የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በርካታ ሕገ- ወጥ የጦር መሣሪያዎችን ከ146 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገልጿል።
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15949/
#Ethiopia | የተለያዩ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለመከላከል በተደረገው ኦፕሬሽን 121 የጦር መሣሪያዎችን ከመኖሪያ ቤቶች፣ 8 ሺህ 989 ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 36 የጦር መሣሪያዎችን ደግሞ በኬላዎች ላይ መያዙ ታውቋል።
6 ሺህ 351 የተለያዩ የጦር መሣሪያ ጥይቶች ከመኖሪያ ቤቶች፣ 8 ሺህ 989 ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 51 ሺህ 846 በኬላዎች የያዘ ሲሆን 236 የተለያዩ የጦር መሣሪያ ካዝናዎች በመኖሪያ ቤቶች፣ 148 በኬላዎች ላይ መያዛቸው ተገልጿል።
በተመሳሳይ አንድ ብሬን ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ ሁለት ብሬን በኬላዎች የተያዘ ሲሆን 31 የተለያዩ ቦምቦች ከመኖሪያ ቤቶች፣ 25 ቦምቦችን ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 122 ቦምቦችን በኬላዎች መያዙ በሪፖርቱ ተመላክቷል።
በተጨማሪ 32 የተለያዩ ሕገ-ወጥ ሽጉጦች ከመኖሪያ ቤቶች፣128 ሽጉጦች ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 102 በኬላዎች መያዝ የተቻለ ሲሆን እንድ ስናይፐር ከመኖሪያ ቤቶች፣ አንድ ስናይፐር ደግሞ ከፀረ-ሰላም ኃይሎች በኤግዚቢትነት ይዞ ከ146 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ያገኘነዉ መረጃ ያመለክታል።
#nbc
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15949/
#Ethiopia | የተለያዩ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለመከላከል በተደረገው ኦፕሬሽን 121 የጦር መሣሪያዎችን ከመኖሪያ ቤቶች፣ 8 ሺህ 989 ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 36 የጦር መሣሪያዎችን ደግሞ በኬላዎች ላይ መያዙ ታውቋል።
6 ሺህ 351 የተለያዩ የጦር መሣሪያ ጥይቶች ከመኖሪያ ቤቶች፣ 8 ሺህ 989 ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 51 ሺህ 846 በኬላዎች የያዘ ሲሆን 236 የተለያዩ የጦር መሣሪያ ካዝናዎች በመኖሪያ ቤቶች፣ 148 በኬላዎች ላይ መያዛቸው ተገልጿል።
በተመሳሳይ አንድ ብሬን ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ ሁለት ብሬን በኬላዎች የተያዘ ሲሆን 31 የተለያዩ ቦምቦች ከመኖሪያ ቤቶች፣ 25 ቦምቦችን ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 122 ቦምቦችን በኬላዎች መያዙ በሪፖርቱ ተመላክቷል።
በተጨማሪ 32 የተለያዩ ሕገ-ወጥ ሽጉጦች ከመኖሪያ ቤቶች፣128 ሽጉጦች ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 102 በኬላዎች መያዝ የተቻለ ሲሆን እንድ ስናይፐር ከመኖሪያ ቤቶች፣ አንድ ስናይፐር ደግሞ ከፀረ-ሰላም ኃይሎች በኤግዚቢትነት ይዞ ከ146 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ያገኘነዉ መረጃ ያመለክታል።
#nbc
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በርካታ ሕገ- ወጥ የጦር መሣሪያዎችን ከ146 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገልጿል። - Getu Temesgen
#Ethiopia | የተለያዩ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለመከላከል በተደረገው ኦፕሬሽን 121 የጦር መሣሪያዎችን ከመኖሪያ ቤቶች፣ 8 ሺህ 989 ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 36 የጦር መሣሪያዎችን ደግሞ በኬላዎች ላይ መያዙ ታውቋል። 6 ሺህ 351 የተለያዩ የጦር መሣሪያ ጥይቶች ከመኖሪያ ቤቶች፣ 8 ሺህ 989 ከፀረ-ሰላም ኃይሎች፣ 51 ሺህ 846 በኬላዎች የያዘ ሲሆን 236 የተለያዩ…
ከሦስት ቀናት ፍለጋ በኋላ ከሰረቀዉ በሬ ጋር ተያዘ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15951/
#Ethiopia | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዳውሮ ዞን ታርጫ ዙሪያ ወረዳ ጎዞ ሻሾ ቀበሌ ሚያዝያ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ጨለማን ተገን በማድረግ የግለሰብ መኖሪያ ቤት በሌሊት ሰብሮ በመግባት በሬዉን ከታሰረበት ፈቶ በመውሰድና ጫካ ዉስጥ ማሰሩን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል።
ፖሊስም ሚያዚያ 10 ቀን 2017 ዓ.ም በታርጫ ዙሪያ ወረዳ ኮይሻ ቀበሌ በሬዉን ከታሰረበት በመፍታት እየጎተተ ሲወስድ ፍለጋ ከወጡ የመንደሩ ነዋሪዎች ጋር ፊት ለፊት መገናኘቱን በማሳወቃቸው ግለሰቡ በቁጥጥር ስር መዋሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ ተናግረዋል።
#fidelPost
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15951/
#Ethiopia | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዳውሮ ዞን ታርጫ ዙሪያ ወረዳ ጎዞ ሻሾ ቀበሌ ሚያዝያ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ጨለማን ተገን በማድረግ የግለሰብ መኖሪያ ቤት በሌሊት ሰብሮ በመግባት በሬዉን ከታሰረበት ፈቶ በመውሰድና ጫካ ዉስጥ ማሰሩን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል።
ፖሊስም ሚያዚያ 10 ቀን 2017 ዓ.ም በታርጫ ዙሪያ ወረዳ ኮይሻ ቀበሌ በሬዉን ከታሰረበት በመፍታት እየጎተተ ሲወስድ ፍለጋ ከወጡ የመንደሩ ነዋሪዎች ጋር ፊት ለፊት መገናኘቱን በማሳወቃቸው ግለሰቡ በቁጥጥር ስር መዋሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ ተናግረዋል።
#fidelPost
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ከሦስት ቀናት ፍለጋ በኋላ ከሰረቀዉ በሬ ጋር ተያዘ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዳውሮ ዞን ታርጫ ዙሪያ ወረዳ ጎዞ ሻሾ ቀበሌ ሚያዝያ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ጨለማን ተገን በማድረግ የግለሰብ መኖሪያ ቤት በሌሊት ሰብሮ በመግባት በሬዉን ከታሰረበት ፈቶ በመውሰድና ጫካ ዉስጥ ማሰሩን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል። ፖሊስም ሚያዚያ 10 ቀን 2017 ዓ.ም በታርጫ ዙሪያ ወረዳ ኮይሻ ቀበሌ በሬዉን ከታሰረበት…
የአፋልጉኝ ተማፅኖ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15953/
#Ethiopia | አባታችን ደሣለኝ ኦብሴ ነብሴ ይባላሉ። የመኖሪያ አድራሻቸው አማኑኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ፣ አዲስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 የቤት ቁጥር 119 ነው።
ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ሚያዝያ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት እንደ ወጡ አልተመለሱም።
በአከባቢያች ባሉት ፖሊስ ጣቢያዎች ሁሉ አስመዝግበን እየተጠባበቅን ነው።
ቁመት 1 ሜትር 65 መልክ ጠይም ሲሆን እድሜው 75 ዓመት ነው ጆሮአቸው የመስማት ችግር አለባቸው።
አባታችን – በወቅቱ የለበሱት ልብስ ከላይ ጠቆር ያለ የሱፍ ኮት፣ ቡኒ ሱሪ ከውስጥ ግራጫ የሹራብ ሰደሪያ ሲሆን ኮፍያና ምርኩዝ ከዘራ ይዟል።
አባታችንን እንድታፈላልጉን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
0911529372
0911671320
0913188931
0911500501
ቤተሰቦቻቸው ።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15953/
#Ethiopia | አባታችን ደሣለኝ ኦብሴ ነብሴ ይባላሉ። የመኖሪያ አድራሻቸው አማኑኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ፣ አዲስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 የቤት ቁጥር 119 ነው።
ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ሚያዝያ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት እንደ ወጡ አልተመለሱም።
በአከባቢያች ባሉት ፖሊስ ጣቢያዎች ሁሉ አስመዝግበን እየተጠባበቅን ነው።
ቁመት 1 ሜትር 65 መልክ ጠይም ሲሆን እድሜው 75 ዓመት ነው ጆሮአቸው የመስማት ችግር አለባቸው።
አባታችን – በወቅቱ የለበሱት ልብስ ከላይ ጠቆር ያለ የሱፍ ኮት፣ ቡኒ ሱሪ ከውስጥ ግራጫ የሹራብ ሰደሪያ ሲሆን ኮፍያና ምርኩዝ ከዘራ ይዟል።
አባታችንን እንድታፈላልጉን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
0911529372
0911671320
0913188931
0911500501
ቤተሰቦቻቸው ።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የአፋልጉኝ ተማፅኖ - Getu Temesgen
#Ethiopia | አባታችን ደሣለኝ ኦብሴ ነብሴ ይባላሉ። የመኖሪያ አድራሻቸው አማኑኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ፣ አዲስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 የቤት ቁጥር 119 ነው። ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ሚያዝያ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት እንደ ወጡ አልተመለሱም። በአከባቢያች ባሉት ፖሊስ ጣቢያዎች ሁሉ አስመዝግበን እየተጠባበቅን ነው። ቁመት 1 ሜትር 65 መልክ ጠይም ሲሆን…
ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15955/
#Ethiopia | የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡
ሊቀ ጳጳሱ ባደረባቸው ከፍተኛ የሳንባ ሕመም የሕክምና እርዳታ ሲደረግላቸው ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን አስታውቃለች፡፡
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15955/
#Ethiopia | የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡
ሊቀ ጳጳሱ ባደረባቸው ከፍተኛ የሳንባ ሕመም የሕክምና እርዳታ ሲደረግላቸው ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን አስታውቃለች፡፡
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡ ሊቀ ጳጳሱ ባደረባቸው ከፍተኛ የሳንባ ሕመም የሕክምና እርዳታ ሲደረግላቸው ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን አስታውቃለች፡፡ ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ። """""""""""***""""""""""…
#የትንሣኤ ሳምንት ዕለታት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15957/
ፉሲካ ማለት ደግሞ ማለፍ ነው፤ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትም ሳምንት የፉሲካ ሳምንት ነበር፤ እርሱም ንጹሕ የእግዚአብሔር በግ ሆኖ ደሙን ስላፈሰሰልን ፉሲካችን ክርስቶስ ተባለ፤ ብሉይ ደግሞ የሐዲስ አምሳል ነው። ይኸውም ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ ባሕረ ኤርትራን ካሻገራቸው በኋላ ወደ ምድረ ርስት፤ ነፍሳት ደግሞ በክርስቶስ መሪነት ከሲኦል ወደ ገነት መግባታቸውን የሚገልጽ ነው፡፡ ዕለቱም ሙሴ የወልደ እግዚአብሔር፤ በትረ ሙሴ የመስቀል ምሳሌ፤ ግብፅ የሲኦል፤ የገሃነመ እሳት፤ የፈርዖን የዲያብሎስ፤ ሠራዊቱ የሠራዊተ ዲያብሎስ፤ እስራኤል የምእመናንና ባሕረ ኤርትራ የባሕረ ሲኦል ምሳሌ ነው፡፡ ከትንሣኤ ሌሊት 1 ሰዓት ጀምሮ እስከ ዳግም ትንሣኤ ያለው ሳምንት የፉሲካ ምሥጢር የተገለጠበት፤ ከግብፅ ወደ ምድረ ርስት ከሲኦል ወደ ገነት መሻገርን የሚያመላክት ሳምንት ነው።
በፋሲካ ማግስት ያለው ሰኞ ማዕዶት ይባላል፡፡ ማዕዶት የቃሉ ትርጓሜ መሻገር ሲሆን፤ በዚህ ቀን ቤተ ክርስቲያን ነፍሳት በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ከሞት ወደ ሕይወት፤ ከሐሳር ወደ ክብር፤ ከጨለማ ወደ ብርሃን ከሲኦል ወደ ገነት መሻገራቸውንና ፉሲካችን ክርስቶስ መሆኑን ታስባለች። ቅዱስ ቶማስ በጦር የተወጋ ጎኑን፤ የተቸነከረው እጁንና እግሩን ካላየሁ አላምንም በማለቱ ክርስቶስም “ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ፤ እጅህንም አምጣና ወደ ጎኔ አግባ፤ እመን እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን” ብሎታል። ይህ የሆነበት ዕለት ማክሰኞ ነውና ቀኑ ቶማስ ተብሏል፡፡ በዮሐንስ 20÷27-29፤ እንደተጻፈው ቶማስ የጌታን ፍቅር ተገንዝቦ ትንሣኤውን ስላመነ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዕለቱን ቶማስ ብላ ታስበዋለች።
ፋሲካውንም በወዳጁ በአልዓዛር ቤት ያከብር ዘንድ ከቀደ መዛሙርቱ ጴጥሮስንና ዮሐንስን አስቀድሞ ላከ፤ ከዚያም በአልዓዛር ቤት ሆኖ የሐዲስ ኪዳንን ሥርዓት ምሥጢረ ቁርባንን ሰርቶ ለደቀ መዛሙርቱ አሳያቸው፡፡ ይህ ከሞት ያስነሳው የማርያምና የማርታ ወንድም አልአዛር የስሙም ትርጓሜ እግዚአብሔር ረድቷል ማለት ሲሆን፣ አልዓዛር ከተነሣ በኋላ በሐዋርያት ኤጲስ ቆጶስነት ተሸሞ 40 ዓመት አገልግሎ ግንቦት 27 ቀን ዐርፏል፡፡ የትንሣኤው ረቡዕም በስሙ ተሰይሟል፡፡ ክርስቶስ በተነሳበት በአምስተኛው ቀን ሐሙስ አዳም ይባላል፡፡ አዳም የመጀመሪያ ሰውና የሰው ሁሉ አባት ነው፤ በ6ኛው ቀን የተፈጠረ የሰው ሁሉ ምንጭ ስለሆነ የሰው ዘር ሁሉ ከእርሱ ተገኝቷል፡፡ በዚህ ዕለት ለአዳም የተሰጠው የተስፋ ቃል ስለመፈጸሙ አዳም ከነልጆቹ በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ነጻ ስለመውጣቱ ይታሰብበታል፡፡
ዕለተ ዐርብ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመልዕልተ መስቀል ያደረገው፣ ተአምር በመስቀሉ ያሳየው ድኅነት፤ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን በቀራንዮ የተከለላት የሕንጻዋ መሠረት፣ የቆረሰላት ሥጋ መለኮት፣ ልጆቿን ከማሕፀነ ዮርዳኖስና ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ የምትወልድበት ያፈሰሰላት ማየ ገቦ ይሰብበታልና ቤተክርስቲያን ይባላል፡፡ ቅዱሳን አንሰት የምትባለው ቅዳሜ በስቅለት ዕለት በልቅሶና በዋይታ የሸኙትን፤ በዕለተ ትንሣኤ ሽቱና አበባ ይዘው ወደ መቃብር የገሰገሱት፤ ቅዱሳት አንስት የሚታሰቡበት ነው፡፡ ደቀ መዛሙርቱ አይሁድን ስለ ፈሩ ተሰብስበው በተቆለፈ ቤት ተቀምጠው ሳለ ጌታችን ኢየሱስ መጥቶ በመካከላቸው ቆመና÷ “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው፡፡ ጌታችን ከደቀ መዛሙርቱ ተሰውሮ ከሰነበተ በኋላ በዕለተ እሑድ ዳግም ስለተገለጸላቸው፤ ዳግም ትንሣኤ ተባለ፡፡
በዓሉን በደስታ ስናሳልፍ በችግር ውስጥ የሚገኙ ገዳማዊያንን በመደገፍ ለነፍሳችንም ስንቅን እንያዝ።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15957/
ፉሲካ ማለት ደግሞ ማለፍ ነው፤ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትም ሳምንት የፉሲካ ሳምንት ነበር፤ እርሱም ንጹሕ የእግዚአብሔር በግ ሆኖ ደሙን ስላፈሰሰልን ፉሲካችን ክርስቶስ ተባለ፤ ብሉይ ደግሞ የሐዲስ አምሳል ነው። ይኸውም ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ ባሕረ ኤርትራን ካሻገራቸው በኋላ ወደ ምድረ ርስት፤ ነፍሳት ደግሞ በክርስቶስ መሪነት ከሲኦል ወደ ገነት መግባታቸውን የሚገልጽ ነው፡፡ ዕለቱም ሙሴ የወልደ እግዚአብሔር፤ በትረ ሙሴ የመስቀል ምሳሌ፤ ግብፅ የሲኦል፤ የገሃነመ እሳት፤ የፈርዖን የዲያብሎስ፤ ሠራዊቱ የሠራዊተ ዲያብሎስ፤ እስራኤል የምእመናንና ባሕረ ኤርትራ የባሕረ ሲኦል ምሳሌ ነው፡፡ ከትንሣኤ ሌሊት 1 ሰዓት ጀምሮ እስከ ዳግም ትንሣኤ ያለው ሳምንት የፉሲካ ምሥጢር የተገለጠበት፤ ከግብፅ ወደ ምድረ ርስት ከሲኦል ወደ ገነት መሻገርን የሚያመላክት ሳምንት ነው።
በፋሲካ ማግስት ያለው ሰኞ ማዕዶት ይባላል፡፡ ማዕዶት የቃሉ ትርጓሜ መሻገር ሲሆን፤ በዚህ ቀን ቤተ ክርስቲያን ነፍሳት በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ከሞት ወደ ሕይወት፤ ከሐሳር ወደ ክብር፤ ከጨለማ ወደ ብርሃን ከሲኦል ወደ ገነት መሻገራቸውንና ፉሲካችን ክርስቶስ መሆኑን ታስባለች። ቅዱስ ቶማስ በጦር የተወጋ ጎኑን፤ የተቸነከረው እጁንና እግሩን ካላየሁ አላምንም በማለቱ ክርስቶስም “ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ፤ እጅህንም አምጣና ወደ ጎኔ አግባ፤ እመን እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን” ብሎታል። ይህ የሆነበት ዕለት ማክሰኞ ነውና ቀኑ ቶማስ ተብሏል፡፡ በዮሐንስ 20÷27-29፤ እንደተጻፈው ቶማስ የጌታን ፍቅር ተገንዝቦ ትንሣኤውን ስላመነ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዕለቱን ቶማስ ብላ ታስበዋለች።
ፋሲካውንም በወዳጁ በአልዓዛር ቤት ያከብር ዘንድ ከቀደ መዛሙርቱ ጴጥሮስንና ዮሐንስን አስቀድሞ ላከ፤ ከዚያም በአልዓዛር ቤት ሆኖ የሐዲስ ኪዳንን ሥርዓት ምሥጢረ ቁርባንን ሰርቶ ለደቀ መዛሙርቱ አሳያቸው፡፡ ይህ ከሞት ያስነሳው የማርያምና የማርታ ወንድም አልአዛር የስሙም ትርጓሜ እግዚአብሔር ረድቷል ማለት ሲሆን፣ አልዓዛር ከተነሣ በኋላ በሐዋርያት ኤጲስ ቆጶስነት ተሸሞ 40 ዓመት አገልግሎ ግንቦት 27 ቀን ዐርፏል፡፡ የትንሣኤው ረቡዕም በስሙ ተሰይሟል፡፡ ክርስቶስ በተነሳበት በአምስተኛው ቀን ሐሙስ አዳም ይባላል፡፡ አዳም የመጀመሪያ ሰውና የሰው ሁሉ አባት ነው፤ በ6ኛው ቀን የተፈጠረ የሰው ሁሉ ምንጭ ስለሆነ የሰው ዘር ሁሉ ከእርሱ ተገኝቷል፡፡ በዚህ ዕለት ለአዳም የተሰጠው የተስፋ ቃል ስለመፈጸሙ አዳም ከነልጆቹ በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ነጻ ስለመውጣቱ ይታሰብበታል፡፡
ዕለተ ዐርብ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመልዕልተ መስቀል ያደረገው፣ ተአምር በመስቀሉ ያሳየው ድኅነት፤ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን በቀራንዮ የተከለላት የሕንጻዋ መሠረት፣ የቆረሰላት ሥጋ መለኮት፣ ልጆቿን ከማሕፀነ ዮርዳኖስና ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ የምትወልድበት ያፈሰሰላት ማየ ገቦ ይሰብበታልና ቤተክርስቲያን ይባላል፡፡ ቅዱሳን አንሰት የምትባለው ቅዳሜ በስቅለት ዕለት በልቅሶና በዋይታ የሸኙትን፤ በዕለተ ትንሣኤ ሽቱና አበባ ይዘው ወደ መቃብር የገሰገሱት፤ ቅዱሳት አንስት የሚታሰቡበት ነው፡፡ ደቀ መዛሙርቱ አይሁድን ስለ ፈሩ ተሰብስበው በተቆለፈ ቤት ተቀምጠው ሳለ ጌታችን ኢየሱስ መጥቶ በመካከላቸው ቆመና÷ “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው፡፡ ጌታችን ከደቀ መዛሙርቱ ተሰውሮ ከሰነበተ በኋላ በዕለተ እሑድ ዳግም ስለተገለጸላቸው፤ ዳግም ትንሣኤ ተባለ፡፡
በዓሉን በደስታ ስናሳልፍ በችግር ውስጥ የሚገኙ ገዳማዊያንን በመደገፍ ለነፍሳችንም ስንቅን እንያዝ።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
#የትንሣኤ ሳምንት ዕለታት - Getu Temesgen
ፉሲካ ማለት ደግሞ ማለፍ ነው፤ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትም ሳምንት የፉሲካ ሳምንት ነበር፤ እርሱም ንጹሕ የእግዚአብሔር በግ ሆኖ ደሙን ስላፈሰሰልን ፉሲካችን ክርስቶስ ተባለ፤ ብሉይ ደግሞ የሐዲስ አምሳል ነው። ይኸውም ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ ባሕረ ኤርትራን ካሻገራቸው በኋላ ወደ ምድረ ርስት፤ ነፍሳት ደግሞ በክርስቶስ መሪነት ከሲኦል ወደ ገነት መግባታቸውን የሚገልጽ ነው፡፡ ዕለቱም ሙሴ…
ከአማርኛ በተጨማሪ በሶሰት ሀገራዊ ቋንቋዎች የመንጃ ፈቃድ ስልጠና እንዲሰጥ ተፈቀደ።
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15959/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከሪካሪና ተሽሪካሪ ፍቃድ እና ቁጥጥር ባልስልጣን ለረጅም ግዜ ሲጠየቁ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን እየፈታ መሆኑን አስታዉቋል።
የእጩ አሽከርካሪዎች የንድፈ ሃሳብ ስልጠና እና ፈተና በአማረኛ ቋንቋ ብቻ የሚሰጥ በመሆኑ በአፍ-መፍቻ ቋንቋቸው በአማራጭነት ቢሰለጥኑ እና ቢፈተኑ የተሻለ ውጤት ሊያመጡ እንደሚችሉ ተገልጋዩች ለረጅም ሲጠይቁ እንደነበር ባለስልጣኑ አስታውሷል፡፡
የተቋሙ እስትራቴጂክ ማኔጅመንት በዝርዝር ጉዳዩን ፈትሾ የአካታችነት ጥያቄው አሳማኝ መሆኑን በመገንዘብ የተሟላ የካሪኩለም ዝግጅት እና የጥያቄዎች የትርጉም ስራ መጠናቀቁን አስታዉቋል።
ለመንጃ ፍቃድ ስልጠና ፍቃድ ከሰጣቸው 137 ማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ ከአማረኛ በተጨማሪ በሶስቱ ሀገራዊ ቋንቋዎች ማለትም በአፋን ኦሮሞ፣ በትግረኛ እና በሶማልኛ ቋንቋዎች ለማሰልጠን ፍቃደኛ መሆናቸውን የገለፁ እና ሞዴል ተቋማት ለሆኑ 12 ማሰልጠኛ ተቋማት ፍቃድ መስጠቱን ለጣያችን ገልጧል፡፡
ከዚህ በፊት በተለያየ ጊዜ ጥያቄ ስታቀርቡ ለነበራቹ ዕጩ አሽከርካሪዎች ከአማርኛ በተጨማሪ በቀረቡት የቋንቋ አማራጮች መሰልጠን እና መፈተን እንደሚችሉ ገልፆል።
#ethioFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15959/
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከሪካሪና ተሽሪካሪ ፍቃድ እና ቁጥጥር ባልስልጣን ለረጅም ግዜ ሲጠየቁ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን እየፈታ መሆኑን አስታዉቋል።
የእጩ አሽከርካሪዎች የንድፈ ሃሳብ ስልጠና እና ፈተና በአማረኛ ቋንቋ ብቻ የሚሰጥ በመሆኑ በአፍ-መፍቻ ቋንቋቸው በአማራጭነት ቢሰለጥኑ እና ቢፈተኑ የተሻለ ውጤት ሊያመጡ እንደሚችሉ ተገልጋዩች ለረጅም ሲጠይቁ እንደነበር ባለስልጣኑ አስታውሷል፡፡
የተቋሙ እስትራቴጂክ ማኔጅመንት በዝርዝር ጉዳዩን ፈትሾ የአካታችነት ጥያቄው አሳማኝ መሆኑን በመገንዘብ የተሟላ የካሪኩለም ዝግጅት እና የጥያቄዎች የትርጉም ስራ መጠናቀቁን አስታዉቋል።
ለመንጃ ፍቃድ ስልጠና ፍቃድ ከሰጣቸው 137 ማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ ከአማረኛ በተጨማሪ በሶስቱ ሀገራዊ ቋንቋዎች ማለትም በአፋን ኦሮሞ፣ በትግረኛ እና በሶማልኛ ቋንቋዎች ለማሰልጠን ፍቃደኛ መሆናቸውን የገለፁ እና ሞዴል ተቋማት ለሆኑ 12 ማሰልጠኛ ተቋማት ፍቃድ መስጠቱን ለጣያችን ገልጧል፡፡
ከዚህ በፊት በተለያየ ጊዜ ጥያቄ ስታቀርቡ ለነበራቹ ዕጩ አሽከርካሪዎች ከአማርኛ በተጨማሪ በቀረቡት የቋንቋ አማራጮች መሰልጠን እና መፈተን እንደሚችሉ ገልፆል።
#ethioFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ከአማርኛ በተጨማሪ በሶሰት ሀገራዊ ቋንቋዎች የመንጃ ፈቃድ ስልጠና እንዲሰጥ ተፈቀደ። - Getu Temesgen
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከሪካሪና ተሽሪካሪ ፍቃድ እና ቁጥጥር ባልስልጣን ለረጅም ግዜ ሲጠየቁ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን እየፈታ መሆኑን አስታዉቋል። የእጩ አሽከርካሪዎች የንድፈ ሃሳብ ስልጠና እና ፈተና በአማረኛ ቋንቋ ብቻ የሚሰጥ በመሆኑ በአፍ-መፍቻ ቋንቋቸው በአማራጭነት ቢሰለጥኑ እና ቢፈተኑ የተሻለ ውጤት ሊያመጡ እንደሚችሉ ተገልጋዩች ለረጅም ሲጠይቁ እንደነበር…
ሄለን ኦቢሪ እና ሲሳይ ለማ ዛሬ በቦስተን ማራቶን ይጠበቃሉ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15961/
#Ethiopia | ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ዛሬ በትልቁ እና ግዙፉ ቦስተን ማራቶን ላይ ለኬንያውያን አትሌቶች ብርቱ ተፎካካሪ ይሆናሉ ተብሎ ይገመታል።
በአለም አትሌቲክስ አወዳዳሪው አካል የኤሊት ፕላቲኒየም ደረጃ የሚሰጠው ይህ የቦስተን ማራቶን በዛሬው እለት በቦስተን ሜስተጁሰስ የሚከናወን ይሆናል።
እ.ኤ.አ በ1897 እንደተጀመረ የሚነገርለት ይህ አንጋፋ ውድድር ዘንድሮ ለ129ኛ ጊዜ ይከናወናል ተብሎ ይጠበቃል። የቦስተን ማራቶን አለማችን ላይ ረጅም እድሜን ካስቆጠሩ የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ ብቻም ሳይሆን ቀዳሚም ጭምር ነው። ስለዚህ ይህንን ታሪካዊ የማራቶን ውድድር ማሸነፍ እና አንጋፋውን የማራቶን ውድድር በቀዳሚነት ማጠናቀቅ የየትኛውም አትሌት ህልም ነው።
ታዲያ ይሄንን የማራቶን ውድድሮች አውራ እየተባለ የሚጠራው እና አንጋፋው የማራቶን ውድድር አምና በሁለቱም ፆታዎች በቀዳሚነት ውድድራቸውን ያጠናቀቁት በወንዶች ኢትዮጵያዊው አትሌት ሲሳይ ለማ እና በሴቶች ሄለን ኦቢሪ ክብራቸውን ለማስጠበቅ የሚወዳደሩ ይሆናል።
ኬንያዊቷ ሄለን ኦቢሪ በአትሌቲክስ ታሪክ ማህደር ውስጥ የአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ፣ የማራቶን ውድድር እንዲሁም የሀገር አቋራጭ ወይም Cross country በማሸነፍ ቀዳሚዋ አትሌት ናት።
የፈረንጆቹ አዲስ አመት በገባበት ያሳለፍነው ጥር ወር ላይ የሂውስተን ግማሽ ማራቶንን ላይ ተሳትፋ 2ኛ ደረጃን ይዛ ካጠናቀቀች በኋላ በትልቅ መድረክ ላይ ሄለን ኦቢሪን አልተመለከትናትም ነበር። የ2 ጊዜ የ5000 ሜትር የአለም ሻምፒዮና ሄለን ኦቢሪ አምና እና ካቻምና በቀዳሚነት ያጠናቀቀችውን የቦስተን ማራቶን ዘንድሮም ለተከታታይ 3ኛ ጊዜ አሸንፋ ክብሯን ለማስጠበቅ የምትፎካከር ይሆናል። ይህንን ታላቁ የቦስተን ማራቶን ለተከታታይ 3 ጊዜ በማሸነፍ ታሪክ የሰራችው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፋቱማ ሮባ ስትሆን ጊዜውም በ1999 ነበር። ይህንን ታሪክ ሄለን ኦቢሪ ለመጋራት ትልቅ ትንቅንቅ እንደምታደርግ ይገመታል።
ይህንን ሀሳቧን እንዳታሳካ ወደ 6 የሚጠጉ እንዲሁም ሰአታቸው 2 ሰአት ከ20 ደቂቃ ባነሰ ሰአት የገቡ ጠንካራ ተፎካካሪዎች ቦስተን ላይ ይገኛሉ። ከነሱ መካከል የ2 ጊዜ የቦስተን ማራቶን አሸናፊዋ ኤድና ኪፕላጋት እንዲሁም የ2022 የኒውዮርክ ማራቶን አሸናፊዋ ሻሮን ሎኬዲ ይገኙበታል።
በወንዶቹ ኢትዮጵያዊው ሲሳይ ለማ የዘንድሮውንም ክብር ለማሳካት ቅድሚያ ግምቱን ዪገኘው አትሌት ነው። ይህ አትሌት የአምና የቦስተን ማራቶን አሸናፊ አትሌት ነው። ከዛ ውጪ አምና ታህሳስ ወር ላይ የቫሌንሺያ ማራቶንን 2:01:48 በመግባት በቀዳሚነት ውድድሩን ማጠናቀቁ የሚታወስ ነው። የገባበት ሰአትም የአለማችን 4ኛው ፈጣን ሰአት ሆኖ መመዝገቡ ይታወሳል።
ከዛም በፊት በ2021 የለንደን ማራቶንን በቀዳሚነት ነበር ውድድሩን ያጠናቀቀው። ቦስተን ላይ ግን አምና ውድድሩን በበላይነት እስኪያጠናቅ ድረስ አትሌት ሲሳይ ጥሩ ሪከርድ አልነበረውም ፤ በ2017 ውድድሩን ማጠናቀቅ አልቻለም ነበር ፤ በ2019 ደግሞ 30ኛ ደረጃን ይዞ ነበር ያጠናቀቀው።
አምና ውድድሩን 2:06:17 በመግባት ነበር በቀዳሚነት ያጠናቀቀው ከዛ በፈጠነ ሰአት ለማጠናቀቅ እንደሚሞክር ቢናገርም ጠንካራ ሌሎች ተፎካካሪ አትሌቶች እንዳሉ መዘንጋት የለበትም። የዚ ውድድር ሁለት ጊዜ አሸናፊ እና አምና 3ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ኤቫንስ ቼቤትን ጨምሮ የቺካጎ ማራቶን አሸናፊው ጆን ኮሪር አምና ቦስተን ማራቶንን 4ኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ የሚታወስ ነው ፤ እንዲሁም የ 2 ጊዜ የቦስተን ማራቶን አሸናፊ ከሆነው ኢትዮጵያዊው አትሌት ሌሊሳ ዴሲሳ ብርቱ ፉክክር እንደሚያደርጉ ይገመታል።
በሁለቱም ፆታዎች ውድድራቸውን በቀዳሚነት የሚያጠናቅቁ ተወዳዳሪዎች እናንዳንዳቸው 150,000 ዶላር የገንዘብ ሽልማት ይጠብቃቸዋል። እስከ 10ኛ ደረጃ ይዘው ለሚያጠናቅቁ ተወዳዳሪዎች የገንዘብ ሽልማቱ እየቀነሰም ቢሆን በየደረጃቸው ጥሩ እና ዳጎስ ያለ የገንዘብ ሽልማት የሚበረከትላቸው ይሆናል።
ስለዚህ በኮኮቦች የተሞላ እና ጥሩ ፉክክርም እንመለከትበታለን ተብሎ የሚገመተው የቦስተን ማራቶን በዛሬው እለት ለ129ኛ ጊዜ በአሜሪካ ቦስተን ግዛት በድምቀት የሚከናወን ይሆናል።
#menahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15961/
#Ethiopia | ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ዛሬ በትልቁ እና ግዙፉ ቦስተን ማራቶን ላይ ለኬንያውያን አትሌቶች ብርቱ ተፎካካሪ ይሆናሉ ተብሎ ይገመታል።
በአለም አትሌቲክስ አወዳዳሪው አካል የኤሊት ፕላቲኒየም ደረጃ የሚሰጠው ይህ የቦስተን ማራቶን በዛሬው እለት በቦስተን ሜስተጁሰስ የሚከናወን ይሆናል።
እ.ኤ.አ በ1897 እንደተጀመረ የሚነገርለት ይህ አንጋፋ ውድድር ዘንድሮ ለ129ኛ ጊዜ ይከናወናል ተብሎ ይጠበቃል። የቦስተን ማራቶን አለማችን ላይ ረጅም እድሜን ካስቆጠሩ የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ ብቻም ሳይሆን ቀዳሚም ጭምር ነው። ስለዚህ ይህንን ታሪካዊ የማራቶን ውድድር ማሸነፍ እና አንጋፋውን የማራቶን ውድድር በቀዳሚነት ማጠናቀቅ የየትኛውም አትሌት ህልም ነው።
ታዲያ ይሄንን የማራቶን ውድድሮች አውራ እየተባለ የሚጠራው እና አንጋፋው የማራቶን ውድድር አምና በሁለቱም ፆታዎች በቀዳሚነት ውድድራቸውን ያጠናቀቁት በወንዶች ኢትዮጵያዊው አትሌት ሲሳይ ለማ እና በሴቶች ሄለን ኦቢሪ ክብራቸውን ለማስጠበቅ የሚወዳደሩ ይሆናል።
ኬንያዊቷ ሄለን ኦቢሪ በአትሌቲክስ ታሪክ ማህደር ውስጥ የአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ፣ የማራቶን ውድድር እንዲሁም የሀገር አቋራጭ ወይም Cross country በማሸነፍ ቀዳሚዋ አትሌት ናት።
የፈረንጆቹ አዲስ አመት በገባበት ያሳለፍነው ጥር ወር ላይ የሂውስተን ግማሽ ማራቶንን ላይ ተሳትፋ 2ኛ ደረጃን ይዛ ካጠናቀቀች በኋላ በትልቅ መድረክ ላይ ሄለን ኦቢሪን አልተመለከትናትም ነበር። የ2 ጊዜ የ5000 ሜትር የአለም ሻምፒዮና ሄለን ኦቢሪ አምና እና ካቻምና በቀዳሚነት ያጠናቀቀችውን የቦስተን ማራቶን ዘንድሮም ለተከታታይ 3ኛ ጊዜ አሸንፋ ክብሯን ለማስጠበቅ የምትፎካከር ይሆናል። ይህንን ታላቁ የቦስተን ማራቶን ለተከታታይ 3 ጊዜ በማሸነፍ ታሪክ የሰራችው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፋቱማ ሮባ ስትሆን ጊዜውም በ1999 ነበር። ይህንን ታሪክ ሄለን ኦቢሪ ለመጋራት ትልቅ ትንቅንቅ እንደምታደርግ ይገመታል።
ይህንን ሀሳቧን እንዳታሳካ ወደ 6 የሚጠጉ እንዲሁም ሰአታቸው 2 ሰአት ከ20 ደቂቃ ባነሰ ሰአት የገቡ ጠንካራ ተፎካካሪዎች ቦስተን ላይ ይገኛሉ። ከነሱ መካከል የ2 ጊዜ የቦስተን ማራቶን አሸናፊዋ ኤድና ኪፕላጋት እንዲሁም የ2022 የኒውዮርክ ማራቶን አሸናፊዋ ሻሮን ሎኬዲ ይገኙበታል።
በወንዶቹ ኢትዮጵያዊው ሲሳይ ለማ የዘንድሮውንም ክብር ለማሳካት ቅድሚያ ግምቱን ዪገኘው አትሌት ነው። ይህ አትሌት የአምና የቦስተን ማራቶን አሸናፊ አትሌት ነው። ከዛ ውጪ አምና ታህሳስ ወር ላይ የቫሌንሺያ ማራቶንን 2:01:48 በመግባት በቀዳሚነት ውድድሩን ማጠናቀቁ የሚታወስ ነው። የገባበት ሰአትም የአለማችን 4ኛው ፈጣን ሰአት ሆኖ መመዝገቡ ይታወሳል።
ከዛም በፊት በ2021 የለንደን ማራቶንን በቀዳሚነት ነበር ውድድሩን ያጠናቀቀው። ቦስተን ላይ ግን አምና ውድድሩን በበላይነት እስኪያጠናቅ ድረስ አትሌት ሲሳይ ጥሩ ሪከርድ አልነበረውም ፤ በ2017 ውድድሩን ማጠናቀቅ አልቻለም ነበር ፤ በ2019 ደግሞ 30ኛ ደረጃን ይዞ ነበር ያጠናቀቀው።
አምና ውድድሩን 2:06:17 በመግባት ነበር በቀዳሚነት ያጠናቀቀው ከዛ በፈጠነ ሰአት ለማጠናቀቅ እንደሚሞክር ቢናገርም ጠንካራ ሌሎች ተፎካካሪ አትሌቶች እንዳሉ መዘንጋት የለበትም። የዚ ውድድር ሁለት ጊዜ አሸናፊ እና አምና 3ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ኤቫንስ ቼቤትን ጨምሮ የቺካጎ ማራቶን አሸናፊው ጆን ኮሪር አምና ቦስተን ማራቶንን 4ኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ የሚታወስ ነው ፤ እንዲሁም የ 2 ጊዜ የቦስተን ማራቶን አሸናፊ ከሆነው ኢትዮጵያዊው አትሌት ሌሊሳ ዴሲሳ ብርቱ ፉክክር እንደሚያደርጉ ይገመታል።
በሁለቱም ፆታዎች ውድድራቸውን በቀዳሚነት የሚያጠናቅቁ ተወዳዳሪዎች እናንዳንዳቸው 150,000 ዶላር የገንዘብ ሽልማት ይጠብቃቸዋል። እስከ 10ኛ ደረጃ ይዘው ለሚያጠናቅቁ ተወዳዳሪዎች የገንዘብ ሽልማቱ እየቀነሰም ቢሆን በየደረጃቸው ጥሩ እና ዳጎስ ያለ የገንዘብ ሽልማት የሚበረከትላቸው ይሆናል።
ስለዚህ በኮኮቦች የተሞላ እና ጥሩ ፉክክርም እንመለከትበታለን ተብሎ የሚገመተው የቦስተን ማራቶን በዛሬው እለት ለ129ኛ ጊዜ በአሜሪካ ቦስተን ግዛት በድምቀት የሚከናወን ይሆናል።
#menahriaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ሄለን ኦቢሪ እና ሲሳይ ለማ ዛሬ በቦስተን ማራቶን ይጠበቃሉ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ዛሬ በትልቁ እና ግዙፉ ቦስተን ማራቶን ላይ ለኬንያውያን አትሌቶች ብርቱ ተፎካካሪ ይሆናሉ ተብሎ ይገመታል። በአለም አትሌቲክስ አወዳዳሪው አካል የኤሊት ፕላቲኒየም ደረጃ የሚሰጠው ይህ የቦስተን ማራቶን በዛሬው እለት በቦስተን ሜስተጁሰስ የሚከናወን ይሆናል። እ.ኤ.አ በ1897 እንደተጀመረ የሚነገርለት ይህ አንጋፋ ውድድር ዘንድሮ ለ129ኛ ጊዜ ይከናወናል ተብሎ…
የጃፓን የትምህርት፣ የባህል፣ ስፖርት ፣ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር (MEXT) ኢትዮጵያን ጨምሮ ጃፓናውያን ላልሆኑ ዜጎች የስኮላርሺፕ ዕድል ማቅረቡን አስታውቋል።
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15963/
#Ethiopia | ስኮላርሺፑ የሪሰርች ተማሪዎች፣ የመጀመሪያ ዲግሪ እና የቴክኖሎጂ ኮሌጅ ተማሪዎችን እንደሚመለከት ተገልጿል።
ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ በሚገኘው የጃፓን ኤምባሲ በኩል ማመልከት የሚችሉ ሲሆን የማመልከቻቸው ቀን ማብቂያም ግንቦት 22 ነው ተብሏል።
ለማመልከት የሚያስፈልጉ ተብለው በዋናነት የተጠቀሱ፦
– ኤምባሲው ሊቀበለው የሚችለው ኦሪጅናል የዩኒቨርሲቲ ማህተም ያለበት የምርቃት ሰርተፊኬት፤
– ትራንስክሪፕት ኦሪጅናል ፊርማ እና ማህተም ያለው፤
– Recommendation letter
በእጅ የተፃፈ ዶክመንት ተቀባይነት የለውም የተባለ ሲሆን በዶክመንት ተማሪዎች ከተለዩ በኋላ የፅሁፍ ፈተና የሚኖር ሲሆን የፅሁፍ ፈተናውን ያለፉ የቃለ መጠይቅ ፈተና እንደሚኖራቸው ኢንባሲው አሳውቋል።
አመልካቾች ማመልከቻቸውን በኢንባሲው የፖስታ ቁጥር አድራሻ እንደሆነ ሲገለጽ ሁለቱም ፈተናዎች በአዲስ አበባ በሚገኘው ኤምባሲ የሚሰጥ ይሆናል።
#Tikvah
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15963/
#Ethiopia | ስኮላርሺፑ የሪሰርች ተማሪዎች፣ የመጀመሪያ ዲግሪ እና የቴክኖሎጂ ኮሌጅ ተማሪዎችን እንደሚመለከት ተገልጿል።
ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ በሚገኘው የጃፓን ኤምባሲ በኩል ማመልከት የሚችሉ ሲሆን የማመልከቻቸው ቀን ማብቂያም ግንቦት 22 ነው ተብሏል።
ለማመልከት የሚያስፈልጉ ተብለው በዋናነት የተጠቀሱ፦
– ኤምባሲው ሊቀበለው የሚችለው ኦሪጅናል የዩኒቨርሲቲ ማህተም ያለበት የምርቃት ሰርተፊኬት፤
– ትራንስክሪፕት ኦሪጅናል ፊርማ እና ማህተም ያለው፤
– Recommendation letter
በእጅ የተፃፈ ዶክመንት ተቀባይነት የለውም የተባለ ሲሆን በዶክመንት ተማሪዎች ከተለዩ በኋላ የፅሁፍ ፈተና የሚኖር ሲሆን የፅሁፍ ፈተናውን ያለፉ የቃለ መጠይቅ ፈተና እንደሚኖራቸው ኢንባሲው አሳውቋል።
አመልካቾች ማመልከቻቸውን በኢንባሲው የፖስታ ቁጥር አድራሻ እንደሆነ ሲገለጽ ሁለቱም ፈተናዎች በአዲስ አበባ በሚገኘው ኤምባሲ የሚሰጥ ይሆናል።
#Tikvah
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የጃፓን የትምህርት፣ የባህል፣ ስፖርት ፣ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር (MEXT) ኢትዮጵያን ጨምሮ ጃፓናውያን ላልሆኑ ዜጎች የስኮላርሺፕ ዕድል ማቅረቡን አስታውቋል። - Getu Temesgen
#Ethiopia | ስኮላርሺፑ የሪሰርች ተማሪዎች፣ የመጀመሪያ ዲግሪ እና የቴክኖሎጂ ኮሌጅ ተማሪዎችን እንደሚመለከት ተገልጿል። ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ በሚገኘው የጃፓን ኤምባሲ በኩል ማመልከት የሚችሉ ሲሆን የማመልከቻቸው ቀን ማብቂያም ግንቦት 22 ነው ተብሏል። ለማመልከት የሚያስፈልጉ ተብለው በዋናነት የተጠቀሱ፦ - ኤምባሲው ሊቀበለው የሚችለው ኦሪጅናል የዩኒቨርሲቲ ማህተም ያለበት የምርቃት ሰርተፊኬት፤…
ፓታ ዱራ! ሁለት ግራ እግር እያሉ ይጠሩኝ ነበር
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15965/
የእግር ኳሱን ዓለም ሀዘን ላይ የጣለው የአባ ፍራንሲስ ሕልፈት!
#Ethiopia | በእግር ኳስ ከተማዋ ቦነስ አይረስ የተወለዱት የሮማው ሊቀ ጳጳስ ለስፖርት ልዩ ፍቅር አላቸው። እርሳቸው ቅርጫት ኳስ ጨዋታን ይመለከታሉ፤ ተጫዋቾችንም ያገኛሉ። ለእግር ኳስ ግን ልዩ ስሜት እንዳላቸው ይታወቃል።
በግል ሕይወታቸው ላይ በሚያጠነጥን ጽሁፋቸው እግር ኳስ መጫወት ጎበዝ ባልሆንም በቦነስ አይረስ እጫወት ነበር፤ ሰዎች “ፓታ ዱራ! ሁለት ግራ እግር እያሉም ይጠሩኝ ነበር” ብለው አስፍረዋል። ብዙ ጊዜ ግብ ጠባቂ ሆኜ ተጫውቻለሁ ብለዋል።
አባ ፍራንሲስ የአርጀንቲናው ሳን ሎሬንዞ ክለብ ቀንደኛ ደጋፊ ነበሩ። ብዙ ጓደኞቻቸው የቦካ ጁኒየርስና ሪቨር ፕሌት ደጋፊ፣ ጥቂቶች ደግሞ የሬሲንግና ኢንድፔንደንቴ ደጋፊዎች ናቸው።
የያኔው ወጣት ጆርጅ ቤርጎግሊዮ የአሁኑ ፖፕ ግን ብዙም ትኩረት የማይሰጠውን ቡድን ለማበረታታት ሲሉ የሎሬንዞ ደጋፊ ሆኑ። የልጅነት ስማቸውን ወደ ፖፕ ፍራንሲስነት የቀየሩት በ2013 ሀይማኖታዊ ሹመቱን ከተቀበሉ በኋላ ነው።
ከእርሳቸው ሹመት አንድ ወር በፊት ወደ 2ኛ ዲቪዢን ከመውረድ የተረፈው ክለባቸው በ2014 የኮፓ ሊበርታዶሬስ ዋንጫ ማሸነፉን ከእርሳቸው ንግስና ጋር የተገናኘ በረከት አድርገው ብዙዎች ይቆጥሩታል።
የፍራንሲስ ተጽእኖ (Francis Effect) እያሉ ስለሚጠሩት ድል እርሳቸውም ሀሳብ ሰጥተዋል። “ሳን ሎሬንዞ እንኳንስ በማሊያቸው ላይ የኔን ፎቶ አስቀምጠው ሁሉንም ነገር ማሸነፍ ይችላሉ” ብለው ነበር ለጠያቂው የመለሱለት።
አባ ፍራንሲስ ከታላላቅ አሰልጣኞችና ተጫዋቾች ጋርም ልዩ ቅርበት ነበራቸው። የስፖርት ወዳጁ፣ የእግር ኳስ ተጫዋቹ፣ የሳን ሎሬንዞ ደጋፊው ሰው ለወራት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በ88 ዓመታቸው አርፈዋል።
የልብ ክለባቸው ሳን ሎሬንዞም ሁሌም በልባችን ይኖራሉ ሲል ሀዘኑን ገልጿል። በጣሊያን ሴሪ ኤ ዛሬ ሊደረጉ የነበሩ 4 ጨዋታዎችም ለሌላ ጊዜ ተላልፈዋል።
በሁሴን ግዛው
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15965/
የእግር ኳሱን ዓለም ሀዘን ላይ የጣለው የአባ ፍራንሲስ ሕልፈት!
#Ethiopia | በእግር ኳስ ከተማዋ ቦነስ አይረስ የተወለዱት የሮማው ሊቀ ጳጳስ ለስፖርት ልዩ ፍቅር አላቸው። እርሳቸው ቅርጫት ኳስ ጨዋታን ይመለከታሉ፤ ተጫዋቾችንም ያገኛሉ። ለእግር ኳስ ግን ልዩ ስሜት እንዳላቸው ይታወቃል።
በግል ሕይወታቸው ላይ በሚያጠነጥን ጽሁፋቸው እግር ኳስ መጫወት ጎበዝ ባልሆንም በቦነስ አይረስ እጫወት ነበር፤ ሰዎች “ፓታ ዱራ! ሁለት ግራ እግር እያሉም ይጠሩኝ ነበር” ብለው አስፍረዋል። ብዙ ጊዜ ግብ ጠባቂ ሆኜ ተጫውቻለሁ ብለዋል።
አባ ፍራንሲስ የአርጀንቲናው ሳን ሎሬንዞ ክለብ ቀንደኛ ደጋፊ ነበሩ። ብዙ ጓደኞቻቸው የቦካ ጁኒየርስና ሪቨር ፕሌት ደጋፊ፣ ጥቂቶች ደግሞ የሬሲንግና ኢንድፔንደንቴ ደጋፊዎች ናቸው።
የያኔው ወጣት ጆርጅ ቤርጎግሊዮ የአሁኑ ፖፕ ግን ብዙም ትኩረት የማይሰጠውን ቡድን ለማበረታታት ሲሉ የሎሬንዞ ደጋፊ ሆኑ። የልጅነት ስማቸውን ወደ ፖፕ ፍራንሲስነት የቀየሩት በ2013 ሀይማኖታዊ ሹመቱን ከተቀበሉ በኋላ ነው።
ከእርሳቸው ሹመት አንድ ወር በፊት ወደ 2ኛ ዲቪዢን ከመውረድ የተረፈው ክለባቸው በ2014 የኮፓ ሊበርታዶሬስ ዋንጫ ማሸነፉን ከእርሳቸው ንግስና ጋር የተገናኘ በረከት አድርገው ብዙዎች ይቆጥሩታል።
የፍራንሲስ ተጽእኖ (Francis Effect) እያሉ ስለሚጠሩት ድል እርሳቸውም ሀሳብ ሰጥተዋል። “ሳን ሎሬንዞ እንኳንስ በማሊያቸው ላይ የኔን ፎቶ አስቀምጠው ሁሉንም ነገር ማሸነፍ ይችላሉ” ብለው ነበር ለጠያቂው የመለሱለት።
አባ ፍራንሲስ ከታላላቅ አሰልጣኞችና ተጫዋቾች ጋርም ልዩ ቅርበት ነበራቸው። የስፖርት ወዳጁ፣ የእግር ኳስ ተጫዋቹ፣ የሳን ሎሬንዞ ደጋፊው ሰው ለወራት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በ88 ዓመታቸው አርፈዋል።
የልብ ክለባቸው ሳን ሎሬንዞም ሁሌም በልባችን ይኖራሉ ሲል ሀዘኑን ገልጿል። በጣሊያን ሴሪ ኤ ዛሬ ሊደረጉ የነበሩ 4 ጨዋታዎችም ለሌላ ጊዜ ተላልፈዋል።
በሁሴን ግዛው
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ፓታ ዱራ! ሁለት ግራ እግር እያሉ ይጠሩኝ ነበር - Getu Temesgen
የእግር ኳሱን ዓለም ሀዘን ላይ የጣለው የአባ ፍራንሲስ ሕልፈት! #Ethiopia | በእግር ኳስ ከተማዋ ቦነስ አይረስ የተወለዱት የሮማው ሊቀ ጳጳስ ለስፖርት ልዩ ፍቅር አላቸው። እርሳቸው ቅርጫት ኳስ ጨዋታን ይመለከታሉ፤ ተጫዋቾችንም ያገኛሉ። ለእግር ኳስ ግን ልዩ ስሜት እንዳላቸው ይታወቃል። በግል ሕይወታቸው ላይ በሚያጠነጥን ጽሁፋቸው እግር ኳስ መጫወት ጎበዝ ባልሆንም በቦነስ አይረስ…
ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ እሥራኤል ሀገር የሚያዘጋጀውን የሙዚቃ ኮንሰርት ትኬት የሚከተለውን ሊንክ ተጭነው መግዛት ይችላሉ።
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15967/
🇮🇱
https://zygo.co.il/event/55032607/ZF10a14o9
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15967/
🇮🇱
https://zygo.co.il/event/55032607/ZF10a14o9
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ እሥራኤል ሀገር የሚያዘጋጀውን የሙዚቃ ኮንሰርት ትኬት የሚከተለውን ሊንክ ተጭነው መግዛት ይችላሉ። - Getu Temesgen
🇮🇱 https://zygo.co.il/event/55032607/ZF10a14o9
ኬቭን ዴብሯይነ ማንችስተር ሲቲ ዐመቱን በሙሉ ስለ ኮንትራት ጉዳይ እንዳላወያየው ተናገረ።
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15969/
#Ethiopia | የውሃ ሰማያዊዎቹ የአማካኝ መስመር ተጫዋች በያዝነው የውድድር ዐመት መጨረሻ ኮንትራቱን ጨርሶ እንደሚወጣ ማሳወቁ ይታወሳል። ዴብሯይነ ስለውሳኔው ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚዲያ የተናገረ ሲሆን፣ ክለቡ ኮንትራቱን በተመለከተ ምንም እንዳላነጋገረው እና በውሳኔያቸው የርሱ አስተያየት እንዳልተጠየቀ ገልጿል።
“የክለቡ ውሳኔ መጀመሪያ ላይ አስደንግጦኛል” የሚለው ቤልጂየማዊ “ፍላጎታቸውን መቀበልና ለራሴም የወደፊት የእግርኳስ ህይወት የሚጠቅመኝን ምርጫ መምረጥ ነበረብኝ” ብሏል።
የእግርኳስ ሕይወቴ ገና አላበቃል የሚለው ዴብሯይነ “እንደ 25 ዐመት ተጫዋች ባልሆንም፣ በጥሩ አቋም ለዐመታት መጫወት እንደምችል ይሰማኛል” ሲል ተደምጧል።
የ 33 ዐመቱ ተጫዋች ቀጣይ ክለቡን በተመለከተ የተናገረው ነገር ባይኖርም ስሙ ከሳዑዲ ክለቦች እና ከሜጀር ሊግ ሶከር ቡድኖች ተያይዞ ይገኛል። የሲቲ ታሪካዊው ተጫዋች ግን ከፍተኛ ፉክክር ባለበት አውሮፓ ለመቆየት እንደሚፈልግ ይነገራል።
#nbc
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15969/
#Ethiopia | የውሃ ሰማያዊዎቹ የአማካኝ መስመር ተጫዋች በያዝነው የውድድር ዐመት መጨረሻ ኮንትራቱን ጨርሶ እንደሚወጣ ማሳወቁ ይታወሳል። ዴብሯይነ ስለውሳኔው ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚዲያ የተናገረ ሲሆን፣ ክለቡ ኮንትራቱን በተመለከተ ምንም እንዳላነጋገረው እና በውሳኔያቸው የርሱ አስተያየት እንዳልተጠየቀ ገልጿል።
“የክለቡ ውሳኔ መጀመሪያ ላይ አስደንግጦኛል” የሚለው ቤልጂየማዊ “ፍላጎታቸውን መቀበልና ለራሴም የወደፊት የእግርኳስ ህይወት የሚጠቅመኝን ምርጫ መምረጥ ነበረብኝ” ብሏል።
የእግርኳስ ሕይወቴ ገና አላበቃል የሚለው ዴብሯይነ “እንደ 25 ዐመት ተጫዋች ባልሆንም፣ በጥሩ አቋም ለዐመታት መጫወት እንደምችል ይሰማኛል” ሲል ተደምጧል።
የ 33 ዐመቱ ተጫዋች ቀጣይ ክለቡን በተመለከተ የተናገረው ነገር ባይኖርም ስሙ ከሳዑዲ ክለቦች እና ከሜጀር ሊግ ሶከር ቡድኖች ተያይዞ ይገኛል። የሲቲ ታሪካዊው ተጫዋች ግን ከፍተኛ ፉክክር ባለበት አውሮፓ ለመቆየት እንደሚፈልግ ይነገራል።
#nbc
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ኬቭን ዴብሯይነ ማንችስተር ሲቲ ዐመቱን በሙሉ ስለ ኮንትራት ጉዳይ እንዳላወያየው ተናገረ። - Getu Temesgen
#Ethiopia | የውሃ ሰማያዊዎቹ የአማካኝ መስመር ተጫዋች በያዝነው የውድድር ዐመት መጨረሻ ኮንትራቱን ጨርሶ እንደሚወጣ ማሳወቁ ይታወሳል። ዴብሯይነ ስለውሳኔው ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚዲያ የተናገረ ሲሆን፣ ክለቡ ኮንትራቱን በተመለከተ ምንም እንዳላነጋገረው እና በውሳኔያቸው የርሱ አስተያየት እንዳልተጠየቀ ገልጿል። “የክለቡ ውሳኔ መጀመሪያ ላይ አስደንግጦኛል” የሚለው ቤልጂየማዊ “ፍላጎታቸውን መቀበልና ለራሴም…
#የትንሣኤ ሳምንት ዕለታት
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15971/
ፉሲካ ማለት ደግሞ ማለፍ ነው፤ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትም ሳምንት የፉሲካ ሳምንት ነበር፤ እርሱም ንጹሕ የእግዚአብሔር በግ ሆኖ ደሙን ስላፈሰሰልን ፉሲካችን ክርስቶስ ተባለ፤ ብሉይ ደግሞ የሐዲስ አምሳል ነው። ይኸውም ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ ባሕረ ኤርትራን ካሻገራቸው በኋላ ወደ ምድረ ርስት፤ ነፍሳት ደግሞ በክርስቶስ መሪነት ከሲኦል ወደ ገነት መግባታቸውን የሚገልጽ ነው፡፡ ዕለቱም ሙሴ የወልደ እግዚአብሔር፤ በትረ ሙሴ የመስቀል ምሳሌ፤ ግብፅ የሲኦል፤ የገሃነመ እሳት፤ የፈርዖን የዲያብሎስ፤ ሠራዊቱ የሠራዊተ ዲያብሎስ፤ እስራኤል የምእመናንና ባሕረ ኤርትራ የባሕረ ሲኦል ምሳሌ ነው፡፡ ከትንሣኤ ሌሊት 1 ሰዓት ጀምሮ እስከ ዳግም ትንሣኤ ያለው ሳምንት የፉሲካ ምሥጢር የተገለጠበት፤ ከግብፅ ወደ ምድረ ርስት ከሲኦል ወደ ገነት መሻገርን የሚያመላክት ሳምንት ነው።
በፋሲካ ማግስት ያለው ሰኞ ማዕዶት ይባላል፡፡ ማዕዶት የቃሉ ትርጓሜ መሻገር ሲሆን፤ በዚህ ቀን ቤተ ክርስቲያን ነፍሳት በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ከሞት ወደ ሕይወት፤ ከሐሳር ወደ ክብር፤ ከጨለማ ወደ ብርሃን ከሲኦል ወደ ገነት መሻገራቸውንና ፉሲካችን ክርስቶስ መሆኑን ታስባለች። ቅዱስ ቶማስ በጦር የተወጋ ጎኑን፤ የተቸነከረው እጁንና እግሩን ካላየሁ አላምንም በማለቱ ክርስቶስም “ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ፤ እጅህንም አምጣና ወደ ጎኔ አግባ፤ እመን እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን” ብሎታል። ይህ የሆነበት ዕለት ማክሰኞ ነውና ቀኑ ቶማስ ተብሏል፡፡ በዮሐንስ 20÷27-29፤ እንደተጻፈው ቶማስ የጌታን ፍቅር ተገንዝቦ ትንሣኤውን ስላመነ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዕለቱን ቶማስ ብላ ታስበዋለች።
ፋሲካውንም በወዳጁ በአልዓዛር ቤት ያከብር ዘንድ ከቀደ መዛሙርቱ ጴጥሮስንና ዮሐንስን አስቀድሞ ላከ፤ ከዚያም በአልዓዛር ቤት ሆኖ የሐዲስ ኪዳንን ሥርዓት ምሥጢረ ቁርባንን ሰርቶ ለደቀ መዛሙርቱ አሳያቸው፡፡ ይህ ከሞት ያስነሳው የማርያምና የማርታ ወንድም አልአዛር የስሙም ትርጓሜ እግዚአብሔር ረድቷል ማለት ሲሆን፣ አልዓዛር ከተነሣ በኋላ በሐዋርያት ኤጲስ ቆጶስነት ተሸሞ 40 ዓመት አገልግሎ ግንቦት 27 ቀን ዐርፏል፡፡ የትንሣኤው ረቡዕም በስሙ ተሰይሟል፡፡ ክርስቶስ በተነሳበት በአምስተኛው ቀን ሐሙስ አዳም ይባላል፡፡ አዳም የመጀመሪያ ሰውና የሰው ሁሉ አባት ነው፤ በ6ኛው ቀን የተፈጠረ የሰው ሁሉ ምንጭ ስለሆነ የሰው ዘር ሁሉ ከእርሱ ተገኝቷል፡፡ በዚህ ዕለት ለአዳም የተሰጠው የተስፋ ቃል ስለመፈጸሙ አዳም ከነልጆቹ በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ነጻ ስለመውጣቱ ይታሰብበታል፡፡
ዕለተ ዐርብ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመልዕልተ መስቀል ያደረገው፣ ተአምር በመስቀሉ ያሳየው ድኅነት፤ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን በቀራንዮ የተከለላት የሕንጻዋ መሠረት፣ የቆረሰላት ሥጋ መለኮት፣ ልጆቿን ከማሕፀነ ዮርዳኖስና ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ የምትወልድበት ያፈሰሰላት ማየ ገቦ ይሰብበታልና ቤተክርስቲያን ይባላል፡፡ ቅዱሳን አንሰት የምትባለው ቅዳሜ በስቅለት ዕለት በልቅሶና በዋይታ የሸኙትን፤ በዕለተ ትንሣኤ ሽቱና አበባ ይዘው ወደ መቃብር የገሰገሱት፤ ቅዱሳት አንስት የሚታሰቡበት ነው፡፡ ደቀ መዛሙርቱ አይሁድን ስለ ፈሩ ተሰብስበው በተቆለፈ ቤት ተቀምጠው ሳለ ጌታችን ኢየሱስ መጥቶ በመካከላቸው ቆመና÷ “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው፡፡ ጌታችን ከደቀ መዛሙርቱ ተሰውሮ ከሰነበተ በኋላ በዕለተ እሑድ ዳግም ስለተገለጸላቸው፤ ዳግም ትንሣኤ ተባለ፡፡
በዓሉን በደስታ ስናሳልፍ በችግር ውስጥ የሚገኙ ገዳማዊያንን በመደገፍ ለነፍሳችንም ስንቅን እንያዝ።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15971/
ፉሲካ ማለት ደግሞ ማለፍ ነው፤ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትም ሳምንት የፉሲካ ሳምንት ነበር፤ እርሱም ንጹሕ የእግዚአብሔር በግ ሆኖ ደሙን ስላፈሰሰልን ፉሲካችን ክርስቶስ ተባለ፤ ብሉይ ደግሞ የሐዲስ አምሳል ነው። ይኸውም ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ ባሕረ ኤርትራን ካሻገራቸው በኋላ ወደ ምድረ ርስት፤ ነፍሳት ደግሞ በክርስቶስ መሪነት ከሲኦል ወደ ገነት መግባታቸውን የሚገልጽ ነው፡፡ ዕለቱም ሙሴ የወልደ እግዚአብሔር፤ በትረ ሙሴ የመስቀል ምሳሌ፤ ግብፅ የሲኦል፤ የገሃነመ እሳት፤ የፈርዖን የዲያብሎስ፤ ሠራዊቱ የሠራዊተ ዲያብሎስ፤ እስራኤል የምእመናንና ባሕረ ኤርትራ የባሕረ ሲኦል ምሳሌ ነው፡፡ ከትንሣኤ ሌሊት 1 ሰዓት ጀምሮ እስከ ዳግም ትንሣኤ ያለው ሳምንት የፉሲካ ምሥጢር የተገለጠበት፤ ከግብፅ ወደ ምድረ ርስት ከሲኦል ወደ ገነት መሻገርን የሚያመላክት ሳምንት ነው።
በፋሲካ ማግስት ያለው ሰኞ ማዕዶት ይባላል፡፡ ማዕዶት የቃሉ ትርጓሜ መሻገር ሲሆን፤ በዚህ ቀን ቤተ ክርስቲያን ነፍሳት በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ከሞት ወደ ሕይወት፤ ከሐሳር ወደ ክብር፤ ከጨለማ ወደ ብርሃን ከሲኦል ወደ ገነት መሻገራቸውንና ፉሲካችን ክርስቶስ መሆኑን ታስባለች። ቅዱስ ቶማስ በጦር የተወጋ ጎኑን፤ የተቸነከረው እጁንና እግሩን ካላየሁ አላምንም በማለቱ ክርስቶስም “ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ፤ እጅህንም አምጣና ወደ ጎኔ አግባ፤ እመን እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን” ብሎታል። ይህ የሆነበት ዕለት ማክሰኞ ነውና ቀኑ ቶማስ ተብሏል፡፡ በዮሐንስ 20÷27-29፤ እንደተጻፈው ቶማስ የጌታን ፍቅር ተገንዝቦ ትንሣኤውን ስላመነ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዕለቱን ቶማስ ብላ ታስበዋለች።
ፋሲካውንም በወዳጁ በአልዓዛር ቤት ያከብር ዘንድ ከቀደ መዛሙርቱ ጴጥሮስንና ዮሐንስን አስቀድሞ ላከ፤ ከዚያም በአልዓዛር ቤት ሆኖ የሐዲስ ኪዳንን ሥርዓት ምሥጢረ ቁርባንን ሰርቶ ለደቀ መዛሙርቱ አሳያቸው፡፡ ይህ ከሞት ያስነሳው የማርያምና የማርታ ወንድም አልአዛር የስሙም ትርጓሜ እግዚአብሔር ረድቷል ማለት ሲሆን፣ አልዓዛር ከተነሣ በኋላ በሐዋርያት ኤጲስ ቆጶስነት ተሸሞ 40 ዓመት አገልግሎ ግንቦት 27 ቀን ዐርፏል፡፡ የትንሣኤው ረቡዕም በስሙ ተሰይሟል፡፡ ክርስቶስ በተነሳበት በአምስተኛው ቀን ሐሙስ አዳም ይባላል፡፡ አዳም የመጀመሪያ ሰውና የሰው ሁሉ አባት ነው፤ በ6ኛው ቀን የተፈጠረ የሰው ሁሉ ምንጭ ስለሆነ የሰው ዘር ሁሉ ከእርሱ ተገኝቷል፡፡ በዚህ ዕለት ለአዳም የተሰጠው የተስፋ ቃል ስለመፈጸሙ አዳም ከነልጆቹ በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ነጻ ስለመውጣቱ ይታሰብበታል፡፡
ዕለተ ዐርብ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመልዕልተ መስቀል ያደረገው፣ ተአምር በመስቀሉ ያሳየው ድኅነት፤ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን በቀራንዮ የተከለላት የሕንጻዋ መሠረት፣ የቆረሰላት ሥጋ መለኮት፣ ልጆቿን ከማሕፀነ ዮርዳኖስና ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ የምትወልድበት ያፈሰሰላት ማየ ገቦ ይሰብበታልና ቤተክርስቲያን ይባላል፡፡ ቅዱሳን አንሰት የምትባለው ቅዳሜ በስቅለት ዕለት በልቅሶና በዋይታ የሸኙትን፤ በዕለተ ትንሣኤ ሽቱና አበባ ይዘው ወደ መቃብር የገሰገሱት፤ ቅዱሳት አንስት የሚታሰቡበት ነው፡፡ ደቀ መዛሙርቱ አይሁድን ስለ ፈሩ ተሰብስበው በተቆለፈ ቤት ተቀምጠው ሳለ ጌታችን ኢየሱስ መጥቶ በመካከላቸው ቆመና÷ “ሰላም ለእናንተ ይሁን” አላቸው፡፡ ጌታችን ከደቀ መዛሙርቱ ተሰውሮ ከሰነበተ በኋላ በዕለተ እሑድ ዳግም ስለተገለጸላቸው፤ ዳግም ትንሣኤ ተባለ፡፡
በዓሉን በደስታ ስናሳልፍ በችግር ውስጥ የሚገኙ ገዳማዊያንን በመደገፍ ለነፍሳችንም ስንቅን እንያዝ።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
#የትንሣኤ ሳምንት ዕለታት - Getu Temesgen
ፉሲካ ማለት ደግሞ ማለፍ ነው፤ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትም ሳምንት የፉሲካ ሳምንት ነበር፤ እርሱም ንጹሕ የእግዚአብሔር በግ ሆኖ ደሙን ስላፈሰሰልን ፉሲካችን ክርስቶስ ተባለ፤ ብሉይ ደግሞ የሐዲስ አምሳል ነው። ይኸውም ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ ባሕረ ኤርትራን ካሻገራቸው በኋላ ወደ ምድረ ርስት፤ ነፍሳት ደግሞ በክርስቶስ መሪነት ከሲኦል ወደ ገነት መግባታቸውን የሚገልጽ ነው፡፡ ዕለቱም ሙሴ…
በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመዘገቡ 18 ቅርሶችን ወደ ዲጂታል ለመቀየር እየተሰራ ነው፦ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15973/
#Ethiopia | ባለፉት ዓመታት ለቅርሶች በተሰጠው ትኩረት የቱሪዝም መሰረተ ልማትን ከመዘርጋት በዘለለ ለቅርሶች ትኩረት በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ 30 የሚሆኑ ቅርሶች እድሳት ተደርጎላቸው ወደ ስራ ገብተዋል፡፡
ኢትዮጵያ 18 በመንግስታቱ ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል (የኔስኮ) የተመዘገቡ ቅርሶች ባለቤት መሆኗን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር ኤልያስ ሽኩር ከኢቢሲ ‘አዲስ ቀን’ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል፡፡
ከነዚህ ውስጥም 12 የሚዳሰሱ እንዲሁም 6 የማይዳሰሱ ቅርሶች ናቸው።
ኢትዮጵያ ቅርሶችን ጠብቆና ተንከባክቦ ለትውልድ ከማሻጋገር ባለፈ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትርጉም ባለው መልኩ ለውጥ እንዲያመጡና ቀጣናዊ አብሮነትን ለማምጣት በሚያስችል መንገድ እየተሰራ ነው፡፡
ባለፉት ዓመታት ለዘርፉ በተሰጠው ትኩረት የቱሪዝም መሰረተ ልማትን ከመዘርጋት ባለፈ ለቅርሶች ትኩረት በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ 30 የሚሆኑ ቅርሶች እድሳት ተደርጎላቸው ወደ ሥራ ገብተዋል፡፡
ለቅርሶች የሚደረገው ጥገና፣ ጥበቃ እና እንክብካቤ እንዳለ ሆኖ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳቸውን እንዲሰጡ በየአካባቢው ያለውን ሰላም በማጽናት ረገድ ሕብረተሰቡ የሚጠበቅበትን መወጣት አለበት ተብሏል፡፡
ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚያስተሳስሩ ባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች፣ የዳኝነት ስርዓቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ እንሰት፣ ቡና፣ እንዲሁም ሸማ ላይ ጥናት እየተሰራ መሆኑን አቶ ኤልያስ ሽኩር ተናግረዋል፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ክፍል ተደራጅቶ ለዘርፉ የሚያስፈልጉ አስዋጾኦ ለማበርከት እንዲያስችል በየዓመቱ በሁለተኛ ዲግሪ በማስመረቀ ላይ መሆኑን ያነሱት ደግሞ የሥነ ህንጻ ቅርስ ጥናት አማካሪው ታደሰ ግርማ ከባለስልጣኑ ጋር በቅርበት እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በዓለም አቀፍ ደረጃ በዩኔስኮ የተመዘገቡት የኢትዮጵያን ቅርሶች ወደ ዲጂታል ለመቀየር ሶፍትዌር እየተዘጋጀ መሆኑ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው ከኢቢሲ አዲስ ቀን ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል፡፡
ቀደምት የሰው ዘር መገኛ የሆነችው ኢትዮጵያ የገዘፈ ታሪክ ባለቤት፣ የበርካታ ቋንቋ እና ባህል የሰው ሠራሽ እና የተፈጥሮ ቅርሶች ባለቤት ብትሆንም ዘርፉን አልምቶ ከመጠቀም አንጻር ብዙ ይቀራታል ተብሏል፡፡#EBC
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15973/
#Ethiopia | ባለፉት ዓመታት ለቅርሶች በተሰጠው ትኩረት የቱሪዝም መሰረተ ልማትን ከመዘርጋት በዘለለ ለቅርሶች ትኩረት በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ 30 የሚሆኑ ቅርሶች እድሳት ተደርጎላቸው ወደ ስራ ገብተዋል፡፡
ኢትዮጵያ 18 በመንግስታቱ ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል (የኔስኮ) የተመዘገቡ ቅርሶች ባለቤት መሆኗን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር ኤልያስ ሽኩር ከኢቢሲ ‘አዲስ ቀን’ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል፡፡
ከነዚህ ውስጥም 12 የሚዳሰሱ እንዲሁም 6 የማይዳሰሱ ቅርሶች ናቸው።
ኢትዮጵያ ቅርሶችን ጠብቆና ተንከባክቦ ለትውልድ ከማሻጋገር ባለፈ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትርጉም ባለው መልኩ ለውጥ እንዲያመጡና ቀጣናዊ አብሮነትን ለማምጣት በሚያስችል መንገድ እየተሰራ ነው፡፡
ባለፉት ዓመታት ለዘርፉ በተሰጠው ትኩረት የቱሪዝም መሰረተ ልማትን ከመዘርጋት ባለፈ ለቅርሶች ትኩረት በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ 30 የሚሆኑ ቅርሶች እድሳት ተደርጎላቸው ወደ ሥራ ገብተዋል፡፡
ለቅርሶች የሚደረገው ጥገና፣ ጥበቃ እና እንክብካቤ እንዳለ ሆኖ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳቸውን እንዲሰጡ በየአካባቢው ያለውን ሰላም በማጽናት ረገድ ሕብረተሰቡ የሚጠበቅበትን መወጣት አለበት ተብሏል፡፡
ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚያስተሳስሩ ባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች፣ የዳኝነት ስርዓቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ እንሰት፣ ቡና፣ እንዲሁም ሸማ ላይ ጥናት እየተሰራ መሆኑን አቶ ኤልያስ ሽኩር ተናግረዋል፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ክፍል ተደራጅቶ ለዘርፉ የሚያስፈልጉ አስዋጾኦ ለማበርከት እንዲያስችል በየዓመቱ በሁለተኛ ዲግሪ በማስመረቀ ላይ መሆኑን ያነሱት ደግሞ የሥነ ህንጻ ቅርስ ጥናት አማካሪው ታደሰ ግርማ ከባለስልጣኑ ጋር በቅርበት እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
በዓለም አቀፍ ደረጃ በዩኔስኮ የተመዘገቡት የኢትዮጵያን ቅርሶች ወደ ዲጂታል ለመቀየር ሶፍትዌር እየተዘጋጀ መሆኑ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው ከኢቢሲ አዲስ ቀን ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል፡፡
ቀደምት የሰው ዘር መገኛ የሆነችው ኢትዮጵያ የገዘፈ ታሪክ ባለቤት፣ የበርካታ ቋንቋ እና ባህል የሰው ሠራሽ እና የተፈጥሮ ቅርሶች ባለቤት ብትሆንም ዘርፉን አልምቶ ከመጠቀም አንጻር ብዙ ይቀራታል ተብሏል፡፡#EBC
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመዘገቡ 18 ቅርሶችን ወደ ዲጂታል ለመቀየር እየተሰራ ነው፦ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን - Getu Temesgen
#Ethiopia | ባለፉት ዓመታት ለቅርሶች በተሰጠው ትኩረት የቱሪዝም መሰረተ ልማትን ከመዘርጋት በዘለለ ለቅርሶች ትኩረት በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ 30 የሚሆኑ ቅርሶች እድሳት ተደርጎላቸው ወደ ስራ ገብተዋል፡፡ ኢትዮጵያ 18 በመንግስታቱ ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል (የኔስኮ) የተመዘገቡ ቅርሶች ባለቤት መሆኗን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር ኤልያስ ሽኩር ከኢቢሲ ‘አዲስ…
በቦስተን ማራቶን ሴቶች ውድድር አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው 3ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀቀች
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15975/
#Ethiopia | በአለም አትሌቲክስ የፕላቲንየም ደረጃ በተሰጠው ተጠባቂው 129ኛው ቦስተን ማራቶን በሴቶች ምድብ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድርዋን አጠናቃለች።
አትሌት ሻሮን ሎኬዲ በ2:17.20 በሆነ ስዓት በመግባት ስታሸንፍ፣ ሄለን ኦብሪሪ ሁለተኛ ደረጃን መያዟን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመለክታል።
በቦስተን ማራቶን በወንዶች ምድብ ኬንያዊው አትሌት ጆን ኮሪር 2:04.45 በመግባት አሸንፏል።
ኢትዮጵያዊው አትሌት ሙክታር እድሪስ አምስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15975/
#Ethiopia | በአለም አትሌቲክስ የፕላቲንየም ደረጃ በተሰጠው ተጠባቂው 129ኛው ቦስተን ማራቶን በሴቶች ምድብ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድርዋን አጠናቃለች።
አትሌት ሻሮን ሎኬዲ በ2:17.20 በሆነ ስዓት በመግባት ስታሸንፍ፣ ሄለን ኦብሪሪ ሁለተኛ ደረጃን መያዟን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመለክታል።
በቦስተን ማራቶን በወንዶች ምድብ ኬንያዊው አትሌት ጆን ኮሪር 2:04.45 በመግባት አሸንፏል።
ኢትዮጵያዊው አትሌት ሙክታር እድሪስ አምስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በቦስተን ማራቶን ሴቶች ውድድር አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው 3ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀቀች - Getu Temesgen
#Ethiopia | በአለም አትሌቲክስ የፕላቲንየም ደረጃ በተሰጠው ተጠባቂው 129ኛው ቦስተን ማራቶን በሴቶች ምድብ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድርዋን አጠናቃለች። አትሌት ሻሮን ሎኬዲ በ2:17.20 በሆነ ስዓት በመግባት ስታሸንፍ፣ ሄለን ኦብሪሪ ሁለተኛ ደረጃን መያዟን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመለክታል። በቦስተን ማራቶን በወንዶች ምድብ ኬንያዊው አትሌት ጆን ኮሪር…
ለሀገሪቱ የሳሙና ፋብሪካዎች ከበዓሉ እርድ የተገኘ የሞራ ምርት ለማቅረብ በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ገለፀ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15977/
#Ethiopia | ድርጅቱ ሳሙና ለሚያመርቱ ፋብሪካዎች ሞራ ለማቅረብ ጨረታ አውጥቶ የሚሰራ ሲሆን በዘንድሮ የፋሲካ በዓል ከቁም እንስሳት ተረፈ ምርቶች ሞራ ማምረቱን ለአራዳ ኤፍኤም አስታውቋል::
ለበዓሉ ከ 6 ሺህ 500 በላይ እንሰሳት ይገባሉ ተብሎ ተጠብቆ 5 ሺህ 756 እንስሳት ለእርድ እንደቀረቡና ከእንስሳቱ የተገኘው ተረፈ ምርትም ተቀነባብሮ ወደ ምርት መቀየሩን ሰምተናል::
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አታክልቲ ገ/ሚካኤል፥ ከሞራ በተጨማሪ የዶሮና የውሻ መኖን ጨምሮ እስከ 20 ተረፈ ምርቶች መኖራቸውን ነው ለጣቢያችን ያስረዱት::
ድርጅቱ ከ 60 ሚሊየን ብር በላይ የተገዛ ተረፈ ሥጋን የሚያቀነባብር ማሽን የተከለ ሲሆን አሁን ላይ ማሽኑ አገልግሎት መስጠት ባይጀምርም በነባሩ ማሽን ተረፈ ምርቶችን በማቀነባበር ወደ የተለያዩ ፋብሪካዎች ለማከፋፈል በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አመላክቷል::
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በዘንድሮ የትንሣዔ በዓል 88 በመቶ እቅዱን እንዳሳካ ገልፆ 40 በሚሆኑ ሐኪሞች የቅድመና ድህረ እርድ ምርመራ በማካሄድ ጤናማ እንስሳትን ለህብረተሰቡ እንዳቀረበም አክሏል::
#aradaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15977/
#Ethiopia | ድርጅቱ ሳሙና ለሚያመርቱ ፋብሪካዎች ሞራ ለማቅረብ ጨረታ አውጥቶ የሚሰራ ሲሆን በዘንድሮ የፋሲካ በዓል ከቁም እንስሳት ተረፈ ምርቶች ሞራ ማምረቱን ለአራዳ ኤፍኤም አስታውቋል::
ለበዓሉ ከ 6 ሺህ 500 በላይ እንሰሳት ይገባሉ ተብሎ ተጠብቆ 5 ሺህ 756 እንስሳት ለእርድ እንደቀረቡና ከእንስሳቱ የተገኘው ተረፈ ምርትም ተቀነባብሮ ወደ ምርት መቀየሩን ሰምተናል::
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አታክልቲ ገ/ሚካኤል፥ ከሞራ በተጨማሪ የዶሮና የውሻ መኖን ጨምሮ እስከ 20 ተረፈ ምርቶች መኖራቸውን ነው ለጣቢያችን ያስረዱት::
ድርጅቱ ከ 60 ሚሊየን ብር በላይ የተገዛ ተረፈ ሥጋን የሚያቀነባብር ማሽን የተከለ ሲሆን አሁን ላይ ማሽኑ አገልግሎት መስጠት ባይጀምርም በነባሩ ማሽን ተረፈ ምርቶችን በማቀነባበር ወደ የተለያዩ ፋብሪካዎች ለማከፋፈል በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አመላክቷል::
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በዘንድሮ የትንሣዔ በዓል 88 በመቶ እቅዱን እንዳሳካ ገልፆ 40 በሚሆኑ ሐኪሞች የቅድመና ድህረ እርድ ምርመራ በማካሄድ ጤናማ እንስሳትን ለህብረተሰቡ እንዳቀረበም አክሏል::
#aradaFm
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ለሀገሪቱ የሳሙና ፋብሪካዎች ከበዓሉ እርድ የተገኘ የሞራ ምርት ለማቅረብ በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ገለፀ - Getu Temesgen
#Ethiopia | ድርጅቱ ሳሙና ለሚያመርቱ ፋብሪካዎች ሞራ ለማቅረብ ጨረታ አውጥቶ የሚሰራ ሲሆን በዘንድሮ የፋሲካ በዓል ከቁም እንስሳት ተረፈ ምርቶች ሞራ ማምረቱን ለአራዳ ኤፍኤም አስታውቋል:: ለበዓሉ ከ 6 ሺህ 500 በላይ እንሰሳት ይገባሉ ተብሎ ተጠብቆ 5 ሺህ 756 እንስሳት ለእርድ እንደቀረቡና ከእንስሳቱ የተገኘው ተረፈ ምርትም ተቀነባብሮ ወደ ምርት መቀየሩን ሰምተናል:: የአዲስ…
በተጠባቂው የቦስተን ማራቶን ኬንያዊያን በሁለቱም ፆታ አሸናፊ ሆኑ(በወንዶች)
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15979/
📌
📌ጆን ኮርዬር የቦስተንን ማራቶን በማሸነፍ የወንድሙን ታሪክ ደግሟል
📌በቦስተን ማራቶን(በወንዶች)
👉ኬንያዊው ጆን ኮሪዬር(2:04:45)በመግባት አሸናፊ ሆኗል
👉ከ13 ዓመት በኃላ ወንድሙ በቦስተን ማራቶን የሠራውን ገድል ደግሞታል
👉 ወንድሙ ዌስሊይ ኮሪዬር በ2012 የቦስተን ማራቶንን(2:12:40)በመግባት ማሸነፉ ይታወሳል።
👉የ28 ዓመቱ ጆን ኮርዬር ማሸነፉን ተከትሎ የቦስተን ማራቶንን በማሸነፍ ታሪክ የሠሩ ወንድማማቾች ሆነው በታሪክ ተመዝግበዋል።
👉ኬንያዊው ጆን ኮሪዬር ውድድሩን በአሸናፊነት በማጠናቀቁ 150ሺ ዶላር ወደ ካዝናው ይከታል።
👉ኢትዮጵያዊው ሙክታር እድሪስ አምስተኛ በመውጣት ትልቅ ውጤት አስመዝግቧል
👉የአምናው የውድድሩ አሸናፊ የሆነው ሲሳይ ለማ ውድድሩን አቋርጦ ወጥቷል።
📌በቦስተን ማራቶን(በሴቶች)
👉129ኛው የቦስተን ማራቶን በሴቶችም ድሉ ወደ ኬንያ ሄዷል፤ኬንያዊቷ አትሌት ሻሮን ሎከዲ 2:17:22 በመግባት አሸናፊ ሆናለች።
👉ኬንያዊቷ አትሌት ሻሮን ሎከዲ በውድድሩ ከማሸነፍ በዘለለ የቦታውን ሠዓት በ2 ደቂቃ በማሻሻል አዲስ ክብረወሠን አስመዝግባለች፤2:19:59 የነበረውን የቀድሞ የአሸናፊነት ሪከርድ 2:17:20 በመግባት በ2 ደቂቃ አሻሽላለች።
👉ለሶስተኛ ጊዜ በተከታታይ በማሸነፍ ከኢትዮጵያዊቷ ፋጡማ ሮባ ጋር የታሪክ ተጋሪ ትሆናለች ተብላ የተጠበቀችው ኬንያዊቷ ሄለን ኦቢሪ 2:17:41 በመግባት ሁለተኛ ወጥታለች።
👉ኢትዮጵያዊቷ የአለምዘርፍ የኋላ 2:18:06 በመግባት ሶስተኛ ሆና አጠናቃለች።
👉የ129 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ የሆነው ተጠባቂው የቦስተን ማራቶን በወንዶችም በሴቶችም በኬንያዊያን ኮሪዬር አሸናፊነት ተጠናቋል።
📌የቦስተን ማራቶን ወንዶች ከ1-3
1.ጆን ኮሪዬር(ኬንያ) 2:04:45
2.አልፎንሴ ፊሊክስ(ታንዛኒያ) 2:05:04
3.ሳይብሪያን ኮቱት(ኬንያ) 2:05:04
📌የቦስተን ማራቶን ሴቶች ከ1-3
1.ሻሮን ሎኮዲ(ኬንያ) 2:17:22
2.ሄለን ኦቢሪ(ኬንያ) 2:17:41
3.የአለምዘርፍ የኃላው(ኢትዮጵያ)2:18:06
✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15979/
📌
📌ጆን ኮርዬር የቦስተንን ማራቶን በማሸነፍ የወንድሙን ታሪክ ደግሟል
📌በቦስተን ማራቶን(በወንዶች)
👉ኬንያዊው ጆን ኮሪዬር(2:04:45)በመግባት አሸናፊ ሆኗል
👉ከ13 ዓመት በኃላ ወንድሙ በቦስተን ማራቶን የሠራውን ገድል ደግሞታል
👉 ወንድሙ ዌስሊይ ኮሪዬር በ2012 የቦስተን ማራቶንን(2:12:40)በመግባት ማሸነፉ ይታወሳል።
👉የ28 ዓመቱ ጆን ኮርዬር ማሸነፉን ተከትሎ የቦስተን ማራቶንን በማሸነፍ ታሪክ የሠሩ ወንድማማቾች ሆነው በታሪክ ተመዝግበዋል።
👉ኬንያዊው ጆን ኮሪዬር ውድድሩን በአሸናፊነት በማጠናቀቁ 150ሺ ዶላር ወደ ካዝናው ይከታል።
👉ኢትዮጵያዊው ሙክታር እድሪስ አምስተኛ በመውጣት ትልቅ ውጤት አስመዝግቧል
👉የአምናው የውድድሩ አሸናፊ የሆነው ሲሳይ ለማ ውድድሩን አቋርጦ ወጥቷል።
📌በቦስተን ማራቶን(በሴቶች)
👉129ኛው የቦስተን ማራቶን በሴቶችም ድሉ ወደ ኬንያ ሄዷል፤ኬንያዊቷ አትሌት ሻሮን ሎከዲ 2:17:22 በመግባት አሸናፊ ሆናለች።
👉ኬንያዊቷ አትሌት ሻሮን ሎከዲ በውድድሩ ከማሸነፍ በዘለለ የቦታውን ሠዓት በ2 ደቂቃ በማሻሻል አዲስ ክብረወሠን አስመዝግባለች፤2:19:59 የነበረውን የቀድሞ የአሸናፊነት ሪከርድ 2:17:20 በመግባት በ2 ደቂቃ አሻሽላለች።
👉ለሶስተኛ ጊዜ በተከታታይ በማሸነፍ ከኢትዮጵያዊቷ ፋጡማ ሮባ ጋር የታሪክ ተጋሪ ትሆናለች ተብላ የተጠበቀችው ኬንያዊቷ ሄለን ኦቢሪ 2:17:41 በመግባት ሁለተኛ ወጥታለች።
👉ኢትዮጵያዊቷ የአለምዘርፍ የኋላ 2:18:06 በመግባት ሶስተኛ ሆና አጠናቃለች።
👉የ129 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ የሆነው ተጠባቂው የቦስተን ማራቶን በወንዶችም በሴቶችም በኬንያዊያን ኮሪዬር አሸናፊነት ተጠናቋል።
📌የቦስተን ማራቶን ወንዶች ከ1-3
1.ጆን ኮሪዬር(ኬንያ) 2:04:45
2.አልፎንሴ ፊሊክስ(ታንዛኒያ) 2:05:04
3.ሳይብሪያን ኮቱት(ኬንያ) 2:05:04
📌የቦስተን ማራቶን ሴቶች ከ1-3
1.ሻሮን ሎኮዲ(ኬንያ) 2:17:22
2.ሄለን ኦቢሪ(ኬንያ) 2:17:41
3.የአለምዘርፍ የኃላው(ኢትዮጵያ)2:18:06
✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በተጠባቂው የቦስተን ማራቶን ኬንያዊያን በሁለቱም ፆታ አሸናፊ ሆኑ(በወንዶች) - Getu Temesgen
📌 📌ጆን ኮርዬር የቦስተንን ማራቶን በማሸነፍ የወንድሙን ታሪክ ደግሟል 📌በቦስተን ማራቶን(በወንዶች) 👉ኬንያዊው ጆን ኮሪዬር(2:04:45)በመግባት አሸናፊ ሆኗል 👉ከ13 ዓመት በኃላ ወንድሙ በቦስተን ማራቶን የሠራውን ገድል ደግሞታል 👉 ወንድሙ ዌስሊይ ኮሪዬር በ2012 የቦስተን ማራቶንን(2:12:40)በመግባት ማሸነፉ ይታወሳል። 👉የ28 ዓመቱ ጆን ኮርዬር ማሸነፉን ተከትሎ የቦስተን ማራቶንን በማሸነፍ ታሪክ…
ልጄን የማሳድግበት ሥራዬን ታደጉልኝ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15981/
🙏🙏
በሀገር ውስጥም በውጭም ያላይሁ እንኳን ለጌታችን መድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ አደረሳችሁ።
በማርያም ሥራ አሰሩኝ🙏
#Ethiopia | Abraham Tsegaye አባላለሁ። ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ነበርኩ። You gar have to run here and there to fight and overcome life’s struggles. በመንግስት ሠራተኛነት፣ በክሊኒክ ውስጥ (Psychologist) ፣ በመምህርነት፣ ብሎም በተለያዩ የግል ሥራዎች፥ ሥዕል፣ ቅርፃቅርፅ፣ ሀውልት እና አብዛኛው የኪነጥበብ ሥራዎች እሰራ ነበር። (As most of ya recognise me here on fb with my previous deeds.)
እናም አሁን አምላክ ፈቅዶ ለብዙ ጊዜ የምመኘውን የምወደውን የ furniture ሥራ እየሰራሁ እገኛለሁ። ምክንያቱም የሕይወት ትንቅንቋ አሁን ላይ እጅግ እየከረረ ነው። ሥራዬን የጀመርኩ ሰሞን ደህና ነበር። አነሰም በዛ እንቀሳቀሳለሁ። ኋላ ቆይቶ ኼድ መለስ ይላል። እየተከፋን እየተደሰትን እየደነገጥንም አለን። የሥራው ባህሪ ነው።
But now a days its a bit Scarry , ያስደነግጣል። አንደኛ almost ለ 3ወራት ያህል ያለ ትዕዛዝ ነው ያለሁት። የምሰራው ኮንዶሚኒዬም ላይ ነው እና መብራት አይሰጡም። የምጠቀመው ጀኔነተር በተደጋጋሚ ይበላሻል ይባስ ሶስት ማሽኖች ተቃጠሉብኝ። እነዚህን እንደምንም ገዝቼ ተካሁ። አሁን ላይ ግን አቅም አሳጡኝ። ከጥቃቅን ሥራዎች ውጪ ትዕዛዝ ጠፋ። ሥራው ደግሞ ፉክክር እና capital ይጠይቃል። ለጊዜው የcapital ጉዳይ ሥራዬን እያጎሳቆለብኝ ነው። የምወደውን ሥራዬን እያየሁት እየመነመነብኝ ነው። የልጄን ነገ ሳስብ ብርክ ይይዘኛል። በጣም ይጨንቃል። Somehow I precisely know that መተማመኛዬ የድንግል ልጅ አ-ይ-ጥ-ለ-ኝ-ም።
እናም ዛሬ እርዳታችሁን እሻለሁ። ታድያ ይህ እርዳታ የገንዘብ አ-ይ-ደ-ለ-ም!! ከማንም የእኔ ያልሆነ ገንዘብ እየጠየክሁ አይደለም። ሥራ ልሥራላችሁ እና ክፈሉኝ🙏 ምናልባት ከሆነም አቅም ካላቸው ፈቃደኛ ከሆኑ ግለሰቦች እና ተቋማት ብድር ካገኘሁ🙏
እና በሌላ መልኩ ልታግዙኝ ትችላላችሁ፦
#1 ሼር
#2 ይህንን ሀሳቤን copy paste በማድረግ ዳግም በግል ገፃችሁ በመፖሰት
#3 ለማስተዋወቅ(ማስታወቅያ ለመስራት) አቅም ያላቸው ሰዎችን ሜንሺን በማድረግ
#4 በሀሳብ አልያም በሌላ መልኩ ልያግዙ የሚችሉ ተፅእኖ ፈጣሪዎችን #mention በማድረግ
👉#5 More specifically — በCapital ደረጃ አቅም ያላቸው ድርጅቶች አልያም ልበ ቀናዎች ሕጋዊ በሆነ መልኩ ተበድሬ ሰርቼ የምመልስበትን ሁኔታ ብትመሩኝ።
እነዚህ ከላይ የጠቀስኳቸውን በማድረግ ልትተባበሩኝ አብሮነታችሁን ልታሳዩኝ ትችላላችሁ። ይህን ሥራዬን አብዝቼ እወደዋለሁ። ስለልጄ ስለሥራዬም እጅግ ብዙ ዋጋ ከፍያለሁ። እ-ጅ-ግ በ-ጣ-ም ብዙ ውጣ ውረጆችን አሳልፍያለሁ። አሁንም ይህን አልፈዋለሁ። በተለያዩ ምክንያቶች ሥራዬ እየተመናመነ ነው። ልጄን የማሳድግበትን ሥራዬን ዳግም ተንሰራርቶ በደስታ እንደምንገናኝ ዋስትናዬ መተማመኛዬ የድንግል ልጅ ክርስቶስ ነው።
ለወዳጅ ለዘመድ ለጓደኛ አልያም ለራሳችሁም ቢሆን ማንኛውንም የፈርኒቸር እና የብረት ሥራዎችን ትዕዛዝ ብቀበል ዳግም ሥራዬን አነሳዋለሁ። (አብረን)
ሶፋ
አልጋ (የልጅ /የአዋቂ)
ቁምሳጥን
ወንበር
Doors/Window
ጠረጴዛ
Tv Stand
Kitchen Cabinet
Metal works
Home Decore
+
የሥዕል ሥራ
የሐውልት ሥራ
እነዚህን ለማዘዝ አልያም ቀብድ ለመክፈል
100028 45 09 998 –(CBE)
Abraham Tsegaye Abera
ዳግም በሥራ እንገናኛለን አብረን እናድጋለን።
ቸር ያቆየን።
ማንኛውም ሀሳብ አልያም የመፍትሔ ጥቆማ ካለ በ inbox አልያም
I am available via
09 25 50 71 56
09 01 85 35 84
abrahamtsegaye25@gmail.com
Gethsemane መና (Mena) Furniture
ጌቴሴማኒ (መና ) ፈርኒቸር!
ቸር ያቆየን
ክፉ አያግኘን
ዳግም በሥራ ያገናኘን
🙏
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15981/
🙏🙏
በሀገር ውስጥም በውጭም ያላይሁ እንኳን ለጌታችን መድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ አደረሳችሁ።
በማርያም ሥራ አሰሩኝ🙏
#Ethiopia | Abraham Tsegaye አባላለሁ። ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ነበርኩ። You gar have to run here and there to fight and overcome life’s struggles. በመንግስት ሠራተኛነት፣ በክሊኒክ ውስጥ (Psychologist) ፣ በመምህርነት፣ ብሎም በተለያዩ የግል ሥራዎች፥ ሥዕል፣ ቅርፃቅርፅ፣ ሀውልት እና አብዛኛው የኪነጥበብ ሥራዎች እሰራ ነበር። (As most of ya recognise me here on fb with my previous deeds.)
እናም አሁን አምላክ ፈቅዶ ለብዙ ጊዜ የምመኘውን የምወደውን የ furniture ሥራ እየሰራሁ እገኛለሁ። ምክንያቱም የሕይወት ትንቅንቋ አሁን ላይ እጅግ እየከረረ ነው። ሥራዬን የጀመርኩ ሰሞን ደህና ነበር። አነሰም በዛ እንቀሳቀሳለሁ። ኋላ ቆይቶ ኼድ መለስ ይላል። እየተከፋን እየተደሰትን እየደነገጥንም አለን። የሥራው ባህሪ ነው።
But now a days its a bit Scarry , ያስደነግጣል። አንደኛ almost ለ 3ወራት ያህል ያለ ትዕዛዝ ነው ያለሁት። የምሰራው ኮንዶሚኒዬም ላይ ነው እና መብራት አይሰጡም። የምጠቀመው ጀኔነተር በተደጋጋሚ ይበላሻል ይባስ ሶስት ማሽኖች ተቃጠሉብኝ። እነዚህን እንደምንም ገዝቼ ተካሁ። አሁን ላይ ግን አቅም አሳጡኝ። ከጥቃቅን ሥራዎች ውጪ ትዕዛዝ ጠፋ። ሥራው ደግሞ ፉክክር እና capital ይጠይቃል። ለጊዜው የcapital ጉዳይ ሥራዬን እያጎሳቆለብኝ ነው። የምወደውን ሥራዬን እያየሁት እየመነመነብኝ ነው። የልጄን ነገ ሳስብ ብርክ ይይዘኛል። በጣም ይጨንቃል። Somehow I precisely know that መተማመኛዬ የድንግል ልጅ አ-ይ-ጥ-ለ-ኝ-ም።
እናም ዛሬ እርዳታችሁን እሻለሁ። ታድያ ይህ እርዳታ የገንዘብ አ-ይ-ደ-ለ-ም!! ከማንም የእኔ ያልሆነ ገንዘብ እየጠየክሁ አይደለም። ሥራ ልሥራላችሁ እና ክፈሉኝ🙏 ምናልባት ከሆነም አቅም ካላቸው ፈቃደኛ ከሆኑ ግለሰቦች እና ተቋማት ብድር ካገኘሁ🙏
እና በሌላ መልኩ ልታግዙኝ ትችላላችሁ፦
#1 ሼር
#2 ይህንን ሀሳቤን copy paste በማድረግ ዳግም በግል ገፃችሁ በመፖሰት
#3 ለማስተዋወቅ(ማስታወቅያ ለመስራት) አቅም ያላቸው ሰዎችን ሜንሺን በማድረግ
#4 በሀሳብ አልያም በሌላ መልኩ ልያግዙ የሚችሉ ተፅእኖ ፈጣሪዎችን #mention በማድረግ
👉#5 More specifically — በCapital ደረጃ አቅም ያላቸው ድርጅቶች አልያም ልበ ቀናዎች ሕጋዊ በሆነ መልኩ ተበድሬ ሰርቼ የምመልስበትን ሁኔታ ብትመሩኝ።
እነዚህ ከላይ የጠቀስኳቸውን በማድረግ ልትተባበሩኝ አብሮነታችሁን ልታሳዩኝ ትችላላችሁ። ይህን ሥራዬን አብዝቼ እወደዋለሁ። ስለልጄ ስለሥራዬም እጅግ ብዙ ዋጋ ከፍያለሁ። እ-ጅ-ግ በ-ጣ-ም ብዙ ውጣ ውረጆችን አሳልፍያለሁ። አሁንም ይህን አልፈዋለሁ። በተለያዩ ምክንያቶች ሥራዬ እየተመናመነ ነው። ልጄን የማሳድግበትን ሥራዬን ዳግም ተንሰራርቶ በደስታ እንደምንገናኝ ዋስትናዬ መተማመኛዬ የድንግል ልጅ ክርስቶስ ነው።
ለወዳጅ ለዘመድ ለጓደኛ አልያም ለራሳችሁም ቢሆን ማንኛውንም የፈርኒቸር እና የብረት ሥራዎችን ትዕዛዝ ብቀበል ዳግም ሥራዬን አነሳዋለሁ። (አብረን)
ሶፋ
አልጋ (የልጅ /የአዋቂ)
ቁምሳጥን
ወንበር
Doors/Window
ጠረጴዛ
Tv Stand
Kitchen Cabinet
Metal works
Home Decore
+
የሥዕል ሥራ
የሐውልት ሥራ
እነዚህን ለማዘዝ አልያም ቀብድ ለመክፈል
100028 45 09 998 –(CBE)
Abraham Tsegaye Abera
ዳግም በሥራ እንገናኛለን አብረን እናድጋለን።
ቸር ያቆየን።
ማንኛውም ሀሳብ አልያም የመፍትሔ ጥቆማ ካለ በ inbox አልያም
I am available via
09 25 50 71 56
09 01 85 35 84
abrahamtsegaye25@gmail.com
Gethsemane መና (Mena) Furniture
ጌቴሴማኒ (መና ) ፈርኒቸር!
ቸር ያቆየን
ክፉ አያግኘን
ዳግም በሥራ ያገናኘን
🙏
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ልጄን የማሳድግበት ሥራዬን ታደጉልኝ - Getu Temesgen
🙏🙏 በሀገር ውስጥም በውጭም ያላይሁ እንኳን ለጌታችን መድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ አደረሳችሁ። በማርያም ሥራ አሰሩኝ🙏 #Ethiopia | Abraham Tsegaye አባላለሁ። ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ነበርኩ። You gar have to run here and there to fight and overcome life's struggles. በመንግስት ሠራተኛነት፣ በክሊኒክ ውስጥ (Psychologist)…
በወልቂጤ ከተማ 25 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ግንባታ እየተፋጠነ ነው – አስተዳደሩ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15983/
#Ethiopia | በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ 25 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ግንባታ እየተፋጠነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ።
በከተማዋ የኮሪደር ልማት ሥራው እንዲጠናከር ልማቱ በሚከናወንበት አካባቢ ንብረታቸውን በማንሳትና ይዞታቸውን በመልቀቅ የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ሙራድ ከድር ለኢዜአ እንደገለጹት በከተማዋ 25 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ሥራ በመፋጠን ላይ ይገኛል።
የኮሪደር ልማቱም በወልቂጤ ከተማ የሚካሄደውን ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ በሚያሳልጥና የነዋሪውን የልማት ፍላጎት በሚያሳካ መልኩ እየተከናወነ መሆኑንም ተናግረዋል።
የኮሪደር ልማቱ 25 ኪሎ ሜትር እንደሚያካትት ገልጸው፣ ልማቱን ውጤታማ ለማድረግም ህዝብን በማወያየት በማሳተፍና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ልምድ መወሰዱን ገልጸዋል።
እንደ ከንቲባው ገለጻ የኮሪደር ልማት ሥራው በከተማው በአራት ሳይቶች ተለይቶ እየተከናወነ ይገኛል።
እነዚህም በተለምዶ አደባባይ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ አንስቶ እስከ ኮሌጅ፣ ከአፓርታማ እስከ ጉብሬ አደባባይ፣ ከጉብሬ አደባባይ ታች ገበያ ወይም መስጊድ እና ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እስከ ጉብሬ አደባባይ ድረስ ያካተተ ነው።
የኮሪደር ልማት ሥራው የአረንጓዴና የመዝናኛ ስፍራዎች፣ የእግረኛ መንገዶች፣ የሳይክል መጋለቢያ እንዲሁም መናፈሻዎችን ባካተተ መልኩ ነው እየተከናወነ መሆኑን ከንቲባው ጠቁመዋል።
በልማቱ ከተማዋን ከማስዋብና ተወዳዳሪነቷን ከማሳደግ ባለፈ ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን ጠቅሰው፣ የህብረተሰቡም የሥራ ባህል እየተቀየረ መምጣቱን ነው የተናገሩት።
በግንባታ ሂደት ላይ ለሚገኘው የኮሪደር ልማት ሥራ ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ከአስተዳደሩ እና ከማህበረሰቡ ተሳትፎ መመደቡንም አክለዋል።
በኮሪደር ልማት ሥራው በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የጉልበት ሥራ በማገዝ ልማቱ እንዲፋጠን የበኩሉን እየተወጣ መሆኑን ወጣት ቶፊቅ ኢንድሪያስ ተናግሯል።
በተለያዩ ከተሞች የተተገበረው የኮሪደር ልማት ሥራ ያስገኘውን ጥቅም በማየቱ ለድጋፍ መናሳቱን ጠቁሞ፣ የከተማው ወጣቶችም ልማትን ከመጠየቅ ባለፈ ለልማቱ ውጤታማነት የራሳቸውን አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው መክሯል።
ለከተማዋ ልማት የበኩላቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን የተናገሩት ደግሞ ሌላኛው አስተያየት ሰጪ አቶ አብዱልሰመድ አስፋው፣ በአሁኑ ወቅት የተጀመሩ የኮርደር ልማት ሥራዎች ከተማዋ ለረጅም ዓመታት ሳታድግ የቆየችበትን ሁኔታ የሚቀይር መሆኑን አስረድተዋል።
በተለይም ከከተማዋ መንገድ መጥበብ ጋር ተያይዞ በዋና መንገድ የሚስተዋለውን የትራፊክ እንቅስቀሴ መጨናነቅ በኮሪደር ልማቱ መፍትሄ ይሰጣል የሚል እምነት እንዳላቸውም ተናግረዋል።
#ኢዜአ
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15983/
#Ethiopia | በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ 25 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ግንባታ እየተፋጠነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ።
በከተማዋ የኮሪደር ልማት ሥራው እንዲጠናከር ልማቱ በሚከናወንበት አካባቢ ንብረታቸውን በማንሳትና ይዞታቸውን በመልቀቅ የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ሙራድ ከድር ለኢዜአ እንደገለጹት በከተማዋ 25 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ሥራ በመፋጠን ላይ ይገኛል።
የኮሪደር ልማቱም በወልቂጤ ከተማ የሚካሄደውን ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ በሚያሳልጥና የነዋሪውን የልማት ፍላጎት በሚያሳካ መልኩ እየተከናወነ መሆኑንም ተናግረዋል።
የኮሪደር ልማቱ 25 ኪሎ ሜትር እንደሚያካትት ገልጸው፣ ልማቱን ውጤታማ ለማድረግም ህዝብን በማወያየት በማሳተፍና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ልምድ መወሰዱን ገልጸዋል።
እንደ ከንቲባው ገለጻ የኮሪደር ልማት ሥራው በከተማው በአራት ሳይቶች ተለይቶ እየተከናወነ ይገኛል።
እነዚህም በተለምዶ አደባባይ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ አንስቶ እስከ ኮሌጅ፣ ከአፓርታማ እስከ ጉብሬ አደባባይ፣ ከጉብሬ አደባባይ ታች ገበያ ወይም መስጊድ እና ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እስከ ጉብሬ አደባባይ ድረስ ያካተተ ነው።
የኮሪደር ልማት ሥራው የአረንጓዴና የመዝናኛ ስፍራዎች፣ የእግረኛ መንገዶች፣ የሳይክል መጋለቢያ እንዲሁም መናፈሻዎችን ባካተተ መልኩ ነው እየተከናወነ መሆኑን ከንቲባው ጠቁመዋል።
በልማቱ ከተማዋን ከማስዋብና ተወዳዳሪነቷን ከማሳደግ ባለፈ ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን ጠቅሰው፣ የህብረተሰቡም የሥራ ባህል እየተቀየረ መምጣቱን ነው የተናገሩት።
በግንባታ ሂደት ላይ ለሚገኘው የኮሪደር ልማት ሥራ ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ከአስተዳደሩ እና ከማህበረሰቡ ተሳትፎ መመደቡንም አክለዋል።
በኮሪደር ልማት ሥራው በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የጉልበት ሥራ በማገዝ ልማቱ እንዲፋጠን የበኩሉን እየተወጣ መሆኑን ወጣት ቶፊቅ ኢንድሪያስ ተናግሯል።
በተለያዩ ከተሞች የተተገበረው የኮሪደር ልማት ሥራ ያስገኘውን ጥቅም በማየቱ ለድጋፍ መናሳቱን ጠቁሞ፣ የከተማው ወጣቶችም ልማትን ከመጠየቅ ባለፈ ለልማቱ ውጤታማነት የራሳቸውን አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው መክሯል።
ለከተማዋ ልማት የበኩላቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን የተናገሩት ደግሞ ሌላኛው አስተያየት ሰጪ አቶ አብዱልሰመድ አስፋው፣ በአሁኑ ወቅት የተጀመሩ የኮርደር ልማት ሥራዎች ከተማዋ ለረጅም ዓመታት ሳታድግ የቆየችበትን ሁኔታ የሚቀይር መሆኑን አስረድተዋል።
በተለይም ከከተማዋ መንገድ መጥበብ ጋር ተያይዞ በዋና መንገድ የሚስተዋለውን የትራፊክ እንቅስቀሴ መጨናነቅ በኮሪደር ልማቱ መፍትሄ ይሰጣል የሚል እምነት እንዳላቸውም ተናግረዋል።
#ኢዜአ
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
በወልቂጤ ከተማ 25 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ግንባታ እየተፋጠነ ነው - አስተዳደሩ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ 25 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ግንባታ እየተፋጠነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። በከተማዋ የኮሪደር ልማት ሥራው እንዲጠናከር ልማቱ በሚከናወንበት አካባቢ ንብረታቸውን በማንሳትና ይዞታቸውን በመልቀቅ የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል። የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ሙራድ ከድር ለኢዜአ እንደገለጹት በከተማዋ 25 ኪሎ ሜትር…
የሱዳን ነፃነት ንቅናቄ የአርኤስኤፍ ምክትል አዛዥ በዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት መጠየቅ አለበት አለ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15985/
#Ethiopia | በሚኒ ሚናዊ የሚመራው የሱዳን ነፃ አውጪ ንቅናቄ (ኤስ.ኤም.ኤም) ቅዳሜ እለት በሰሜን ዳርፉር በዛምዛም የተፈናቃዮች ካምፕ ውስጥ የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽሟል በሚል የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሃይሎች (RSF) ምክትል አዛዥ አብደል ራሂም ዳግሎ በአለምአቀፍ ህግ እንዲጠየቅ አሳስቧል።
ከኤል ፋሸር በስተደቡብ ምዕራብ 12 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘውን የዛምዛም ካምፕ ከሚያዝያ 14 ቀን ጀምሮ ለሶስት ቀናት በዘለቀው ግጭት ሴቶች፣ ህፃናት እና የእርዳታ ሰራተኞችን ጨምሮ 400 ተፈናቃዮችን በመግደል ስፍራውን አርኤስኤፍ ተቆጣጥሮታል።
በኤስኤልኤም ቃል አቀባይ ሳዲቅ አሊ አልኑር የወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ከሆነም ዳግሎ “በዛምዛም ካምፕ ውስጥ እልቂት መከሰቱ ምክትል አዛዡ ሂደቱን መምራቱን እና ጭፍጨፋውን ማስፈጸሙን ያረጋግጣል ብሏል። በመሆኑም በአሰቃቂው ወንጀል ከተሳተፉት ጋር በመሆን ለአለም አቀፍ ፍርድ ቤች መቅረብ አለበት” ብለዋል።
አል ኑር የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት በኤል ፋሸር ከተማ፣ በአቡ ሹክ እና ዛምዛም ካምፖች ላይ የተፈጸመውን የRSF ጥቃት በማውገዝ የሰጡትን መግለጫ በደስታ ተቀብለውታል፣ይህም “በአርኤስኤፍ እና በደጋፊዎቹ ላይ አዲስ ጉዳት ነው” ብሏል። አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) በዛምዛም ካምፕ ላይ በተፈፀመው ጥቃቶች እስከ 80ሺ የሚደርሱ ቤተሰቦች ማለትም ከ400 ሺ በላይ ሰዎች እንዲሰደዱ አስገድዷቸዋል ብሏል።
በግምት 30 ሺ ቤተሰቦች ወደ ኤል ፋሸር ፣ 36,000 ወደ ታዊላ የሄዱ ሲሆን የተቀሩት ወደ ሰሜን እና መካከለኛው ዳርፉር አካባቢዎች ተበታትነዋል ሲልም አይኦኤም ተናግሯል።
ድንበር የለሽ የዶክተሮች ቡድን (ኤምኤስኤፍ) 25,000 ከዛምዛም የተፈናቀሉ ዜጎችን በታዊላ ማግኘታቸውን አስታውቋል። ከነሱ መካከል 170 ሰዎች የተኩስ ወይም የፍንዳታ ቁስለኛ ሲሆኑ 40 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች እና ህጻናት ናቸው ብሏል።
ኤምኤስኤፍ ተጨማሪ 1,600 ድንገተኛ እንክብካቤ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች እንዳገኘ የገለፀ ሲሆን በአስጊ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉም ብሏል። አል ኑር አክለውም የፀጥታው ምክር ቤት የኤል ፋሸር ከበባ እና ጦርነቱ እንዲቆም፣ በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርሰው ጥቃት ተጠያቂነት እና የሲቪል ጥበቃ እርምጃዎችን በመጠየቅ የአር ኤስ ኤፍ ተጠያቂነት እንዲሰፍን አሳስቧል።
#bisratRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15985/
#Ethiopia | በሚኒ ሚናዊ የሚመራው የሱዳን ነፃ አውጪ ንቅናቄ (ኤስ.ኤም.ኤም) ቅዳሜ እለት በሰሜን ዳርፉር በዛምዛም የተፈናቃዮች ካምፕ ውስጥ የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽሟል በሚል የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሃይሎች (RSF) ምክትል አዛዥ አብደል ራሂም ዳግሎ በአለምአቀፍ ህግ እንዲጠየቅ አሳስቧል።
ከኤል ፋሸር በስተደቡብ ምዕራብ 12 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘውን የዛምዛም ካምፕ ከሚያዝያ 14 ቀን ጀምሮ ለሶስት ቀናት በዘለቀው ግጭት ሴቶች፣ ህፃናት እና የእርዳታ ሰራተኞችን ጨምሮ 400 ተፈናቃዮችን በመግደል ስፍራውን አርኤስኤፍ ተቆጣጥሮታል።
በኤስኤልኤም ቃል አቀባይ ሳዲቅ አሊ አልኑር የወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ከሆነም ዳግሎ “በዛምዛም ካምፕ ውስጥ እልቂት መከሰቱ ምክትል አዛዡ ሂደቱን መምራቱን እና ጭፍጨፋውን ማስፈጸሙን ያረጋግጣል ብሏል። በመሆኑም በአሰቃቂው ወንጀል ከተሳተፉት ጋር በመሆን ለአለም አቀፍ ፍርድ ቤች መቅረብ አለበት” ብለዋል።
አል ኑር የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት በኤል ፋሸር ከተማ፣ በአቡ ሹክ እና ዛምዛም ካምፖች ላይ የተፈጸመውን የRSF ጥቃት በማውገዝ የሰጡትን መግለጫ በደስታ ተቀብለውታል፣ይህም “በአርኤስኤፍ እና በደጋፊዎቹ ላይ አዲስ ጉዳት ነው” ብሏል። አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) በዛምዛም ካምፕ ላይ በተፈፀመው ጥቃቶች እስከ 80ሺ የሚደርሱ ቤተሰቦች ማለትም ከ400 ሺ በላይ ሰዎች እንዲሰደዱ አስገድዷቸዋል ብሏል።
በግምት 30 ሺ ቤተሰቦች ወደ ኤል ፋሸር ፣ 36,000 ወደ ታዊላ የሄዱ ሲሆን የተቀሩት ወደ ሰሜን እና መካከለኛው ዳርፉር አካባቢዎች ተበታትነዋል ሲልም አይኦኤም ተናግሯል።
ድንበር የለሽ የዶክተሮች ቡድን (ኤምኤስኤፍ) 25,000 ከዛምዛም የተፈናቀሉ ዜጎችን በታዊላ ማግኘታቸውን አስታውቋል። ከነሱ መካከል 170 ሰዎች የተኩስ ወይም የፍንዳታ ቁስለኛ ሲሆኑ 40 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች እና ህጻናት ናቸው ብሏል።
ኤምኤስኤፍ ተጨማሪ 1,600 ድንገተኛ እንክብካቤ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች እንዳገኘ የገለፀ ሲሆን በአስጊ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉም ብሏል። አል ኑር አክለውም የፀጥታው ምክር ቤት የኤል ፋሸር ከበባ እና ጦርነቱ እንዲቆም፣ በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርሰው ጥቃት ተጠያቂነት እና የሲቪል ጥበቃ እርምጃዎችን በመጠየቅ የአር ኤስ ኤፍ ተጠያቂነት እንዲሰፍን አሳስቧል።
#bisratRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
የሱዳን ነፃነት ንቅናቄ የአርኤስኤፍ ምክትል አዛዥ በዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት መጠየቅ አለበት አለ - Getu Temesgen
#Ethiopia | በሚኒ ሚናዊ የሚመራው የሱዳን ነፃ አውጪ ንቅናቄ (ኤስ.ኤም.ኤም) ቅዳሜ እለት በሰሜን ዳርፉር በዛምዛም የተፈናቃዮች ካምፕ ውስጥ የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽሟል በሚል የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ሃይሎች (RSF) ምክትል አዛዥ አብደል ራሂም ዳግሎ በአለምአቀፍ ህግ እንዲጠየቅ አሳስቧል። ከኤል ፋሸር በስተደቡብ ምዕራብ 12 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘውን የዛምዛም ካምፕ ከሚያዝያ 14…
ለሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ቀድሞ የነበረው ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት አለመኖሩ ተገለጸ
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15987/
#Ethiopia | የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ለሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ከውጭ ሀገራት የሚያመጧቸውን ግብዓቶች ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት የሚያስገባ የነበረ ቢሆንም፤ አሁን ላይ ግን ይህ አገልግሎት መቋረጡን አስታውቋል።
የምክር ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አህመድ ሁሴን “ቀድሞ የነበረ አሰራር ቢሆንም በመሃል ግን ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት ተቋርጧል” ያሉ ሲሆን፤ ምክንያቱ ግን አለመታወቁን ተናግረዋል።
“ከመንግሥት በኩል ያለው አቋም ከዚህ በኃላ አያስፈልግም በሚል ይሁን ወይ ሌላ አማራጭ በመኖሩ ግልጽ አይደለም” ያሉት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ “የሲቪል ማህበራቱ ተደጋጋሚ ጥያቄ በመሆኑ ይሕን ለመጠየቅ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ጋር የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መፈረሙ አጋዥ ነው” ብለዋል።
“ይህ ግልጽ ባልሆነበት ሁኔታ ሁሉም ሰው የየራሱን ምክንያት እንዲያስቀምጥ ያደርጋል” ያሉም ሲሆን፤ ‘ምህዳሩን ለማጥበብ ነው’ የሚሉ አመለካከቶችን እንደሚፈጥር አንስተዋል።
ይህ ደግሞ በትብብር የሚሰሩ ሥራዎችን በማስቀረት ጥርጣሬ እንዲሰፋ ያደርጋል ብለዋል።
የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ያለውን ትብብር ለማጎልበት ያለመ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መፈራረማቸው ይታወቃል።
የዚህ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ዓላማ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን እና በኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት መካከል የተቀናጀ እና ስትራቴጂካዊ የትብብር ማዕቀፍ በመመስረት፤ ሕዝባዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ መደበኛ ተሳትፎ፣ ትብብር እና የጋራ ጅምር ሥራዎችን ለማመቻቸት መሆኑ ተገልጿል።
#ahaduRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
ተጨማሪ ይመልከቱ 👉
https://amharic.getutemesgen.et/15987/
#Ethiopia | የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ለሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ከውጭ ሀገራት የሚያመጧቸውን ግብዓቶች ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት የሚያስገባ የነበረ ቢሆንም፤ አሁን ላይ ግን ይህ አገልግሎት መቋረጡን አስታውቋል።
የምክር ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አህመድ ሁሴን “ቀድሞ የነበረ አሰራር ቢሆንም በመሃል ግን ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት ተቋርጧል” ያሉ ሲሆን፤ ምክንያቱ ግን አለመታወቁን ተናግረዋል።
“ከመንግሥት በኩል ያለው አቋም ከዚህ በኃላ አያስፈልግም በሚል ይሁን ወይ ሌላ አማራጭ በመኖሩ ግልጽ አይደለም” ያሉት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ “የሲቪል ማህበራቱ ተደጋጋሚ ጥያቄ በመሆኑ ይሕን ለመጠየቅ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ጋር የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መፈረሙ አጋዥ ነው” ብለዋል።
“ይህ ግልጽ ባልሆነበት ሁኔታ ሁሉም ሰው የየራሱን ምክንያት እንዲያስቀምጥ ያደርጋል” ያሉም ሲሆን፤ ‘ምህዳሩን ለማጥበብ ነው’ የሚሉ አመለካከቶችን እንደሚፈጥር አንስተዋል።
ይህ ደግሞ በትብብር የሚሰሩ ሥራዎችን በማስቀረት ጥርጣሬ እንዲሰፋ ያደርጋል ብለዋል።
የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ያለውን ትብብር ለማጎልበት ያለመ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት መፈራረማቸው ይታወቃል።
የዚህ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ዓላማ በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን እና በኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት መካከል የተቀናጀ እና ስትራቴጂካዊ የትብብር ማዕቀፍ በመመስረት፤ ሕዝባዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ መደበኛ ተሳትፎ፣ ትብብር እና የጋራ ጅምር ሥራዎችን ለማመቻቸት መሆኑ ተገልጿል።
#ahaduRadio
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች ይጫኑ ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://amharic.getutemesgen.et
የጌጡ ተመስገንን ትክክለኛ የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ 👉
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
@getutemesgenet
Getu Temesgen
ለሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ቀድሞ የነበረው ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት አለመኖሩ ተገለጸ - Getu Temesgen
#Ethiopia | የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ለሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ከውጭ ሀገራት የሚያመጧቸውን ግብዓቶች ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት የሚያስገባ የነበረ ቢሆንም፤ አሁን ላይ ግን ይህ አገልግሎት መቋረጡን አስታውቋል። የምክር ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አህመድ ሁሴን "ቀድሞ የነበረ አሰራር ቢሆንም በመሃል ግን ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት ተቋርጧል" ያሉ ሲሆን፤ ምክንያቱ ግን አለመታወቁን ተናግረዋል።…