የ12ኛ ክፍል ዉጤት ላልመጣላችሁ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች "ከፊደል ቲቶሪያል" የ50% ቅናሽ ያደረግንባቸዉን እንደ Graphics Design, Digital Marketing እና Soft Skill ባሉን አጫጭር ስልጠናዎቻችን ለጥቂት ቀናት በሚቆይ ቅናሽ በግል እና በቡድን የሚማሩበትን አማራጭ አቅርበንላችኋል።
ባሉን ዉስን ቦታዎች ዛሬዉኑ ይመዝገቡ።
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
ባሉን ዉስን ቦታዎች ዛሬዉኑ ይመዝገቡ።
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
7 Ways to Teach Critical Thinking in Education
- Ask questions
- Work in groups
- Brainstorm
- Inspire creativity
- Connect different ideas
- Encourage decision-making
- Incorporate different points of view
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#tipfortheday #tip #student #criticalthinking #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
- Ask questions
- Work in groups
- Brainstorm
- Inspire creativity
- Connect different ideas
- Encourage decision-making
- Incorporate different points of view
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#tipfortheday #tip #student #criticalthinking #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
👍2
Watch "የ8ተኛ ክፍል ሒሳብ የልምምድ ጥያቄ ከብሔራዊ ፈተና || Math Grade 8 national exam practice" on YouTube
https://youtu.be/i4A3tYrWm7U
https://youtu.be/i4A3tYrWm7U
YouTube
የ8ተኛ ክፍል ሒሳብ የልምምድ ጥያቄ ከብሔራዊ ፈተና || Math Grade 8 national exam practice
ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካሎት አስተያየት ለመስጠት ነፃነት ይሰማዎ እና ሁሉንም ማህበራዊ ሚዲያ በመጠቀም ያነጋግሩን If you have any question, feel free to comment and contact us using all social media.
Fidel Educational consult is worldwide tutorial and short course service including free soft skill…
Fidel Educational consult is worldwide tutorial and short course service including free soft skill…
👏2🥰1
Fidel February Magazine.pdf
2.4 MB
ሰላም የፊደል ቤተሰቦች ቀኗን ጠብቃ የምትመጣውን ወርሃዊ የፊደል መፅሄት በወሩ የመጀመሪያ ቀን እነሆ ብለናል።
በውስጧ:
- ትምህርት እና ሳይንስ
- የአኗኗር ዘይቤ እና አዳዲስ ነገሮች
- የመጽሐፍት እና የፊልም ጥቆማዎች
በተጨማሪም የተለያዩ ሀሳቦችን ይዛ መታለች።
ተጋበዙልን!
@fideltutorial
በውስጧ:
- ትምህርት እና ሳይንስ
- የአኗኗር ዘይቤ እና አዳዲስ ነገሮች
- የመጽሐፍት እና የፊልም ጥቆማዎች
በተጨማሪም የተለያዩ ሀሳቦችን ይዛ መታለች።
ተጋበዙልን!
@fideltutorial
👍3👏2
#ትምህርት_ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከግማሽ በታች የሆኑትን በቅድመ መደበኛ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ጉድለታቸውን እንዲሞሉ ኮርስ ይወስዳሉ ብሏል።
የትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታው ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ለኤፍ ቢ ሲ በሰጡት ቃል ፤ " እነኚህ ተማሪዎች ያለባቸውን ጉድለት የሚሞላው የሬሜዲያል ፕሮግራም ይከታተላሉ፤ ያ ማለት በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሯቸውን ከሞላ ጎደል እነኚህን ኮርሶችን እንዲማሩ እናደርጋለን " ብለዋል።
" ዋና ዋና ይዘቶች እና መታወቅ ያለባቸውን እስከ አራት ወር ወስደን ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ መጫረሻ አካባቢ እነኚህን ትምህርቶችን እንዲማሩና እንዲከልሱ እናደርጋለን " ሲሉ ዶ/ር ሳሙኤል ተናግረዋል።
ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፤ " ተማሪዎች ተከታታይ ምዘና ይመዘኑና ከመቶ ይያዝላቸዋል ፤ እሱን ወደ 30% ቀይረን ከማዕከል ተመሳሳይ ፈተና በግል ተቋማትም ዕጩ ለሆኖ ፍሬሽ ተማሪዎች በመንግስት ተቋማት ላሉ እጩ ፍሬሽ ማን ተማሪዎች ተመሳሳይ ፈተና እንሰጣለን። ይሄንን አድርገን 50 % እና ከዛ በላይ ያመጡትን ወደ መደበኛ ፌሽ ማን ፕሮግራም እንዲገቡ ይደረጋል። መደበኛ ፍሬሽማን ፕሮግራም ተከታትለው የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ይሆናሉ " ብለዋል።
ተማሪዎች የሚማሩት በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ላይ ያሳዩት ጉድለት ሲሆን ፦
- ቋንቋ፣
- ሂሳብ፣
- የተፈጥሮ ሳይንስ (ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ) አስፈላጊ ከሆነ ዩኒቨርሲቲዎች ተጨማሪ ይዘት ይጨምሩላዋል ተብሏል።
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ፦
- ጂዮግራፊ፣
- ታሪክ፣
- ቋንቋ እና ሂሳብ የሚማሩ ሲሆን ዩኒቨርሲቲዎች እንደፍላጎታቸው ተጨማሪ ይዘት ሊጨምሩላቸው እንደሚችሉ ተገልጿል።
መንግስት ለ100 ሺህ ተማሪዎች የቅድመ ፍሬሽማን ኮርስ እድል የሚያማቻች ሲሆን ለዚህም ቁርጥ ያለ ነጥብ እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል በራሳቸው ወጪ ሸፍነው ኮርስ ለሚወስዱ መንግስት ዝቅተኛ የመቁረጫ ነጥብ እንደሚያስቀምጥ ተነግሯል።
ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፦
" ወጪውን ችሎ ወደ መንግስት ተቋማት የሚሄደው የግል ውሳኔ ስለሆነ አነስተኛውን መቁረጫ ነጥብ ብቻ መንገር ነው የኛ ኃላፊነት።
በመንግስት የሚሄደውን መለየት ስላለብን በዝርዝር ለሴቶች፣ ለወንዶች፣ ለተፈጥሮ ሳይንስ ፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ፣ አካል ጉዳት ላለባቸው፣ ከታዳጊ ክልል ለመጡ፣ ለአርብቶ አደር አካባቢዎች በዝርዝር ማስቀመጥ ስላለብን 100 ሺ ለመቀበል ስንት ተማሪ ምንያክል መቁረጫ ነጥብ አድርገን ነው የምናገኘው የሚለው የመንግስት ውሳኔ ነው የሚሆነው።
እኚህ መንግስት ወጪያቸውን ችሎ፣ ዶርም አስገብቶ፣ አብልቶ ፣ አስተኝቶ ሬሚዲያል ፕሮግራም ለሚሰጣቸው ነው።
በራስ ለሚወሰን አነስተኛውን ነው መንገር ያለብን በራስ ውሳኔ የሚለው የግድ ወደ ግል ተቋማት ይሄዳሉ ማለት አይደለም በመንግስት ተቋማትም ሊማሩ ይችላሉ ወጪያቸውን ሸፍነው " ብለዋል።
ይኸው እድል ለአንድ አመት ብቻ እንደሆነ ተገልጿል።
በ2014 ዓ/ም ፈተና ያለፉ #ተማሪዎችን_ምደባ እስከ #እሁድ ለማሳወቅ ፤ የቅድመ ፍሬሽማን ተማሪዎችን መቀበያ ነጥብ እስከ #ሰኞ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት ተናግሯል።
Suorce: @tikvahethiopia
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከግማሽ በታች የሆኑትን በቅድመ መደበኛ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ጉድለታቸውን እንዲሞሉ ኮርስ ይወስዳሉ ብሏል።
የትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታው ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ለኤፍ ቢ ሲ በሰጡት ቃል ፤ " እነኚህ ተማሪዎች ያለባቸውን ጉድለት የሚሞላው የሬሜዲያል ፕሮግራም ይከታተላሉ፤ ያ ማለት በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሯቸውን ከሞላ ጎደል እነኚህን ኮርሶችን እንዲማሩ እናደርጋለን " ብለዋል።
" ዋና ዋና ይዘቶች እና መታወቅ ያለባቸውን እስከ አራት ወር ወስደን ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ መጫረሻ አካባቢ እነኚህን ትምህርቶችን እንዲማሩና እንዲከልሱ እናደርጋለን " ሲሉ ዶ/ር ሳሙኤል ተናግረዋል።
ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፤ " ተማሪዎች ተከታታይ ምዘና ይመዘኑና ከመቶ ይያዝላቸዋል ፤ እሱን ወደ 30% ቀይረን ከማዕከል ተመሳሳይ ፈተና በግል ተቋማትም ዕጩ ለሆኖ ፍሬሽ ተማሪዎች በመንግስት ተቋማት ላሉ እጩ ፍሬሽ ማን ተማሪዎች ተመሳሳይ ፈተና እንሰጣለን። ይሄንን አድርገን 50 % እና ከዛ በላይ ያመጡትን ወደ መደበኛ ፌሽ ማን ፕሮግራም እንዲገቡ ይደረጋል። መደበኛ ፍሬሽማን ፕሮግራም ተከታትለው የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ይሆናሉ " ብለዋል።
ተማሪዎች የሚማሩት በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ላይ ያሳዩት ጉድለት ሲሆን ፦
- ቋንቋ፣
- ሂሳብ፣
- የተፈጥሮ ሳይንስ (ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ) አስፈላጊ ከሆነ ዩኒቨርሲቲዎች ተጨማሪ ይዘት ይጨምሩላዋል ተብሏል።
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ፦
- ጂዮግራፊ፣
- ታሪክ፣
- ቋንቋ እና ሂሳብ የሚማሩ ሲሆን ዩኒቨርሲቲዎች እንደፍላጎታቸው ተጨማሪ ይዘት ሊጨምሩላቸው እንደሚችሉ ተገልጿል።
መንግስት ለ100 ሺህ ተማሪዎች የቅድመ ፍሬሽማን ኮርስ እድል የሚያማቻች ሲሆን ለዚህም ቁርጥ ያለ ነጥብ እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል በራሳቸው ወጪ ሸፍነው ኮርስ ለሚወስዱ መንግስት ዝቅተኛ የመቁረጫ ነጥብ እንደሚያስቀምጥ ተነግሯል።
ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፦
" ወጪውን ችሎ ወደ መንግስት ተቋማት የሚሄደው የግል ውሳኔ ስለሆነ አነስተኛውን መቁረጫ ነጥብ ብቻ መንገር ነው የኛ ኃላፊነት።
በመንግስት የሚሄደውን መለየት ስላለብን በዝርዝር ለሴቶች፣ ለወንዶች፣ ለተፈጥሮ ሳይንስ ፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ፣ አካል ጉዳት ላለባቸው፣ ከታዳጊ ክልል ለመጡ፣ ለአርብቶ አደር አካባቢዎች በዝርዝር ማስቀመጥ ስላለብን 100 ሺ ለመቀበል ስንት ተማሪ ምንያክል መቁረጫ ነጥብ አድርገን ነው የምናገኘው የሚለው የመንግስት ውሳኔ ነው የሚሆነው።
እኚህ መንግስት ወጪያቸውን ችሎ፣ ዶርም አስገብቶ፣ አብልቶ ፣ አስተኝቶ ሬሚዲያል ፕሮግራም ለሚሰጣቸው ነው።
በራስ ለሚወሰን አነስተኛውን ነው መንገር ያለብን በራስ ውሳኔ የሚለው የግድ ወደ ግል ተቋማት ይሄዳሉ ማለት አይደለም በመንግስት ተቋማትም ሊማሩ ይችላሉ ወጪያቸውን ሸፍነው " ብለዋል።
ይኸው እድል ለአንድ አመት ብቻ እንደሆነ ተገልጿል።
በ2014 ዓ/ም ፈተና ያለፉ #ተማሪዎችን_ምደባ እስከ #እሁድ ለማሳወቅ ፤ የቅድመ ፍሬሽማን ተማሪዎችን መቀበያ ነጥብ እስከ #ሰኞ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት ተናግሯል።
Suorce: @tikvahethiopia
#MoE
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ያረጋገጠውና ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተላከ ደብዳቤ፦
➤ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን ነሐሴ አጋማሽ ላይ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ለመስጠት ታቅዷል።
➤ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እስከ ሐምሌ 15/2015 ዓ.ም እንዲጠናቀቅ ታሳቢ ተደርጓል።
የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው በመንግስት የኒቨርሲቲዎች የሚደለደሉትንና በራሳቸው ወጪ በመሸፈን በግል የሬሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን በተመለከተ፦
➤ የሬሚዲያል ፕሮግራም ለአራት ወራት ከየካቲት 15/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም እንዲሰጥ ታቅዷል።
➤ የሬሚዲያል ፕሮግራም በተፈጥሮ ሳይንስና ማህበራዊ ሳይንስ በሁለት መስክ ተከፍሎ ከማዕከል በተዘጋጀ ይዘት መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ተጨማሪ የሚያክሉትን በማካተት በተዘጋጀው መነሻ መሰረት ፕሮግራሙ እንዲከናወን ታቅዷል።
➤ የሬሚዲያል ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ተማሪዎች ተከታታይ ምዘና እንዲኖራቸው ተደርጎ በየተቋማት የሚሰጠው ምዘና 30 በመቶ እና በማዕከል የሚዘጋጀው ፈተና 70 በመቶ ተመዝነው በድምሩ አማካይና ከዚያ በላይ (50 ከመቶና በላይ) የሚያመጡት በመንግስት ተቋማት ሲከታተሉ በቆዩበት ተቋም መቀጠል የሚችሉ ሲሆን በራሳቸው ወጪ ሸፍነው ወደ ግል ተቋማት ሄደው መማር ቢፈልጉ መብታቸው የተጠበቀ ይሆናል።
(ተጨማሪውን ከላይ ከተያያዘው ደብዳቤ ያንብቡ፡፡)
Source: @tikvahethiopia
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ያረጋገጠውና ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተላከ ደብዳቤ፦
➤ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን ነሐሴ አጋማሽ ላይ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ለመስጠት ታቅዷል።
➤ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እስከ ሐምሌ 15/2015 ዓ.ም እንዲጠናቀቅ ታሳቢ ተደርጓል።
የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው በመንግስት የኒቨርሲቲዎች የሚደለደሉትንና በራሳቸው ወጪ በመሸፈን በግል የሬሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን በተመለከተ፦
➤ የሬሚዲያል ፕሮግራም ለአራት ወራት ከየካቲት 15/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም እንዲሰጥ ታቅዷል።
➤ የሬሚዲያል ፕሮግራም በተፈጥሮ ሳይንስና ማህበራዊ ሳይንስ በሁለት መስክ ተከፍሎ ከማዕከል በተዘጋጀ ይዘት መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ተጨማሪ የሚያክሉትን በማካተት በተዘጋጀው መነሻ መሰረት ፕሮግራሙ እንዲከናወን ታቅዷል።
➤ የሬሚዲያል ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ተማሪዎች ተከታታይ ምዘና እንዲኖራቸው ተደርጎ በየተቋማት የሚሰጠው ምዘና 30 በመቶ እና በማዕከል የሚዘጋጀው ፈተና 70 በመቶ ተመዝነው በድምሩ አማካይና ከዚያ በላይ (50 ከመቶና በላይ) የሚያመጡት በመንግስት ተቋማት ሲከታተሉ በቆዩበት ተቋም መቀጠል የሚችሉ ሲሆን በራሳቸው ወጪ ሸፍነው ወደ ግል ተቋማት ሄደው መማር ቢፈልጉ መብታቸው የተጠበቀ ይሆናል።
(ተጨማሪውን ከላይ ከተያያዘው ደብዳቤ ያንብቡ፡፡)
Source: @tikvahethiopia
#MoE
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ዛሬ የካቲት 05/2015 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማወቅ ተከታዮቹን አማራጮች ይጠቀሙ፦
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
ዩኒቨርሲቲዎች እስከ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር ያሳውቃሉ ተብሏል።
ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
Source: @tikvahethiopia
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ዛሬ የካቲት 05/2015 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማወቅ ተከታዮቹን አማራጮች ይጠቀሙ፦
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
ዩኒቨርሲቲዎች እስከ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር ያሳውቃሉ ተብሏል።
ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
Source: @tikvahethiopia
#Update
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ትችላላች 👉
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
@tikvahuniversity
#fideltutorial #education #grade12
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ትችላላች 👉
Website: https://result.ethernet.edu.et
SMS: 9444
Telegram bot: @moestudentbot
@tikvahuniversity
#fideltutorial #education #grade12
#ማስታወሻ
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከምደባው ጋር ተያይዞ ጥያቄ ያላችሁ ተማሪዎች result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ ትችላላችሁ።
የትምህርት ሚኒስቴር ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ በአካል #የማይቀበል መሆኑን ገልጿል።
@tikvahuniversity
የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከምደባው ጋር ተያይዞ ጥያቄ ያላችሁ ተማሪዎች result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ ትችላላችሁ።
የትምህርት ሚኒስቴር ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ በአካል #የማይቀበል መሆኑን ገልጿል።
@tikvahuniversity
👍1