“በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ359 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ተጠቃሚ ሆነዋል” ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16111/
#Ethiopia | በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከ359 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆናቸውን የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ።
የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዕቅድ አፈፃፀማ ግምገማ ተካሂዷል።
በግምገማው ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
ከሰለጠነ የሰው ኃይል አቅርቦት፣ ከሥራ ገበያው ፍላጎት እና ከአገልግሎት አሰጣጥ አኳያ የተከናውኑ ሥራዎች ውይይት ተደርጎባቸዋል።
የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፥ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት 359 ሺህ 291 ዜጎችን በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ካለው የሥራ ገበያ ፍላጎት አኳያ አቅርቦት እና ጥራት ላይ ያሉ ችግሮችን በመፍታት ውጤቱን ለማላቅ እና የዜጎችን ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን አመልክተዋል።
በዘርፉ በመንግስትና በግል ተቋማት የሚሰጠው ሥልጠና የሥራ ገበያውን ፍላጎት የሚመልስ እና ፍላጎትና አቅርቦቱን ማጣጣም የሚያስችል መሆኑን የማረጋገጥ እንዲሁም ማነቆዎችን መፍታትና ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ እንደሆነም ጠቁመዋል።
በዘርፉ የተጀመረው የዜጎችን መብት ደህንነትና ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ሥራ እንዲሁም ህገ-ወጥነትን መከላከልና ህግና ስርዓትን ማስከበር በልዩ ሁኔታ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል ሚኒስትሯ።
ለዚህም በየደረጃው የሚመለከታቸው ባለድርሻ እና አስፈፃሚ አካላት ሁሉን አቀፍ ርብርብ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
#ena
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16111/
#Ethiopia | በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከ359 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆናቸውን የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ።
የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዕቅድ አፈፃፀማ ግምገማ ተካሂዷል።
በግምገማው ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
ከሰለጠነ የሰው ኃይል አቅርቦት፣ ከሥራ ገበያው ፍላጎት እና ከአገልግሎት አሰጣጥ አኳያ የተከናውኑ ሥራዎች ውይይት ተደርጎባቸዋል።
የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፥ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት 359 ሺህ 291 ዜጎችን በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ካለው የሥራ ገበያ ፍላጎት አኳያ አቅርቦት እና ጥራት ላይ ያሉ ችግሮችን በመፍታት ውጤቱን ለማላቅ እና የዜጎችን ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን አመልክተዋል።
በዘርፉ በመንግስትና በግል ተቋማት የሚሰጠው ሥልጠና የሥራ ገበያውን ፍላጎት የሚመልስ እና ፍላጎትና አቅርቦቱን ማጣጣም የሚያስችል መሆኑን የማረጋገጥ እንዲሁም ማነቆዎችን መፍታትና ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ እንደሆነም ጠቁመዋል።
በዘርፉ የተጀመረው የዜጎችን መብት ደህንነትና ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ሥራ እንዲሁም ህገ-ወጥነትን መከላከልና ህግና ስርዓትን ማስከበር በልዩ ሁኔታ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል ሚኒስትሯ።
ለዚህም በየደረጃው የሚመለከታቸው ባለድርሻ እና አስፈፃሚ አካላት ሁሉን አቀፍ ርብርብ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
#ena
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
"በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ359 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ተጠቃሚ ሆነዋል" ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል - Getu Temesgen
#Ethiopia | በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከ359 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆናቸውን የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዕቅድ አፈፃፀማ ግምገማ ተካሂዷል። በግምገማው ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። ከሰለጠነ…
ቀነኒሳ በቀለ በለንደን ማራቶን አይሮጥም
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16113/
#Ethiopia | ኢትዮጵያዊ የረጅም ርቀት ንጉስ የሆነው ቀነኒሳ በቀለ የፊታችን እሁድ በሚደረገው የለንደን ማራቶን እንደማይሳተፍ ይፋ አድርጓል ።
ውድድሩን ለማድረግ ቀናት እየቆጠርኩኝ የነበር ቢሆንም በልምድ ወቅት መጠነኛ የሚባል ጉዳት በማስተናገዴ በዚህኛው ውድድር አልሳተፍም በዚህም መሰረት በአለም ላይ ለምተገኙ አድናቂዎቹ ድጋፋችሁን ስለሰጣችሁኝ አመሰግናለሁ ሲል በማህበራዊ ትስስር ግፁ አስቀምጧል ።
#aradaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16113/
#Ethiopia | ኢትዮጵያዊ የረጅም ርቀት ንጉስ የሆነው ቀነኒሳ በቀለ የፊታችን እሁድ በሚደረገው የለንደን ማራቶን እንደማይሳተፍ ይፋ አድርጓል ።
ውድድሩን ለማድረግ ቀናት እየቆጠርኩኝ የነበር ቢሆንም በልምድ ወቅት መጠነኛ የሚባል ጉዳት በማስተናገዴ በዚህኛው ውድድር አልሳተፍም በዚህም መሰረት በአለም ላይ ለምተገኙ አድናቂዎቹ ድጋፋችሁን ስለሰጣችሁኝ አመሰግናለሁ ሲል በማህበራዊ ትስስር ግፁ አስቀምጧል ።
#aradaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ቀነኒሳ በቀለ በለንደን ማራቶን አይሮጥም - Getu Temesgen
#Ethiopia | ኢትዮጵያዊ የረጅም ርቀት ንጉስ የሆነው ቀነኒሳ በቀለ የፊታችን እሁድ በሚደረገው የለንደን ማራቶን እንደማይሳተፍ ይፋ አድርጓል ። ውድድሩን ለማድረግ ቀናት እየቆጠርኩኝ የነበር ቢሆንም በልምድ ወቅት መጠነኛ የሚባል ጉዳት በማስተናገዴ በዚህኛው ውድድር አልሳተፍም በዚህም መሰረት በአለም ላይ ለምተገኙ አድናቂዎቹ ድጋፋችሁን ስለሰጣችሁኝ አመሰግናለሁ ሲል በማህበራዊ ትስስር ግፁ አስቀምጧል…
ከሱዳን የተፈናቀሉ ከ7 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ሰሜን ወሎ መግባታቸው ተገለጸ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16115/
#Ethiopia | ከ7 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሱዳን ተፈናቅለው አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን መግባታቸውን የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ዓለሙ ይመር፤ ከቅርብ ዜያት ወዲህ ከሱዳን ድንበር ተፈናቅለው ሀርቡ ወረዳ በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙት ፍልሰተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እንዳሻቀበ የገለጹ ሲሆን፤ 945 አባወራዎች ወይም ከ7 ሺሕ በላይ ሰዎች መሆናቸውን አሐዱ ተናግረዋል።
አክለውም፤ “ከሀገር ውስጥም ሆነ ከጎረቤት ሀገራት ተፈናቅለው ወደ ዞኑ የሚገቡ ተፈናቃዮች ሀርቡ ወረዳ በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ ይገኛሉ” ብለዋል፡፡
“የተፈናቃዮች ቁጥር ከአቅማችን በላይ ሆኗል” ያሉት ኃላፊው፤ የመጠለያ ጣቢያ ካምፖቹ ሲመሰረቱ ለ6 ወር ብቻ እንዲያገለግሉ ቢሆንም አሁን 7 ዓመት እየሆናቸው እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡
ከታሰበው በላይ ረዥም ዓመት ያገለገሉት ካምፖችም በእርጅና ምክንያት ከጥቅም ውጪ እየሆኑ እንደሚገኙም አንስተዋል፡፡
“መጪው ክረምት እንደመሆኑ የችግሩን አሳሳቢነት ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ለሚመለከታቸው አካላት ከክልል እስከ ፌደራል ባለው የአደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ጥያቄ ብናቀርብም ምላሽ እያገኘን አይደለም” ብለዋል።
በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት ከተለያየ የሀገሪቱ ክፍል እና ከሱዳን የተፈናቀሉ ከ32 ሺሕ 800 በላይ ተፈናቃዮች በ7 መጠለያ ጣቢያ ጣቢያዎች ውስጥ እና ከማኅበረሰቡ ጋር ተቀላቅለው እየኖሩ መሆኑን መዘገባችን ይታወሳል።
#ahaduRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16115/
#Ethiopia | ከ7 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሱዳን ተፈናቅለው አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን መግባታቸውን የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ዓለሙ ይመር፤ ከቅርብ ዜያት ወዲህ ከሱዳን ድንበር ተፈናቅለው ሀርቡ ወረዳ በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙት ፍልሰተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እንዳሻቀበ የገለጹ ሲሆን፤ 945 አባወራዎች ወይም ከ7 ሺሕ በላይ ሰዎች መሆናቸውን አሐዱ ተናግረዋል።
አክለውም፤ “ከሀገር ውስጥም ሆነ ከጎረቤት ሀገራት ተፈናቅለው ወደ ዞኑ የሚገቡ ተፈናቃዮች ሀርቡ ወረዳ በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ ይገኛሉ” ብለዋል፡፡
“የተፈናቃዮች ቁጥር ከአቅማችን በላይ ሆኗል” ያሉት ኃላፊው፤ የመጠለያ ጣቢያ ካምፖቹ ሲመሰረቱ ለ6 ወር ብቻ እንዲያገለግሉ ቢሆንም አሁን 7 ዓመት እየሆናቸው እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡
ከታሰበው በላይ ረዥም ዓመት ያገለገሉት ካምፖችም በእርጅና ምክንያት ከጥቅም ውጪ እየሆኑ እንደሚገኙም አንስተዋል፡፡
“መጪው ክረምት እንደመሆኑ የችግሩን አሳሳቢነት ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ለሚመለከታቸው አካላት ከክልል እስከ ፌደራል ባለው የአደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ጥያቄ ብናቀርብም ምላሽ እያገኘን አይደለም” ብለዋል።
በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት ከተለያየ የሀገሪቱ ክፍል እና ከሱዳን የተፈናቀሉ ከ32 ሺሕ 800 በላይ ተፈናቃዮች በ7 መጠለያ ጣቢያ ጣቢያዎች ውስጥ እና ከማኅበረሰቡ ጋር ተቀላቅለው እየኖሩ መሆኑን መዘገባችን ይታወሳል።
#ahaduRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ከሱዳን የተፈናቀሉ ከ7 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ሰሜን ወሎ መግባታቸው ተገለጸ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ከ7 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሱዳን ተፈናቅለው አማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን መግባታቸውን የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ዓለሙ ይመር፤ ከቅርብ ዜያት ወዲህ ከሱዳን ድንበር ተፈናቅለው ሀርቡ ወረዳ በሚገኝ መጠለያ ጣቢያ የሚገኙት ፍልሰተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እንዳሻቀበ የገለጹ ሲሆን፤ 945 አባወራዎች ወይም…
በኦፔክ ላይ የተጣለዉ የአሜሪካ ቀረጥ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሃገራት የነዳጅ ምርት ተጠቃሚነትን የሚያሳድግ ነዉ ተባለ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16117/
#Ethiopia | የአሜሪካ ቀረጥ በተለይም ዶናልድ ትራምፕ ከተመረጡ በኋላ ያሉት ዓለም አቀፍ የንግድ ግንኙነቶች እንዲሁም ዓለም አቀፋዊው የንግድ ጦርነት ለተለያዩ ሃገራት ስጋት እና እድል ይዞ እንደሚመጣ ሲጠቀስ ቆይቷል፡፡
በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድሙ ፍላቴ እንደገለጹት፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የአንድ አገር አጠቃላይ እድገት ላይ ትልቅ ሚና ያለዉ እንደመሆኑ ለዘርፉ የነዳጅ ፍላጎት እና አቅርቦት ወሳኝነት ጥያቄ ዉስጥ የሚገባ አለመሆኑን ይጠቅሳሉ፡፡
በዚህም በአሜሪካ የሚጣሉ ቀረጦች እንደ ኦፔክ(The Organization of the Petroleum Exporting Countries (OPEC)) ያሉ የነዳጅ ምርት አምራች አገራት ላይ የሚፈጥረዉ ጫና ከፍተኛ በመሆኑ ወደ አሜሪካ ገበያ የሚያሰገቡትን ምርት ቀንሰዉ ወደ ሌሎች ሃገራት ለመላክ እንደሚያስገድዳቸዉ እና ኢትዮጵያ በዚህ ተጠቃሚ ልትሆን እንደምትችል አስረድተዋል፡፡
ምንም እንኳን ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋዎች የሚወሰኑት በአለም አቀፍ ገበያ መሆኑ ቢታወቅም ሚኒስቴሩ የዋጋ ቅናሽ ለማድረግ ድርድር ሊያደርግ እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡
በተጨማሪሙ አቶ ወንድሙ መንግስት የነዳጅ ዋጋ መጨመር የሚያስከትለውን ስጋት ለመቀነስ በአሁኑ ወቅት አረንጓዴ ኢኮኖሚን በማሳደግ ላይ ያተኮረ ፖሊሲን እየተገበረ በመሆኑ ብሎም የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ሃብት በመጠቀም የሚንቀሳቀሱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ጥቅም ላይ እንዲዉሉ እየተደረገ በመሆኑ ፤በነዳጅ ላይ የተመሰረተ ትራንስፖርትን ቀስ በቀስ በመቀነስ ለነዳጅ የሚወጣዉን ከፍተኛ የዉጭ ምንዛሬ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአሜሪካ የንግድ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ ፈተና ሊሆን ቢችልም መንግስት የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማትን በማስፋፋት እና በአለም አቀፍ ገበያ ላይ ተመጣጣኝ ዋጋ ለማግኘት በመደራደር እነዚህን ተግዳሮቶች ወደ ዕድል መቀየር እንደሚችል የሚኒስቴር መስራ ቤቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድሙ ፍላቴ አመላክተዋል ።
#menahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16117/
#Ethiopia | የአሜሪካ ቀረጥ በተለይም ዶናልድ ትራምፕ ከተመረጡ በኋላ ያሉት ዓለም አቀፍ የንግድ ግንኙነቶች እንዲሁም ዓለም አቀፋዊው የንግድ ጦርነት ለተለያዩ ሃገራት ስጋት እና እድል ይዞ እንደሚመጣ ሲጠቀስ ቆይቷል፡፡
በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድሙ ፍላቴ እንደገለጹት፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የአንድ አገር አጠቃላይ እድገት ላይ ትልቅ ሚና ያለዉ እንደመሆኑ ለዘርፉ የነዳጅ ፍላጎት እና አቅርቦት ወሳኝነት ጥያቄ ዉስጥ የሚገባ አለመሆኑን ይጠቅሳሉ፡፡
በዚህም በአሜሪካ የሚጣሉ ቀረጦች እንደ ኦፔክ(The Organization of the Petroleum Exporting Countries (OPEC)) ያሉ የነዳጅ ምርት አምራች አገራት ላይ የሚፈጥረዉ ጫና ከፍተኛ በመሆኑ ወደ አሜሪካ ገበያ የሚያሰገቡትን ምርት ቀንሰዉ ወደ ሌሎች ሃገራት ለመላክ እንደሚያስገድዳቸዉ እና ኢትዮጵያ በዚህ ተጠቃሚ ልትሆን እንደምትችል አስረድተዋል፡፡
ምንም እንኳን ዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋዎች የሚወሰኑት በአለም አቀፍ ገበያ መሆኑ ቢታወቅም ሚኒስቴሩ የዋጋ ቅናሽ ለማድረግ ድርድር ሊያደርግ እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡
በተጨማሪሙ አቶ ወንድሙ መንግስት የነዳጅ ዋጋ መጨመር የሚያስከትለውን ስጋት ለመቀነስ በአሁኑ ወቅት አረንጓዴ ኢኮኖሚን በማሳደግ ላይ ያተኮረ ፖሊሲን እየተገበረ በመሆኑ ብሎም የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ሃብት በመጠቀም የሚንቀሳቀሱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ጥቅም ላይ እንዲዉሉ እየተደረገ በመሆኑ ፤በነዳጅ ላይ የተመሰረተ ትራንስፖርትን ቀስ በቀስ በመቀነስ ለነዳጅ የሚወጣዉን ከፍተኛ የዉጭ ምንዛሬ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የአሜሪካ የንግድ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ ፈተና ሊሆን ቢችልም መንግስት የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማትን በማስፋፋት እና በአለም አቀፍ ገበያ ላይ ተመጣጣኝ ዋጋ ለማግኘት በመደራደር እነዚህን ተግዳሮቶች ወደ ዕድል መቀየር እንደሚችል የሚኒስቴር መስራ ቤቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድሙ ፍላቴ አመላክተዋል ።
#menahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በኦፔክ ላይ የተጣለዉ የአሜሪካ ቀረጥ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሃገራት የነዳጅ ምርት ተጠቃሚነትን የሚያሳድግ ነዉ ተባለ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአሜሪካ ቀረጥ በተለይም ዶናልድ ትራምፕ ከተመረጡ በኋላ ያሉት ዓለም አቀፍ የንግድ ግንኙነቶች እንዲሁም ዓለም አቀፋዊው የንግድ ጦርነት ለተለያዩ ሃገራት ስጋት እና እድል ይዞ እንደሚመጣ ሲጠቀስ ቆይቷል፡፡ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት እና የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወንድሙ ፍላቴ እንደገለጹት፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የአንድ አገር አጠቃላይ እድገት…
የኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያ የንግድ ምክር ቤት ስብሰባና ቢዝነስ ፎረም ተካሄደ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16119/
#Ethiopia | የኢትዮ-ሳዑዲ የጋራ ንግድ ም/ቤት የመጀመሪያ ስብሰባ እና የቢዝነስ ፎረም ሚያዚያ 14 ቀን 2017 በሳዑዲ አረቢያ ዋና ከተማ ሪያድ ተካሄዷል።
ስብሰባው በኢትዮጵያ ወገን በኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ በክቡር ዶር አብዱልሃኪም ሙሉ የተመራ ሲሆን የሳዑዲ አረቢያን ልኡካን የሳኡዲ አረቢያ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሃሰን ቢን ሙጂብ አልሁዋዚ መርተዋል።
በፎረሙ ላይ ከ100 በላይ የሁለቱ አገሮች የንግድ ማህበረሰብ አባላትን የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የተገኙ ሲሆን፥ በሁሉቱም አገሮች ለንግዱ ማህበረሰብ ያሉ መልካም እድሎችን በተመለከተ ገለጻዎች ተደርገዋል፥ በንግዱ ማህበረሰብ አባላት መካከልም የቢ2ቢ ውይይቶች ተካሂደዋል።
በቢዝነስ ፎረሙ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አብዱልሃኪም ሙሉ እኤአ በጁን 2024 በአዲስ አበባ የተቋቋመው የጋራ ንግድ ም/ቤት የሁለቱን አገራት ታሪካዊ እና ጂኦግራፊያዊ ቅርበትን እንደ እድል በመጠቀም ኢኮኖሚያዊ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን ጠቅሰው በኢትዮጵያ ሰፊ የንግድና የኢንቨስትመንት አማራጮችn እንዳሉ በመግለፅ የሳዑዲ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
በተመሳሳይ በሳኡዲ አረቢያ የኢፌዴሪ ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ሙክታር ከድር የጋራ ንግድ ምክር ቤቱ ስራ መጀመርና የቢዝነስ ፎረሙ መካሄድ በሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ትስስር እንደሚያጠብቅ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
ከዚህ ጋር አያይዘውም በቀጣይ በግንቦት ወር 2017 በአዲስ አበባ በሚካሄደው ኢትዮጵያ ታምርትና ኢንቨስት እን ኢትዮጵያ መድረኮች የሳኡዲ አረቢያ ባለሀብቶች በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ አስተላልፈዋል።
በሌላ በኩል በስብሰባው ተካፋይ የሆኑት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ እስያ እና ፓሲፊክ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ክቡር አምባሳደር ንጉስ ከበደ ባቀረቡርት ገለጻ በኢትዮጵያ ስላሉ መልካምና ተመራጭ የኢንቨስትመንትና ንግድ እድሎች በተለይም የመንግስት ፖሊሲ ትኩረት አቅጣጫ በሆኑት በግብርና፣ በቴክኖሎጂ፣ በማዕዲን ዘርፍ፣ በማኑፋክቸሪንግ ፥ ቱሪዝምና በመሳሳሉ ዘርፎች መንግስት ለውጭ ባለሀብቶች ያመቻቸው እድሎችን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፥ በተመሳሳይ የኢትዮጵያ እንቨስትመንት ሆልድንግስት ምክትል ዋና አስፈጻሚ በዘርፉ መንግስት በሚሰራቸው ስራዎች ላይ ጠቃሚ መረጃዎቸን ሰጥተዋል።
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ሰብሳቢ የሆኑት ክቡር አቶ ሰብስቤ አባፊራ መድረኩ በሁለቱም አገራት ያለውን የንግድና የኢንቨስትመንት እድልን ያጎለብታል ሲሉ ተናግረዋል።
በሳኡዲ ወገን በኩል በ2030 የሳዑዲ አረቢያ ሁለንተናዊ እድገት ራዕይ የአፍሪካን አህጉር በኢኮኖሚው ዘርፍ ዋና መዳረሻ ያደረገ እንደሆነና ኢትዮጵያን ስትራቴጂካዊ የንግድና ኢንቨስትመንት አጋር በማድረግ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጡ አብራርተዋል።
የምክር ቤቱ ስብሰባ በሁለቱ አገሮች መካካል ያሉ የንግድ፥ ኢንቨስትመንትና ቱሪዝም እድሎችን እየለየና የሚያጋጥሙ0
ችግሮችን እየፈታ በመስኮቹ የሚኖሩ ትብብሮችን እንደሚያጎለብት የተገለፀ ሲሆን፥ የቢዝነስ ፎረሙ የቀረቡ ሃሳቦችና የንግድ ማህበረሰብ መካከል የተደረጉ ውይይቶች እጅግ ጠቃሚ መሆናቸውን መገንዘብ ተችሏል።
ፎረሙ በግንቦት 2016 ዓ.ም በሁለቱ አገሮች ንግድ ምክር ቤቶች መካከል በተፈረመው የመግባቢያ ስምምነት መሰረት የተካሄደ ሲሆን፥ በቀጣይ አመት አዲስ አበባ ላይ የሚካሄድ መሆኑም ታውቋል።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16119/
#Ethiopia | የኢትዮ-ሳዑዲ የጋራ ንግድ ም/ቤት የመጀመሪያ ስብሰባ እና የቢዝነስ ፎረም ሚያዚያ 14 ቀን 2017 በሳዑዲ አረቢያ ዋና ከተማ ሪያድ ተካሄዷል።
ስብሰባው በኢትዮጵያ ወገን በኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ በክቡር ዶር አብዱልሃኪም ሙሉ የተመራ ሲሆን የሳዑዲ አረቢያን ልኡካን የሳኡዲ አረቢያ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሃሰን ቢን ሙጂብ አልሁዋዚ መርተዋል።
በፎረሙ ላይ ከ100 በላይ የሁለቱ አገሮች የንግድ ማህበረሰብ አባላትን የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የተገኙ ሲሆን፥ በሁሉቱም አገሮች ለንግዱ ማህበረሰብ ያሉ መልካም እድሎችን በተመለከተ ገለጻዎች ተደርገዋል፥ በንግዱ ማህበረሰብ አባላት መካከልም የቢ2ቢ ውይይቶች ተካሂደዋል።
በቢዝነስ ፎረሙ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አብዱልሃኪም ሙሉ እኤአ በጁን 2024 በአዲስ አበባ የተቋቋመው የጋራ ንግድ ም/ቤት የሁለቱን አገራት ታሪካዊ እና ጂኦግራፊያዊ ቅርበትን እንደ እድል በመጠቀም ኢኮኖሚያዊ ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን ጠቅሰው በኢትዮጵያ ሰፊ የንግድና የኢንቨስትመንት አማራጮችn እንዳሉ በመግለፅ የሳዑዲ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
በተመሳሳይ በሳኡዲ አረቢያ የኢፌዴሪ ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ሙክታር ከድር የጋራ ንግድ ምክር ቤቱ ስራ መጀመርና የቢዝነስ ፎረሙ መካሄድ በሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ትስስር እንደሚያጠብቅ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
ከዚህ ጋር አያይዘውም በቀጣይ በግንቦት ወር 2017 በአዲስ አበባ በሚካሄደው ኢትዮጵያ ታምርትና ኢንቨስት እን ኢትዮጵያ መድረኮች የሳኡዲ አረቢያ ባለሀብቶች በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ አስተላልፈዋል።
በሌላ በኩል በስብሰባው ተካፋይ የሆኑት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ እስያ እና ፓሲፊክ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ክቡር አምባሳደር ንጉስ ከበደ ባቀረቡርት ገለጻ በኢትዮጵያ ስላሉ መልካምና ተመራጭ የኢንቨስትመንትና ንግድ እድሎች በተለይም የመንግስት ፖሊሲ ትኩረት አቅጣጫ በሆኑት በግብርና፣ በቴክኖሎጂ፣ በማዕዲን ዘርፍ፣ በማኑፋክቸሪንግ ፥ ቱሪዝምና በመሳሳሉ ዘርፎች መንግስት ለውጭ ባለሀብቶች ያመቻቸው እድሎችን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፥ በተመሳሳይ የኢትዮጵያ እንቨስትመንት ሆልድንግስት ምክትል ዋና አስፈጻሚ በዘርፉ መንግስት በሚሰራቸው ስራዎች ላይ ጠቃሚ መረጃዎቸን ሰጥተዋል።
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ሰብሳቢ የሆኑት ክቡር አቶ ሰብስቤ አባፊራ መድረኩ በሁለቱም አገራት ያለውን የንግድና የኢንቨስትመንት እድልን ያጎለብታል ሲሉ ተናግረዋል።
በሳኡዲ ወገን በኩል በ2030 የሳዑዲ አረቢያ ሁለንተናዊ እድገት ራዕይ የአፍሪካን አህጉር በኢኮኖሚው ዘርፍ ዋና መዳረሻ ያደረገ እንደሆነና ኢትዮጵያን ስትራቴጂካዊ የንግድና ኢንቨስትመንት አጋር በማድረግ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጡ አብራርተዋል።
የምክር ቤቱ ስብሰባ በሁለቱ አገሮች መካካል ያሉ የንግድ፥ ኢንቨስትመንትና ቱሪዝም እድሎችን እየለየና የሚያጋጥሙ0
ችግሮችን እየፈታ በመስኮቹ የሚኖሩ ትብብሮችን እንደሚያጎለብት የተገለፀ ሲሆን፥ የቢዝነስ ፎረሙ የቀረቡ ሃሳቦችና የንግድ ማህበረሰብ መካከል የተደረጉ ውይይቶች እጅግ ጠቃሚ መሆናቸውን መገንዘብ ተችሏል።
ፎረሙ በግንቦት 2016 ዓ.ም በሁለቱ አገሮች ንግድ ምክር ቤቶች መካከል በተፈረመው የመግባቢያ ስምምነት መሰረት የተካሄደ ሲሆን፥ በቀጣይ አመት አዲስ አበባ ላይ የሚካሄድ መሆኑም ታውቋል።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያ የንግድ ምክር ቤት ስብሰባና ቢዝነስ ፎረም ተካሄደ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የኢትዮ-ሳዑዲ የጋራ ንግድ ም/ቤት የመጀመሪያ ስብሰባ እና የቢዝነስ ፎረም ሚያዚያ 14 ቀን 2017 በሳዑዲ አረቢያ ዋና ከተማ ሪያድ ተካሄዷል። ስብሰባው በኢትዮጵያ ወገን በኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ በክቡር ዶር አብዱልሃኪም ሙሉ የተመራ ሲሆን የሳዑዲ አረቢያን ልኡካን የሳኡዲ አረቢያ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሃሰን ቢን ሙጂብ አልሁዋዚ መርተዋል። በፎረሙ…
አሜሪካ 500 የሃውቲ ተዋጊዎችን መግደሏን አስታወቀች
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16121/
#Ethiopia | የሁቲ አዛዦች ሞተዋል፣ ወታደራዊ መሠረተ ልማትም ተጎድቷል ሲሉ የሰንአው መንግስት የማስታወቂያ ሚኒስትር ተናግረዋል። ባለፉት ሳምንታት የዩናይትድ ስቴትስ ጦር በየመን ባደረገው ጥቃት ቢያንስ 500 የሁቲ ተዋጊዎችን ከፍተኛ አዛዦችን ጨምሮ መገደሉን የሳውዲ ጋዜጣ አስነብቧል።
ከዚህ በተጨማሪ የየመን የማስታወቂያ ሚኒስትር ሞአማር አል ኤሪያኒ ለአል አረቢያ ሲናገሩ የአሜሪካ ጥቃቶች “የማዘዣ እና የቁጥጥር ማዕከላትን፣ የስልጠና ካምፖችን፣ የጦር መሳሪያ ማከማቻዎችን እና የመገናኛ ተቋማትን ጨምሮ ጉልህ ስፍራ ያላቸውን የሃውቲ ወታደራዊ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠሩ ነበሩ” ሲሉ አረጋግጠዋል።
ከሟቾቹ መካከል በባህር ላይ ጥቃቶች እና የጦር መሳሪያ ዝውውር ተጠያቂ የሆኑ ከፍተኛ አመራሮች ይገኙበታል ብለዋል።
“ይህ የየመን ጦርነት ብቻ አይደለም ለአለም አቀፋዊ ስርዓት፣ ለመርከብ ጉዞ ነጻነት እና ክልሉን ከኢራን አገዛዝ እና ከአሸባሪ ሚሊሻዎች መስፋፋት ለመጠበቅ የሚደረግ ውጊያ ነው” በማለት አል-ኤሪያኒ የቀጠለውን ግጭት ሰፋ ያለ ክልላዊ አንድምታ እንዳለው አጽንኦት ሰጥተዋል።
አለም አቀፍ እውቅና ያለው የየመን መንግስት ከሃውቲ አሸባሪዎች ጋር በተደረገው ስትራቴጂካዊ ለውጥ ከፍተኛ የሃውቲ ባለስልጣናት መሞታቸውን አረጋግጧል።
አል ኤሪያኒ የትራምፕ አስተዳደር የግጭት አያያዝ አወድሷል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሁቲ ሚሊሻዎች ላይ ዘመቻ የጀመሩት ሁቲዎች በአለም አቀፍ መርከቦች እና በእስራኤል ላይ ለደረሰው ጥቃት ምላሽ ነው።
የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) የቡድኑን የገንዘብ ድጋፍ እና ሎጅስቲክስን ለማቋረጥ በሚደረገው ጥረት በምዕራብ የመን የነዳጅ ማደያ መውደሙን በቅርቡ አረጋግጧል።
የዩናይትድ ስቴትስ ጥቃቶች በርካታ የሁቲ ማሰልጠኛ ካምፖችን አውድመዋል፣ የቡድኑን የአየር መከላከያ ስርዓትም በእጅጉ አዳክመዋል፣ እንዲሁም ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እና የሚሳኤል ጥቃቶችን በተለይም በቀይ ባህር እና በባብ አል ማንዳብ ላይ የማጥቃት አቅማቸው ቀንሷል ሲል አል አረቢያ ዘግቧል። ሁቲዎች የኪሳራቸዉን መጠን በይፋ አላሳወቁም።
የየመን ባለስልጣናት እንደሚሉት ከሆነ ግን ቡድኑ በድጋፍ ሰራቸው ውስጥ ሁከት እንዳይፈጠር በማሰብ ቤተሰቦች ዝም እንዲሉ ጫና እና የሃሰት መረጃ ዘመቻዎችን ከፍቷል ብለዋል።
“አሁን በመካከለኛው ምስራቅ ያለው አለመረጋጋት ለኢራን እና በአካባቢው ለዓመታት የዘለቀው አለምአቀፍ ቸልተኝነት ውጤት ነው ተብሏል። ይህን አዝማሚያ ለመቀልበስ የአሜሪካ ቀጣይ ውሳኔ ወሳኝ ነው” ሲል አል ኤሪያኒ ተናግረዋል።
#bisratRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16121/
#Ethiopia | የሁቲ አዛዦች ሞተዋል፣ ወታደራዊ መሠረተ ልማትም ተጎድቷል ሲሉ የሰንአው መንግስት የማስታወቂያ ሚኒስትር ተናግረዋል። ባለፉት ሳምንታት የዩናይትድ ስቴትስ ጦር በየመን ባደረገው ጥቃት ቢያንስ 500 የሁቲ ተዋጊዎችን ከፍተኛ አዛዦችን ጨምሮ መገደሉን የሳውዲ ጋዜጣ አስነብቧል።
ከዚህ በተጨማሪ የየመን የማስታወቂያ ሚኒስትር ሞአማር አል ኤሪያኒ ለአል አረቢያ ሲናገሩ የአሜሪካ ጥቃቶች “የማዘዣ እና የቁጥጥር ማዕከላትን፣ የስልጠና ካምፖችን፣ የጦር መሳሪያ ማከማቻዎችን እና የመገናኛ ተቋማትን ጨምሮ ጉልህ ስፍራ ያላቸውን የሃውቲ ወታደራዊ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠሩ ነበሩ” ሲሉ አረጋግጠዋል።
ከሟቾቹ መካከል በባህር ላይ ጥቃቶች እና የጦር መሳሪያ ዝውውር ተጠያቂ የሆኑ ከፍተኛ አመራሮች ይገኙበታል ብለዋል።
“ይህ የየመን ጦርነት ብቻ አይደለም ለአለም አቀፋዊ ስርዓት፣ ለመርከብ ጉዞ ነጻነት እና ክልሉን ከኢራን አገዛዝ እና ከአሸባሪ ሚሊሻዎች መስፋፋት ለመጠበቅ የሚደረግ ውጊያ ነው” በማለት አል-ኤሪያኒ የቀጠለውን ግጭት ሰፋ ያለ ክልላዊ አንድምታ እንዳለው አጽንኦት ሰጥተዋል።
አለም አቀፍ እውቅና ያለው የየመን መንግስት ከሃውቲ አሸባሪዎች ጋር በተደረገው ስትራቴጂካዊ ለውጥ ከፍተኛ የሃውቲ ባለስልጣናት መሞታቸውን አረጋግጧል።
አል ኤሪያኒ የትራምፕ አስተዳደር የግጭት አያያዝ አወድሷል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሁቲ ሚሊሻዎች ላይ ዘመቻ የጀመሩት ሁቲዎች በአለም አቀፍ መርከቦች እና በእስራኤል ላይ ለደረሰው ጥቃት ምላሽ ነው።
የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) የቡድኑን የገንዘብ ድጋፍ እና ሎጅስቲክስን ለማቋረጥ በሚደረገው ጥረት በምዕራብ የመን የነዳጅ ማደያ መውደሙን በቅርቡ አረጋግጧል።
የዩናይትድ ስቴትስ ጥቃቶች በርካታ የሁቲ ማሰልጠኛ ካምፖችን አውድመዋል፣ የቡድኑን የአየር መከላከያ ስርዓትም በእጅጉ አዳክመዋል፣ እንዲሁም ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እና የሚሳኤል ጥቃቶችን በተለይም በቀይ ባህር እና በባብ አል ማንዳብ ላይ የማጥቃት አቅማቸው ቀንሷል ሲል አል አረቢያ ዘግቧል። ሁቲዎች የኪሳራቸዉን መጠን በይፋ አላሳወቁም።
የየመን ባለስልጣናት እንደሚሉት ከሆነ ግን ቡድኑ በድጋፍ ሰራቸው ውስጥ ሁከት እንዳይፈጠር በማሰብ ቤተሰቦች ዝም እንዲሉ ጫና እና የሃሰት መረጃ ዘመቻዎችን ከፍቷል ብለዋል።
“አሁን በመካከለኛው ምስራቅ ያለው አለመረጋጋት ለኢራን እና በአካባቢው ለዓመታት የዘለቀው አለምአቀፍ ቸልተኝነት ውጤት ነው ተብሏል። ይህን አዝማሚያ ለመቀልበስ የአሜሪካ ቀጣይ ውሳኔ ወሳኝ ነው” ሲል አል ኤሪያኒ ተናግረዋል።
#bisratRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
አሜሪካ 500 የሃውቲ ተዋጊዎችን መግደሏን አስታወቀች - Getu Temesgen
#Ethiopia | የሁቲ አዛዦች ሞተዋል፣ ወታደራዊ መሠረተ ልማትም ተጎድቷል ሲሉ የሰንአው መንግስት የማስታወቂያ ሚኒስትር ተናግረዋል። ባለፉት ሳምንታት የዩናይትድ ስቴትስ ጦር በየመን ባደረገው ጥቃት ቢያንስ 500 የሁቲ ተዋጊዎችን ከፍተኛ አዛዦችን ጨምሮ መገደሉን የሳውዲ ጋዜጣ አስነብቧል። ከዚህ በተጨማሪ የየመን የማስታወቂያ ሚኒስትር ሞአማር አል ኤሪያኒ ለአል አረቢያ ሲናገሩ የአሜሪካ ጥቃቶች “የማዘዣ…
Earthquake of 6.2 Magnitude Shakes IstanbulA strong earthquake with a magnitude …
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12418/
Read more 👉 https://getutemesgen.et/12418/
Getu Temesgen English
Earthquake of 6.2 Magnitude Shakes IstanbulA strong earthquake with a magnitude ... - Getu Temesgen English
Earthquake of 6.2 Magnitude Shakes IstanbulA strong earthquake with a magnitude of 6.2 shook Istanbul on Wednesday, Turkey’s AFAD disaster agency said, one of the strongest quakes to strike the city of 16 million in recent years.https://1234.getutemesgen…
ኢትዮጵያ የጅቡቲን ውሳኔ ዘላቂ ወዳጅነትን ማዕከል በአደረገ መልኩ መመልከት እንደሚገባት ተጠቆመ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16123/
#Ethiopia | በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የጅቡቲ መንግስት በሀገሪቱ የሚኖሩና ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማስታወቁን ተከትሎ በተቀመጠው ቀነ ገደብ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ ከጅቡቲ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሃላፊዎች ጋር የተደረገው ውይይት አለመሳካቱን ኤምባሲው በማህራዊ ትስስር ገጹ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡
በቀጣይም ጅቡቲ ህጋዊ መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን ዜጎች በቁጥጥር ስር በማዋል ልታስወጣ እንደምትችል ተመላክቷል፡፡ ውሳኔውም በርካታ የኢትዮጵያ ዜጎች በጅቡቲ እንደመኖራቸው በከፍተኛ ሁኔታ ተፅዕኖ ሊያሳድርባቸው እንደሚችል ይታመናል፡፡
ይህን ተከትሎም ኢትዮጵያና ጅቡቲ ጠንካራ ወዳጅነትና ከፍተኛ የንግድ ልውውጥ የሚያካሄዱ ሀገራት እንደመሆናቸው መጠን ኢትዮጵያ ምን አይነት ዲፕሎማሲያዊ አካሄዶችን መከተል ይገባታል ያልናቸው የዘርፉ ባለሙያዎች ዘላቂ ወዳጅነትን ማዕከል በአደረገ መልኩ ማስኬድ ይገባል የሚል ሃሳብ አንስተዋል፡፡
የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያና መምህሩ አቶ እያሱ ኃይለሚካኤል የጅቡቲ መንግስት ውሳኔዎች የሁለቱን ሀገራት ድፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች ሊያሻክር የሚችልና በጥንቃቄ መታየት ይገባዋል ብለዋል፡፡
አሁን ላይ ኢትዮጵያ የምትከተለው የውጭ ፖልሲ ለዜጎቿ ክብር ትኩረት የሚሰጥ እንደመሆኑ ፈጣን እልባት ሊሰጠው እንደሚገባና ቀጣይ ግንኙነቶችን ከሚያሻክር አካሄድ ይልቅ የሁለቱንም ሀገራት የጋራ ጥቅም ባከበረ መልኩ መስራት እንደሚገባ አቶ እያሱ ተናግረዋል፡፡
በቀጠናዊና ብሄራዊ ጥቅም ዙሪያ በቅርበት እየሰሩ የሚገኙት ረዳት ፕሮፌሰር ታምራት ከበደ በበኩላቸው መሰል ውሳኔዎች የሁለቱን ሀገራት ጥቅም ባስከበረ መልኩና ዘላቂ ወዳጅነትን ከግምት በማስገባት መፍትሔ ሊሰጣቸው ይገባል የሚል ምክረ ሃሳባቸውን አቅርበዋል፡፡
የጅቡቲ መንግስት ህጋዊ የመኖሪያ ሰነድ ሳይኖራቸው በሀገሪቱ ውስጥ የሚኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ከመጋቢት 25 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ባለው በፈቃደኝነት ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ፤ ይህንን የማይተገብሩ ደግሞ በፖሊስ ሀይል ወደመጡበት ሀገር እንዲመለሱ እንደሚያደረግ ማሳወቁን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማህራዊ ትስስር ገጹ በአጋራው መልዕክት ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡
#MenahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16123/
#Ethiopia | በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የጅቡቲ መንግስት በሀገሪቱ የሚኖሩና ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማስታወቁን ተከትሎ በተቀመጠው ቀነ ገደብ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ ከጅቡቲ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሃላፊዎች ጋር የተደረገው ውይይት አለመሳካቱን ኤምባሲው በማህራዊ ትስስር ገጹ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡
በቀጣይም ጅቡቲ ህጋዊ መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን ዜጎች በቁጥጥር ስር በማዋል ልታስወጣ እንደምትችል ተመላክቷል፡፡ ውሳኔውም በርካታ የኢትዮጵያ ዜጎች በጅቡቲ እንደመኖራቸው በከፍተኛ ሁኔታ ተፅዕኖ ሊያሳድርባቸው እንደሚችል ይታመናል፡፡
ይህን ተከትሎም ኢትዮጵያና ጅቡቲ ጠንካራ ወዳጅነትና ከፍተኛ የንግድ ልውውጥ የሚያካሄዱ ሀገራት እንደመሆናቸው መጠን ኢትዮጵያ ምን አይነት ዲፕሎማሲያዊ አካሄዶችን መከተል ይገባታል ያልናቸው የዘርፉ ባለሙያዎች ዘላቂ ወዳጅነትን ማዕከል በአደረገ መልኩ ማስኬድ ይገባል የሚል ሃሳብ አንስተዋል፡፡
የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያና መምህሩ አቶ እያሱ ኃይለሚካኤል የጅቡቲ መንግስት ውሳኔዎች የሁለቱን ሀገራት ድፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች ሊያሻክር የሚችልና በጥንቃቄ መታየት ይገባዋል ብለዋል፡፡
አሁን ላይ ኢትዮጵያ የምትከተለው የውጭ ፖልሲ ለዜጎቿ ክብር ትኩረት የሚሰጥ እንደመሆኑ ፈጣን እልባት ሊሰጠው እንደሚገባና ቀጣይ ግንኙነቶችን ከሚያሻክር አካሄድ ይልቅ የሁለቱንም ሀገራት የጋራ ጥቅም ባከበረ መልኩ መስራት እንደሚገባ አቶ እያሱ ተናግረዋል፡፡
በቀጠናዊና ብሄራዊ ጥቅም ዙሪያ በቅርበት እየሰሩ የሚገኙት ረዳት ፕሮፌሰር ታምራት ከበደ በበኩላቸው መሰል ውሳኔዎች የሁለቱን ሀገራት ጥቅም ባስከበረ መልኩና ዘላቂ ወዳጅነትን ከግምት በማስገባት መፍትሔ ሊሰጣቸው ይገባል የሚል ምክረ ሃሳባቸውን አቅርበዋል፡፡
የጅቡቲ መንግስት ህጋዊ የመኖሪያ ሰነድ ሳይኖራቸው በሀገሪቱ ውስጥ የሚኖሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ከመጋቢት 25 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ባለው በፈቃደኝነት ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ፤ ይህንን የማይተገብሩ ደግሞ በፖሊስ ሀይል ወደመጡበት ሀገር እንዲመለሱ እንደሚያደረግ ማሳወቁን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማህራዊ ትስስር ገጹ በአጋራው መልዕክት ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡
#MenahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ኢትዮጵያ የጅቡቲን ውሳኔ ዘላቂ ወዳጅነትን ማዕከል በአደረገ መልኩ መመልከት እንደሚገባት ተጠቆመ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የጅቡቲ መንግስት በሀገሪቱ የሚኖሩና ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማስታወቁን ተከትሎ በተቀመጠው ቀነ ገደብ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ ከጅቡቲ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሃላፊዎች ጋር የተደረገው ውይይት አለመሳካቱን ኤምባሲው በማህራዊ ትስስር ገጹ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ በቀጣይም ጅቡቲ ህጋዊ መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን ዜጎች…
በኮንስትራክሽን ግብአቶች ላይ ከተጣለው አስገዳጅ ደረጃ ይልቅ ዋጋ ላይ ትኩረት እየተደረገ እንደሆነ ተገለጸ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16125/
#Ethiopia | እንደ ሲሚንቶ፣ ሚስማር፣ የቤት ክዳን ቆርቆሮ፣ ያሉ ለግንባታ አገልግሎት የሚያገለግሉ የኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ አስገዳጅ ደረጃ ቢጣልም፤ ተገልጋዮች ከምርቱ ጥራት ይልቅ የዋጋ ቅናሽ ላይ ማተኮራቸው አግባብነት እንደሌለው የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡
የኢንስቲትዩቱ የሲቪል እና ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ደረጃ ዝግጅት ዴስክ አስተባባሪ ሰሎሞን ውብሸት፤ በገበያ ላይ የሚገኙ የኮንስትራክሽን ግብዓቶችን ገዝቶ ከመገንባት በፊት አስገዳጅ የደረጃ መስፈርቶችን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
“ቤት አስገምቢዎችም ሆኑ ቤት ገንቢዎች ቅድሚያ ለግብአቱ ጥራት ሊሰጡ ይገባል” ያሉት አስተባባሪው፤ “በተለይ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎች የጥራት ደረጃውን አውቀው ለገንቢዎች ማሳወቅ ይጠበቅባቸዋል” ብለዋል፡፡
“ጥራቱን በጠበቀ ግብዓት ግንባታዎችን አለማከናወን ገንቢዎችን ብቻ ሳይሆን ሀገርን ለኪሳራ እንደሚዳርግ ሊታወቅ ይገባል” ሲሉም ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
ደህንነቱ የተጠበቀ ግንባታ ተከናውኖ የዜጎች ደህንነት እንዲጠበቅና በግንባታ ወቅት የሚከሰቱ አደጋዎችን ለመከላከል በግንባታ ግብዓቶች ላይ እየተካሄደ ያለው ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም የኢንስቲትዩቱ የሲቪል እና ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ደረጃ ዝግጅት ዴስክ አስተባባሪ አቶ ሰለሞን ገልጸዋል።
#ahaduRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16125/
#Ethiopia | እንደ ሲሚንቶ፣ ሚስማር፣ የቤት ክዳን ቆርቆሮ፣ ያሉ ለግንባታ አገልግሎት የሚያገለግሉ የኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ አስገዳጅ ደረጃ ቢጣልም፤ ተገልጋዮች ከምርቱ ጥራት ይልቅ የዋጋ ቅናሽ ላይ ማተኮራቸው አግባብነት እንደሌለው የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡
የኢንስቲትዩቱ የሲቪል እና ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ደረጃ ዝግጅት ዴስክ አስተባባሪ ሰሎሞን ውብሸት፤ በገበያ ላይ የሚገኙ የኮንስትራክሽን ግብዓቶችን ገዝቶ ከመገንባት በፊት አስገዳጅ የደረጃ መስፈርቶችን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
“ቤት አስገምቢዎችም ሆኑ ቤት ገንቢዎች ቅድሚያ ለግብአቱ ጥራት ሊሰጡ ይገባል” ያሉት አስተባባሪው፤ “በተለይ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎች የጥራት ደረጃውን አውቀው ለገንቢዎች ማሳወቅ ይጠበቅባቸዋል” ብለዋል፡፡
“ጥራቱን በጠበቀ ግብዓት ግንባታዎችን አለማከናወን ገንቢዎችን ብቻ ሳይሆን ሀገርን ለኪሳራ እንደሚዳርግ ሊታወቅ ይገባል” ሲሉም ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡
ደህንነቱ የተጠበቀ ግንባታ ተከናውኖ የዜጎች ደህንነት እንዲጠበቅና በግንባታ ወቅት የሚከሰቱ አደጋዎችን ለመከላከል በግንባታ ግብዓቶች ላይ እየተካሄደ ያለው ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም የኢንስቲትዩቱ የሲቪል እና ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ደረጃ ዝግጅት ዴስክ አስተባባሪ አቶ ሰለሞን ገልጸዋል።
#ahaduRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በኮንስትራክሽን ግብአቶች ላይ ከተጣለው አስገዳጅ ደረጃ ይልቅ ዋጋ ላይ ትኩረት እየተደረገ እንደሆነ ተገለጸ - Getu Temesgen
#Ethiopia | እንደ ሲሚንቶ፣ ሚስማር፣ የቤት ክዳን ቆርቆሮ፣ ያሉ ለግንባታ አገልግሎት የሚያገለግሉ የኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ አስገዳጅ ደረጃ ቢጣልም፤ ተገልጋዮች ከምርቱ ጥራት ይልቅ የዋጋ ቅናሽ ላይ ማተኮራቸው አግባብነት እንደሌለው የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ የሲቪል እና ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ደረጃ ዝግጅት ዴስክ አስተባባሪ ሰሎሞን ውብሸት፤ በገበያ ላይ…
የትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ወደ ሩሲያ ይጓዛሉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16127/
#Ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ልዩ መልእክተኛ ዊትኮፍ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ጦርነት ለመደራደር በዚህ ሳምንት ወደ ሩሲያ እንደሚጓዙ ዋይት ሀውስ ማክሰኞ አረጋግጧል፡፡
ክሬምሊንም ልዩ መልእክተኛው በዚህ ሳምንት ሞስኮን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል ሲል አስታውቋል፡፡
የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት “ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ እየተጓዝን ነው ብለን ተስፋ እናደርጋለን። እናም ልዩ መልዕክተኛው ስቲቭ ዊትኮፍ በዚህ ሳምንት ወደ ሩሲያ እንደገና በማቅናት ከቭላድሚር ፑቲን ጋር መነጋገራቸውን ይቀጥላሉ” ብለዋል።
ትራምፕ ከሦስት ዓመታት በላይ የዘለቀውን ጦርነት ለማቆም በዚህ ሳምንት ሩሲያ እና ዩክሬን ከስምምነት ላይ ሊደርሱ የሚችሉበት “በጣም ጥሩ ዕድል” እንዳለ ሰኞ መናገራቸውን አናዶሉ አስታውሷል፡፡
ሚያዚያ ሶስት ፑቲን እና ዊትኮፍ ከዩክሬን ጋር ስላለው ግጭት አፈታት ዙሪያ 4 ሰአት ከ50 ደቂቃ የፈጀ ውይይት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው ፡፡
#ethioFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16127/
#Ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ልዩ መልእክተኛ ዊትኮፍ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ጦርነት ለመደራደር በዚህ ሳምንት ወደ ሩሲያ እንደሚጓዙ ዋይት ሀውስ ማክሰኞ አረጋግጧል፡፡
ክሬምሊንም ልዩ መልእክተኛው በዚህ ሳምንት ሞስኮን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል ሲል አስታውቋል፡፡
የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት “ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ እየተጓዝን ነው ብለን ተስፋ እናደርጋለን። እናም ልዩ መልዕክተኛው ስቲቭ ዊትኮፍ በዚህ ሳምንት ወደ ሩሲያ እንደገና በማቅናት ከቭላድሚር ፑቲን ጋር መነጋገራቸውን ይቀጥላሉ” ብለዋል።
ትራምፕ ከሦስት ዓመታት በላይ የዘለቀውን ጦርነት ለማቆም በዚህ ሳምንት ሩሲያ እና ዩክሬን ከስምምነት ላይ ሊደርሱ የሚችሉበት “በጣም ጥሩ ዕድል” እንዳለ ሰኞ መናገራቸውን አናዶሉ አስታውሷል፡፡
ሚያዚያ ሶስት ፑቲን እና ዊትኮፍ ከዩክሬን ጋር ስላለው ግጭት አፈታት ዙሪያ 4 ሰአት ከ50 ደቂቃ የፈጀ ውይይት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው ፡፡
#ethioFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ወደ ሩሲያ ይጓዛሉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ልዩ መልእክተኛ ዊትኮፍ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ጦርነት ለመደራደር በዚህ ሳምንት ወደ ሩሲያ እንደሚጓዙ ዋይት ሀውስ ማክሰኞ አረጋግጧል፡፡ ክሬምሊንም ልዩ መልእክተኛው በዚህ ሳምንት ሞስኮን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል ሲል አስታውቋል፡፡ የዋይት ሀውስ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት "ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ እየተጓዝን…
ኑ ጎንደርን እንሞሽር
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16129/
ሰርጋችን ለእናታችን ጎንደር ነው!
#Ethiopia | የጎንደር ከተማ አስተዳደር ታላቅ የገቢ ማሰባሰብያ መርሀግብር አዘጋጅቷል።
በሚል ሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር እንደሚካኼድ አቶ ቻላቸው ዳኘው የጎንደር ከተማ ከንቲባ አስታወቁ።
ዛሬ ሚያዝያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ ሆቴል በተዘጋጀው መግለጫ ላይ
ጎንደር ከእድገት የተቀጨች፣ አበባነቷ የረገፈ ባለታሪክ ናት።
ብዙ ኢትዮጵያውያን ጎንደር ሲደርሱ ”ውይ ይቺ ናት ጎንደር” ብለው ይቆጫሉ።
በትናንትናዋ ኮርተው በዛሬዋ ያፍራሉ።
እሁን “ኑ ያልናችሁ” ጎንደርን ወደ ቀደመ ከፍታዋ ለመመለስ ነው። እያልን ያለነው እንደ አባቶቻችን እኛም ልጆቻችን የሚኮሩበትን ሰርተን እንለፍ ነው ብለዋል።
አያይዘውም የጎንደር ወርቃማ ዘመንን ለመመለስ የተለኮሰው ብርሃን እንዳይጠፋ ከተማችሁን አብረን መልሰን እንሰራት ዘንድ”ኑ”ስንል ጥሪ አቅርበናል። ጀምረናል። አንቆምም።
ይህንን ጎንደርን የመሞሸር ጥሪ ስናቀርብ ሁላችሁንም ባለ ታሪክ ለማድረግ ነው። ከተማችሁ ስለሆነች ያገባችኋል።
ጎንደር ዓይን ገላጭ ፕሮጀክቶች የፌደራልና የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማድረጋቸው በፌዝ አንድ 1 ነጥብ 8 ኪሎሜትር መሠራቱን አቶ ቻላቸው ገልፀውበሁለተኛው ፌዝ ከአፄ ቴዎድሮስ ኤርፖርት እስከ ፒያሳ ድረስ ለማልማት 1 ነጥብ 7 ቢልየን ብር እንደሚያስፈልግና ይኸንንም ሀብት ለማሰባሰብ መታቀዱን ጠቅሰዋል።
በሸራተን አዲስ ሆቴል ሰኞ ሚያዝያ 20 ቀን የሚከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር በዕለቱ ከቀኑ 10:00 ሰዓት እንደሚጀምር ተነግሯል።
ከንቲባው በመጨረሻም በዚህ ታሪካዊ ጥሪ ጎንደርን ሆነን “ኑ እንሞሽራት” በሚል ስንጣራ አቤት ለምትሉን በሙሉ ምሰጋና አቅርበው “ለስኬታማነቱ ከጎናችን ለቆማችሁ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች ባለሃብቶች፣ መገናኛ ብዙኃንና ተፅእኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ሁላችሁንም ከወዲሁ ላመሰግን እወዳለሁ” ብለዋል።
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16129/
ሰርጋችን ለእናታችን ጎንደር ነው!
#Ethiopia | የጎንደር ከተማ አስተዳደር ታላቅ የገቢ ማሰባሰብያ መርሀግብር አዘጋጅቷል።
በሚል ሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር እንደሚካኼድ አቶ ቻላቸው ዳኘው የጎንደር ከተማ ከንቲባ አስታወቁ።
ዛሬ ሚያዝያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ ሆቴል በተዘጋጀው መግለጫ ላይ
ጎንደር ከእድገት የተቀጨች፣ አበባነቷ የረገፈ ባለታሪክ ናት።
ብዙ ኢትዮጵያውያን ጎንደር ሲደርሱ ”ውይ ይቺ ናት ጎንደር” ብለው ይቆጫሉ።
በትናንትናዋ ኮርተው በዛሬዋ ያፍራሉ።
እሁን “ኑ ያልናችሁ” ጎንደርን ወደ ቀደመ ከፍታዋ ለመመለስ ነው። እያልን ያለነው እንደ አባቶቻችን እኛም ልጆቻችን የሚኮሩበትን ሰርተን እንለፍ ነው ብለዋል።
አያይዘውም የጎንደር ወርቃማ ዘመንን ለመመለስ የተለኮሰው ብርሃን እንዳይጠፋ ከተማችሁን አብረን መልሰን እንሰራት ዘንድ”ኑ”ስንል ጥሪ አቅርበናል። ጀምረናል። አንቆምም።
ይህንን ጎንደርን የመሞሸር ጥሪ ስናቀርብ ሁላችሁንም ባለ ታሪክ ለማድረግ ነው። ከተማችሁ ስለሆነች ያገባችኋል።
ጎንደር ዓይን ገላጭ ፕሮጀክቶች የፌደራልና የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማድረጋቸው በፌዝ አንድ 1 ነጥብ 8 ኪሎሜትር መሠራቱን አቶ ቻላቸው ገልፀውበሁለተኛው ፌዝ ከአፄ ቴዎድሮስ ኤርፖርት እስከ ፒያሳ ድረስ ለማልማት 1 ነጥብ 7 ቢልየን ብር እንደሚያስፈልግና ይኸንንም ሀብት ለማሰባሰብ መታቀዱን ጠቅሰዋል።
በሸራተን አዲስ ሆቴል ሰኞ ሚያዝያ 20 ቀን የሚከናወነው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር በዕለቱ ከቀኑ 10:00 ሰዓት እንደሚጀምር ተነግሯል።
ከንቲባው በመጨረሻም በዚህ ታሪካዊ ጥሪ ጎንደርን ሆነን “ኑ እንሞሽራት” በሚል ስንጣራ አቤት ለምትሉን በሙሉ ምሰጋና አቅርበው “ለስኬታማነቱ ከጎናችን ለቆማችሁ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች ባለሃብቶች፣ መገናኛ ብዙኃንና ተፅእኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ሁላችሁንም ከወዲሁ ላመሰግን እወዳለሁ” ብለዋል።
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ኑ ጎንደርን እንሞሽር - Getu Temesgen
ሰርጋችን ለእናታችን ጎንደር ነው! #Ethiopia | የጎንደር ከተማ አስተዳደር ታላቅ የገቢ ማሰባሰብያ መርሀግብር አዘጋጅቷል። በሚል ሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር እንደሚካኼድ አቶ ቻላቸው ዳኘው የጎንደር ከተማ ከንቲባ አስታወቁ። ዛሬ ሚያዝያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ ሆቴል በተዘጋጀው መግለጫ ላይ ጎንደር ከእድገት የተቀጨች፣…
ዛሬ ዓለም አቀፍ የመፅሐፍት ቀን ነው
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16131/
#Ethiopia | ለመጽሐፍ ወዳጆች እንኳን አደረሳችሁ!
የሴሜት ልህቀት የሚለው የዶ/ር መክብብ ጣሰው
እጃግ በጣም በጣም ቆንጆ መጽሐፍ ይነበብ።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16131/
#Ethiopia | ለመጽሐፍ ወዳጆች እንኳን አደረሳችሁ!
የሴሜት ልህቀት የሚለው የዶ/ር መክብብ ጣሰው
እጃግ በጣም በጣም ቆንጆ መጽሐፍ ይነበብ።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ዛሬ ዓለም አቀፍ የመፅሐፍት ቀን ነው - Getu Temesgen
#Ethiopia | ለመጽሐፍ ወዳጆች እንኳን አደረሳችሁ! የሴሜት ልህቀት የሚለው የዶ/ር መክብብ ጣሰው እጃግ በጣም በጣም ቆንጆ መጽሐፍ ይነበብ።
ይህ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባሕል ማዕከል ነው ብል ማን ያምናል?
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16133/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባሕል ማዕከል ብዙዎቹን ከህልማቸው ያገናኘ ትልቅ የጥበብ ቤት ነው ። ላለፉት በርካታ አመታት ብዙዎች በፕሬዝዳትነት ዩኒቨርስቲውን ቢያገለግሉም ፤ ለባሕል ማዕከሉ ትኩረት ነፍገውት ከእለት እለት የነበረውን ግርማ ሞገስ ፣ የሀሳብ መፍለቂያ ፣ የመማማሪያ መድረክነቱ እየደበዘዘ የቆየና ማዕከሉም እስከመዘጋት የሚያደርስ አቋም ላይ እንደነበረ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነበር።
ዛሬ ግን የአሁኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ጠንካራ አመራር እና የዩኒቨርስቲው አመራር ቀና አመለካከት እንዲሁም ሰርቶ ማሰራት የሚችለው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበባት ትምህርት ክፍል መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ተስፋዬ እሸቱ አጠቃላይ ርብርብ ባሕል ማዕከሉ ሙሉ እድሳት ተደርጎለት ዛሬ ላይ ለዓይን ማራኪ በሆነ መልኩ ኪነ ጥበባዊ ቅርፅ እንዲይዝ ተደርጎ መታደሱን ባየሁኝ ጊዜ እውን ይሄ ሊፈርስ የነበረው ፣ በክረምት ውሃ ዝናብ ያስገባ የነበረው ፤ መጋረጃው ነትቦ እምክ እምክ ይል የነበረው፤ የወለሉ ጣውላ ከማርጀቱ የተነሳ ስንጥር እያወጣ የነበረው፤
በፊት ፣ በግራ እና በቀኝ የቆሻሻ መጣያ የነበረው፤
መስኮቱ ተሰነጣጥቆና ተሰባብሮ ንፋስ ያስገባ የነበረው፤
ያ ባሕል ማዕከል ታድሶ እና አዳዲስ ኪነ ጥበባዊ ስራዎች በባሕል ማዕከሉ እና በዙሪያው ተካተውበት ሌላ ገፅታን እንዲይዝ የተደረገው የአዲስ አበባው ባሕል ማዕከል ነውን በሚያሰኝ መልኩ ታድሶ በማየቴ በዚህ ታላቅ የኪነ ጥበብ መፍለቂያ ቤት ላይ የተሳተፋችሁትን ሁሉ ከማመስገን ውጭ ሌለ ቃልም የለኝም ።
በተላከለኝ ፎቶ አማካኝነት በቦታው መገኘት ባልችልም መንፋሳዊ ቅናቴ ግን ከኔ ጋር ቀርቶል ።
በመጨረሻ ግን አደራ አለኝ። ከላይ ያመሰገንኳችሁ የዩኒቨርስቲው አባላት ነገ ደግሞ ቤቱን ከትላንት በበለጠ ሁኔታ የጥበብ ቤት ሆኖ ካላሳያችሁን ለማሄስና ለመውቀስ ብዕሬን አነሳለሁ።
የቀድሞ ተማሪ ታሪኩ ዘውዱ ከካናዳ!
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16133/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባሕል ማዕከል ብዙዎቹን ከህልማቸው ያገናኘ ትልቅ የጥበብ ቤት ነው ። ላለፉት በርካታ አመታት ብዙዎች በፕሬዝዳትነት ዩኒቨርስቲውን ቢያገለግሉም ፤ ለባሕል ማዕከሉ ትኩረት ነፍገውት ከእለት እለት የነበረውን ግርማ ሞገስ ፣ የሀሳብ መፍለቂያ ፣ የመማማሪያ መድረክነቱ እየደበዘዘ የቆየና ማዕከሉም እስከመዘጋት የሚያደርስ አቋም ላይ እንደነበረ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነበር።
ዛሬ ግን የአሁኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ጠንካራ አመራር እና የዩኒቨርስቲው አመራር ቀና አመለካከት እንዲሁም ሰርቶ ማሰራት የሚችለው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበባት ትምህርት ክፍል መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ተስፋዬ እሸቱ አጠቃላይ ርብርብ ባሕል ማዕከሉ ሙሉ እድሳት ተደርጎለት ዛሬ ላይ ለዓይን ማራኪ በሆነ መልኩ ኪነ ጥበባዊ ቅርፅ እንዲይዝ ተደርጎ መታደሱን ባየሁኝ ጊዜ እውን ይሄ ሊፈርስ የነበረው ፣ በክረምት ውሃ ዝናብ ያስገባ የነበረው ፤ መጋረጃው ነትቦ እምክ እምክ ይል የነበረው፤ የወለሉ ጣውላ ከማርጀቱ የተነሳ ስንጥር እያወጣ የነበረው፤
በፊት ፣ በግራ እና በቀኝ የቆሻሻ መጣያ የነበረው፤
መስኮቱ ተሰነጣጥቆና ተሰባብሮ ንፋስ ያስገባ የነበረው፤
ያ ባሕል ማዕከል ታድሶ እና አዳዲስ ኪነ ጥበባዊ ስራዎች በባሕል ማዕከሉ እና በዙሪያው ተካተውበት ሌላ ገፅታን እንዲይዝ የተደረገው የአዲስ አበባው ባሕል ማዕከል ነውን በሚያሰኝ መልኩ ታድሶ በማየቴ በዚህ ታላቅ የኪነ ጥበብ መፍለቂያ ቤት ላይ የተሳተፋችሁትን ሁሉ ከማመስገን ውጭ ሌለ ቃልም የለኝም ።
በተላከለኝ ፎቶ አማካኝነት በቦታው መገኘት ባልችልም መንፋሳዊ ቅናቴ ግን ከኔ ጋር ቀርቶል ።
በመጨረሻ ግን አደራ አለኝ። ከላይ ያመሰገንኳችሁ የዩኒቨርስቲው አባላት ነገ ደግሞ ቤቱን ከትላንት በበለጠ ሁኔታ የጥበብ ቤት ሆኖ ካላሳያችሁን ለማሄስና ለመውቀስ ብዕሬን አነሳለሁ።
የቀድሞ ተማሪ ታሪኩ ዘውዱ ከካናዳ!
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ይህ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባሕል ማዕከል ነው ብል ማን ያምናል? - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባሕል ማዕከል ብዙዎቹን ከህልማቸው ያገናኘ ትልቅ የጥበብ ቤት ነው ። ላለፉት በርካታ አመታት ብዙዎች በፕሬዝዳትነት ዩኒቨርስቲውን ቢያገለግሉም ፤ ለባሕል ማዕከሉ ትኩረት ነፍገውት ከእለት እለት የነበረውን ግርማ ሞገስ ፣ የሀሳብ መፍለቂያ ፣ የመማማሪያ መድረክነቱ እየደበዘዘ የቆየና ማዕከሉም እስከመዘጋት የሚያደርስ አቋም ላይ እንደነበረ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን…
የታዋቂ ሰዎች አዝናኝ የስፖርት ፌስቲቫል ሊካሄድ ነዉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16135/
#Ethiopia | አርቲስቶች ፣ ድምፃዉያን ፣ ጋዜጠኞች እና ቲክቶከሮች የሚሳተፉበት ደማቅ ስፖርታዊ ዉድድር ሊደረግ ቀን ተቆርጦለታል
ሚያዚያ 23 ለዋንጫ የጥሎ ማለፍ ዉድድር የሚደረግ ሲሆን ሚያዚያ 26 ደግሞ የፍፃሜዉ የዋንጫ ጨዋታ ይደረጋል።
ትኬቱን ከቴሌ ብር ላይ ከዛሬ ጀምሮ መግዛት የሚቻል ሲሆን ከትኬት ሽያጭ የሚገኘዉም ገቢ ለመቄዶንያ የአረጋዉያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የሚዉል ይሆናል።
ውድድሩ ከልደታ ቤተክርስቲያን ጀርባ በሚገኘው ብሪሞ ሜዳ ይደረጋል፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16135/
#Ethiopia | አርቲስቶች ፣ ድምፃዉያን ፣ ጋዜጠኞች እና ቲክቶከሮች የሚሳተፉበት ደማቅ ስፖርታዊ ዉድድር ሊደረግ ቀን ተቆርጦለታል
ሚያዚያ 23 ለዋንጫ የጥሎ ማለፍ ዉድድር የሚደረግ ሲሆን ሚያዚያ 26 ደግሞ የፍፃሜዉ የዋንጫ ጨዋታ ይደረጋል።
ትኬቱን ከቴሌ ብር ላይ ከዛሬ ጀምሮ መግዛት የሚቻል ሲሆን ከትኬት ሽያጭ የሚገኘዉም ገቢ ለመቄዶንያ የአረጋዉያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የሚዉል ይሆናል።
ውድድሩ ከልደታ ቤተክርስቲያን ጀርባ በሚገኘው ብሪሞ ሜዳ ይደረጋል፡፡
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የታዋቂ ሰዎች አዝናኝ የስፖርት ፌስቲቫል ሊካሄድ ነዉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | አርቲስቶች ፣ ድምፃዉያን ፣ ጋዜጠኞች እና ቲክቶከሮች የሚሳተፉበት ደማቅ ስፖርታዊ ዉድድር ሊደረግ ቀን ተቆርጦለታል ሚያዚያ 23 ለዋንጫ የጥሎ ማለፍ ዉድድር የሚደረግ ሲሆን ሚያዚያ 26 ደግሞ የፍፃሜዉ የዋንጫ ጨዋታ ይደረጋል። ትኬቱን ከቴሌ ብር ላይ ከዛሬ ጀምሮ መግዛት የሚቻል ሲሆን ከትኬት ሽያጭ የሚገኘዉም ገቢ ለመቄዶንያ የአረጋዉያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ…
From Sheraton Addis to Dubai Dreams: Your Next Investment Awaits!
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16137/
n nReliving our incredible time at Sheraton Addis Hotel ud83cuddeaud83cuddf9… but now, BIG NEWS! ud83dudea8 Discover a brand-new project in Dubai justn u27055 minutes from Sheikh Zayed Road & Metro Station! ud83cudfd9ufe0fn u2705Fully furnished,n u27050u0025 interest payment plan over 6 years, and surrounded by top amenities. ud83cudf34ud83cudfcbufe0fu2642ufe0fud83cudf74 Ready to own your slice of luxury?n What are you waiting for? Visit us NOW!ud83dudcbcud83dudd11n ud83dudcde+971527866251nn#DubaiRealEstate #ZeroInterestPlan #LuxuryLiving #SheikhZayedRoad #InvestInDubai #MetroNearby #FullyFurnished #AddisAbabaToDubai #PropertyGoals #ActNow”,”delight_ranges”:[],”image_ranges”:[],”inline_style_ranges”:[],”aggregated_ranges”:[],”ranges”:[{“entity”:{“__typename”:”Hashtag”,”__isEntity”:”Hashtag”,”url”:”https://www.facebook.com/hashtag/dubairealestate?__eep__=6″,”mobileUrl”:”https://m.facebook.com/hashtag/dubairealestate”,”__isNode”:”Hashtag”,”id”:”191271871020872
Reliving our incredible time at Sheraton Addis Hotel 🇪🇹… but now, BIG NEWS! 🚨 Discover a brand-new project in Dubai just
✅5 minutes from Sheikh Zayed Road & Metro Station! 🏙️
✅Fully furnished,
✅0% interest payment plan over 6 years, and surrounded by top amenities. 🌴🏋️♂️🍴 Ready to own your slice of luxury?
What are you waiting for? Visit us NOW!💼🔑
📞+971527866251
#DubaiRealEstate #ZeroInterestPlan #LuxuryLiving #SheikhZayedRoad #InvestInDubai #MetroNearby #FullyFurnished #AddisAbabaToDubai #PropertyGoals #ActNow
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16137/
n nReliving our incredible time at Sheraton Addis Hotel ud83cuddeaud83cuddf9… but now, BIG NEWS! ud83dudea8 Discover a brand-new project in Dubai justn u27055 minutes from Sheikh Zayed Road & Metro Station! ud83cudfd9ufe0fn u2705Fully furnished,n u27050u0025 interest payment plan over 6 years, and surrounded by top amenities. ud83cudf34ud83cudfcbufe0fu2642ufe0fud83cudf74 Ready to own your slice of luxury?n What are you waiting for? Visit us NOW!ud83dudcbcud83dudd11n ud83dudcde+971527866251nn#DubaiRealEstate #ZeroInterestPlan #LuxuryLiving #SheikhZayedRoad #InvestInDubai #MetroNearby #FullyFurnished #AddisAbabaToDubai #PropertyGoals #ActNow”,”delight_ranges”:[],”image_ranges”:[],”inline_style_ranges”:[],”aggregated_ranges”:[],”ranges”:[{“entity”:{“__typename”:”Hashtag”,”__isEntity”:”Hashtag”,”url”:”https://www.facebook.com/hashtag/dubairealestate?__eep__=6″,”mobileUrl”:”https://m.facebook.com/hashtag/dubairealestate”,”__isNode”:”Hashtag”,”id”:”191271871020872
Reliving our incredible time at Sheraton Addis Hotel 🇪🇹… but now, BIG NEWS! 🚨 Discover a brand-new project in Dubai just
✅5 minutes from Sheikh Zayed Road & Metro Station! 🏙️
✅Fully furnished,
✅0% interest payment plan over 6 years, and surrounded by top amenities. 🌴🏋️♂️🍴 Ready to own your slice of luxury?
What are you waiting for? Visit us NOW!💼🔑
📞+971527866251
#DubaiRealEstate #ZeroInterestPlan #LuxuryLiving #SheikhZayedRoad #InvestInDubai #MetroNearby #FullyFurnished #AddisAbabaToDubai #PropertyGoals #ActNow
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
From Sheraton Addis to Dubai Dreams: Your Next Investment Awaits! - Getu Temesgen
n nReliving our incredible time at Sheraton Addis Hotel ud83cuddeaud83cuddf9... but now, BIG NEWS! ud83dudea8 Discover a brand-new project in Dubai justn u27055 minutes from Sheikh Zayed Road & Metro Station! ud83cudfd9ufe0fn u2705Fully furnished,n u27050u0025…
ጣይቱ ጣይቱ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16139/
#Ethiopia | የጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል ሊመረቅ ነው።
እድሳት ላይ የነበረው የጣይቱ የባህልና ትምህርት ማዕከል እድሳቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ሊመረቅ ነው ተብሏል።
ማዕከሉ የተመሰረተው በጸሀፊ፣ተውኔት ገጣሚ፣ ተዋናይት እንደዚሁም የባህልና ቅርስ ተቆርቋሪ በሆነችው አለምጸሀይ ወዳጆ ነው።
ማዕከሉ ላለፉት 24 አመታት በሰሜን አሜሪካ ግዛቶች በአውሮፓ እና በሌሎችም አህጉራት በመዘዋወር ኢትዮጵያዊያን የሀገራቸው ባህልና ቅርስ እንዲያውቁ ሰፊ ውይይቶች በመፍጠር እና በማሰልጠን የሰራ ተቋም ነው።
ይሔንን ተቋም በማቋቋም አስተዋጽዖ ያበረከተችው ከያኒ ዓለምፀሐይ ወዳጆ ወደ ሀገሯ በተመለሰችበት ወቅት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቢትወደድ ኃ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል መኖሪያ ቤት የነበረውንና በቅርስነት የተመዘገበ ቤት አድሳ እንድትገለገልበት በህዳር 2 ቀን 2012ዓ.ም ያበረከተላት ነበር።
እርሷም የስደት ዘመን ትሩፋቷ ለሆነው የጥበብ እና የባህል ማዕከል ሥራ እንዲውል ማድረጓን ነው የተገለጸችው።
በዚህም መሰረት ማዕከሉ ቅርሱን በተረከበበት ወቅት ታሪካዊ ህንፃው ጉዳት ደርሶበት ከጥቅም ውጪ ለመሆን ተቃርቦ የነበረ ከመሆኑም ባሻገር በአንድ በኩል ግድግዳው ተንዶ በአደገኛ ሁኔታ ላይ ይገኝ ነበር ተብሏል።
በመሆኑም እድሳቱን ለማከናወን በሀገራችን ውስጥ እጅግ ታዋቂ በሆኑ ከፍተኛ የቅርስ ጥገና ባለሙያዎች ጥናት አስጠንቶ፣ ከቦታው ጋር የሚጣጣም የማስፋፊያ ዲዛይን በማሠራት በመጋቢት 4 ቀን 2013 ዓ.ም. ለጥገና የሚውል ሀብት ከልዩ ልዩ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ካልሆኑ አካላት እንዲሁም ሀገራቸውን እና ታሪካቸውን ከሚወዱ ኢትዮጵያውያን አሰባስቧል፡፡
የጥገናውንም ሥራ ከፍተኛ ልምድ ያለውን ተቋራጭ አወዳድሮ አቶ ተስፋዬ አዴሎ አሸንፈው በመቅጠር እድሳቱ ከሶስት አመት በላይ ሲከናወን ቆይቷል፡፡
ለሥራውም ጥራት እና ደረጃ የሚመጥን እውቅ የቅርስ ጥበቃ እና የዲዛይን ባለሙያዎች በአማካሪነት እያገዙት ይህንን የአዲስ አበባ ቀደምት የሥልጣኔ አሻራ አመላካች ትልቅ ቅርስ ደረጃውን በጠበቀ ሁኔታ በነበረበት መልክ የማደስ ሥራውን እነሆ አጠናቋል፡፡
ይህ የአገር ቅርስ ወደነበረበት ለመመለስ በተደረገው የጋራ ጥረት ታሪካዊው ህንጻው በጥንቃቄ ተጠብቆ ባለፉት ጥቂት አመታት የታደሰው የኢትዮጵያን ያለፈውን የህንጻ እና ታሪካዊ ፋይዳ ያሳያል ብሏለች።
ይህም እውን መሆን የተቻለው በመንግስት ባለስልጣናት፣ የቅርስ ባለሙያዎች፣ የማህበረሰብ መሪዎች፣ የግል ለጋሾች፣ በጎ ፈቃደኞች ባደረጉት ቁርጠኝነት መሆኑንም ነው አርቲስት አለምጸሀይ ወዳጆ የተናገረችው።
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16139/
#Ethiopia | የጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል ሊመረቅ ነው።
እድሳት ላይ የነበረው የጣይቱ የባህልና ትምህርት ማዕከል እድሳቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ሊመረቅ ነው ተብሏል።
ማዕከሉ የተመሰረተው በጸሀፊ፣ተውኔት ገጣሚ፣ ተዋናይት እንደዚሁም የባህልና ቅርስ ተቆርቋሪ በሆነችው አለምጸሀይ ወዳጆ ነው።
ማዕከሉ ላለፉት 24 አመታት በሰሜን አሜሪካ ግዛቶች በአውሮፓ እና በሌሎችም አህጉራት በመዘዋወር ኢትዮጵያዊያን የሀገራቸው ባህልና ቅርስ እንዲያውቁ ሰፊ ውይይቶች በመፍጠር እና በማሰልጠን የሰራ ተቋም ነው።
ይሔንን ተቋም በማቋቋም አስተዋጽዖ ያበረከተችው ከያኒ ዓለምፀሐይ ወዳጆ ወደ ሀገሯ በተመለሰችበት ወቅት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቢትወደድ ኃ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል መኖሪያ ቤት የነበረውንና በቅርስነት የተመዘገበ ቤት አድሳ እንድትገለገልበት በህዳር 2 ቀን 2012ዓ.ም ያበረከተላት ነበር።
እርሷም የስደት ዘመን ትሩፋቷ ለሆነው የጥበብ እና የባህል ማዕከል ሥራ እንዲውል ማድረጓን ነው የተገለጸችው።
በዚህም መሰረት ማዕከሉ ቅርሱን በተረከበበት ወቅት ታሪካዊ ህንፃው ጉዳት ደርሶበት ከጥቅም ውጪ ለመሆን ተቃርቦ የነበረ ከመሆኑም ባሻገር በአንድ በኩል ግድግዳው ተንዶ በአደገኛ ሁኔታ ላይ ይገኝ ነበር ተብሏል።
በመሆኑም እድሳቱን ለማከናወን በሀገራችን ውስጥ እጅግ ታዋቂ በሆኑ ከፍተኛ የቅርስ ጥገና ባለሙያዎች ጥናት አስጠንቶ፣ ከቦታው ጋር የሚጣጣም የማስፋፊያ ዲዛይን በማሠራት በመጋቢት 4 ቀን 2013 ዓ.ም. ለጥገና የሚውል ሀብት ከልዩ ልዩ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ካልሆኑ አካላት እንዲሁም ሀገራቸውን እና ታሪካቸውን ከሚወዱ ኢትዮጵያውያን አሰባስቧል፡፡
የጥገናውንም ሥራ ከፍተኛ ልምድ ያለውን ተቋራጭ አወዳድሮ አቶ ተስፋዬ አዴሎ አሸንፈው በመቅጠር እድሳቱ ከሶስት አመት በላይ ሲከናወን ቆይቷል፡፡
ለሥራውም ጥራት እና ደረጃ የሚመጥን እውቅ የቅርስ ጥበቃ እና የዲዛይን ባለሙያዎች በአማካሪነት እያገዙት ይህንን የአዲስ አበባ ቀደምት የሥልጣኔ አሻራ አመላካች ትልቅ ቅርስ ደረጃውን በጠበቀ ሁኔታ በነበረበት መልክ የማደስ ሥራውን እነሆ አጠናቋል፡፡
ይህ የአገር ቅርስ ወደነበረበት ለመመለስ በተደረገው የጋራ ጥረት ታሪካዊው ህንጻው በጥንቃቄ ተጠብቆ ባለፉት ጥቂት አመታት የታደሰው የኢትዮጵያን ያለፈውን የህንጻ እና ታሪካዊ ፋይዳ ያሳያል ብሏለች።
ይህም እውን መሆን የተቻለው በመንግስት ባለስልጣናት፣ የቅርስ ባለሙያዎች፣ የማህበረሰብ መሪዎች፣ የግል ለጋሾች፣ በጎ ፈቃደኞች ባደረጉት ቁርጠኝነት መሆኑንም ነው አርቲስት አለምጸሀይ ወዳጆ የተናገረችው።
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ጣይቱ ጣይቱ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል ሊመረቅ ነው። እድሳት ላይ የነበረው የጣይቱ የባህልና ትምህርት ማዕከል እድሳቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ሊመረቅ ነው ተብሏል። ማዕከሉ የተመሰረተው በጸሀፊ፣ተውኔት ገጣሚ፣ ተዋናይት እንደዚሁም የባህልና ቅርስ ተቆርቋሪ በሆነችው አለምጸሀይ ወዳጆ ነው። ማዕከሉ ላለፉት 24 አመታት በሰሜን አሜሪካ ግዛቶች በአውሮፓ እና በሌሎችም አህጉራት በመዘዋወር ኢትዮጵያዊያን…
ካርዲናል ብርሀነየሱስ ሱራፌል
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16141/
#Ethiopia |የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሱራፌል በምርጫው ይሳተፋሉ።
ካርዲናል ብርሀነየሱስ ፖፕ ፍራንሲስን በመተካት በዓለም ዙሪያ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏትን ቤተክርስቲያን የሚመሩትን አዲስ ጳጳስ በመምረጥ ከሚሳተፉት መካከል መሆናቸው ታውቋል።
የአዲስ አበባ ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ካርዲናል ብርሃነየሱስ 76 ዓመታቸው ሲሆን፣ በአገር ውስጥ እና በውጪ በከፍተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርትን ተከታትለዋል።
በአውሮፓውያኑ 1976 በኢትዮጵያ ውስጥ የቅስና ማዕረግን ተቀብለው ከሦስት ዓመት በኋላ ለአንድ ዓመት በወታደራዊው መንግሥት ታስረው ቆይተዋል።
ከእስር ከወጡ በኋላ ወደ ሮም አቅንተው በመንፈሳዊ ሥራ ላይ ተሰማርተው ቆይተዋል፤ ተጨማሪ ትምህርትም ተከታትለዋል።
ከጣሊያን ተመልሰው በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች እና የመንፈሳዊ የሥራ ዘርፎች በማገልገል የቤተክርስቲያኗ መሪ እስከመሆን ደርሰዋል።
ከአስር ዓመት በፊት ፖፕ ፍራንሲስ ወደ ጵጵስናው መንበር ከመጡ በኋላ በርከት ያሉ ካርዲናሎችን ከአፍሪካ እና ከእስያ አገራት በሾሙበት ጊዜ ብርሃነየሱስ ሱራፌልም በአውሮፓውያኑ የካቲት 15/2015 በሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ካርዲናል ሆነው ተሾመዋል።
በዚህም ምክንያት ካርዲናል ብርሃነየሱስ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን በመላው ዓለም ካሏት 252 ካርዲናሎች መካከል አንዱ ሲሆኑ፣ ፖፕ ፍራንሲስን የሚተኩትን አዲሱን ጳጳስ ከሚመርጡት 135 ካርዲናሎች አንዱ ይሆናሉ።
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16141/
#Ethiopia |የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሱራፌል በምርጫው ይሳተፋሉ።
ካርዲናል ብርሀነየሱስ ፖፕ ፍራንሲስን በመተካት በዓለም ዙሪያ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏትን ቤተክርስቲያን የሚመሩትን አዲስ ጳጳስ በመምረጥ ከሚሳተፉት መካከል መሆናቸው ታውቋል።
የአዲስ አበባ ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ካርዲናል ብርሃነየሱስ 76 ዓመታቸው ሲሆን፣ በአገር ውስጥ እና በውጪ በከፍተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርትን ተከታትለዋል።
በአውሮፓውያኑ 1976 በኢትዮጵያ ውስጥ የቅስና ማዕረግን ተቀብለው ከሦስት ዓመት በኋላ ለአንድ ዓመት በወታደራዊው መንግሥት ታስረው ቆይተዋል።
ከእስር ከወጡ በኋላ ወደ ሮም አቅንተው በመንፈሳዊ ሥራ ላይ ተሰማርተው ቆይተዋል፤ ተጨማሪ ትምህርትም ተከታትለዋል።
ከጣሊያን ተመልሰው በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች እና የመንፈሳዊ የሥራ ዘርፎች በማገልገል የቤተክርስቲያኗ መሪ እስከመሆን ደርሰዋል።
ከአስር ዓመት በፊት ፖፕ ፍራንሲስ ወደ ጵጵስናው መንበር ከመጡ በኋላ በርከት ያሉ ካርዲናሎችን ከአፍሪካ እና ከእስያ አገራት በሾሙበት ጊዜ ብርሃነየሱስ ሱራፌልም በአውሮፓውያኑ የካቲት 15/2015 በሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ካርዲናል ሆነው ተሾመዋል።
በዚህም ምክንያት ካርዲናል ብርሃነየሱስ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን በመላው ዓለም ካሏት 252 ካርዲናሎች መካከል አንዱ ሲሆኑ፣ ፖፕ ፍራንሲስን የሚተኩትን አዲሱን ጳጳስ ከሚመርጡት 135 ካርዲናሎች አንዱ ይሆናሉ።
==
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክ ቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ካርዲናል ብርሀነየሱስ ሱራፌል - Getu Temesgen
#Ethiopia |የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ካርዲናል ብርሃነየሱስ ሱራፌል በምርጫው ይሳተፋሉ። ካርዲናል ብርሀነየሱስ ፖፕ ፍራንሲስን በመተካት በዓለም ዙሪያ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏትን ቤተክርስቲያን የሚመሩትን አዲስ ጳጳስ በመምረጥ ከሚሳተፉት መካከል መሆናቸው ታውቋል። የአዲስ አበባ ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ካርዲናል ብርሃነየሱስ 76 ዓመታቸው ሲሆን፣ በአገር ውስጥ እና…
የግንባታ ተረፈ ምርቶችን በተገቢዉ መንገድ ባላስወገዱ 179 ነዋሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16143/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ባለፉት 9 ወራት የግንባታ ተረፈ ምርቶችን በተገቢዉ መንገድ እንዲያስወግዱ ተጠይቀዉ ተግባራዊ ባላደረጉ 179 ሰዎች ላይ የቅጣት እርምጃ መዉሰዱን አሳውቋል፡፡
በርካቶች ግንባታቸዉን አከናዉነዉ ሲጨርሱ ተረፈ ምርቶቹን ሳያስወግዱ እዚያዉ እንደሚተዉ የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ወንድሙ ሴታ ለአራዳ ገልጸዋል፡፡
እነዚህ ተረፈ ምርቶችም በክረምት ወቅት በጎርፍ ተጠራርገዉ በፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦዎች ዉስጥ በመግባት ቱቦዎቹን የሚደፍኑ ሲሆን፤ ይህም በከተማዋ የጎርፍ አደጋን ሊያስከትል የሚችል ጥፋት ነዉ ብለዋል፡፡
እንዲሁም ከተማዋን ከሚያቆሽሹ ዋነኛ ምክንያቶች አንዱ የሆነዉን የግንባታ ተረፈ ምርት በተገቢዉ መንገድ ማስወገድ ላይ ትኩረት ሰጥተዉ እየሰሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡
የተቋማት ቅንጅት አቅም ግንባታ ቡድን ተወካይ አቶ ደስታ ፈንታ በበኩላቸዉ፤ ባለፉት 9 ወራት በአጠቃላይ 4 ሺህ 330 ሜትር ኪዩብ የግንባታ ተረፈ ምርቶች መወገዳቸዉን ገልጸዋል፡፡
በተጨማሪም በግንባታ ወቅት ቅድመ አደጋ መከላከል ላይ አተኩረዉ እየሰሩ እንደሚገኙም ተናግረዋል፡፡
#aradafm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16143/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ባለፉት 9 ወራት የግንባታ ተረፈ ምርቶችን በተገቢዉ መንገድ እንዲያስወግዱ ተጠይቀዉ ተግባራዊ ባላደረጉ 179 ሰዎች ላይ የቅጣት እርምጃ መዉሰዱን አሳውቋል፡፡
በርካቶች ግንባታቸዉን አከናዉነዉ ሲጨርሱ ተረፈ ምርቶቹን ሳያስወግዱ እዚያዉ እንደሚተዉ የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ወንድሙ ሴታ ለአራዳ ገልጸዋል፡፡
እነዚህ ተረፈ ምርቶችም በክረምት ወቅት በጎርፍ ተጠራርገዉ በፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦዎች ዉስጥ በመግባት ቱቦዎቹን የሚደፍኑ ሲሆን፤ ይህም በከተማዋ የጎርፍ አደጋን ሊያስከትል የሚችል ጥፋት ነዉ ብለዋል፡፡
እንዲሁም ከተማዋን ከሚያቆሽሹ ዋነኛ ምክንያቶች አንዱ የሆነዉን የግንባታ ተረፈ ምርት በተገቢዉ መንገድ ማስወገድ ላይ ትኩረት ሰጥተዉ እየሰሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡
የተቋማት ቅንጅት አቅም ግንባታ ቡድን ተወካይ አቶ ደስታ ፈንታ በበኩላቸዉ፤ ባለፉት 9 ወራት በአጠቃላይ 4 ሺህ 330 ሜትር ኪዩብ የግንባታ ተረፈ ምርቶች መወገዳቸዉን ገልጸዋል፡፡
በተጨማሪም በግንባታ ወቅት ቅድመ አደጋ መከላከል ላይ አተኩረዉ እየሰሩ እንደሚገኙም ተናግረዋል፡፡
#aradafm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የግንባታ ተረፈ ምርቶችን በተገቢዉ መንገድ ባላስወገዱ 179 ነዋሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ባለፉት 9 ወራት የግንባታ ተረፈ ምርቶችን በተገቢዉ መንገድ እንዲያስወግዱ ተጠይቀዉ ተግባራዊ ባላደረጉ 179 ሰዎች ላይ የቅጣት እርምጃ መዉሰዱን አሳውቋል፡፡ በርካቶች ግንባታቸዉን አከናዉነዉ ሲጨርሱ ተረፈ ምርቶቹን ሳያስወግዱ እዚያዉ እንደሚተዉ የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ወንድሙ ሴታ ለአራዳ ገልጸዋል፡፡ እነዚህ ተረፈ ምርቶችም…
ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካን ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ነው – አይኤምኤፍ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16145/
#Ethiopia | ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ባወጣው አዲስ ትንበያ መሰረት ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካ ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ትችላለች።
ትላንት የወጣዉ አዲሱ ትንበያው እንደሚያመለክተው የኬንያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) በ2025 ወደ 132 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያን 117 ቢሊዮን ዶላር ይበልጣል።
ይህ ትንበያ የወጣው የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መውደቁን ተከትሎ መሆኑ ተዘግቧል።
በሐምሌ 2024 መንግስት ከዓለም የገንዘብ ድርጅት እና ከአለም ባንክ ከፍተኛ መጠን ያለው ብድር ለማግኘት ሲል የነበረውን ቋሚ የምንዛሪ ተመን ፖሊሲ በመቀየሩ ብሩ በዶላር ላይ እስከ 55 በመቶ ድረስ ቅናሽ አሳይቷል። አይኤምኤፍ ኢትዮጵያ የውጭ ዕዳዋን እንደገና ከማዋቀሩ በፊት ምንዛሪዋ በገበያ እንዲመራ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል።
በተቃራኒው የኬንያ ሺሊንግ እ.ኤ.አ. እስከ ህዳር 2024 ድረስ 21 በመቶ በማደግ በአለም ላይ ካሉ ምርጥ አፈጻጸም ካላቸው ገንዘቦች አንዱ ሆኖ ተመዝግቧል። ይህም የሆነው ከአይኤምኤፍ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እና የአሜሪካ ዶላር ግዥ በኬንያ ማዕከላዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በአራት ዓመታት ውስጥ ከፍተኛ ደረጃ ላይ በመድረሱ ነው።
የአይኤምኤፍ ትንበያዎች እንደሚያሳዩት ኬንያ ኢትዮጵያን የምትበልጠው የራሷ ኢኮኖሚ ከ2023 የኢትዮጵያ ደረጃ በላይ በማደጉ ሳይሆን ይልቁንም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመዳከሙ ነው ተብሏል።
እ.ኤ.አ. በ2022 አይኤምኤፍ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከኬንያ እና ከአንጎላን ኢኮኖሚዎች በመቅደም በሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ሦስተኛው ትልቁ ኢኮኖሚ እንደሚሆን ቀደም ሲል ትንበያ መስጠቱ ይታወሳል።
#capital
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16145/
#Ethiopia | ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ባወጣው አዲስ ትንበያ መሰረት ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካ ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ትችላለች።
ትላንት የወጣዉ አዲሱ ትንበያው እንደሚያመለክተው የኬንያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) በ2025 ወደ 132 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያን 117 ቢሊዮን ዶላር ይበልጣል።
ይህ ትንበያ የወጣው የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መውደቁን ተከትሎ መሆኑ ተዘግቧል።
በሐምሌ 2024 መንግስት ከዓለም የገንዘብ ድርጅት እና ከአለም ባንክ ከፍተኛ መጠን ያለው ብድር ለማግኘት ሲል የነበረውን ቋሚ የምንዛሪ ተመን ፖሊሲ በመቀየሩ ብሩ በዶላር ላይ እስከ 55 በመቶ ድረስ ቅናሽ አሳይቷል። አይኤምኤፍ ኢትዮጵያ የውጭ ዕዳዋን እንደገና ከማዋቀሩ በፊት ምንዛሪዋ በገበያ እንዲመራ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል።
በተቃራኒው የኬንያ ሺሊንግ እ.ኤ.አ. እስከ ህዳር 2024 ድረስ 21 በመቶ በማደግ በአለም ላይ ካሉ ምርጥ አፈጻጸም ካላቸው ገንዘቦች አንዱ ሆኖ ተመዝግቧል። ይህም የሆነው ከአይኤምኤፍ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እና የአሜሪካ ዶላር ግዥ በኬንያ ማዕከላዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ክምችት በአራት ዓመታት ውስጥ ከፍተኛ ደረጃ ላይ በመድረሱ ነው።
የአይኤምኤፍ ትንበያዎች እንደሚያሳዩት ኬንያ ኢትዮጵያን የምትበልጠው የራሷ ኢኮኖሚ ከ2023 የኢትዮጵያ ደረጃ በላይ በማደጉ ሳይሆን ይልቁንም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመዳከሙ ነው ተብሏል።
እ.ኤ.አ. በ2022 አይኤምኤፍ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከኬንያ እና ከአንጎላን ኢኮኖሚዎች በመቅደም በሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ሦስተኛው ትልቁ ኢኮኖሚ እንደሚሆን ቀደም ሲል ትንበያ መስጠቱ ይታወሳል።
#capital
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካን ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ነው - አይኤምኤፍ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ባወጣው አዲስ ትንበያ መሰረት ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካ ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ትችላለች። ትላንት የወጣዉ አዲሱ ትንበያው እንደሚያመለክተው የኬንያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) በ2025 ወደ 132 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያን 117 ቢሊዮን ዶላር ይበልጣል። ይህ ትንበያ የወጣው የኢትዮጵያ…
አዲሱን የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1362 2017 በተመለከተ የተደረገ የባለሙያዎች ፓናል ውይይት – ክፍል ሁለት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16147/
https://youtu.be/_EZf3JwiQRU
Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia
Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia
Telegram: https://t.me/M0H_EThiopia
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/16147/
https://youtu.be/_EZf3JwiQRU
Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia
Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia
Telegram: https://t.me/M0H_EThiopia
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
አዲሱን የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1362 2017 በተመለከተ የተደረገ የባለሙያዎች ፓናል ውይይት - ክፍል ሁለት - Getu Temesgen
https://youtu.be/_EZf3JwiQRU Website: moh.gov.et Facebook: Ministry of Health,Ethiopia Twitter: x.com/fmohealth YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia Telegram: https://t.me/M0H_EThiopia