#MoE
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ዛሬ የካቲት 05/2015 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማወቅ ተከታዮቹን አማራጮች ይጠቀሙ፦
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
ዩኒቨርሲቲዎች እስከ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር ያሳውቃሉ ተብሏል።
ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
Source: @tikvahethiopia
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ዛሬ የካቲት 05/2015 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማወቅ ተከታዮቹን አማራጮች ይጠቀሙ፦
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
ዩኒቨርሲቲዎች እስከ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር ያሳውቃሉ ተብሏል።
ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
Source: @tikvahethiopia
#Update
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ትችላላች 👉
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
@tikvahuniversity
#fideltutorial #education #grade12
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ትችላላች 👉
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
@tikvahuniversity
#fideltutorial #education #grade12
#ማስታወሻ
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከምደባው ጋር ተያይዞ ጥያቄ ያላችሁ ተማሪዎች result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ ትችላላችሁ።
የትምህርት ሚኒስቴር ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ በአካል #የማይቀበል መሆኑን ገልጿል።
@tikvahuniversity
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከምደባው ጋር ተያይዞ ጥያቄ ያላችሁ ተማሪዎች result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ ትችላላችሁ።
የትምህርት ሚኒስቴር ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ በአካል #የማይቀበል መሆኑን ገልጿል።
@tikvahuniversity
👍1
"Anything worth having takes time!"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#monday #MondayMotivational #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#monday #MondayMotivational #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
#Update
የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ።
የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡትን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በተመሳሳይ ሁኔታ ፈተናው የተሰጠበትን አግባብ እና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት በመውሰድ ለአንድ ጊዜ ብቻ የሚያገለግል የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) እንዲተገበር መወሰኑ ይታወቃል።
በዚሁ መሰረት በ2015 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው በ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን አነስተኛ የመግቢያ ውጤት መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ከላይ የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ።
1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ 500) የተቆረጠ መሆኑን።
2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናል ተብሏል።
ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#grade12 #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ።
የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡትን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በተመሳሳይ ሁኔታ ፈተናው የተሰጠበትን አግባብ እና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት በመውሰድ ለአንድ ጊዜ ብቻ የሚያገለግል የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) እንዲተገበር መወሰኑ ይታወቃል።
በዚሁ መሰረት በ2015 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው በ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን አነስተኛ የመግቢያ ውጤት መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ከላይ የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ።
1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ 500) የተቆረጠ መሆኑን።
2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናል ተብሏል።
ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#grade12 #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
#የመቁረጫ_ነጥብ
የአቅም ማሻሻያ (ረሜዲያል) የመቁረጫ ነጥብ፦
- የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 263
- የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 227
- የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 220
- የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 190
- የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 210
- የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 210
- የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 180
- የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 180
(ተጨማሪ ከላይ በተያያዘው ምስል ያንብቡ)
ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#grade12 #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
የአቅም ማሻሻያ (ረሜዲያል) የመቁረጫ ነጥብ፦
- የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 263
- የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 227
- የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 220
- የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 190
- የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 210
- የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 210
- የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 180
- የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 180
(ተጨማሪ ከላይ በተያያዘው ምስል ያንብቡ)
ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#grade12 #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
ገርጂ በሚገኘው ጥራት ያለው የጥናት ማዕከላችንን በመገብኘት እንዲሁም መጥተው እንዲያጠኑ ምቹ ሁኔታ ፈጥረን እየጠበቅንዎት እንገኛለን።
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#SPHMMC
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በመጀመሪያ ዲግሪ በህክምና የዲግሪ ፕሮግራም ለመማር የምትፈልጉ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዳችሁ የቅበላ መስፈርቶች፡-
➤ ለአፋር፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ እና ሶማሌ ክልሎች እንዲሁም ቦረና ዞን (ኦሮሚያ)፣ ደቡብ ኦሞ ዞን (ደብብህክ)፣ ምዕራብ ኦሞ ዞን (ደብብህክ) እና ዋግኽምራ ዞን (አማራ) ➭ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ለወንድ 400 እና ከዚያ በላይ፤ ለሴት 375 እና ከዚያ በላይ
➤ ለሌሎች ክልሎች
➭ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ለወንድ 450 እና ከዚያ በላይ፤ ለሴት 425 እና ከዚያ በላይ
የአመልካች ተማሪዎች ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የትራንስክሪፕት አማካይ ውጤት 80 ከመቶ እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፡፡
ማመልከት የሚቻለው በኦንላይን ብቻ ሲሆን ኮሌጁ ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል አይቀበልም።
ለማመልከት ➧
https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
ማመልከት የሚቻለው እስከ ዛሬ የካቲት 08/2015 ዓ.ም ከሰዓት 11፡00 ድረስ ብቻ መሆኑን ኮሌጁ ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ ➧
☎️ +251118965125
@tikvahuniversity
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በመጀመሪያ ዲግሪ በህክምና የዲግሪ ፕሮግራም ለመማር የምትፈልጉ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዳችሁ የቅበላ መስፈርቶች፡-
➤ ለአፋር፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ እና ሶማሌ ክልሎች እንዲሁም ቦረና ዞን (ኦሮሚያ)፣ ደቡብ ኦሞ ዞን (ደብብህክ)፣ ምዕራብ ኦሞ ዞን (ደብብህክ) እና ዋግኽምራ ዞን (አማራ) ➭ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ለወንድ 400 እና ከዚያ በላይ፤ ለሴት 375 እና ከዚያ በላይ
➤ ለሌሎች ክልሎች
➭ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ለወንድ 450 እና ከዚያ በላይ፤ ለሴት 425 እና ከዚያ በላይ
የአመልካች ተማሪዎች ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የትራንስክሪፕት አማካይ ውጤት 80 ከመቶ እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፡፡
ማመልከት የሚቻለው በኦንላይን ብቻ ሲሆን ኮሌጁ ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል አይቀበልም።
ለማመልከት ➧
https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement
ማመልከት የሚቻለው እስከ ዛሬ የካቲት 08/2015 ዓ.ም ከሰዓት 11፡00 ድረስ ብቻ መሆኑን ኮሌጁ ገልጿል።
ለበለጠ መረጃ ➧
☎️ +251118965125
@tikvahuniversity