Future aviators ✈️ pinned «What is black box? Black Boxes are actually known with the aerospace industry as Flight Data and Cockpit Voice Recorders. The Cockpit Voice Recorder records foud channels of audio for a duration of two hours, while the Flight Data Recorder records 25 hours…»
Programs of Ethiopian aviation academy
1, commercial pilot license with instrument and muti engine rating 18-20 months.
2, Multi-crew pilot license (MPL) 18-20 months.
3, Aviation physiology and CRM initial 24hrs.
4, Aviation physiology and CRM Refresher 16hrs.
5, VFR and IFR Communication 70hrs.
1, commercial pilot license with instrument and muti engine rating 18-20 months.
2, Multi-crew pilot license (MPL) 18-20 months.
3, Aviation physiology and CRM initial 24hrs.
4, Aviation physiology and CRM Refresher 16hrs.
5, VFR and IFR Communication 70hrs.
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በግማሽ ዓመቱ 4.1ሚሊዮን ደንበኞችን አጓጓዘ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም በገንዘብ ሚኒስቴርና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር በሂልተን ሆቴል በዛሬው ዕለት በተገመገመበት ወቅት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አሰፈፃሚ አቶ ኢሳያስ ወልደ ማሪያም እንደገለፁት አየር መንገዱ ከመሰል ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ድርጅቶች አንጻር በተለያዩ መመዘኛዎች ሲታይ የላቀ ዕድገት አሳይቷል፤ ትርፋማነቱ በዚህ አስቸጋሪ ወቅትም ቀጥሏል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ በአሁኑ ጊዜ በርካታ የአየር መንገዶች በአስቸጋሪ ወቅት ላይ ቢሆኑም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ባሳየው ትርፋማነት፣ በወጪ ቅነሳ ረገድ ውጤት ማስመዝገቡና በተለይ በዕቃ ማጓጓዝ አገልግሎት ያሳየው አመርቂ አፈፃፀም የሚደነቅ መሆኑን ገልፀዋል።
የገንዘብ ሚኒስቴር ሚንስትር ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ በአሁኑ ጊዜ በርካታ የአየር መንገዶች በአስቸጋሪ ወቅት ላይ ቢሆኑም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ባሳየው ትርፋማነት፣ በወጪ ቅነሳ ረገድ ውጤት ማስመዝገቡና በተለይ በዕቃ ማጓጓዝ አገልግሎት ያሳየው አመርቂ አፈፃፀም የሚደነቅ መሆኑን ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውሮፕላንን ከቦይንግ ለመግዛት ተፈራረመ!!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 777-8 የተሰኘ አዲስ የጭነት አውሮፕላንን ለመግዛት ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ፡፡ ግዢው በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደገ ከመጣው የጭነት አገልግሎት ፍላጎት ይበልጥ ተጠቃሚ ለመሆን እንደሚያስችለው አየር መንገዱ አስታወቋል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም አውሮፕላኑ ዘመናዊና ነዳጅ ቆጣቢ ነው ብለዋል፡፡ ስምምነቱ እያደገ የመጣውን የቀዳሚውን የአፍሪካ አየር መንገድ የካርጎ አገልግሎት በማስፋፋት “አሁን ያሉትን 66 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ለማሳደግ በእጅጉ ይረዳዋል”ም ብለዋል።
@Addis_Mereja
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 777-8 የተሰኘ አዲስ የጭነት አውሮፕላንን ለመግዛት ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ፡፡ ግዢው በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደገ ከመጣው የጭነት አገልግሎት ፍላጎት ይበልጥ ተጠቃሚ ለመሆን እንደሚያስችለው አየር መንገዱ አስታወቋል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም አውሮፕላኑ ዘመናዊና ነዳጅ ቆጣቢ ነው ብለዋል፡፡ ስምምነቱ እያደገ የመጣውን የቀዳሚውን የአፍሪካ አየር መንገድ የካርጎ አገልግሎት በማስፋፋት “አሁን ያሉትን 66 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ለማሳደግ በእጅጉ ይረዳዋል”ም ብለዋል።
@Addis_Mereja
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የባህርና አየር የተቀናጀ ትራንስፖርት አገልግሎት (sea-air multimodal transportation) ለመስጠት የሚያስችለውን የጋራ ስምምነት ከጅቡቲ አለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ፓርኮች አገልግሎት (IDIPO) እና ከጅቡቲ ኤር ጋር ተፈራረመ። ስምምነቱ ከቻይና በባህር ወደ ጅቡቲ የሚመጡ ጭነቶችን የአየር መንገዱን ሰፊና ዘመናዊ የካርጎ ጭነት አገልግሎት አቅም በመጠቀም ከጅቡቲ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ወደተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በአየር ለማጓጓዝ የሚያስችል ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#NewsAlert
ቻይና ውስጥ 133 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲበር የነበረ ቦይንግ 737 አውሮፕላን መከስከሱን የቻይና መገናኛ ብዙኃንን ዋቢ አድርጎ ቢቢሲ ዘግቧል።
የቻይና ኢስተርን አየር መንገድ ንበረት የሆነው ይህ ቦይን 737 ወድቆ መከስከሱ የተነገረው ጓንግዡ ግዛት ውስጥ ነው።
አስካሁን በአደጋው ጉዳት ስለደረሰባቸው ሰዎች የታወቀ ነገር የለም።
የአገሪቱ መንግሥት መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት አውሮፕላኑ ወድቆ የተከሰከሰው በተራራማ አካባቢ ሲሆን በስፍራው ባለ ጫካ ላይ እሳት ተነስቷል።
ይህ ቦይንግ 737 አውሮፕላን በበረራ ቁጥር ኤምዩ5735 በቻይና የሰዓት አቆጣጠር ከእኩለ ቀን በኋላ ከኩንሚንግ ተነስቶ ወደ ጓንግዡ እያመራ ነበር ተብሏል።
የነፍስ አድን ሠራተኞች ወደ የአደጋው ስፍራ መሰማራታቸውን የቻይና ብሄራዊ ቴሌቪዝን መዘገቡን ቢቢሲ ፅፏል።
@tikvahethiopia
ቻይና ውስጥ 133 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲበር የነበረ ቦይንግ 737 አውሮፕላን መከስከሱን የቻይና መገናኛ ብዙኃንን ዋቢ አድርጎ ቢቢሲ ዘግቧል።
የቻይና ኢስተርን አየር መንገድ ንበረት የሆነው ይህ ቦይን 737 ወድቆ መከስከሱ የተነገረው ጓንግዡ ግዛት ውስጥ ነው።
አስካሁን በአደጋው ጉዳት ስለደረሰባቸው ሰዎች የታወቀ ነገር የለም።
የአገሪቱ መንግሥት መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት አውሮፕላኑ ወድቆ የተከሰከሰው በተራራማ አካባቢ ሲሆን በስፍራው ባለ ጫካ ላይ እሳት ተነስቷል።
ይህ ቦይንግ 737 አውሮፕላን በበረራ ቁጥር ኤምዩ5735 በቻይና የሰዓት አቆጣጠር ከእኩለ ቀን በኋላ ከኩንሚንግ ተነስቶ ወደ ጓንግዡ እያመራ ነበር ተብሏል።
የነፍስ አድን ሠራተኞች ወደ የአደጋው ስፍራ መሰማራታቸውን የቻይና ብሄራዊ ቴሌቪዝን መዘገቡን ቢቢሲ ፅፏል።
@tikvahethiopia
#EthiopianAirlines
ላለፉት ሰላሳ ሰባት ዓመታት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያገለገሉት አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ከጤናቸው ጋር በተገናኘ በይፋዊ መንገድ ከኃላፊነታቸው በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ኢትዮ ንግድና ኢንስትመንት መድረክ ዘግቧል።
በገዘ ፍቃዳቸው ከኃላፊነታቸው የለቀቁት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወልደ ገ/ማርያም ከስድስት ወራት ላለፈ ጊዜ ህክምናቸውን በአሜሪካ እየተከታተሉ እንደሚገኙም ተገልጿል፡፡
አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ላለፉት 11 ዓመታት የኢትዮጵያ አየር መንገድን በዋና ሥራ አስፈፃሚ አሥፈፃሚነት የመሩ ሲሆን፤ ለ37 ዓመታት አየር መንገዱን አገልግለዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢትዮ ንግድና ኢንስትመንት መድረክ
@tikvahethiopia
ላለፉት ሰላሳ ሰባት ዓመታት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያገለገሉት አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ከጤናቸው ጋር በተገናኘ በይፋዊ መንገድ ከኃላፊነታቸው በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ኢትዮ ንግድና ኢንስትመንት መድረክ ዘግቧል።
በገዘ ፍቃዳቸው ከኃላፊነታቸው የለቀቁት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወልደ ገ/ማርያም ከስድስት ወራት ላለፈ ጊዜ ህክምናቸውን በአሜሪካ እየተከታተሉ እንደሚገኙም ተገልጿል፡፡
አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ላለፉት 11 ዓመታት የኢትዮጵያ አየር መንገድን በዋና ሥራ አስፈፃሚ አሥፈፃሚነት የመሩ ሲሆን፤ ለ37 ዓመታት አየር መንገዱን አገልግለዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢትዮ ንግድና ኢንስትመንት መድረክ
@tikvahethiopia
Never forget
45 years ago
March 27, 1977
During the plane disaster in Tenerife, a KLM Royal
Dutch Airlines Boeing 747-206B collided with a Pan
American World Airways Boeing 747-121 (Pan Am ).
There were a total of 644 people on board the
aircraft. Only 70 inmates of the Pan Am Jumbo
survived the collision; of these, nine later succumbed
to their injuries. With 583 deaths, the accident is one
of the most serious in civil aviation and to date the
most serious without direct terrorist impact.
@aviation_village
@aviation_village
45 years ago
March 27, 1977
During the plane disaster in Tenerife, a KLM Royal
Dutch Airlines Boeing 747-206B collided with a Pan
American World Airways Boeing 747-121 (Pan Am ).
There were a total of 644 people on board the
aircraft. Only 70 inmates of the Pan Am Jumbo
survived the collision; of these, nine later succumbed
to their injuries. With 583 deaths, the accident is one
of the most serious in civil aviation and to date the
most serious without direct terrorist impact.
@aviation_village
@aviation_village
በኢትዮጵያ አዲስ የግል አየርመንገድ ተቋቋመ
አርብ ሰኔ 3 ቀን 2014 (አዲስ ማለዳ) ኤር ኤክስፕረስ አፍሪካ የግል የአውሮፕላን አየር ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም ሆኖ በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ተመዝግቧል፡፡
ተቋሙ ምዝገባውን በስኬት ያጠናቀቀው አለም አቀፍ አሰራርን ተከትሎ የተቀመጠውንና በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣንም የሚተገበሩትን አምስት ደረጃዎችን በስኬት አጠናቆ በመገኘቱ መሆኑም ለመረዳት ተችሏል፡፡
ኤር ኤክስፕረስ አፍሪካ በዛሬው ዕለት ሰኔ 3 ቀን 2014 በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር የተፈረመበትን ሰርትፊኬት በይፋ ተቀብሏል፡፡
በዚህም በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በተካሄደው የሰርቲፊኬት ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ላይ የተገኙት የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግስቴ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ከፍተኛ ተግዳሮቶች ያሉበት መሆኑን ተረድታችሁ፤ ተስፋ ሳትቆርጡ በትጋት በመስራት ለስኬት እንድትበቁ እመኛለሁ ሲሉ መልዕታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
የኤር ኤክስፕረስ አፍሪካ መስራችና ባለቤት ካፒቴይን ነስሩ ከማል በበኩላቸው፤ የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ኢንስፔክተሮች ሳይሰለቹ በመስራት ለዚህ ውጤት ስላበቁን አመሰግናለሁ ሲሉ ደስታቸውን መግለፃቸውን ኢትዮ የንግድና ኢንቨስትመንት መድረክ ዘግቧል፡፡
ካፒቴይን ነስሩ ከማል ለረዥም ዓመታት በአውሮፕላን አብራሪነት ሙያ ላይ ተሰማርተው ሲያገለግሉ የነበሩ እንደነበር ይታወቃል፡፡
በአሁን ሰዓት ኤር ኤክስፕረስ አፍሪካን ጨምሮ በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ተመዝግበው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ የአውሮፕላን አየር ትራንስፖርት ተቋማት 12 መድረሳቸውን ከባለስልጣኑ የተኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
___
አርብ ሰኔ 3 ቀን 2014 (አዲስ ማለዳ) ኤር ኤክስፕረስ አፍሪካ የግል የአውሮፕላን አየር ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም ሆኖ በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ተመዝግቧል፡፡
ተቋሙ ምዝገባውን በስኬት ያጠናቀቀው አለም አቀፍ አሰራርን ተከትሎ የተቀመጠውንና በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣንም የሚተገበሩትን አምስት ደረጃዎችን በስኬት አጠናቆ በመገኘቱ መሆኑም ለመረዳት ተችሏል፡፡
ኤር ኤክስፕረስ አፍሪካ በዛሬው ዕለት ሰኔ 3 ቀን 2014 በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር የተፈረመበትን ሰርትፊኬት በይፋ ተቀብሏል፡፡
በዚህም በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በተካሄደው የሰርቲፊኬት ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ላይ የተገኙት የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግስቴ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ከፍተኛ ተግዳሮቶች ያሉበት መሆኑን ተረድታችሁ፤ ተስፋ ሳትቆርጡ በትጋት በመስራት ለስኬት እንድትበቁ እመኛለሁ ሲሉ መልዕታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
የኤር ኤክስፕረስ አፍሪካ መስራችና ባለቤት ካፒቴይን ነስሩ ከማል በበኩላቸው፤ የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ኢንስፔክተሮች ሳይሰለቹ በመስራት ለዚህ ውጤት ስላበቁን አመሰግናለሁ ሲሉ ደስታቸውን መግለፃቸውን ኢትዮ የንግድና ኢንቨስትመንት መድረክ ዘግቧል፡፡
ካፒቴይን ነስሩ ከማል ለረዥም ዓመታት በአውሮፕላን አብራሪነት ሙያ ላይ ተሰማርተው ሲያገለግሉ የነበሩ እንደነበር ይታወቃል፡፡
በአሁን ሰዓት ኤር ኤክስፕረስ አፍሪካን ጨምሮ በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ተመዝግበው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ የአውሮፕላን አየር ትራንስፖርት ተቋማት 12 መድረሳቸውን ከባለስልጣኑ የተኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
___