Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
1.93K subscribers
842 photos
23 videos
192 files
174 links
* Professional Tutorial service
* Book online or via phone
* Kg to university
* Flashcards
* online Tutorials
Contact
+251979795154
+251979795468

Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial


To become a tutor
join https://t.me/fideltutores
Download Telegram
ሰበር ዜና!


የ2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡


አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ትምህርት ቢሮ) ከ28 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብቻ የተሰጠው ከተማ አቀፉ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ለተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች መግለጫ ሰተዋል፡፡


ኃላፊው በመግለጫቸው ዘንድሮ ፈተናውን 73,667 ተማሪዎች መውሰዳቸውን ጠቁመው 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ 7ኛ ክፍል እንዲዘዋወሩ መወሰኑን በመጥቀስ የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 80.2% ያህሉ 50 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸውን ዶክተር ዘላለም ገልጸው 67,939 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 56,842 የሚሆኑት ማለትም 83.6 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን መዘዋወራቸውን አስረድተዋል፡፡


ቢሮው የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር የ6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ውጤታማ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን ዶክተር ዘላለም ገልጸው በዋናነትም አዲሱን ስርአተ ትምህርት መሰረት ያደረገ የማጠናከሪያ ትምህርት እና የሞዴል ፈተናን በመስጠት ፤የተሻለ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ስርዓት በመዘርጋት፤ እንዲሁም መምህራን እና የትምህርት አመራሮች ተማሪዎችን ብቁ የማድረግ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መደረጉ ተማሪዎቹ አበረታች ውጤት እንዲያስመዘግቡ ማስቻሉን አስታውቀዋል፡፡
" ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://aa6.ministry.et/#/result ወይም በ @G6MinistryResultQMTBot " መመልከት ይችላሉ " - የአ/አ ትምህርት ቢሮ

በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።

ከ28 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብቻ የተሰጠው ከተማ አቀፉ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል።

ዘንድሮ ፈተናውን 73,667 ተማሪዎች የወሰዱ ሲሆን 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ 7ኛ ክፍል እንዲዘዋወሩ ተወስኗል።

የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑ ተገልጿል።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 80.2% ያህሉ 50 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸው ተነግሯል።

67,939 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 56,842 የሚሆኑት ማለትም 83.6 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን ተዘዋውረዋል።

ከ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሀገሪቱን ስርአተ ትምህርት ተግባራዊ የማያደርጉ አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች(international school) የሚማሩ ተማሪዎች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መልቀቂያን ጨምሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና መፈተን እንደማይችሉ ቢሮው አሳውቋል።

ወላጆች ከወዲሁ ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ውሳኔ በመወሰን ልጆቻቸውን ማስመዝገብ እንደሚጠበቅባቸው መልዕክት ተለልፏል።

ተማሪዎች ውጤታቸውን ተከታቹ ሊንኮቹን በመጫን መመልከት ይችላሉ።

https://aa6.ministry.et/#/result

Telegram bot: @G6MinistryResultQMTBot

@tikvahethiopia
👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Questioning the Norms 🤔 Our education system needs a fresh perspective. 🚀 Join us as we advocate for a curriculum that sparks critical thinking and empowers educators!

Check out the full video at https://www.youtube.com/watch?v=LDqouKoVlqM
👍3
ሀገራችን #ኢትዮጵያ በተጀመረው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ10 ሺህ ሜትር የሴቶች ፍፃሜ የወርቅ ፣ ብር ፣ ነሃስ ሜዳሊያዎችን አስመዝግባለች። 💪 ♥️
Thanks to all of our amazing volunteers who have been supporting kids all over Addis Ababa with their language and academic education. We had the opportunity to impact 85 students through fidel volunteers this summer. 👏
#Education #volunteers #language #summerclass
👏5👍1
New location Alert
We have moved to Mebrathail Gerji Opposit to tsega pharmacy.
Eskedar building 4th floor
👍10
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ መወሊድ በዓል በሰላም አደረሳችው!
👍2