🔥ከሙተነቂቦች መንደር ~ 1
ጂማ ዩኒቨርሲቲ!🔥
“...ከዚህ በላይ ስማቸው የተጠቀሱ ተማሪዎች የሃይማኖት መግለጫ በሆነው አለባበስ፣ ከሚከለከሉት አንዱ ጀለቢያ፣ ጥምጣም እና ማንነታቸውን በማይገልጽ አለባበስ ኢቃም ፊታቸውን ሸፍነው ግቢ ውስጥ በመንቀሳቀስ፣ እንዲሁም የተማሪዎች መመገቢያ ካፌ ለመመገብ ሲሄዱ መያዛቸውን አሳውቀውናል። ስለዚህ ሦስቱ ተማሪዎች የአለባበስ የዲሲፕሊን መመሪያ ጥሰው ስለተገኙ፣ የተከለከሉ ተግባራትን ለሚያከናውኑ ተማሪዎች መማሪያ ይሆን ዘንድ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መመሪያ ቁጥር 002/012 መሠረት በተማሪዎች ዲሲፕሊን ታይቶ እንዲቀጡ…”
🍂ኒቃብ የለበስኩት የግቢ ተማሪ እያለው ነበር በሰዓቱ ግቢው ኒቃብ ካለመፍቀዱም በላይ ማስክ ለብሰው ያገኟቸውን ልጆች እንኳ ID በመቀማት የሚያስተጓጉሉበት ወቅት ነበር።
ከኒቃብ ጋር ተያይዞ ብዙ አይነት ፈተናዎች ይኖራሉ እኔም ጋር ከነበሩት ውስጥ አንዱ በክፍል ውስጥ ከ አስተማሪ ጋር የነበረ የ እለተእለት ማስጠንቀቂያ ነበር••• አስተማሪው attendance ለመሙላት የሁሉንም ስም በሚጠራበት ጊዜ ሁሌም ስሜን ከጠራ ቡሃላ ጠቋሚ ጣቱን እያወዛወዘ "ይሄ ነገርሽን ዝቅ አድርጊ ብያለው " ይል ነበር ወደ ለበስኩት ማስክ እያመላከተ... አንዳንዴም ብቻዬን እየጠራኝ አለባበሴን እንዳስተካክል ይነግረኝ ነበር
ከሁሉም በላይ ግን እኔ ዘንድ ላይረሳ በደማቁ የተፃፈው "ኒቃብ ለብሳችሁ በመገኘት" ተብሎ ከ 2 ጓደኞቼ ጋር ከ ዲስፕሊን ቢሮ ቀርቦብን የነበረው ክስ ነው!! መጀመርያ ID ሲቀሙን እንደሌላ ጊዜው በነጋታው ይመልሱልናል ብለን ስንጠብቅ ነገሩ ከሮ ከጥበቃና የደህንነት ክፍል ለጂማ technology institute ተማሪዎች discipline ኮሚቴ ለሌሎች ተማሪዎች መማርያ በሚሆን መልኩ እንድንታረም ሚጠይቅ የክስ ደብዳቤ ገባ..
🗓መስከረም - 1 ✨✨ከምሽቱ 3:00! ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ቴሌግራም ገጽ እንገናኝ!"
@aaumsu
ጂማ ዩኒቨርሲቲ!🔥
“...ከዚህ በላይ ስማቸው የተጠቀሱ ተማሪዎች የሃይማኖት መግለጫ በሆነው አለባበስ፣ ከሚከለከሉት አንዱ ጀለቢያ፣ ጥምጣም እና ማንነታቸውን በማይገልጽ አለባበስ ኢቃም ፊታቸውን ሸፍነው ግቢ ውስጥ በመንቀሳቀስ፣ እንዲሁም የተማሪዎች መመገቢያ ካፌ ለመመገብ ሲሄዱ መያዛቸውን አሳውቀውናል። ስለዚህ ሦስቱ ተማሪዎች የአለባበስ የዲሲፕሊን መመሪያ ጥሰው ስለተገኙ፣ የተከለከሉ ተግባራትን ለሚያከናውኑ ተማሪዎች መማሪያ ይሆን ዘንድ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መመሪያ ቁጥር 002/012 መሠረት በተማሪዎች ዲሲፕሊን ታይቶ እንዲቀጡ…”
🍂ኒቃብ የለበስኩት የግቢ ተማሪ እያለው ነበር በሰዓቱ ግቢው ኒቃብ ካለመፍቀዱም በላይ ማስክ ለብሰው ያገኟቸውን ልጆች እንኳ ID በመቀማት የሚያስተጓጉሉበት ወቅት ነበር።
ከኒቃብ ጋር ተያይዞ ብዙ አይነት ፈተናዎች ይኖራሉ እኔም ጋር ከነበሩት ውስጥ አንዱ በክፍል ውስጥ ከ አስተማሪ ጋር የነበረ የ እለተእለት ማስጠንቀቂያ ነበር••• አስተማሪው attendance ለመሙላት የሁሉንም ስም በሚጠራበት ጊዜ ሁሌም ስሜን ከጠራ ቡሃላ ጠቋሚ ጣቱን እያወዛወዘ "ይሄ ነገርሽን ዝቅ አድርጊ ብያለው " ይል ነበር ወደ ለበስኩት ማስክ እያመላከተ... አንዳንዴም ብቻዬን እየጠራኝ አለባበሴን እንዳስተካክል ይነግረኝ ነበር
ከሁሉም በላይ ግን እኔ ዘንድ ላይረሳ በደማቁ የተፃፈው "ኒቃብ ለብሳችሁ በመገኘት" ተብሎ ከ 2 ጓደኞቼ ጋር ከ ዲስፕሊን ቢሮ ቀርቦብን የነበረው ክስ ነው!! መጀመርያ ID ሲቀሙን እንደሌላ ጊዜው በነጋታው ይመልሱልናል ብለን ስንጠብቅ ነገሩ ከሮ ከጥበቃና የደህንነት ክፍል ለጂማ technology institute ተማሪዎች discipline ኮሚቴ ለሌሎች ተማሪዎች መማርያ በሚሆን መልኩ እንድንታረም ሚጠይቅ የክስ ደብዳቤ ገባ..
🗓መስከረም - 1 ✨✨ከምሽቱ 3:00! ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ቴሌግራም ገጽ እንገናኝ!"
@aaumsu
👍3
💫ልዩ የዳእዋ ፕሮግራም ለእህቶች💫
✨ሂጃብ እና የዘመኑ ፈተና ✨
አላህ ሱ.ወ ሴትን ልጅ ካላቀበት እና ካከበረበት ነገሮች ውስጥ ሂጃብ አንዱ እና ትልቁ ነገር ነው።የተስተካከለ አለባበስ የአንዲት ሙስሊም ሴት ጥብቅነት መገለጫም ጭምር እንደሆነ ተቀምጦልናል። ታድያ አለባበሳችን ምን መምሰል አለበት...ምንድነው ሂጃብ መስፈርቶቹ እንዲሁም ምንድነው የተፈለገበት .....እሚለውን እና ሌሎችንም ለማውራት ቀጠሯችንን የፊታችን ቅዳሜ በታላቁ ሁዘይፋ መስጂድ አድርገናል።
ምን እሱ ብቻ ..
ከሂጃብ ጋር እየመጡ ያሉ ትምህርት ላይ እንቅፋት የሆኑ ክልከላዎች እና ዘመን አመጣሽ ውጣውረዶች ምንድናቸው ? በምን መልክ ማለፍ እንችላለን ? ለሚመጣውስ ትውልድ ምን ማበርከት እንችላለን ? የሚለውንም የምናነሳ ይሆናል።
ቦታ፡- ሁዘይፋ መስጂድ (የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
ቀን ፡- የፊታችን ቅዳሜ
ሰአት ፡-3፡00-6፡00
ተጋባዥ ፡- ሁሏም እህት ሁሏም እናት ሁሏም ተማሪ (አዲስ ግቢ የምትገቡ ተማሪዎች ብትመጡ በደንብ ትጠቀማላቹ)
@aaumsu
✨ሂጃብ እና የዘመኑ ፈተና ✨
አላህ ሱ.ወ ሴትን ልጅ ካላቀበት እና ካከበረበት ነገሮች ውስጥ ሂጃብ አንዱ እና ትልቁ ነገር ነው።የተስተካከለ አለባበስ የአንዲት ሙስሊም ሴት ጥብቅነት መገለጫም ጭምር እንደሆነ ተቀምጦልናል። ታድያ አለባበሳችን ምን መምሰል አለበት...ምንድነው ሂጃብ መስፈርቶቹ እንዲሁም ምንድነው የተፈለገበት .....እሚለውን እና ሌሎችንም ለማውራት ቀጠሯችንን የፊታችን ቅዳሜ በታላቁ ሁዘይፋ መስጂድ አድርገናል።
ምን እሱ ብቻ ..
ከሂጃብ ጋር እየመጡ ያሉ ትምህርት ላይ እንቅፋት የሆኑ ክልከላዎች እና ዘመን አመጣሽ ውጣውረዶች ምንድናቸው ? በምን መልክ ማለፍ እንችላለን ? ለሚመጣውስ ትውልድ ምን ማበርከት እንችላለን ? የሚለውንም የምናነሳ ይሆናል።
ቦታ፡- ሁዘይፋ መስጂድ (የሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
ቀን ፡- የፊታችን ቅዳሜ
ሰአት ፡-3፡00-6፡00
ተጋባዥ ፡- ሁሏም እህት ሁሏም እናት ሁሏም ተማሪ (አዲስ ግቢ የምትገቡ ተማሪዎች ብትመጡ በደንብ ትጠቀማላቹ)
@aaumsu
👌5
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
ጥቂት ሰዓታት ብቻ ይቀሩታል!
ምስሉን ፕሮፋይል እናድርግ
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ዛሬ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
@aaumsu
ምስሉን ፕሮፋይል እናድርግ
በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራ
ቻናል እና ግሩፕ ያላችሁ መልዕክቱን በዚያ በኩል አድርሱ
ኢንቦክስ በመግባትም ለምናውቃቸው ሁሉ እንላክ!
ዛሬ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ እንገናኝ !
@aaumsu
Forwarded from 5K Muslim Developers Circle(MDC)
💎የውመል ጁሙአ(ተወዳጁ ቀን)💎
💎 { إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى
النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا
عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا }
✨✨ ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ ✨✨
🌸የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
" የውመል ጁሙአ ቀኑንም ማታውን እኔ ላይ ሰለዋት ማድረግን አብዙ፡ እኔ ላይ አንድን ሰለዋትን ያወረደ አሏህ በሱ ላይ አስር ሰለዋት
ያወርድለታል........
🌸"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً"
ሰለዋት ልብን ያረጋጋል፣
ሰለዋት ጭንቀትን ይቀንሳል፣
ሰለዋት ከአላህ ዘንድ በረካ እና ምህረትን ያመጣል፣
ዛሬ ጁሙአ ነው በረሱል ﷺ ላይ ሰለዋት አውርደናል❓
اللهم صلِّ وسلم على نبينا محمد ﷺ
💎 { إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى
النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا
عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا }
✨✨ ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ,ﷺ ✨✨
🌸የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
" የውመል ጁሙአ ቀኑንም ማታውን እኔ ላይ ሰለዋት ማድረግን አብዙ፡ እኔ ላይ አንድን ሰለዋትን ያወረደ አሏህ በሱ ላይ አስር ሰለዋት
ያወርድለታል........
🌸"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً"
ሰለዋት ልብን ያረጋጋል፣
ሰለዋት ጭንቀትን ይቀንሳል፣
ሰለዋት ከአላህ ዘንድ በረካ እና ምህረትን ያመጣል፣
ዛሬ ጁሙአ ነው በረሱል ﷺ ላይ ሰለዋት አውርደናል❓
اللهم صلِّ وسلم على نبينا محمد ﷺ
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
ሕያው ምስክር - 2 - 3:00 ላይ ይጀመራል!
ከ2 ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቀረን ማለት ነው። ስለ አባጅፋሯ ጅማ፤ ስለአባጅፋር ልጆች የመብት ጥያቄ ሂደት ከሕያው ምስክሮች ጋር ልዩ ቆይታ ይኖራል። መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ። ሰከንድ ሳያልፍ በሰዓቱ እንገኝ።
የጥያቄ አለን ትውልድ የሚዘነጋው ትግል የለም!
@aaumsu
ከ2 ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቀረን ማለት ነው። ስለ አባጅፋሯ ጅማ፤ ስለአባጅፋር ልጆች የመብት ጥያቄ ሂደት ከሕያው ምስክሮች ጋር ልዩ ቆይታ ይኖራል። መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ። ሰከንድ ሳያልፍ በሰዓቱ እንገኝ።
የጥያቄ አለን ትውልድ የሚዘነጋው ትግል የለም!
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
Telegram
AAU - Muslim Students Union
This is the official channel of AAU-MSU.
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: aaumsu12@gmail.com
👍1
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
"የጀመዓ ትልቁ ኃላፊነት የተማሪዎችn መብት እና ደህንነት ማስጠበቅ ነው።"
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
ችግሩን እንፈታለን ብለው ቃል የገቡ አካላት መጨረሻ ላይ ፈሩ፤ ችግሩን መፍታት አልቻሉም።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
እንደ ኃገር አቀፍ ደረጃ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሆኑ ግለሰቦች፤ ሽማግሌዎች ከጀመዓው ጋር ተወያዩ፤ ለችግሩም መፍትሄ እንደሚያመጡ ቃል ገቡ። ነገር ግን ይህ ሳይሆን ቀረ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
ዩኒቨርሲቲው ከሁለት ሳምንት በኃላ ፈታለሁ ብሎ ቃል ከገባ በኃላ እንደገና ቃሉን በማጠፍ "እንደዚህ አይነት ነገር አላልኩም" በማለት ቃሉን አጠፈ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
2017 ዓ.ል ረመዳን ሲደርስ ተማሪው ከኒቃብ ጨምሮ ያሉትን ጥያቄዎች ሰብስቦ ቢያቀርብም ዩኒቨርሲቲው ምንም የተነሳ ጥያቄ እንደሌለ አድርጎ አቀረበ። ይህ ሲሆን ተማሪው ሙሉ ትኩረቱን ወደ ኒቃቡ ጉዳይ ሙሉ ትኩረቱን አዞረ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
እስከ 2016 ዓ.ል ድረስ ብዙ እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል። ከሁሉም ካምፓስ ተማሪዎች ፒትሽን ተሰብስቧል፤ ብዙ ደብዳቤዎች ተጽፈዋል፤ ፌደራል መጅሊስ ድረስ ተኪዷል፤ ከሐገር ሽማግሌዎች እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ጋር ተደጋጋሚ ውይይቶች ሲካሄዱ ነበር።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
ጉዳዩ እየከረረ ሲመጣ ጉዳዩን ለማረጋጋት እና ለመሸንገል ሞከሩ። የተለያዩ የዩኒቨርሲቲው፤ የከተማው እና የጸጥታ አካላት በጉዳዩ ዙሪያ ለስብሰባ ቢቀመጡም ተማሪው "እኛ ሽምግልና አንፈልግም፤ ችግሩን የምትፈቱ ከሆነ ፍቱ!" የሚል የጸና አቋም ያዘ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
ጀመዓው ከዚህ በፊት ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በጣም ጥሩ ግንኙነት ስለነበረው የአካባቢው ማህበረሰብ ከጎናችን ነበር።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
በተለይ ሓረማያ፣ አዲስ አበባ እና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ጀመዓዎች እና ሌሎች ጀመዓዎችም ከጎናችን ነበሩ።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
ችግሩ ከተፈታም በኃላ ወደ መሬት ማውረዱ በራሱ ብዙ ስራ ፈጅቷል። ላይብረሪ፤ ካፌ፤ ካምፓሶች እና ሌሎች ቦታዎች በተግባር ለማውረድ ከወር በላይ ፈጅቷል። ቀጣይ አመት ፍሬሾች እስኪገቡ ድረስ ስራውን አላቆመም ነበር።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
ችግር ሲመጣ ሌላ የሚፈታ አካል እንዲመጣ መፈለግ ሳይሆን "እኔ አለሁለት!" የሚል አቋም ሊኖራችሁ ይገባል።
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
- ሱደይስ አብዱረህማን (የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አሚር)
@aaumsu
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات
ፕሮግራማችን ባማረ ሁኔታ ተጠናቋል።
የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎችን ታሪካዊ የመብት ትግል ላጋሩን፤ ወንድማችን ሱደይስ አብዱረህማን፤ እንዲሁም በኔትዎርክ ምክንያት ሊቀላቀለን ያልቻለውን ወንድም አብዲ ኮርማን ከልብ እናመሰግናለን።
እንዲሁም ፕሮግራሙ እንዲሳካ ለተነቀሳቀሱ እህት እና ወንድሞች ሁሉ ጀዛኩሙሏሁ ኸይራ ማለት እንወዳለን!
በቀጥታ መከታተል ላልቻላችሁ ሪከርድ የሚለቀቅ ይሆናል።
ህያው ምስክር ፕሮግራማችን በቀጣይም ከሌላ እንግዳና ሌላ አስተማሪ የትግል ታሪክ ጋር የሚመለስ ይሆናል።
@aaumsu
ፕሮግራማችን ባማረ ሁኔታ ተጠናቋል።
የጂማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎችን ታሪካዊ የመብት ትግል ላጋሩን፤ ወንድማችን ሱደይስ አብዱረህማን፤ እንዲሁም በኔትዎርክ ምክንያት ሊቀላቀለን ያልቻለውን ወንድም አብዲ ኮርማን ከልብ እናመሰግናለን።
እንዲሁም ፕሮግራሙ እንዲሳካ ለተነቀሳቀሱ እህት እና ወንድሞች ሁሉ ጀዛኩሙሏሁ ኸይራ ማለት እንወዳለን!
በቀጥታ መከታተል ላልቻላችሁ ሪከርድ የሚለቀቅ ይሆናል።
ህያው ምስክር ፕሮግራማችን በቀጣይም ከሌላ እንግዳና ሌላ አስተማሪ የትግል ታሪክ ጋር የሚመለስ ይሆናል።
@aaumsu
❤1