ሰላም ተወዳጆች! እንደምን አላችሁ? በታዳጊ ክፍል የነገረ ሃይማኖት ተከታታይ ትምህርት መጀመሩ ይታወቃል። በመሆኑም ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ (16/10/2016) የተጀመረውን ኮርስ የመጀመሪያውን ክፍል ያልተማራችሁ አባላት በዚህ ሳምንት ቅዳሜ (22/10/2016) ከቀኑ 7:30_9:00 በድጋሚ ማስተማሩ አስፈላጊ በመሆኑ ያልተማራችሁ የታዳጊ ክፍል አባላት መጥታችሁ እንድትማሩ እናሳስባለን።ባለፈው ሳምንት የተማራችሁ ልጆች #ቢቻላችሁ በድጋሚ ብትማሩ ተጠቃሚዎች ትሆናላችሁ። በተባለው ጊዜ አንድንገኝም ላሳስባችሁ እፈልጋለው።
@fire_hymanot
@fire_hymanot