ፋረስት ሂጅራህ ማህበረስብ ቴሌግራም ግሩፕ First Hijrah community Telegram Group
322 subscribers
524 photos
118 videos
14 files
625 links
ፋረስት ሂጅራህ ማህበረሰብ ቴሌግራም ግሩፕ
Download Telegram
Allāhu Akbar, Allāhu Akbar. Lā ilaha ilā Allāh. Allāhu Akbar, Allāhu Akbar, wa Lillāhil Ḥamd.

May Allāh allow us to benefit from these blessed days.
*Keep Repeating 🔁 🔁🔁🔁*

‎الله أكبر، الله أكبر. لا إله إلا الله. الله أكبر، الله، الله أكبر، ولله الحمد.
𝐅𝐈𝐍𝐀𝐋 𝐌𝐎𝐌𝐄𝐍𝐓𝐒!
The Prophet ﷺ said:
'Indeed, deeds are only (judged) by their endings '. [Bukhari]

Hᴇʀᴇ ᴀʀᴇ ᴀ ғᴇᴡ ᴡᴀʏs ʏᴏᴜ ᴄᴀɴ sᴇᴇ Aʟʟᴀᴀʜ's ᴘʟᴇᴀsᴜʀᴇ ᴡɪᴛʜ ʏᴏᴜʀ Charity & Sᴀᴅᴀᴏ‌ᴀʜ:

🪙 Donate any amount:👇🏾
👉🏾 - Paying off loans
👉🏾 - Masjid construction
👉🏾 - Utility bills and expenses

❗️ First Hijrah Foundation❗️
🛑Zelle -(202) 569-1763

Share with friends & family

May your Sadaqah be rewarded with Allah’s blessings!
AS WR WB our dear families, please sign up for this Afar People Culture and Eid celebration.

First come, first serve basis 🙂

Let's make our Afar brothers/sisters proud that they have a community here that will support them in their cultural and Eid celebration.

Pass the form around to your contacts.

I need to send the list by this evening.

I am sorry for the short notice 🫢

Kind regards,
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSflADHxrTNifZFQhRgwlwNzXhdj9fmk3fymNPf56YKTnQDw5A/viewform
Join us on Sunday, July 14, 2024 right after Asr prayer for an inspiring evening with distinguished Muslim leaders from Ethiopia!

- *Date*: Sunday, July 14, 2024
- *Time*: Asr to Maghrib
- *Location*: FH-DC Center 4324 Georgia Ave NW Washington DC 20022

Note: Adults only, limited space available.
አሰላሙ ዓለይኩም:-

በብዙዎቻችሁ ጥያቄ መሰረት በረመዳን ወር በየዕለቱ ይቀርቡ የነበሩ የዳዕዋ ፕሮግራሞች ቢቻል በሳምንት ወይም በወር ቢቀጥሉ በሚል ያገኘናቸውን ሃሳቦች መሰረት በማድረግ አንደኛውን ወርሃዊ ፕሮግራም በ”ተዝኪየቱ አን-ነፍስ” ወይም ነፍስን ማፅዳት በሚል ዋነኛ ርዕስ ከዚህ ቀደም በኡስታዝ ተውፊቅ ባህሩ የጀመርን ሲሆን፣ ሁለተኛውን ወርሃዊ ፕሮግራም ከወንድማችን ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ጋር “ማንነትን መጠበቅ” በሚል አብይ ርዕስ ተከታታይ የቨርችዋል ፕሮግራም ማዘጋጀታችንን ስናበስራችሁ በታላቅ አክብሮት ነው። የዚህ ፕሮግራም የመጀመሪያው መድረክ በመጪው ቅዳሜ ጁላይ 27 በዲሲ ሰዓት አቆጣጠር 3:30 pm (በኢትዮጵያ ከምሽቱ 4:30) ጀምሮ የሚቀርብ ሲሆን ሁላችሁም የዙም አድራሻውን በመጠቀም በሰዓቱ እንድትገኙ ጋብዘናችኋል።

ፈርስት ሒጅራ ፋውንዴሽን
ዳዕዋ ዲፓርትመንት