#MettuUniversity
መቱ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በደህንነት ካሜራ በመታገዝ እየሰጠ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል፡፡
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት እንደሚሰጥ ይታወቃል።
መቱ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በደህንነት ካሜራ በመታገዝ እየሰጠ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል፡፡
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው።
ፈተናው ከታህሳስ 18/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።
በተለያዩ ተቀባይነት ባገኙ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ ፈተናውን መውሰድ ያልቻሉ በሁሉም ክልል የሚገኙ ተማሪዎች በሁለተኛው ዙር ለፈተና ይቀመጣሉ።
በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።
ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ትላንት የግንዛቤ ማስጨበጫ (Orientation) ተሰጥቷቸዋል።
ፈተናው ከታህሳስ 18/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።
በተለያዩ ተቀባይነት ባገኙ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ ፈተናውን መውሰድ ያልቻሉ በሁሉም ክልል የሚገኙ ተማሪዎች በሁለተኛው ዙር ለፈተና ይቀመጣሉ።
በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።
ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ትላንት የግንዛቤ ማስጨበጫ (Orientation) ተሰጥቷቸዋል።
Social Posts.jpg
344.1 KB
Set a reminder Fidel will be at Addisrupt with it's product and services on 30-31 December 2022 at Inter Luxury Hotel.
Come check us out!
#linkupddis #fideltutorial
Come check us out!
#linkupddis #fideltutorial
Our first day at addisrupt was Amazing! We got to meet young, vibrant entrepreneurs and we shared our vision to Addis Alemayew From kazana group.
If you didn't make it yesterday Come visit us today!
#linkupddis #fideltutorial #business_services #addisrupt #Giz #Kazanagroup
@fideltutorial
0979795154
0979795468
If you didn't make it yesterday Come visit us today!
#linkupddis #fideltutorial #business_services #addisrupt #Giz #Kazanagroup
@fideltutorial
0979795154
0979795468
በአዲስ አበባ በአዲሱ ፍኖተ ካርታ ትምህርት መስጠት ቢጀመርም መጽሐፍት ባለመሟላታቸው የመማር ማስተማር ሂደቱ ችግር እየገጠመው መሆኑን መምህራንና ተማሪዎች ተናገሩ።
በአዲስ አበባ የምኒልክ አጸደ ህጻናትና መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ አሳዬ የኋላሸት እንደገለጹት፤ በአዲሱ የትምህርት ፍኖተ-ካርታ መሰረት የተዘጋጀው መጽሐፍ አልቀረበም፡፡ መጽሐፉ ሳይቀርብ ትምህርቱን እንደናስተምር መደረጉ ፈታኝ ነው ብለዋል፡፡
ለማስተማሪያነት እንዲውሉ የተሰጧቸው የጠቅላላ ሳይንስ፣ የሰውነት ማጎልመሻና አማርኛ መጽሐፍት ብቻ መሆናቸውን አቶ አሳዬ ጠቁመው፤ መፅሐፎቹ ከሶሰት እስከ አምስት ምዕራፍ ብቻ የያዙ መሆናቸውንም ተናግረዋል። የደረሷቸው መጽሐፍትም ቢሆኑ የይዘትና የምዕራፍ መዘበራረቅ እንዳለባቸው አቶ አሳዬ አስታውቀዋል።
የጥቁር አንበሳ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪው ናትናኤል ዮናስ በበኩሉ እንደተናገረው፣ የአዲሱ ሥርዓተ-ትምህርት መጽሐፍት ታትመው እጃቸው አልገቡም። መጽሐፉ እጃችን ላይ ሳይደርስ የትምህርት ዘመኑ እየተጋመሰ ይገኛል። በመሆኑም በወቅቱ ማግኘት ያለብንን ዕውቀት ይገድባል ብሏል።
በአዲስ አበባ የምኒልክ አጸደ ህጻናትና መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ አሳዬ የኋላሸት እንደገለጹት፤ በአዲሱ የትምህርት ፍኖተ-ካርታ መሰረት የተዘጋጀው መጽሐፍ አልቀረበም፡፡ መጽሐፉ ሳይቀርብ ትምህርቱን እንደናስተምር መደረጉ ፈታኝ ነው ብለዋል፡፡
ለማስተማሪያነት እንዲውሉ የተሰጧቸው የጠቅላላ ሳይንስ፣ የሰውነት ማጎልመሻና አማርኛ መጽሐፍት ብቻ መሆናቸውን አቶ አሳዬ ጠቁመው፤ መፅሐፎቹ ከሶሰት እስከ አምስት ምዕራፍ ብቻ የያዙ መሆናቸውንም ተናግረዋል። የደረሷቸው መጽሐፍትም ቢሆኑ የይዘትና የምዕራፍ መዘበራረቅ እንዳለባቸው አቶ አሳዬ አስታውቀዋል።
የጥቁር አንበሳ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪው ናትናኤል ዮናስ በበኩሉ እንደተናገረው፣ የአዲሱ ሥርዓተ-ትምህርት መጽሐፍት ታትመው እጃቸው አልገቡም። መጽሐፉ እጃችን ላይ ሳይደርስ የትምህርት ዘመኑ እየተጋመሰ ይገኛል። በመሆኑም በወቅቱ ማግኘት ያለብንን ዕውቀት ይገድባል ብሏል።
We spend our weekend at Tora kids playing games, reading and having fun with this marvelous kids.
#fidel #education #event #games #torakids #volunteerism #fun #activities
@fideltutorial
0979795154
0979795468.
#fidel #education #event #games #torakids #volunteerism #fun #activities
@fideltutorial
0979795154
0979795468.
Abugida kids Reading festival is here!
Come and join us at Exhibition Maekel. Fidel in partnership with abugida will be there waiting for you with our astronomy and coding center!
Everyone is Invited!!!
https://t.me/fideltutorial
https://Youtube.com/fideltutorial
0979795154
0979795468.
Come and join us at Exhibition Maekel. Fidel in partnership with abugida will be there waiting for you with our astronomy and coding center!
Everyone is Invited!!!
https://t.me/fideltutorial
https://Youtube.com/fideltutorial
0979795154
0979795468.