ከሚሉት ከሰዱቃውያን ዘር ነውና ለመቀበል ከበደው። አንድም ሌሎቹ ኃዋርያት እነርሱ ሞተ ተቀበረ ተነሣ እንደ ተነሣ አይተነዋል ለኛም ተገልጾልናል ብለው ሲሰብኩ እኔ ሳላይ አየሁ ብዬ ልሰብክ እንዴት ይቻለኛል? በሚል ጥርጣሬ ( ምንፍ*ቅና) ነው።
ቶማስ ምልክቱን በማየቱ፣ በመዳሰሱ ትንሣኤውንና አምላክነቱን እንደ ፍላጎቱ በመረዳቱ ‹‹ጌታዬ፣ አምላኬ ብሎ መስክሮ›› የክርስቶስን ትንሣኤ አመነ፡፡ የሳምንቷ ዕለተ ሰንበት፣ የትንሣኤው ምሥጢር ለሁለተኛ ጊዜ ለሐዋርያት የተገለጠበት ዕለት በመኾኑ የትንሣኤው ሳምንት እሑድ ‹ዳግም ትንሣኤ› ተብሎ ይጠራል፤ ይከበራል።
(ዮሐ. ፳፥፳፬-፴)፡፡
ከትንሣኤ በኋላ እስከ ጰራቅሊጦስ ያሉት ኅምሳ ቀናት በዓለ ኅምሳ (በጽርዕ ቋንቋ ፔንዲኮንዳ) ይባላሉ፡፡ በነዚህ ኅምሳ ቀናት ረቡዕና ዓርብ ጨምሮ በጾም አይዋሉም፡፡ የጾሙ ( የሱባኤው) ወቅት የዚህ ዓለም፤ ከትንሣኤ እስከ በዓለ ሃምሣ የሚመጣው ዓለም (የመንግሥተ ሰማያት) ምሳሌ ናቸው፡፡ (ማቴ ፲፪፥፴፪) በጾም ወራት ስግደት፣ ጸሎት.. ድካም እንዳለ ሁሉ፤ በዚህ ዓለም ብዙ ፈተና አለና በሚመጣው ዓለም ግን እንደዚህ ዓለም ይህ ሁሉ የለበትም፡፡ ከትንሣኤ በኋላ ፶ ቀን ሙሉ ረቡዕና ዓርብ ሳይቀሩ ጥሉላት ሁሉ እንደሚበሉና ደስታ እንደሚደረግ በመንግሥተ ሰማያትም ምእመናን በተድላ ነፍስ የሚኖሩበት፤ የአዝማነ መንግሥተ ሰማያት መታሰቢያ ነው፡፡ (ማቴ ፳፪፥፴)
ሥርዓተ ማኅሌት ዘዳግም ትንሣኤ
ይኽም እንደ ትንሣኤ ዋዜማ ሁሉ ደወል እንደተደወለ ነቢያት ተደግሞ ውዳሴ ማርያም በዜማ ይደርሳል። “ተፈሥሂ ማርያም ለአዳም ፋሲካሁ” ይባላል።
ተአምረ ማርያም እና ተአምረ ኢየሱስ ይነበባል። ወተንሥአ ይሰበክና አራቱም ወንጌላት ተነበው “አርያም” በተባለው ምስጋና ማኅሌቱ ይጀመራል።
ይ.ዲ ምስባክ መዝ: ፸፯ : ፷፭
ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤
ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን፤
ወቀተለ ፀሮ በድኅሬሁ።
አርያም
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤
ቀዳሚ ዜማ ግበሩ በዓለ ትፍሥሕት
እስከ አቅርንቲሁ ለምሥዋዕ፤
ዛቲ ፋሲካ ቀዳሚት ሕግ።
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ ይገብሩ በዓለ ሰማያት፤
ይገብሩ በዓለ ደመናት፤
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።
አንገርጋሪ
ዮም ፍሥሃ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን፤
እስመ ተንሥአ ክርስቶስ እሙታን፤
ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል አልዓላ፤
አማን ተንሥአ እምነ ሙታን።
አመላለስ
‘አማን በአማን’/፪/ ተንሥአ ‘አማን በአማን’/፪//፩/
ተንሥአ እምነ ሙታን/፬/
ወረብ
ዮም ፍሥሐ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን/፪/
ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል/፪/
እስመ ለዓለም
ትንሣኤከ ለእለ አመነ፤
ብርሃንከ ፈኑ ዲቤነ።
አመላለስ
ትንሣኤከ ለእለ አመነ/፪/
ፈኑ ዲቤነ ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ/፪/
ከእስመ ለዓለሙ ጋር ተያይዞ…
Getu Temesgen
░▒▓█► ዳ ግ ም ት ን ሣ ኤ ◄█▓▒░ - Getu Temesgen
➕ ░▒▓█► ዳ ግ ም ት ን ሣ ኤ ◄█▓▒░ ➕ 𝗔𝗻𝘁𝗶𝗽𝗮𝘀𝗰𝗵𝗮, 𝙏𝙝𝙤𝙢𝙖𝙨 𝙎𝙪𝙣𝙙𝙖𝙮, 𝙏𝙝𝙚 𝙉𝙚𝙬 𝙎𝙪𝙣𝙙𝙖𝙮 ✨✞✨ ▬▬▬▬▬▬▬▬ ✨✞✨ ከትንሣኤ በኋላ እስከ ጰራቅሊጦስ ያሉት ኅምሳ ቀናት በዓለ ኅምሳ (በጽርዕ ቋንቋ ፔንዲኮንዳ) ይባላሉ፡፡ የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው (ስምንተኛው ቀን) ዳግም ትንሣኤ ነው፡፡ የዳግም ትንሣኤ ሰንበተ ክርስቲያን እሑድ በተጨማሪም ፈጸምነ፣ አግብዖተ ግብር…
በ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች አትሌት ሳሙኤል ፍሬው አሸንፈዋል
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16479/
#Ethiopia | በቻይና ዢያሚንግ የ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ሳሙኤል ፍሬው አሸንፈዋል ።
አትሌት ሳሙኤል በ8:05.61 በመግባት የቦታው ክብረወሰንና የዓመቱ የርቀቱ ፈጣን ስዓት በማስመዝገብ በድንቅ ብቃት በበላይነት ማሸነፍ ችሏል።
ሞሮኳዊው የኦሎምፒክ ሻምፒዮን አትሌት ኤልባካሊን ሁለተኛ እንዲሁም ኬንያዊ ሲሞን ኮኤች ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል ።
(ኢአፌ)
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16479/
#Ethiopia | በቻይና ዢያሚንግ የ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ሳሙኤል ፍሬው አሸንፈዋል ።
አትሌት ሳሙኤል በ8:05.61 በመግባት የቦታው ክብረወሰንና የዓመቱ የርቀቱ ፈጣን ስዓት በማስመዝገብ በድንቅ ብቃት በበላይነት ማሸነፍ ችሏል።
ሞሮኳዊው የኦሎምፒክ ሻምፒዮን አትሌት ኤልባካሊን ሁለተኛ እንዲሁም ኬንያዊ ሲሞን ኮኤች ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል ።
(ኢአፌ)
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች አትሌት ሳሙኤል ፍሬው አሸንፈዋል - Getu Temesgen
#Ethiopia | በቻይና ዢያሚንግ የ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ሳሙኤል ፍሬው አሸንፈዋል ። አትሌት ሳሙኤል በ8:05.61 በመግባት የቦታው ክብረወሰንና የዓመቱ የርቀቱ ፈጣን ስዓት በማስመዝገብ በድንቅ ብቃት በበላይነት ማሸነፍ ችሏል። ሞሮኳዊው የኦሎምፒክ ሻምፒዮን አትሌት ኤልባካሊን ሁለተኛ እንዲሁም ኬንያዊ ሲሞን ኮኤች ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል ። (ኢአፌ)
በ ኤሌጋንስ ኮንሰርት እየተዝናኑ ዕድለኛ ይሁኑ!
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16481/
በዕለቱ 50ሺ ብር ለማሸነፍ፤
Ethiolottery.et ላይ አሁኑኑ ይመዝገቡ፤
የ50 ሚሊየን ብር ሎተሪ ይቁረጡ!
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16481/
በዕለቱ 50ሺ ብር ለማሸነፍ፤
Ethiolottery.et ላይ አሁኑኑ ይመዝገቡ፤
የ50 ሚሊየን ብር ሎተሪ ይቁረጡ!
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በ ኤሌጋንስ ኮንሰርት እየተዝናኑ ዕድለኛ ይሁኑ! - Getu Temesgen
በዕለቱ 50ሺ ብር ለማሸነፍ፤ Ethiolottery.et ላይ አሁኑኑ ይመዝገቡ፤ የ50 ሚሊየን ብር ሎተሪ ይቁረጡ!
የሪፖርተር ጋዜጠኛ ከእስር ተፈታ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16483/
#Ethiopia | ለዘገባ ሥራ ወደ ልደታ ክፍለ ከተማ በሄደበት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በቁጥጥር ስር ውሎ በልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጌጃ ሠፈር አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ላለፉት ሦስት ቀናት በእስር የቆየው የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር፣ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርቦ በ10‚000 ብር ዋስ ከእስር ተፈታ፡፡
ጋዜጠኛ አበበ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት የቀረበው ከሰዓት በፊት ሲሆን፣ ፖሊስ ጋዜጠኛውን ለምን በቁጥጥር ሥር እንዳዋለው ለችሎቱ አስረድቷል፡፡
ፖሊስ ለችሎቱ እንዳስረዳው ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር ፈቃድ ሳይጠይቅና ጋዜጠኛ መሆኑንም የሚያስረዳ ምንም ዓይነት መገለጫ (መታወቂያ) ሳይኖረው፣ የልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎችንና መሥሪያ ቤቱን ቪዲዮ ሲቀርፅና ፎቶ ሲያነሳ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ተናግሯል፡፡ ሁከትና ረብሻ ለማስነሳት እየተንቀሳቀሰ እንደነበርና ከበስተጀርባው ያለውን ማጣራት አስፈላጊ በመሆኑ፣ የዋስትና መብቱ ቢከበር መረጃ ሊያጠፋና እሱም ላይቀር ስለማይችል ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡
የተጠርጣሪ ጋዜጠኛ አበበ ጠበቃ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት፣ ደንበኛቸው ጋዜጠኛ መሆኑን ተናግረው፣ ጋዜጠኛ ስለመሆኑ የሚገልጽ ምንም ዓይነት ሰነድ የለውም በሚል ፖሊስ ስላቀረበው ክስ የሚሠራበትን ተቋም በችሎት ጭምር ደውሎ ማረጋገጥ እንደሚቻል ገልጸዋል፡፡
ጋዜጠኛ አበበ በክፍለ ከተማ የተገኘው፣ በመሥሪያ ቤቱ ተገኝተው በክፍለ ከተማው የደረሰባቸውን ቅሬታ ያሰሙ ሰዎች ስለነበሩ፣ ዘገባው ሚዛናዊ እንዲሆንና ከአንድ በኩል ብቻ እንዳይሆን፣ የክፍለ ከተማውን ኃላፊዎች ለማነጋገር መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ ዘገባው ገና በሒደት ላይ የነበረና ያልተሠራጨ በመሆኑ፣ እንዲሁም ከአዋጅ 1238/2013 ድንጋጌ አንፃር ሊታሰር እንደማይገባ አስረድተው፣ ይህ እንኳን ቢታለፍ የዋስትና መብቱ እንዲከበር ጠይቀዋል፡፡ ጋዜጠኛው መረጃ ሊያሸሽና እራሱም ላይቀርብ ይችላል ለተባለው፣ የሚሠራበት ድርጅት ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡
ጋዜጠኛ አበበ የሚናገረው ካለ ፍርድ ቤቱ ሲጠይቀው” እኔ ቪዲዮ አልቀረጽኩም። ድምጽም ሪከርድ አላደረኩም” በማለት አስረድቷል።
የሁለቱን ወገኖች ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ፣ ጋዜጠኛ አበበ በ10‚000 ብር ዋስ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡(ሪፖርተር)
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16483/
#Ethiopia | ለዘገባ ሥራ ወደ ልደታ ክፍለ ከተማ በሄደበት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በቁጥጥር ስር ውሎ በልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጌጃ ሠፈር አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ላለፉት ሦስት ቀናት በእስር የቆየው የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር፣ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርቦ በ10‚000 ብር ዋስ ከእስር ተፈታ፡፡
ጋዜጠኛ አበበ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት የቀረበው ከሰዓት በፊት ሲሆን፣ ፖሊስ ጋዜጠኛውን ለምን በቁጥጥር ሥር እንዳዋለው ለችሎቱ አስረድቷል፡፡
ፖሊስ ለችሎቱ እንዳስረዳው ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር ፈቃድ ሳይጠይቅና ጋዜጠኛ መሆኑንም የሚያስረዳ ምንም ዓይነት መገለጫ (መታወቂያ) ሳይኖረው፣ የልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎችንና መሥሪያ ቤቱን ቪዲዮ ሲቀርፅና ፎቶ ሲያነሳ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ተናግሯል፡፡ ሁከትና ረብሻ ለማስነሳት እየተንቀሳቀሰ እንደነበርና ከበስተጀርባው ያለውን ማጣራት አስፈላጊ በመሆኑ፣ የዋስትና መብቱ ቢከበር መረጃ ሊያጠፋና እሱም ላይቀር ስለማይችል ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡
የተጠርጣሪ ጋዜጠኛ አበበ ጠበቃ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት፣ ደንበኛቸው ጋዜጠኛ መሆኑን ተናግረው፣ ጋዜጠኛ ስለመሆኑ የሚገልጽ ምንም ዓይነት ሰነድ የለውም በሚል ፖሊስ ስላቀረበው ክስ የሚሠራበትን ተቋም በችሎት ጭምር ደውሎ ማረጋገጥ እንደሚቻል ገልጸዋል፡፡
ጋዜጠኛ አበበ በክፍለ ከተማ የተገኘው፣ በመሥሪያ ቤቱ ተገኝተው በክፍለ ከተማው የደረሰባቸውን ቅሬታ ያሰሙ ሰዎች ስለነበሩ፣ ዘገባው ሚዛናዊ እንዲሆንና ከአንድ በኩል ብቻ እንዳይሆን፣ የክፍለ ከተማውን ኃላፊዎች ለማነጋገር መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ ዘገባው ገና በሒደት ላይ የነበረና ያልተሠራጨ በመሆኑ፣ እንዲሁም ከአዋጅ 1238/2013 ድንጋጌ አንፃር ሊታሰር እንደማይገባ አስረድተው፣ ይህ እንኳን ቢታለፍ የዋስትና መብቱ እንዲከበር ጠይቀዋል፡፡ ጋዜጠኛው መረጃ ሊያሸሽና እራሱም ላይቀርብ ይችላል ለተባለው፣ የሚሠራበት ድርጅት ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡
ጋዜጠኛ አበበ የሚናገረው ካለ ፍርድ ቤቱ ሲጠይቀው” እኔ ቪዲዮ አልቀረጽኩም። ድምጽም ሪከርድ አላደረኩም” በማለት አስረድቷል።
የሁለቱን ወገኖች ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ፣ ጋዜጠኛ አበበ በ10‚000 ብር ዋስ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡(ሪፖርተር)
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የሪፖርተር ጋዜጠኛ ከእስር ተፈታ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ለዘገባ ሥራ ወደ ልደታ ክፍለ ከተማ በሄደበት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በቁጥጥር ስር ውሎ በልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጌጃ ሠፈር አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ላለፉት ሦስት ቀናት በእስር የቆየው የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር፣ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርቦ በ10‚000 ብር ዋስ ከእስር…
ዘመን ጠቀስ ዘመነኛ ዕድል!
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16485/
http://xn--ethiolotterey-ok6c.et/ ይመዝገቡ፤
የ50 ሚሊየን ብር ሎተሪ ይቁረጡ!
ሲመዘገቡ በሚሊኒየም፣ በማሪዮት እና ግዮን ኮንሰርቶች ዘና ፈታ እያሉ በእያንዳንዱ ኮንሰርቶች 50 ሺህ ብር ያሸንፉ!
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16485/
http://xn--ethiolotterey-ok6c.et/ ይመዝገቡ፤
የ50 ሚሊየን ብር ሎተሪ ይቁረጡ!
ሲመዘገቡ በሚሊኒየም፣ በማሪዮት እና ግዮን ኮንሰርቶች ዘና ፈታ እያሉ በእያንዳንዱ ኮንሰርቶች 50 ሺህ ብር ያሸንፉ!
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ዘመን ጠቀስ ዘመነኛ ዕድል! - Getu Temesgen
http://xn--ethiolotterey-ok6c.et/ ይመዝገቡ፤ የ50 ሚሊየን ብር ሎተሪ ይቁረጡ! ሲመዘገቡ በሚሊኒየም፣ በማሪዮት እና ግዮን ኮንሰርቶች ዘና ፈታ እያሉ በእያንዳንዱ ኮንሰርቶች 50 ሺህ ብር ያሸንፉ!
የአዲስ አበባ ፖሊስ ያመከነው አደገኛው የዝርፊያው ወንጀል
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16487/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ፖሊስ በተቀናጀ መልኩ ባደረገው ዘመቻ በርካታ የቅሚያ ወንጀል የፈጸሙ አካላትን በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ አድርጎባቸዋል።
ፖሊስ ይዞ ምርመራ ያደረገባቸው የዝርፊያ ወንጀል የፈጸሙትን ብቻ ሳይሆን የሌቦቹ ተባባሪ የሆኑትንም ጭምር ነው።
በዚህም መሰረት ፖሊስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሰዎች ራሳቸውን ለመከላከል በማይችሉበት ደረጃ አፍነው ዝርፊያ የፈጸሙ 34 ተጠሪጣሪዎች እና ንብረቶችን ሲገዙ የነበሩ 8 ተቀባዮቻቸውን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ አጠናቅሮባቸዋል።
ይህን ዘራፊዎቹ ራሳቸው ቃላቸውን በሰጡበት ጊዜ ያረጋገጡት መሆኑን የፖሊስ ማስረጃ ያሳያል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ምክትል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ሀሰን ነጋሽ፥ ዘራፊዎቹ እንዴት ተደራጅተው ሰዎችን እንደሚቀሙ ይናገራሉ፡፡
ምክትል ኮሚሽነር እንደሚሉት እነዚህ ዘራፊዎች መሣሪያ እና ተሽከርካሪን በመጠቀም፣ እንዲሁም አልፎ አልፎ ያለ ተሸከርካሪ እየተንቀሳቀሱ በቡድን ሰዎች ራሳቸውን እንዲስቱ ካደረጉ በኋላ የሚፈልጉትን ዘርፈው ከአካባቢው ይሰወራሉ።
ሌላው የዝርፊያቸው ስልት የአዲስ አበባ እና የፌዴራል ፖሊስ በመምሰል የሚፈጸም እንደሆነ የሚናገሩት ምክትል ኮሚሽነር ሀሰን፣ የፀጥታ አካላቱን የደንብ ልብስ በመልበስ እና መታወቂያዎችን በመጠቀም የባለሀብቶችን ቤቶች እየመረጡ ለፍተሻ ተልከው እንደሄዱ በማስመሰል በመግባት የሚፈልጉትን ዘርፈው ይሰወራሉ።
እንደዚህ ዓይነት የተደራጀ የዝርፊያ ስልት የመጀመሪያው ምልክት የታየው በቦሌ ክፍለ ከተማ እንደሆነ የሚጠቅሰው የአዲስ አበባ ፖሊስ፤ ክትትሉ ሲቀጥል በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ተመሳሳይ ድርጊቶች እንደሚፈጽሙ እንደተደረሰበት ያወሳል።
የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር አድማሱ ኢፋ እንሚናገሩት፥ ከሕብረተሰቡ የሚገኙ ጥቆማዎችን በመጠቀም የወንጀለኞቹን ማንነት እና የት እንደሚገኙ ሊደረስበት ችሏል።
ተበዳዮችም ዘራፊዎቹ በፈርጣማ ክንዳቸው እንደሚይዟቸው እና ራሳቸውን ለመከላከል እንዳይችሉ አድርገው ጥቃት እንደሚሰነዝሩ ገልጸው፣ ምንም ጥንቃቄ ቢያደርጉ እንኳን ከነሱ ማምለጥ እንዳልቻሉ ይጠቅሳሉ።
ተበዳዮቹ እንደሚሉት ክስተቱ ከተፈጸመባቸው በኋላ ራሳቸውን ስተው ምን እንደተፈጸመባቸው እንኳን የሚያውቁት ሰዎች መጥተው ከቀሰቀሷቸው በኋላ ነው።
ከዘራፊዎቹ የተደረጃ አካሄድ እና ዱካ ማጥፋት አንጻር ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን ለመያዝ ከፍተኛ መስዋዕትነት እንደከፈለ ገልጿል።
ከእነዚህ ዘራፊዎች መካከል የቁስ ዝርፊያ ከመፈጸም ባለፈ የሀገርን ደህንነት አደጋ ላይ ለመጣል የሚንቀሳቀሱ እንደሚገኙበት ምክትል ኮሚሽነር ሀሰን ተናግረዋል።
ከመካከላቸው ሀገርን ሲያውኩ ከነበሩ ወገኖች ጋር የፀጥታ አካላትን ሲያጠቁ የነበሩ እንዳሉበት የጠቀሱት ምክትል ኮሚሽነር ሀሰን ነጋሽ፥ ከዚህ በኋላ በከፍተኛ ደረጃ ስጋት በማይሆኑበት ደረጃ ከያሉበት ከተያዙ በኋላ በቂ ፍርድ የሚያገኙበት ማስረጃ መደራጀቱን ገልጸዋል።
ይህ በአዲስ አበባ ፖሊስ የተገኘው ውጤት ማንም ሰው ከሕግ በላይ እንደማይሆን እና ወንጀል ሠርቶ ተሰውሮ መቅረት እንደማይቻል ማሳያ እንደሆነ ኃላፊዎቹ ተናግረዋል።
በለሚ ታደሰ
Via EBC
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16487/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ፖሊስ በተቀናጀ መልኩ ባደረገው ዘመቻ በርካታ የቅሚያ ወንጀል የፈጸሙ አካላትን በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ አድርጎባቸዋል።
ፖሊስ ይዞ ምርመራ ያደረገባቸው የዝርፊያ ወንጀል የፈጸሙትን ብቻ ሳይሆን የሌቦቹ ተባባሪ የሆኑትንም ጭምር ነው።
በዚህም መሰረት ፖሊስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሰዎች ራሳቸውን ለመከላከል በማይችሉበት ደረጃ አፍነው ዝርፊያ የፈጸሙ 34 ተጠሪጣሪዎች እና ንብረቶችን ሲገዙ የነበሩ 8 ተቀባዮቻቸውን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ አጠናቅሮባቸዋል።
ይህን ዘራፊዎቹ ራሳቸው ቃላቸውን በሰጡበት ጊዜ ያረጋገጡት መሆኑን የፖሊስ ማስረጃ ያሳያል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ምክትል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ሀሰን ነጋሽ፥ ዘራፊዎቹ እንዴት ተደራጅተው ሰዎችን እንደሚቀሙ ይናገራሉ፡፡
ምክትል ኮሚሽነር እንደሚሉት እነዚህ ዘራፊዎች መሣሪያ እና ተሽከርካሪን በመጠቀም፣ እንዲሁም አልፎ አልፎ ያለ ተሸከርካሪ እየተንቀሳቀሱ በቡድን ሰዎች ራሳቸውን እንዲስቱ ካደረጉ በኋላ የሚፈልጉትን ዘርፈው ከአካባቢው ይሰወራሉ።
ሌላው የዝርፊያቸው ስልት የአዲስ አበባ እና የፌዴራል ፖሊስ በመምሰል የሚፈጸም እንደሆነ የሚናገሩት ምክትል ኮሚሽነር ሀሰን፣ የፀጥታ አካላቱን የደንብ ልብስ በመልበስ እና መታወቂያዎችን በመጠቀም የባለሀብቶችን ቤቶች እየመረጡ ለፍተሻ ተልከው እንደሄዱ በማስመሰል በመግባት የሚፈልጉትን ዘርፈው ይሰወራሉ።
እንደዚህ ዓይነት የተደራጀ የዝርፊያ ስልት የመጀመሪያው ምልክት የታየው በቦሌ ክፍለ ከተማ እንደሆነ የሚጠቅሰው የአዲስ አበባ ፖሊስ፤ ክትትሉ ሲቀጥል በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ተመሳሳይ ድርጊቶች እንደሚፈጽሙ እንደተደረሰበት ያወሳል።
የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር አድማሱ ኢፋ እንሚናገሩት፥ ከሕብረተሰቡ የሚገኙ ጥቆማዎችን በመጠቀም የወንጀለኞቹን ማንነት እና የት እንደሚገኙ ሊደረስበት ችሏል።
ተበዳዮችም ዘራፊዎቹ በፈርጣማ ክንዳቸው እንደሚይዟቸው እና ራሳቸውን ለመከላከል እንዳይችሉ አድርገው ጥቃት እንደሚሰነዝሩ ገልጸው፣ ምንም ጥንቃቄ ቢያደርጉ እንኳን ከነሱ ማምለጥ እንዳልቻሉ ይጠቅሳሉ።
ተበዳዮቹ እንደሚሉት ክስተቱ ከተፈጸመባቸው በኋላ ራሳቸውን ስተው ምን እንደተፈጸመባቸው እንኳን የሚያውቁት ሰዎች መጥተው ከቀሰቀሷቸው በኋላ ነው።
ከዘራፊዎቹ የተደረጃ አካሄድ እና ዱካ ማጥፋት አንጻር ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን ለመያዝ ከፍተኛ መስዋዕትነት እንደከፈለ ገልጿል።
ከእነዚህ ዘራፊዎች መካከል የቁስ ዝርፊያ ከመፈጸም ባለፈ የሀገርን ደህንነት አደጋ ላይ ለመጣል የሚንቀሳቀሱ እንደሚገኙበት ምክትል ኮሚሽነር ሀሰን ተናግረዋል።
ከመካከላቸው ሀገርን ሲያውኩ ከነበሩ ወገኖች ጋር የፀጥታ አካላትን ሲያጠቁ የነበሩ እንዳሉበት የጠቀሱት ምክትል ኮሚሽነር ሀሰን ነጋሽ፥ ከዚህ በኋላ በከፍተኛ ደረጃ ስጋት በማይሆኑበት ደረጃ ከያሉበት ከተያዙ በኋላ በቂ ፍርድ የሚያገኙበት ማስረጃ መደራጀቱን ገልጸዋል።
ይህ በአዲስ አበባ ፖሊስ የተገኘው ውጤት ማንም ሰው ከሕግ በላይ እንደማይሆን እና ወንጀል ሠርቶ ተሰውሮ መቅረት እንደማይቻል ማሳያ እንደሆነ ኃላፊዎቹ ተናግረዋል።
በለሚ ታደሰ
Via EBC
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የአዲስ አበባ ፖሊስ ያመከነው አደገኛው የዝርፊያው ወንጀል - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ፖሊስ በተቀናጀ መልኩ ባደረገው ዘመቻ በርካታ የቅሚያ ወንጀል የፈጸሙ አካላትን በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ አድርጎባቸዋል። ፖሊስ ይዞ ምርመራ ያደረገባቸው የዝርፊያ ወንጀል የፈጸሙትን ብቻ ሳይሆን የሌቦቹ ተባባሪ የሆኑትንም ጭምር ነው። በዚህም መሰረት ፖሊስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሰዎች ራሳቸውን ለመከላከል በማይችሉበት ደረጃ አፍነው ዝርፊያ የፈጸሙ 34 ተጠሪጣሪዎች እና…
ከ20 ዓመት በኋላ ተገናኝተዋል
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16489/
ሃምሳ ቴብሎች ብቻ ተዘጋጅተዋል!
አንዱ ቴብል ላይ አምስት የክብር ሰዎች ብቻ ይገኛሉ።
ቡክ የሚደረገው
በዚህ ስልክ ብቻ ነው።
0911225998
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16489/
ሃምሳ ቴብሎች ብቻ ተዘጋጅተዋል!
አንዱ ቴብል ላይ አምስት የክብር ሰዎች ብቻ ይገኛሉ።
ቡክ የሚደረገው
በዚህ ስልክ ብቻ ነው።
0911225998
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ከ20 ዓመት በኋላ ተገናኝተዋል - Getu Temesgen
ሃምሳ ቴብሎች ብቻ ተዘጋጅተዋል! አንዱ ቴብል ላይ አምስት የክብር ሰዎች ብቻ ይገኛሉ። ቡክ የሚደረገው በዚህ ስልክ ብቻ ነው። 0911225998
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16491/
#Ethiopia | 12 የፌዴራል ተቋማት በአንድ ቦታ የተሰባሰቡበት የአንድ ማዕከል አገልግሎት በፓይለት ፕሮግራም ሥራ መጀመሩ ተነገረ።
” ” በአንድ ጣራ ስር የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን በማጣመር የዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሚሰጥ አገልግሎት ነው ተብሏል።
የአሰራር ስረአቱ ዜጎች የተሟላ የዲጂታል አማራጮችን በመጠቀም በቀላሉ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን አገልግሎት እንዲያገኙ እንደሚያስችል ተመላክቷል።
ይህም ባለጉዳዮች ወደ ተለያዩ ቢሮዎች የሚያደርጉትን ምልልስ፣ ረጅም የወረፋ ጥበቃ እና ከወረቀት ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን የሚያሰቀር እንደሆነ ተገልጿል።
አሁን ሥራ ለጀመረው የሙከራ ፕሮጀክት 12 የፌደራል መንግስት ተቋማት የተቀላቀሉ ሲሆን 41 የሚሆኑ የህዝብ አገልግሎቶችን እንዳቀረቡ ይፋ ተደርጓል።
አገልግሎቶቹም ከፈቃድ አሰጣጥ ጀምሮ ፋይዳ ድጅታል የመታወቂያ ምዝገባና ሌሎችንም አካትተዋል።
በአጠቃላይ በፓይለት ፕሮግራም በአንድ ስፍራ 41 አገልግሎቶች በመሰጠት ላይ የሚገኙት 12 ተቋማት ፦
1. የብሄራዊ መታወቂያ አገልግሎት
2. የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት
3. የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሌት
4. የገቢዎች ሚኒስቴር
5. የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
6. የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር
7. የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
8. የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር
9. የትምሀርት ምዘና እና ፍተናዎች አገልግሎት
10. የኢትዮ ፖስታ
11. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
12. ኢትዮ ቴሌኮም ናቸው።
ሀሉም ተቋማት በቴክኖሎጂ አማካኝነት በትስስር አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ የጠ/ሚ ፅ/ቤት ገልጿል።
#PMOEthiopia
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16491/
#Ethiopia | 12 የፌዴራል ተቋማት በአንድ ቦታ የተሰባሰቡበት የአንድ ማዕከል አገልግሎት በፓይለት ፕሮግራም ሥራ መጀመሩ ተነገረ።
” ” በአንድ ጣራ ስር የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን በማጣመር የዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሚሰጥ አገልግሎት ነው ተብሏል።
የአሰራር ስረአቱ ዜጎች የተሟላ የዲጂታል አማራጮችን በመጠቀም በቀላሉ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን አገልግሎት እንዲያገኙ እንደሚያስችል ተመላክቷል።
ይህም ባለጉዳዮች ወደ ተለያዩ ቢሮዎች የሚያደርጉትን ምልልስ፣ ረጅም የወረፋ ጥበቃ እና ከወረቀት ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን የሚያሰቀር እንደሆነ ተገልጿል።
አሁን ሥራ ለጀመረው የሙከራ ፕሮጀክት 12 የፌደራል መንግስት ተቋማት የተቀላቀሉ ሲሆን 41 የሚሆኑ የህዝብ አገልግሎቶችን እንዳቀረቡ ይፋ ተደርጓል።
አገልግሎቶቹም ከፈቃድ አሰጣጥ ጀምሮ ፋይዳ ድጅታል የመታወቂያ ምዝገባና ሌሎችንም አካትተዋል።
በአጠቃላይ በፓይለት ፕሮግራም በአንድ ስፍራ 41 አገልግሎቶች በመሰጠት ላይ የሚገኙት 12 ተቋማት ፦
1. የብሄራዊ መታወቂያ አገልግሎት
2. የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት
3. የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሌት
4. የገቢዎች ሚኒስቴር
5. የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር
6. የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር
7. የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
8. የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር
9. የትምሀርት ምዘና እና ፍተናዎች አገልግሎት
10. የኢትዮ ፖስታ
11. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
12. ኢትዮ ቴሌኮም ናቸው።
ሀሉም ተቋማት በቴክኖሎጂ አማካኝነት በትስስር አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ የጠ/ሚ ፅ/ቤት ገልጿል።
#PMOEthiopia
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት - Getu Temesgen
#Ethiopia | 12 የፌዴራል ተቋማት በአንድ ቦታ የተሰባሰቡበት የአንድ ማዕከል አገልግሎት በፓይለት ፕሮግራም ሥራ መጀመሩ ተነገረ። " " በአንድ ጣራ ስር የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን በማጣመር የዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሚሰጥ አገልግሎት ነው ተብሏል። የአሰራር ስረአቱ ዜጎች የተሟላ የዲጂታል አማራጮችን በመጠቀም በቀላሉ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን አገልግሎት እንዲያገኙ እንደሚያስችል…
ለአራህማን እንግዶች የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16493/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በወረደለት አቅጣጫ መሠረት የ1446ኛውን የሐጅ ምዝገባ እንግልት አልባ በሆነ መንገድ አጠናቆ ወደ ቀጣዩ የጉዞ ቅድመ ዝግጅት ለመሸጋገር በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ከፍተኛ ምክር ቤታችን በዕቅድ ካስቀመጠው የሀጅ ምዝገባና ተያያዥ የአገልግሎት ስራ ውስጥ አብዛኛውን በማጠናቀቅ ለሁጃጆች አስፈላጊውን አገልግሎት በማቅረብ ቪዛ እጃቸው ላይ እንዲገባ ማድረግም ችሏል፡፡
በመሆኑም ክፍያ ፈጽማችሁ እና የፓስፖርት ሂደት አጠናቃችሁ ቪዛ ያልወሰዳችሁ ሁጃጆች እስከ ሰኞ ሚያዚያ 20/2017 ድረስ በአዲስ አበባ መጅሊስ የምዝገባ ጣቢያ እንድታመለክቱ በጥብቅ እያሳሰብን ይህ ካልሆነ ግን እንደሌላችሁ ተቆጥሮ በምትካችሁ ተጠባባቂ ሁጃጆች የሚተኩ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለሁጃጆቻችን ሀጀን መብሩር፣ ወሳዕየን መሽኩር ወቲጃረተን ለንተቡር እንዲሆንላችሁም በዚሁ አጋጣሚ ዱዓችንን እንገልፃለን።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16493/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በወረደለት አቅጣጫ መሠረት የ1446ኛውን የሐጅ ምዝገባ እንግልት አልባ በሆነ መንገድ አጠናቆ ወደ ቀጣዩ የጉዞ ቅድመ ዝግጅት ለመሸጋገር በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ከፍተኛ ምክር ቤታችን በዕቅድ ካስቀመጠው የሀጅ ምዝገባና ተያያዥ የአገልግሎት ስራ ውስጥ አብዛኛውን በማጠናቀቅ ለሁጃጆች አስፈላጊውን አገልግሎት በማቅረብ ቪዛ እጃቸው ላይ እንዲገባ ማድረግም ችሏል፡፡
በመሆኑም ክፍያ ፈጽማችሁ እና የፓስፖርት ሂደት አጠናቃችሁ ቪዛ ያልወሰዳችሁ ሁጃጆች እስከ ሰኞ ሚያዚያ 20/2017 ድረስ በአዲስ አበባ መጅሊስ የምዝገባ ጣቢያ እንድታመለክቱ በጥብቅ እያሳሰብን ይህ ካልሆነ ግን እንደሌላችሁ ተቆጥሮ በምትካችሁ ተጠባባቂ ሁጃጆች የሚተኩ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለሁጃጆቻችን ሀጀን መብሩር፣ ወሳዕየን መሽኩር ወቲጃረተን ለንተቡር እንዲሆንላችሁም በዚሁ አጋጣሚ ዱዓችንን እንገልፃለን።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ለአራህማን እንግዶች የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በወረደለት አቅጣጫ መሠረት የ1446ኛውን የሐጅ ምዝገባ እንግልት አልባ በሆነ መንገድ አጠናቆ ወደ ቀጣዩ የጉዞ ቅድመ ዝግጅት ለመሸጋገር በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛል። ከፍተኛ ምክር ቤታችን በዕቅድ ካስቀመጠው የሀጅ ምዝገባና ተያያዥ የአገልግሎት ስራ ውስጥ አብዛኛውን በማጠናቀቅ…
በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ ውድድር ዮሚፍ ቀጀልቻ እና መዲና ኢሳ አሸነፉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16495/
#Ethiopia | ዛሬ በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ አዲዜሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅቷል ።
በ5 ኪሎ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ ስታሸንፍ በወንዶቹ ዮሚፍ ቀጀልቻ በቀዳሚነት አጠናቋል ።
ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበት የሴቶች 5 ኪሎ ሜትር የባለፉት ሁለት አመታት አሸናፊዋ አትሌት መዲና ኢሳ በ14:48 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቃለች ።
አትሌት ፎትየን ተስፋይ 14:50 በመግባት ሁለተኛ ስትወጣ ፣አትሌት ገላ ሀምበሴ ሶስተኛ ደረጃ ይዛለች ።
በወንዶች 5 ኪሎ ሜትር ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በ12:54 በመግባት አሸንፏል።
በሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ፋንታዬ በላይነህ በ30:30 ሁለተኛ ስትወጣ፣አትሌት ሰናይት ጌታቸው በ30:31 ሶስተኛ ፣አትሌት ግርማዊት ገብረእግዜር በ30:41 አራተኛ ፤ አለምአዲስ እያዩ በ31:15 አምስተኛ ፤ አትሌት ለምለም ንብረት በ 31:40 ስድስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል ።
በወንዶቹ ውድድር አትሌት ገመቹ ዲዳ በ26: 54 ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል ።
#ዳጉ_ስፖርት
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16495/
#Ethiopia | ዛሬ በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ አዲዜሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅቷል ።
በ5 ኪሎ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ ስታሸንፍ በወንዶቹ ዮሚፍ ቀጀልቻ በቀዳሚነት አጠናቋል ።
ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበት የሴቶች 5 ኪሎ ሜትር የባለፉት ሁለት አመታት አሸናፊዋ አትሌት መዲና ኢሳ በ14:48 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቃለች ።
አትሌት ፎትየን ተስፋይ 14:50 በመግባት ሁለተኛ ስትወጣ ፣አትሌት ገላ ሀምበሴ ሶስተኛ ደረጃ ይዛለች ።
በወንዶች 5 ኪሎ ሜትር ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በ12:54 በመግባት አሸንፏል።
በሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ፋንታዬ በላይነህ በ30:30 ሁለተኛ ስትወጣ፣አትሌት ሰናይት ጌታቸው በ30:31 ሶስተኛ ፣አትሌት ግርማዊት ገብረእግዜር በ30:41 አራተኛ ፤ አለምአዲስ እያዩ በ31:15 አምስተኛ ፤ አትሌት ለምለም ንብረት በ 31:40 ስድስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል ።
በወንዶቹ ውድድር አትሌት ገመቹ ዲዳ በ26: 54 ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል ።
#ዳጉ_ስፖርት
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ ውድድር ዮሚፍ ቀጀልቻ እና መዲና ኢሳ አሸነፉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ዛሬ በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ አዲዜሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅቷል ። በ5 ኪሎ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ ስታሸንፍ በወንዶቹ ዮሚፍ ቀጀልቻ በቀዳሚነት አጠናቋል ። ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበት የሴቶች 5 ኪሎ ሜትር የባለፉት ሁለት አመታት አሸናፊዋ አትሌት መዲና ኢሳ በ14:48 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቃለች ። አትሌት ፎትየን ተስፋይ…
ግማደ መስቀሉ ያረፈበት መስቀለኛ ቦታ — ግሸን ደብረ ከርቤ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16497/
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ከደሴ ከተማ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ 82 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ አስደናቂ የተፈጥሮ ገጽታን የተላበሰ፣ ተራራማ፣ 360 ዲግሪ ዙሪያውን ገደላማ የሆነ እና የመስቀል ቅርፅ ያለው አምባ ላይ ያለ ልዩ ስፍራ ነው።
✍️ የግሸን ደብረ ከርቤ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፄ ካሌብ ዘመነ መንግስት አባ ፈቃደ ክርስቶስ በሚባሉ አባት ለቤተ ክርስቲያን መስሪያ እንደተመረጠ ይታመናል፡፡
✍️ አባ ፈቃደ ክርስቶስ በንጉሡ ይሁንታ በ517 ዓ.ም የመጀመሪያውን የእግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያንን የሰሩት ሲሆን አሰራሩም በገጠሩ የአማራ ምድር በተለመደው የሳር ክፍክፍ ነበር፡፡
✍️ የእግዚአብሔር አብ ታቦት ያለበትን ቦታ የወንዶች ገዳም ሲያደርጉት የእመቤታችን ታቦት ያለችበትን ደግሞ የሴቶች ገዳም አድርገው ሲያገለግሉበት እንደነበር በገዳሙ ያሉት አባቶች ያስረዳሉ።
✍️ የግሽን አምባ የመጀመሪያ የመጠሪያ ስም “ደብረ-ነጎድጓድ” እንደነበር ይነገራል፡፡ ቅዱስ ላሊበላ ወደ ግሸን መጥተው በአምባው ቤተ ክርስቲያን ለመፈልፈል እንዳሰቡ በሚነገርበት ዘመን ደግሞ የግሸን መጠሪያ ወደ “ደብረ- እግዚአብሔር” በሚል ተቀይሯል፡፡
✍️ ብዙም ሳይቆይ ደብረ እግዚአብሔር የተባለችው ግሸን በንጉሥ ይኩኖአምላክ ዘመነ መንግስት ድጋሚ ስሟ ተቀይሯል፡፡
✍️ በዘመኑ አምባው ከእምነት ቦታነቱ በተጨማሪ የአስተዳደር ቦታ በመሆን የነገሥታት ልጆች እንዲማሩና በዚያው እንዲኖሩ በመደረጉ አምባው “ደብረ ነገሥት” በመባል ተጠራች፡፡
✍️ በኋላም አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ግማደ መስቀሉን ከሲናር ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት በዚህ አምባ ሲያሳርፉ አምባው ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል መገኛ ነው በማለት “ደብረ ከርቤ” ብለው እነደሰየሟት በገዳሙ ከሚገኙት የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
✍️ “ደብረ ከርቤ” ማለትም “መስቀሌን በመስቀል ተራራ ላይ አስቀምጥ” ከሚለው የፈጣሪ ትዕዛዝ የመጣ ሲኾን የመስቀል ተራራ ማለት እንደሆነም ይነገራል።
✍️ በክርስትና ሐይማኖት ዘንድ ለሰዎች ኃጢያተ-ድህነት ሲል የእየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ግማደ መስቀል መገኛ በመሆኗ የተቀደሰች ቦታ እንደሆነችም ይታመናል።
✍️ የግሸን አምባ በተፈጥሮ በመስቀል ቅርጽ የተፈጠረ ሲሆን ዙሪያውን ቀጥ ባላ ገደል የተከበበና ወደ አምባው ሰውም ሆነ ማንኛው ዕቃ የሚጓጓዝበት መግቢያ አንድ በር ብቻ ያለው ነው፡፡
✍️ የነገሥታት ስጦታዎች፣ የብራና መጻሕፍት፣ መስቀሎች እና የተለያዩ ቅርሶች በሙዚየሙ ይገኛሉ፡፡ ሙዚየሙ በአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፣ በህብረተሰቡ ተሳትፎ እና በገዳሙ በጋራ የተገነባ ነው። ግሸን ደብረ ከርቤ አምባ መጽሐፈ ጤፉት የተባለችው ውድ የብራና መጽሐፍም ይገኛል፡፡
✍️ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ልዩ ቃልኪዳን እንደተገባላት የሚታመነውና “ዳግማዊት ኢየሩሳሌም” በመባል የምትታወቀው ግሸን ደብረ ከርቤ በእምነት እና አሥተዳደር ቁርኝት የፈጠሩባት; ተፈጥሮ ያከበራት ድንቅ ምድር ናት፡፡
✍️ በግሸን ደብረ ከርቤ አምባ የእግዚአብሔር አብ፣ የቅድስት ማርያም፣ የቅዱስ ሚካኤል፣ የቅዱስ ገብርኤል እና የቅዱስ ኡራኤል አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙ ሲሆን በዋናነት መሰከረም 21 እና ጥር 21 ታላቅ ዓመታዊ የንግስ በዓላት ሆኖ በዓሉ ይከበራል፡፡
✍️ በአሁኑ ሰዓት ከደሴ ወደ ዋድላ ደላንታ የአስፓልት መንገድ በመሰራቱ በእግር እና ተሽከርካሪ የአንባሰል የተራራ ሰንሰለት አካል ከሆነው የግሸን አምባ በቀላሉ መድረስ እና መጎብኘት ይቻላል፡፡
Amhara Culture & Tourism Bureau
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16497/
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ከደሴ ከተማ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ 82 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ አስደናቂ የተፈጥሮ ገጽታን የተላበሰ፣ ተራራማ፣ 360 ዲግሪ ዙሪያውን ገደላማ የሆነ እና የመስቀል ቅርፅ ያለው አምባ ላይ ያለ ልዩ ስፍራ ነው።
✍️ የግሸን ደብረ ከርቤ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፄ ካሌብ ዘመነ መንግስት አባ ፈቃደ ክርስቶስ በሚባሉ አባት ለቤተ ክርስቲያን መስሪያ እንደተመረጠ ይታመናል፡፡
✍️ አባ ፈቃደ ክርስቶስ በንጉሡ ይሁንታ በ517 ዓ.ም የመጀመሪያውን የእግዚአብሔር አብ ቤተ ክርስቲያንን የሰሩት ሲሆን አሰራሩም በገጠሩ የአማራ ምድር በተለመደው የሳር ክፍክፍ ነበር፡፡
✍️ የእግዚአብሔር አብ ታቦት ያለበትን ቦታ የወንዶች ገዳም ሲያደርጉት የእመቤታችን ታቦት ያለችበትን ደግሞ የሴቶች ገዳም አድርገው ሲያገለግሉበት እንደነበር በገዳሙ ያሉት አባቶች ያስረዳሉ።
✍️ የግሽን አምባ የመጀመሪያ የመጠሪያ ስም “ደብረ-ነጎድጓድ” እንደነበር ይነገራል፡፡ ቅዱስ ላሊበላ ወደ ግሸን መጥተው በአምባው ቤተ ክርስቲያን ለመፈልፈል እንዳሰቡ በሚነገርበት ዘመን ደግሞ የግሸን መጠሪያ ወደ “ደብረ- እግዚአብሔር” በሚል ተቀይሯል፡፡
✍️ ብዙም ሳይቆይ ደብረ እግዚአብሔር የተባለችው ግሸን በንጉሥ ይኩኖአምላክ ዘመነ መንግስት ድጋሚ ስሟ ተቀይሯል፡፡
✍️ በዘመኑ አምባው ከእምነት ቦታነቱ በተጨማሪ የአስተዳደር ቦታ በመሆን የነገሥታት ልጆች እንዲማሩና በዚያው እንዲኖሩ በመደረጉ አምባው “ደብረ ነገሥት” በመባል ተጠራች፡፡
✍️ በኋላም አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ግማደ መስቀሉን ከሲናር ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት በዚህ አምባ ሲያሳርፉ አምባው ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል መገኛ ነው በማለት “ደብረ ከርቤ” ብለው እነደሰየሟት በገዳሙ ከሚገኙት የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡
✍️ “ደብረ ከርቤ” ማለትም “መስቀሌን በመስቀል ተራራ ላይ አስቀምጥ” ከሚለው የፈጣሪ ትዕዛዝ የመጣ ሲኾን የመስቀል ተራራ ማለት እንደሆነም ይነገራል።
✍️ በክርስትና ሐይማኖት ዘንድ ለሰዎች ኃጢያተ-ድህነት ሲል የእየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ግማደ መስቀል መገኛ በመሆኗ የተቀደሰች ቦታ እንደሆነችም ይታመናል።
✍️ የግሸን አምባ በተፈጥሮ በመስቀል ቅርጽ የተፈጠረ ሲሆን ዙሪያውን ቀጥ ባላ ገደል የተከበበና ወደ አምባው ሰውም ሆነ ማንኛው ዕቃ የሚጓጓዝበት መግቢያ አንድ በር ብቻ ያለው ነው፡፡
✍️ የነገሥታት ስጦታዎች፣ የብራና መጻሕፍት፣ መስቀሎች እና የተለያዩ ቅርሶች በሙዚየሙ ይገኛሉ፡፡ ሙዚየሙ በአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፣ በህብረተሰቡ ተሳትፎ እና በገዳሙ በጋራ የተገነባ ነው። ግሸን ደብረ ከርቤ አምባ መጽሐፈ ጤፉት የተባለችው ውድ የብራና መጽሐፍም ይገኛል፡፡
✍️ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ልዩ ቃልኪዳን እንደተገባላት የሚታመነውና “ዳግማዊት ኢየሩሳሌም” በመባል የምትታወቀው ግሸን ደብረ ከርቤ በእምነት እና አሥተዳደር ቁርኝት የፈጠሩባት; ተፈጥሮ ያከበራት ድንቅ ምድር ናት፡፡
✍️ በግሸን ደብረ ከርቤ አምባ የእግዚአብሔር አብ፣ የቅድስት ማርያም፣ የቅዱስ ሚካኤል፣ የቅዱስ ገብርኤል እና የቅዱስ ኡራኤል አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙ ሲሆን በዋናነት መሰከረም 21 እና ጥር 21 ታላቅ ዓመታዊ የንግስ በዓላት ሆኖ በዓሉ ይከበራል፡፡
✍️ በአሁኑ ሰዓት ከደሴ ወደ ዋድላ ደላንታ የአስፓልት መንገድ በመሰራቱ በእግር እና ተሽከርካሪ የአንባሰል የተራራ ሰንሰለት አካል ከሆነው የግሸን አምባ በቀላሉ መድረስ እና መጎብኘት ይቻላል፡፡
Amhara Culture & Tourism Bureau
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ግማደ መስቀሉ ያረፈበት መስቀለኛ ቦታ -- ግሸን ደብረ ከርቤ - Getu Temesgen
✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ከደሴ ከተማ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ 82 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ ✍️ ግሸን ደብረ ከርቤ አስደናቂ የተፈጥሮ ገጽታን የተላበሰ፣ ተራራማ፣ 360 ዲግሪ ዙሪያውን ገደላማ የሆነ እና የመስቀል ቅርፅ ያለው አምባ ላይ ያለ ልዩ ስፍራ ነው። ✍️ የግሸን ደብረ ከርቤ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፄ…
ከምድር በጠፋው ዳይኖሰር ቆዳ የተለያዩ የቆዳ ምርቶች ተሰርተው ለገበያ ሊቀርቡ ነው
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16499/
#Ethiopia | ቲሬክስ የተባለ የዳይኖሰርን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የቆዳ ውጤቶችን በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ማገባደጃ ላይ ለገበያ ሊቀርብ መሆኑ ተሰምቷል።
መቀመጫውን በእንግሊዝ ኒውካስትል ያደረገው እና በላብራቶሪ የቆዳ ውጤቶችን የሚያመርተው ድርጅት ከኦርጋኖኢድ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን የጠፋውን የዳይኖሰር ዘረመልን በመጠቀም የቆዳ ምርቱን ለማምረት መቻላቸውን አስታውቀዋል።
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ዳይኖሰር ከምድር ላይ ከጠፋ እጅግ ከመቆየቱ የተነሳ የዳይኖሰርን ዘረመል ከቅሪተ አካል ላይ ማግኘት አይቻልም የሚል አመለካከት ነበር።
ቢሆንም ባለፈው አስርት ዓመታት ውስጥ በተደረገ ምርምር ሳይንቲስቶች ከጠፋ 80 ሚሊዮን ዓመታት አድሜ አስቆጥሯል የሚባለውን የዳይኖሰር ዘረመል ከቅሪተ አካሉ ላይ ማግኘት ችለዋል።
በ2023 ዘረመልን በመጠቀም ብቻ በላብራቶሪ ውስጥ የእንስሳትን ቆዳ መስራት የቻለው ይህ ድርጅት አሁን ላይ ደግሞ የዳይኖሰርን ቆዳ መመለስ እንደሚችሉ ተስፋ ተጥሏል ።
ይህን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የተለያዩ የቆዳ ምርቶችም እጅግ ጠንካራ እና ለብዙ ጊዜ ይቆያሉ የተባለ ሲሆን በዓመቱ መጨረሻ ላይ ለገበያም ይቀርባሉ ሲል ዘ ቴሌግራፍ አስነብቧል።
#etv
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16499/
#Ethiopia | ቲሬክስ የተባለ የዳይኖሰርን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የቆዳ ውጤቶችን በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ማገባደጃ ላይ ለገበያ ሊቀርብ መሆኑ ተሰምቷል።
መቀመጫውን በእንግሊዝ ኒውካስትል ያደረገው እና በላብራቶሪ የቆዳ ውጤቶችን የሚያመርተው ድርጅት ከኦርጋኖኢድ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን የጠፋውን የዳይኖሰር ዘረመልን በመጠቀም የቆዳ ምርቱን ለማምረት መቻላቸውን አስታውቀዋል።
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ዳይኖሰር ከምድር ላይ ከጠፋ እጅግ ከመቆየቱ የተነሳ የዳይኖሰርን ዘረመል ከቅሪተ አካል ላይ ማግኘት አይቻልም የሚል አመለካከት ነበር።
ቢሆንም ባለፈው አስርት ዓመታት ውስጥ በተደረገ ምርምር ሳይንቲስቶች ከጠፋ 80 ሚሊዮን ዓመታት አድሜ አስቆጥሯል የሚባለውን የዳይኖሰር ዘረመል ከቅሪተ አካሉ ላይ ማግኘት ችለዋል።
በ2023 ዘረመልን በመጠቀም ብቻ በላብራቶሪ ውስጥ የእንስሳትን ቆዳ መስራት የቻለው ይህ ድርጅት አሁን ላይ ደግሞ የዳይኖሰርን ቆዳ መመለስ እንደሚችሉ ተስፋ ተጥሏል ።
ይህን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የተለያዩ የቆዳ ምርቶችም እጅግ ጠንካራ እና ለብዙ ጊዜ ይቆያሉ የተባለ ሲሆን በዓመቱ መጨረሻ ላይ ለገበያም ይቀርባሉ ሲል ዘ ቴሌግራፍ አስነብቧል።
#etv
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ከምድር በጠፋው ዳይኖሰር ቆዳ የተለያዩ የቆዳ ምርቶች ተሰርተው ለገበያ ሊቀርቡ ነው - Getu Temesgen
#Ethiopia | ቲሬክስ የተባለ የዳይኖሰርን ቆዳ በመጠቀም የተሰሩ የቆዳ ውጤቶችን በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ማገባደጃ ላይ ለገበያ ሊቀርብ መሆኑ ተሰምቷል። መቀመጫውን በእንግሊዝ ኒውካስትል ያደረገው እና በላብራቶሪ የቆዳ ውጤቶችን የሚያመርተው ድርጅት ከኦርጋኖኢድ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን የጠፋውን የዳይኖሰር ዘረመልን በመጠቀም የቆዳ ምርቱን ለማምረት መቻላቸውን አስታውቀዋል። እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ…