ናፍቆት መሞቴ ነው
ጠፋሽብኝ ብዬ
የኢንተርኔት ፍቅሬ
እንዴት ነሽ ፋፊዬ
እዚህ ዋርካ ቻት ላይ
ያኔ እንዳነበብኩሽ
ወዲያዉ ነው የያዘኝ
አደገኛው ፍቅርሽ
ያ መስተፋቅርሽ
የላክሽዉ በጽሁፍ
በፍቅር የሚያስር
ደርሶ ሚያንከረፍፍ
ልቤን ድንገት ወግቶ
ቢይዘው ቀስፎ
አደባባይ ጣለኝ
ምንይሉኝን ገፎ
መቼም ይህንን ስል
ተቃዋሚ አላጣም
የዋርካ ወንድ ሁሉ
ይወድሻል በጣም
ግና የሁሎቹም
አንድነት ቢደመር
የኔ ለብቻው ነው
አይቀርብም ዉድድር
እናም አንቺ ፋፊ
እኔ ወድሽ አይደል
በናትሽ አትጥፊ
✍ የግጥም ሳይበር ኔት
@getem
@getem
ጠፋሽብኝ ብዬ
የኢንተርኔት ፍቅሬ
እንዴት ነሽ ፋፊዬ
እዚህ ዋርካ ቻት ላይ
ያኔ እንዳነበብኩሽ
ወዲያዉ ነው የያዘኝ
አደገኛው ፍቅርሽ
ያ መስተፋቅርሽ
የላክሽዉ በጽሁፍ
በፍቅር የሚያስር
ደርሶ ሚያንከረፍፍ
ልቤን ድንገት ወግቶ
ቢይዘው ቀስፎ
አደባባይ ጣለኝ
ምንይሉኝን ገፎ
መቼም ይህንን ስል
ተቃዋሚ አላጣም
የዋርካ ወንድ ሁሉ
ይወድሻል በጣም
ግና የሁሎቹም
አንድነት ቢደመር
የኔ ለብቻው ነው
አይቀርብም ዉድድር
እናም አንቺ ፋፊ
እኔ ወድሽ አይደል
በናትሽ አትጥፊ
✍ የግጥም ሳይበር ኔት
@getem
@getem
✧✧✧ ብዙ ተባዙ ☺
የእናትነት እጣ፣ ያባትነት ውርሱን
የፍጥረትን ምስጢር፣ የቤተሰብ ቅርሱን
የትውልድ አደራ፣ የብዙ ተባዙን፤
ለአእምሮህ ሳይሆን ባሻው ለሚከንፈው
ለልቦናሽ ሳይሆን ስርአት ለሚገድፈው
ለፈቃድህ ሳይሆን እብደት ለሚለክፈው
ለህሊናሽ ሳይሆን ዓለም ለሚያጎድፈው፤
ሰጠው ለሽፍደትህ ጦር ለማይመልሰው
ለመግነጢስ ገላሽ ጾም ለሚያስፈርሰው
ጻፈው በገበናሽ በጉያሽ ትኩሳት
በማትሟገተው የጭንህ ዲን እሳት፤
በሰጣችሁ ርስት በወጉ አንድትረቡ
በሴስ አቆራኝቶ በወሲብ ቀለቡ
ምድርን በሰው ሞላት በኪነጥበቡ።
✍ ፋሲል ይትባረክ ✍
@getem
@getem
የእናትነት እጣ፣ ያባትነት ውርሱን
የፍጥረትን ምስጢር፣ የቤተሰብ ቅርሱን
የትውልድ አደራ፣ የብዙ ተባዙን፤
ለአእምሮህ ሳይሆን ባሻው ለሚከንፈው
ለልቦናሽ ሳይሆን ስርአት ለሚገድፈው
ለፈቃድህ ሳይሆን እብደት ለሚለክፈው
ለህሊናሽ ሳይሆን ዓለም ለሚያጎድፈው፤
ሰጠው ለሽፍደትህ ጦር ለማይመልሰው
ለመግነጢስ ገላሽ ጾም ለሚያስፈርሰው
ጻፈው በገበናሽ በጉያሽ ትኩሳት
በማትሟገተው የጭንህ ዲን እሳት፤
በሰጣችሁ ርስት በወጉ አንድትረቡ
በሴስ አቆራኝቶ በወሲብ ቀለቡ
ምድርን በሰው ሞላት በኪነጥበቡ።
✍ ፋሲል ይትባረክ ✍
@getem
@getem
🖼📸📷🖼📸📷🖼📷📷
የፎቶግራፍ አድናቂ ከሆኑ በተለያየ መልኩ ሃገርኛ ምስሎችን በየቀኑ ለእናንተ እናደርሳለን ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉ
እናመሰግናለን ።
📸📷📸📷📸📷📸📷📸📷📸
@Mykeypictures
የፎቶግራፍ አድናቂ ከሆኑ በተለያየ መልኩ ሃገርኛ ምስሎችን በየቀኑ ለእናንተ እናደርሳለን ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉ
እናመሰግናለን ።
📸📷📸📷📸📷📸📷📸📷📸
@Mykeypictures
~~~ ወቸው ጉድ! ~~
ኣምሳለች
እሺ እያለች
ኣታለለች
እምቢ ብትል
ምን ታስከትል?
ልጅ ቅጣው
ለሽምጠጣው
ዘልሎ ወጣው
ኣለሁ ብሎ
ሄደ ጥሎ
ጋሽ ገመዳ
ዶፍ ኣራዳ
ያ ወራዳ
ተሽቀርቃሪ
ኣጭበርባሪ!
’ትየ ሙና
ከጋሸ ጦና
በጥሞና
ደጅ ካስጠኑ
ይኮነኑ
ኣባ ተክሌ
ኣልባሌ
ጨው ኣሞሌ
ጥምጥማቸው
ከበዳቸው
እሱን ጥሩት
ኣትቅጠሩት
ምን ትፈሩት
ባባ ዘውዱ
መጣ ጉዱ
በገመቹ
ላዩ ታቹ
ተሰላቹ
መሃል ሆዳቸው
ቡጢ በሏቸው!
ለልመና
’ትየ ሃና
የሉምና
ዘመድኩን
ያ ብኩን
ዘልዓለም
ሲፋለም
ያየ የለም
ና ኣሉት
ሊበሉት
ኣቶ ካሰው
ልጅ ጣሰው
በጣጠሰው
ኣስናቀ
ቦጨቀ
ዘበርጋ
ሳይረጋ
ተዘረጋ
ሲነጋ
ተዋጋ
ዳምጠው
ኣዳለጠው
ኣመለጠው
ኣሓዱ
ምጣዱ
ሓመልማል
ከጀማል
ስትማማል
ሙስጣፋ
ተንከራፋ
ኣቶ ያለው
ሞት ዘለለው
ምን ይሻለው
ልጅ ገለታ
እንጃለታ
ሳቢሳ
ከግሪሳ
ለቶሎሳ
ኣቶ ገቢሳ ያ ደሳሳ
ወልደሩፋኤል ያ ሳጥናኤል
በሚካኤል
ዓርፎ ይሥራ
ሰው ኣይጥራ
ጥላሁን እስኪ ኣሁን
ምን ይሁን
ባላባት
በቀረባት
እንደፎከረው
ኣከራክረው
ኣይምረው
ያጠረው
ኣበጠረው
ኣቶ ፈረደ
ተወራረደ
ተንገዳገደ
ኣቶ ረታ
መላ መታ
ኣቶ ፈለቀ
የልጅ ዘለቀ
ጥርስ ኣወለቀ
ዓለሙ
ድዳሙ
ለዓብደላ
ኣስኪጠላ
ስጡት ጠላ
ሲጠጣ
ይንጣጣ
ለቢራራ
ሳይጣራ
ስጡት ቢራ
እስኪነቃ
ይንቃቃ
ልጅ መርሻ
ከጥሻ
ምን ትሻና ውጣ
ዓይንህ ይውጣ
ኣድማሱ
ከትራሱ
መለስለሱ
ተቃቀፉ
ተናቀፉ
ይላላ
ፊት ኋላ
ሞላላ
ኋላ -ሸት
ጥላ -ሸት
’ትየ ምርጡ
ሲጠጡ
ምኑ ቅጡ
ለጠላቸው
ኣልከፍላቸው!
ዓለሚቱ
ከማሚቱ
ሲጓተቱ
ምሕረቱ
መሞቱ
ተማሪ
መሰሪ
ሰርሳሪ
ሲሰረስር
ይከስር
ሊበሉት
ሰለሉት
ደለሉት
ያ ነጋሽ
ተናካሽ
ከወርቁ
መዳረቁ
ይታረቁ
ለፀሎት
ማ’ ብሎት ብሎት
ፀሓዬ
ከታዬ
ተያዬ
ብድር
በምድር
ኣማረ
ዘመረ
ከበረ
ሲዘምር
ይደምር
ወንዳፍራሽ
ካምባፍራሽ
በኣዳራሽ
ተጣሉ
ሊባሉ
ለኣመሉ
ኣስካሉ
እያሉ
ምን መጣ
ገበጣ
ስብሓቱ
ከጫልቱ
ማንጋቱ
’ንጃለቱ
ያ ገልቱ
ልጅ ሃይሉ
ሳይከፍሉ
ሊበሉ
ብድራቸው
ስጧቸው
ልጅ መራራ
ሲንጠራራ
ተሰበራ
ወደቀ
ደቀቀ
ሰመረ
መከረ
ሰከረ
ሲሰክር
ይፎክር
✍ ገ/ኢ. ጐርፉ። ✍
@getem
@getem
ኣምሳለች
እሺ እያለች
ኣታለለች
እምቢ ብትል
ምን ታስከትል?
ልጅ ቅጣው
ለሽምጠጣው
ዘልሎ ወጣው
ኣለሁ ብሎ
ሄደ ጥሎ
ጋሽ ገመዳ
ዶፍ ኣራዳ
ያ ወራዳ
ተሽቀርቃሪ
ኣጭበርባሪ!
’ትየ ሙና
ከጋሸ ጦና
በጥሞና
ደጅ ካስጠኑ
ይኮነኑ
ኣባ ተክሌ
ኣልባሌ
ጨው ኣሞሌ
ጥምጥማቸው
ከበዳቸው
እሱን ጥሩት
ኣትቅጠሩት
ምን ትፈሩት
ባባ ዘውዱ
መጣ ጉዱ
በገመቹ
ላዩ ታቹ
ተሰላቹ
መሃል ሆዳቸው
ቡጢ በሏቸው!
ለልመና
’ትየ ሃና
የሉምና
ዘመድኩን
ያ ብኩን
ዘልዓለም
ሲፋለም
ያየ የለም
ና ኣሉት
ሊበሉት
ኣቶ ካሰው
ልጅ ጣሰው
በጣጠሰው
ኣስናቀ
ቦጨቀ
ዘበርጋ
ሳይረጋ
ተዘረጋ
ሲነጋ
ተዋጋ
ዳምጠው
ኣዳለጠው
ኣመለጠው
ኣሓዱ
ምጣዱ
ሓመልማል
ከጀማል
ስትማማል
ሙስጣፋ
ተንከራፋ
ኣቶ ያለው
ሞት ዘለለው
ምን ይሻለው
ልጅ ገለታ
እንጃለታ
ሳቢሳ
ከግሪሳ
ለቶሎሳ
ኣቶ ገቢሳ ያ ደሳሳ
ወልደሩፋኤል ያ ሳጥናኤል
በሚካኤል
ዓርፎ ይሥራ
ሰው ኣይጥራ
ጥላሁን እስኪ ኣሁን
ምን ይሁን
ባላባት
በቀረባት
እንደፎከረው
ኣከራክረው
ኣይምረው
ያጠረው
ኣበጠረው
ኣቶ ፈረደ
ተወራረደ
ተንገዳገደ
ኣቶ ረታ
መላ መታ
ኣቶ ፈለቀ
የልጅ ዘለቀ
ጥርስ ኣወለቀ
ዓለሙ
ድዳሙ
ለዓብደላ
ኣስኪጠላ
ስጡት ጠላ
ሲጠጣ
ይንጣጣ
ለቢራራ
ሳይጣራ
ስጡት ቢራ
እስኪነቃ
ይንቃቃ
ልጅ መርሻ
ከጥሻ
ምን ትሻና ውጣ
ዓይንህ ይውጣ
ኣድማሱ
ከትራሱ
መለስለሱ
ተቃቀፉ
ተናቀፉ
ይላላ
ፊት ኋላ
ሞላላ
ኋላ -ሸት
ጥላ -ሸት
’ትየ ምርጡ
ሲጠጡ
ምኑ ቅጡ
ለጠላቸው
ኣልከፍላቸው!
ዓለሚቱ
ከማሚቱ
ሲጓተቱ
ምሕረቱ
መሞቱ
ተማሪ
መሰሪ
ሰርሳሪ
ሲሰረስር
ይከስር
ሊበሉት
ሰለሉት
ደለሉት
ያ ነጋሽ
ተናካሽ
ከወርቁ
መዳረቁ
ይታረቁ
ለፀሎት
ማ’ ብሎት ብሎት
ፀሓዬ
ከታዬ
ተያዬ
ብድር
በምድር
ኣማረ
ዘመረ
ከበረ
ሲዘምር
ይደምር
ወንዳፍራሽ
ካምባፍራሽ
በኣዳራሽ
ተጣሉ
ሊባሉ
ለኣመሉ
ኣስካሉ
እያሉ
ምን መጣ
ገበጣ
ስብሓቱ
ከጫልቱ
ማንጋቱ
’ንጃለቱ
ያ ገልቱ
ልጅ ሃይሉ
ሳይከፍሉ
ሊበሉ
ብድራቸው
ስጧቸው
ልጅ መራራ
ሲንጠራራ
ተሰበራ
ወደቀ
ደቀቀ
ሰመረ
መከረ
ሰከረ
ሲሰክር
ይፎክር
✍ ገ/ኢ. ጐርፉ። ✍
@getem
@getem
~~~~ አባወራ ~~~~
ወንደላጤ አይደለሁ
ጮኛ ፈላጊ
አፍላ አፍቃሪ አይደለሁ
ጅንን ተውረግራጊ፤
አልፏል እንደጥላ
ቆሞቀርነቴ
በትዳር ከለላ
ተከትቷል ስጋቴ።
ቀርቷል መሳቀቄ
በራዬን ደብቄ
ሽበቴን መንጭቄ
ቦርጬን አስጨንቄ
ከእድሜ ትንቅንቄ።
በእግዜር ፊት መሃላ
ፈቅዳኛለች ሚስቴ
እጣዬን ተካፍላ
ማእድህ ማእዴ ብላ
ገብታለች ከቤቴ፤
ላትሄድ እኔን ትታ
ትዳሯን ላትፈታ
ባምር ብንገላታ
ባሸንፍ ብረታ
ብወፍር ብከሳ
ብወድቅ ብነሳ
ባስታውስ ብረሳ
ባንኳርፍ ብፈሳ።
✍ ፋሲል ይትባረክ ✍
@getem
@getem
ወንደላጤ አይደለሁ
ጮኛ ፈላጊ
አፍላ አፍቃሪ አይደለሁ
ጅንን ተውረግራጊ፤
አልፏል እንደጥላ
ቆሞቀርነቴ
በትዳር ከለላ
ተከትቷል ስጋቴ።
ቀርቷል መሳቀቄ
በራዬን ደብቄ
ሽበቴን መንጭቄ
ቦርጬን አስጨንቄ
ከእድሜ ትንቅንቄ።
በእግዜር ፊት መሃላ
ፈቅዳኛለች ሚስቴ
እጣዬን ተካፍላ
ማእድህ ማእዴ ብላ
ገብታለች ከቤቴ፤
ላትሄድ እኔን ትታ
ትዳሯን ላትፈታ
ባምር ብንገላታ
ባሸንፍ ብረታ
ብወፍር ብከሳ
ብወድቅ ብነሳ
ባስታውስ ብረሳ
ባንኳርፍ ብፈሳ።
✍ ፋሲል ይትባረክ ✍
@getem
@getem
👍1
ቀጥረሽኝ....
ፈላስፋ አደረግሽኝ(ርእሱ ነው)
(በላይ በቀለ ወያ)
.
.
ላገኝህ ስትዪኝ...
በፊትሽ ለማመር ፣ በፊትሽ ልነጣ
ልብሴን አጣጥቤ ፣ ገመድ ላይ ሳሰጣ
ደመናው ኬት መጣ?
አርፍጄ እንዳላጣሽ ፣ ስፈራ ስሳቀቅ
ልብሴን በላዬ ላይ
በእግር መንገድ ላደርቅ
ስራመድ እየሮጥኩ
መንገዱ አጠረ ፣ ካልሽኝ ቦታ ደረስኩ፡፡
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ሰአቱ እስኪደርስ ፤ ሰአት እየፈጀሁ
በምናብ ገፄ ላይ
ስትመጭ የምልሽን ፣ ቃል እያዘጋጀሁ
ካንቺ ጋራ ስሆን...
እንዴት እንደምሔድ ፣ አካሔድ ሳጠና
አንዴ አንገት ስሰብር ፣ አንዴ አንገት ሳቀና
አንዴ እግሬን ስጎትት፣ አንዴ እግሬን ሳነጥር
ቀፈቴን ስደብቅ ፣ ደረቴን ስወጥር
እንደድሮ ለኪ ፣ እርምጃ ስቆጥር
ጫማዬን ነደለው ፣ አገኘኝ እንቅፋት
ሰአቱ ገና ነው...
ኒስትሮ ጋ ሔድኩኝ ፣ ጫማ ለማሰፋት፡፡
ሊስትሮው...
በወስፌ መንጠቆው ፣ ጅማቱን ይጠልፋል
ቀዳዳ እያበጀ ፣ ቀዳዳ ይሰፋል
ይለኛል ጫማዬ...
"የህይወት ትንሽ ሽንቁር...
ጊዜና ግመልን ፣ እኩል ያሳልፋል፡፡
ሰአቴን አየሁት ፣
ከቀጠርሽኝ ሰአት ፣ ጥቂት ደቂቃ አልፏል፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።፣።።፣።፣
እየተጣደፍኩኝ...
ያልሽኝ ቦታ እስክደርስ
እስካገኝሽ ድረስ
ቅድም ያጠረብኝ...
እዛው በዛው ሆኖ ፣ ራቀኝ መንገዱ
መድረስ ተረት ሆነ ፣ "ሲሔዱ ሲሔዱ
ሲሔዲ ሲሔዱ
ሲሔዱ ሲሔዱ ፣ መንገዱ አያልቅም
ሳጣሽ ተፈላሰፍኩ...
መፈለግ ነው ብዬ ፣ የፍልስፍና አቅም፡፡
፡፡፡ ፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
እፈላሰፋለሁ!
ልብሴን ስዳብሰው ፣ እላዬ ላይ ደርቋል
ሰማዩን አየሁት ፣ ደመናው ተፍቋል
መንገዱ ቅድም ላይ ፣ ልሔደው ስል ያልቃል
አሁን ላይ ስሔደው...
ስሔደው ስሔደው ፣ ስሔደው ይርቃል፡፡
ወደ ጫማዬ ሳይ ፣ አንድ እግሬ ነው ባዶ
ሊስትሮው እጅ ላይ....
ትቼው መጥቻለሁ ፣ ያልሽኝ ሰአት ሔዶ
የህይወትን ሽንቁር...
ላይጠግን ይሰፋል ፣ በወስፌ ተቀዶ፡፡
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
እፈላሰፋለሁ...
ቀድሜ መጥቼ ፣ በማርፈዴ ሳጣ
በጣም ከቀደመ....
እጅጉን ይሻላል ፣ አርፍዶ የመጣ፡፡
ሰው የሚሉት ፍጡር...
ነፍስ ከስጋ ጋር ፣ እኩል ሲሞግተው
ፍፁም ልሁን ሲል ነው ፣ ፍፁም የሚስተው፡፡
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
እፈላሰፋለሁ...
ቀድሜሽ መጥቼ ፣ አርፍጃለሁ ሳውቀው
እፈላሰፋለሁ!
ቀድመው ሲያረፍዱ ነው ፣ መንገድ የሚርቀው
እፈላሰፋለሁ!!!
የሚጠነቀቅ ነው ፣ ማይጠነቀቀው!!!
@getem
@getem
@lula_al_greeko
ፈላስፋ አደረግሽኝ(ርእሱ ነው)
(በላይ በቀለ ወያ)
.
.
ላገኝህ ስትዪኝ...
በፊትሽ ለማመር ፣ በፊትሽ ልነጣ
ልብሴን አጣጥቤ ፣ ገመድ ላይ ሳሰጣ
ደመናው ኬት መጣ?
አርፍጄ እንዳላጣሽ ፣ ስፈራ ስሳቀቅ
ልብሴን በላዬ ላይ
በእግር መንገድ ላደርቅ
ስራመድ እየሮጥኩ
መንገዱ አጠረ ፣ ካልሽኝ ቦታ ደረስኩ፡፡
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ሰአቱ እስኪደርስ ፤ ሰአት እየፈጀሁ
በምናብ ገፄ ላይ
ስትመጭ የምልሽን ፣ ቃል እያዘጋጀሁ
ካንቺ ጋራ ስሆን...
እንዴት እንደምሔድ ፣ አካሔድ ሳጠና
አንዴ አንገት ስሰብር ፣ አንዴ አንገት ሳቀና
አንዴ እግሬን ስጎትት፣ አንዴ እግሬን ሳነጥር
ቀፈቴን ስደብቅ ፣ ደረቴን ስወጥር
እንደድሮ ለኪ ፣ እርምጃ ስቆጥር
ጫማዬን ነደለው ፣ አገኘኝ እንቅፋት
ሰአቱ ገና ነው...
ኒስትሮ ጋ ሔድኩኝ ፣ ጫማ ለማሰፋት፡፡
ሊስትሮው...
በወስፌ መንጠቆው ፣ ጅማቱን ይጠልፋል
ቀዳዳ እያበጀ ፣ ቀዳዳ ይሰፋል
ይለኛል ጫማዬ...
"የህይወት ትንሽ ሽንቁር...
ጊዜና ግመልን ፣ እኩል ያሳልፋል፡፡
ሰአቴን አየሁት ፣
ከቀጠርሽኝ ሰአት ፣ ጥቂት ደቂቃ አልፏል፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።፣።።፣።፣
እየተጣደፍኩኝ...
ያልሽኝ ቦታ እስክደርስ
እስካገኝሽ ድረስ
ቅድም ያጠረብኝ...
እዛው በዛው ሆኖ ፣ ራቀኝ መንገዱ
መድረስ ተረት ሆነ ፣ "ሲሔዱ ሲሔዱ
ሲሔዲ ሲሔዱ
ሲሔዱ ሲሔዱ ፣ መንገዱ አያልቅም
ሳጣሽ ተፈላሰፍኩ...
መፈለግ ነው ብዬ ፣ የፍልስፍና አቅም፡፡
፡፡፡ ፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
እፈላሰፋለሁ!
ልብሴን ስዳብሰው ፣ እላዬ ላይ ደርቋል
ሰማዩን አየሁት ፣ ደመናው ተፍቋል
መንገዱ ቅድም ላይ ፣ ልሔደው ስል ያልቃል
አሁን ላይ ስሔደው...
ስሔደው ስሔደው ፣ ስሔደው ይርቃል፡፡
ወደ ጫማዬ ሳይ ፣ አንድ እግሬ ነው ባዶ
ሊስትሮው እጅ ላይ....
ትቼው መጥቻለሁ ፣ ያልሽኝ ሰአት ሔዶ
የህይወትን ሽንቁር...
ላይጠግን ይሰፋል ፣ በወስፌ ተቀዶ፡፡
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
እፈላሰፋለሁ...
ቀድሜ መጥቼ ፣ በማርፈዴ ሳጣ
በጣም ከቀደመ....
እጅጉን ይሻላል ፣ አርፍዶ የመጣ፡፡
ሰው የሚሉት ፍጡር...
ነፍስ ከስጋ ጋር ፣ እኩል ሲሞግተው
ፍፁም ልሁን ሲል ነው ፣ ፍፁም የሚስተው፡፡
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
እፈላሰፋለሁ...
ቀድሜሽ መጥቼ ፣ አርፍጃለሁ ሳውቀው
እፈላሰፋለሁ!
ቀድመው ሲያረፍዱ ነው ፣ መንገድ የሚርቀው
እፈላሰፋለሁ!!!
የሚጠነቀቅ ነው ፣ ማይጠነቀቀው!!!
@getem
@getem
@lula_al_greeko
ስወድሽ ውደጂኝ
(Dakstar)
ውዴ.....
እኔ አንቺን መውደዴ
መጥፎ እድል አይደለም ችግር የሚያመጣ
ወንጀልም አይደለም በህግ የሚያስቀጣ
ሀጢያትም አይደለም አንገት የሚያስደፋ
ሰማይ ቤት አትቆምም ነብሴ ተጠይቃ-ትዕዛዝ ተላልፋ
ታድያ አንቺን መውደዴ ምን ላይ ነው ጥፋቱ?
ወደድኩሽ ማለቴስ ምንድነዉ ክፋቱ?
ጠልተሺኝ እንዳይሆን ቁርጡን እንዳላውቀው
እንደምትወጂኝ ነው ውስጥሽ 'ሚያሳብቀው።
ታድያ እየተዋደድን አንድ ሆኖ ውስጣችን
ለምን እንራራቅ እንሁን ለብቻችን
ስለዚህ ውድዬ.......
ባንቺ ጨርቅ ሳልጥል ወይ ሳታሳብጂኝ
በፍፁም ተማምነን ሳልከዳሽ ሳትከጂኝ
-- ሳልጎዳሽ ሳትጎጂኝ
መራራቁን ትተሽ ስወድሽ ውደጂኝ
@Dakstar5✍🎭
@getem
@getem
(Dakstar)
ውዴ.....
እኔ አንቺን መውደዴ
መጥፎ እድል አይደለም ችግር የሚያመጣ
ወንጀልም አይደለም በህግ የሚያስቀጣ
ሀጢያትም አይደለም አንገት የሚያስደፋ
ሰማይ ቤት አትቆምም ነብሴ ተጠይቃ-ትዕዛዝ ተላልፋ
ታድያ አንቺን መውደዴ ምን ላይ ነው ጥፋቱ?
ወደድኩሽ ማለቴስ ምንድነዉ ክፋቱ?
ጠልተሺኝ እንዳይሆን ቁርጡን እንዳላውቀው
እንደምትወጂኝ ነው ውስጥሽ 'ሚያሳብቀው።
ታድያ እየተዋደድን አንድ ሆኖ ውስጣችን
ለምን እንራራቅ እንሁን ለብቻችን
ስለዚህ ውድዬ.......
ባንቺ ጨርቅ ሳልጥል ወይ ሳታሳብጂኝ
በፍፁም ተማምነን ሳልከዳሽ ሳትከጂኝ
-- ሳልጎዳሽ ሳትጎጂኝ
መራራቁን ትተሽ ስወድሽ ውደጂኝ
@Dakstar5✍🎭
@getem
@getem
---እንቆቅልሽ ---
አንድ ሰው ተራበ
እጆቹን ታጠበ
መዓድ አቀረበ
የገበታው ዓይነት መዓዛው ቢያውድም
ለተራበ ስጋው ያቀረበው ሁሉ ምን በቂ ቢሆንም
ዕትኡ በሰላም እስኪባል አልበላም
እንቆቅልሽ
ሌላውም ተርቦ
እጆቹን ተጣጥቦ
ማዕዱን አቅርቦ
ካማረ ገበታው ካረደው ፍሪዳ ከጠላ ከጠጁ
ሊጠጣ ሊበላ ቢዘረጋም እጁ
ፍላጎት ግን ከዳው
በድኑን አስቀምጦ መንፈሱ ግዜ አጣ ሐሳብ
አነጎድው
እንቆቅልሽ
አንድም ከዚ አለ
ተርቦ የዋለ
ምን ርሃብ ቢሰማው ቢጨማደድ ፊቱ
ምን ቢጮህም ወስፋቱ
እጁን አይታጠብ
ማዕዱን አያቀርብ
ጥግ ይዞ ተቀምጧል
በደከሙ ዓይኖቹ ህዝቡን ያማትራል
እንቆቅልሽ
አማኝ ነብሱን ብሎ
ሐብታሙ ሲጨነቅ
ድሃው ግን በማጣት
ሶስት ሰወች ተራቡ ዓለም እንደዚ ናት
እንቆቅልሽ ህይወት እንቆቅልሽ ዓለም
ከጥያቄ በቀር ምን ጊዜም መልስ የለም!!!!!!!
(((ሳሚ ዘ-ሖኅተ)))
@getem
@getem
አንድ ሰው ተራበ
እጆቹን ታጠበ
መዓድ አቀረበ
የገበታው ዓይነት መዓዛው ቢያውድም
ለተራበ ስጋው ያቀረበው ሁሉ ምን በቂ ቢሆንም
ዕትኡ በሰላም እስኪባል አልበላም
እንቆቅልሽ
ሌላውም ተርቦ
እጆቹን ተጣጥቦ
ማዕዱን አቅርቦ
ካማረ ገበታው ካረደው ፍሪዳ ከጠላ ከጠጁ
ሊጠጣ ሊበላ ቢዘረጋም እጁ
ፍላጎት ግን ከዳው
በድኑን አስቀምጦ መንፈሱ ግዜ አጣ ሐሳብ
አነጎድው
እንቆቅልሽ
አንድም ከዚ አለ
ተርቦ የዋለ
ምን ርሃብ ቢሰማው ቢጨማደድ ፊቱ
ምን ቢጮህም ወስፋቱ
እጁን አይታጠብ
ማዕዱን አያቀርብ
ጥግ ይዞ ተቀምጧል
በደከሙ ዓይኖቹ ህዝቡን ያማትራል
እንቆቅልሽ
አማኝ ነብሱን ብሎ
ሐብታሙ ሲጨነቅ
ድሃው ግን በማጣት
ሶስት ሰወች ተራቡ ዓለም እንደዚ ናት
እንቆቅልሽ ህይወት እንቆቅልሽ ዓለም
ከጥያቄ በቀር ምን ጊዜም መልስ የለም!!!!!!!
(((ሳሚ ዘ-ሖኅተ)))
@getem
@getem
ብርድ የሰራው ወበቅ
፡
ያው እንደምታውቂው
ዝናቡን ጠብቆ ጠፋብን መብራቱ
ነይ እስቲ እቀፊኝ
ብርድና ጨለማ እኔ አልወድም እቱ።
፡
ብሎ አቀፋትና
ግላዊ እሳቱን ከጭኗ ለኮሰ
ደረቱ ላይ ቀልጣ
ከደረቷ በታች ፀሐይ ተፀነሰ።
፡
የለኮሰው እሳት
በብርድ አመካኝቶ በፀሐይ ቀጠለ
ነደዱ እንደ እቶን ፍቅር ተቃጠለ።
፡
በአንድ ፀሐይ ቀን
ሆዷን አሳየችው ታዘበ እንደገፋ
በቅፅበት በረደው
እሳታዊ አቅሙ ተሰለበ ጠፋ።
ቀስስ እያለ ራቃት
ብዙ ተከትላው ተጋባባት ብርዱ
ሁለት በረዶዎች
ጨለማ ላይ ጭረው ፀሐይ ልጅ ወለዱ።
፡
ጨቅላ ሙቀት አዝሎ ጡቷ ስር ይስቃል
ማን ያውቃል
ለፍቅር ወግ ሳይደርስ
አባቴን ያለቀን በታሪክ ይጠልቃል
ካባቱ አስተያይቶ
ያፍላነቱን ሙቀት በለጋው ይንቃል
አሁን ግን ለጊዜው
በረዶ ታቅፎት በምቾት ይስቃል።
ፈገገገገግ
ወገገገገግ
ቦገገገገግ
ጨለማ የወለደው የብርሐን ሐረግ።
(ታምራት ሚሊዎን)
@getem
@getem
@lula_al_greeko
፡
ያው እንደምታውቂው
ዝናቡን ጠብቆ ጠፋብን መብራቱ
ነይ እስቲ እቀፊኝ
ብርድና ጨለማ እኔ አልወድም እቱ።
፡
ብሎ አቀፋትና
ግላዊ እሳቱን ከጭኗ ለኮሰ
ደረቱ ላይ ቀልጣ
ከደረቷ በታች ፀሐይ ተፀነሰ።
፡
የለኮሰው እሳት
በብርድ አመካኝቶ በፀሐይ ቀጠለ
ነደዱ እንደ እቶን ፍቅር ተቃጠለ።
፡
በአንድ ፀሐይ ቀን
ሆዷን አሳየችው ታዘበ እንደገፋ
በቅፅበት በረደው
እሳታዊ አቅሙ ተሰለበ ጠፋ።
ቀስስ እያለ ራቃት
ብዙ ተከትላው ተጋባባት ብርዱ
ሁለት በረዶዎች
ጨለማ ላይ ጭረው ፀሐይ ልጅ ወለዱ።
፡
ጨቅላ ሙቀት አዝሎ ጡቷ ስር ይስቃል
ማን ያውቃል
ለፍቅር ወግ ሳይደርስ
አባቴን ያለቀን በታሪክ ይጠልቃል
ካባቱ አስተያይቶ
ያፍላነቱን ሙቀት በለጋው ይንቃል
አሁን ግን ለጊዜው
በረዶ ታቅፎት በምቾት ይስቃል።
ፈገገገገግ
ወገገገገግ
ቦገገገገግ
ጨለማ የወለደው የብርሐን ሐረግ።
(ታምራት ሚሊዎን)
@getem
@getem
@lula_al_greeko
❤1👍1