ስኮላር ደርሷችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናዎችን እንዴት ማለፍ እንዳለባችሁ ታውቃላችሁ?
ፊደል ቲቶሪያል ለናንተ አለም አቀፍ ፈተናዎች የTOEFL, IELTS እና SAT ፈተናዎችን ተግባራዊ በሆነ መንገድ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። በቀሩን ዉስን ቦታዎች ይመዝገቡ!
"ከፊደል ቲቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#scholar #test #toefl #ielts #sat #fideltutorial #educationalconsultancy
ፊደል ቲቶሪያል ለናንተ አለም አቀፍ ፈተናዎች የTOEFL, IELTS እና SAT ፈተናዎችን ተግባራዊ በሆነ መንገድ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። በቀሩን ዉስን ቦታዎች ይመዝገቡ!
"ከፊደል ቲቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#scholar #test #toefl #ielts #sat #fideltutorial #educationalconsultancy
ለአለም አቀፍ ፈተና እንዴት ማጥናት እና መዘጋጀት አንዳለብዎት ያውቃሉ?
በቀላሉ አነዚህን መንገዶች በመከተል የTOEFL,IELTS እና SAT ፈተናዎችን ማለፍ ይችላሉ።
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#studies #studytips ##internationalstudent #Fidel #fideltutorial #educationalconsultant
በቀላሉ አነዚህን መንገዶች በመከተል የTOEFL,IELTS እና SAT ፈተናዎችን ማለፍ ይችላሉ።
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#studies #studytips ##internationalstudent #Fidel #fideltutorial #educationalconsultant
👍4
ይህንን ያውቃሉ?
አትክልትን መንከባከብ የልጆችን የመማር ፍላጎት የማሻሻል እና በራስ የመተማመን ስሜትን ይጨምራል!
የጓሮ አትክልትን ወደ ትምህርታዊ ስርዓቶች ለማስተዋወቅ በዩኬ የሚገኘው የሮያል ሆርቲካልቸር ማህበር ዘመቻ ጀምሯል። ብዙ ጥናቶች ሲካሄዱ በዚህም አንዳንድ ውጤቶቹ እንደሚጠቁሙት ህጻናት የአትክልት ስራን እንደ ቁልፍ የትምህርት መሳሪያ መጠቀም አለባቸው ተብሏል።
"ከፊደል ቲቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#DidYouKnowThis #kids #cofidence #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
አትክልትን መንከባከብ የልጆችን የመማር ፍላጎት የማሻሻል እና በራስ የመተማመን ስሜትን ይጨምራል!
የጓሮ አትክልትን ወደ ትምህርታዊ ስርዓቶች ለማስተዋወቅ በዩኬ የሚገኘው የሮያል ሆርቲካልቸር ማህበር ዘመቻ ጀምሯል። ብዙ ጥናቶች ሲካሄዱ በዚህም አንዳንድ ውጤቶቹ እንደሚጠቁሙት ህጻናት የአትክልት ስራን እንደ ቁልፍ የትምህርት መሳሪያ መጠቀም አለባቸው ተብሏል።
"ከፊደል ቲቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#DidYouKnowThis #kids #cofidence #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
#grade_12_entrance_exam_result
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከዛሬ ለሊት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡-
• በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም
• በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
• በቴሌግራም ላይ https://t.me/eaesbot
ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል።
ማሳሰቢያ፡-
• ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።
• ተማሪዎች ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ እንዲጠቀሙ #ከተመሳሳይ እና #የተዛባ_መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል።
ምንጭ ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከዛሬ ለሊት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡-
• በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም
• በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
• በቴሌግራም ላይ https://t.me/eaesbot
ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል።
ማሳሰቢያ፡-
• ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።
• ተማሪዎች ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ እንዲጠቀሙ #ከተመሳሳይ እና #የተዛባ_መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል።
ምንጭ ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update
" ብዙም አይርቅም "
የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።
የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።
" የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እየተዘገበ ይገኛል ፤ ይህን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ጥያቄ አቅርቦ ነበር።
ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ " #ብዙም_እንደማይርቅ " ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል።
እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
" ብዙም አይርቅም "
የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።
የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።
" የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እየተዘገበ ይገኛል ፤ ይህን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ጥያቄ አቅርቦ ነበር።
ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ " #ብዙም_እንደማይርቅ " ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል።
እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
1. የተማሪዎች አማካይ ውጤት በየትምህርት አይነቱ፤
አጠቃላይ መረጃ፡- ፈተና የተፈተኑ ብዛት-----908,256 ናቸው፡፡
አማራ………..30.37%
ኦሮሚያ…..…27.96%
ደቡብ………..28.17%
ሀረሪ…………32.88%
አዲስ አበባ----38.46%
ደሬደዋ--------31.42%
ሲዳማ---------28.34%
2. ከ50% እና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ከተፈተኑ መካከል
(እንደ ሀገር ያለፉ 29909 (3.3%) ናቸው
አማራ………ከ246,675 መካከል 8,810 ((3.6%)
ኦሮሚያ…..…327,737 መካከል 6,407 (2.0%)
ደቡብ………..ከ127,345 መካል 2,533 (2.0%)
ሀረሪ…………ከ1,849 መካከል 194 (10.5%)
አዲስ አበባ----ከ47,980 መካከል 9,491 (19.8%)
ደሬደዋ-------- ከ3,726 መካከል 250 (6.7%)
ሲዳማ---------ከ53,478 መካከል 1247 (2.3%)
3. ተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እና በላይ እንደ ሀገር 263 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ
አማራ………70 ተማሪዎች
ኦሮሚያ…..…51 ተማሪዎች
ደቡብ………..10 ተማሪዎች
ሀረሪ…………1 ተማሪዎች
አዲስ አበባ----117 ተማሪዎች
ደሬደዋ-------- 2 ተማሪዎች
ሲዳማ---------8 ተማሪዎች
4. ማህበራዊ ሳይንስ ከ500 እና በላይ እንደሀገር 10 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ
አማራ………1ተማሪ
አዲስ አበባ----8 ተማሪዎች
ደሬደዋ-------- 1 ተማሪ
5. ሁሉንም ተማሪዎች 100% ያሳለፉ ት/ቤቶች 7 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ
ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት
ባሕር ዳር ስቲም ት/ቤት
ጎንደር ኮሙኒቲ ስኩል
ወላይታ ሶዶ ሊቃ ት/ ቤት
አዳማ ኦዳ አዳሪ ት/ ቤት
ናቸው።
6. ከፍተኛ ውጤት (የዓመቱ ሰቃይ)
ከአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሚኪያስ አዳነ 666 አስመዝግቧል።
አጠቃላይ መረጃ፡- ፈተና የተፈተኑ ብዛት-----908,256 ናቸው፡፡
አማራ………..30.37%
ኦሮሚያ…..…27.96%
ደቡብ………..28.17%
ሀረሪ…………32.88%
አዲስ አበባ----38.46%
ደሬደዋ--------31.42%
ሲዳማ---------28.34%
2. ከ50% እና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ከተፈተኑ መካከል
(እንደ ሀገር ያለፉ 29909 (3.3%) ናቸው
አማራ………ከ246,675 መካከል 8,810 ((3.6%)
ኦሮሚያ…..…327,737 መካከል 6,407 (2.0%)
ደቡብ………..ከ127,345 መካል 2,533 (2.0%)
ሀረሪ…………ከ1,849 መካከል 194 (10.5%)
አዲስ አበባ----ከ47,980 መካከል 9,491 (19.8%)
ደሬደዋ-------- ከ3,726 መካከል 250 (6.7%)
ሲዳማ---------ከ53,478 መካከል 1247 (2.3%)
3. ተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እና በላይ እንደ ሀገር 263 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ
አማራ………70 ተማሪዎች
ኦሮሚያ…..…51 ተማሪዎች
ደቡብ………..10 ተማሪዎች
ሀረሪ…………1 ተማሪዎች
አዲስ አበባ----117 ተማሪዎች
ደሬደዋ-------- 2 ተማሪዎች
ሲዳማ---------8 ተማሪዎች
4. ማህበራዊ ሳይንስ ከ500 እና በላይ እንደሀገር 10 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ
አማራ………1ተማሪ
አዲስ አበባ----8 ተማሪዎች
ደሬደዋ-------- 1 ተማሪ
5. ሁሉንም ተማሪዎች 100% ያሳለፉ ት/ቤቶች 7 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ
ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት
ባሕር ዳር ስቲም ት/ቤት
ጎንደር ኮሙኒቲ ስኩል
ወላይታ ሶዶ ሊቃ ት/ ቤት
አዳማ ኦዳ አዳሪ ት/ ቤት
ናቸው።
6. ከፍተኛ ውጤት (የዓመቱ ሰቃይ)
ከአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሚኪያስ አዳነ 666 አስመዝግቧል።
Congratulation To Kidus Muluken Fidel's Member On The Outstanding Score You Got!🎉🎉
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
👍2😁1
Happy Monday For All!
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#motivationmonday #happymonday #Fidel #fideltutorial #educatioalconsultancy #Ethiopia
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#motivationmonday #happymonday #Fidel #fideltutorial #educatioalconsultancy #Ethiopia
👍1
ለ2015 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተናን በእውቅ አስጠኚዎቻችን
እናዘጋጃለን!!
-ኦንላይን
-ቤት ለቤት እና
-በጥናት ማዕከላችን በመሆን ልጅዎትን እናስጠናለን::
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#Matric #Matric2023 #tutors #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy #habesha #Ethiopia
እናዘጋጃለን!!
-ኦንላይን
-ቤት ለቤት እና
-በጥናት ማዕከላችን በመሆን ልጅዎትን እናስጠናለን::
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#Matric #Matric2023 #tutors #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy #habesha #Ethiopia
በፊንላንድ ያሉ ልጆች ትምህርት የሚጀምሩት በሰባት ዓመታቸው ሲሆን ይህም ከዓለማችን አንጋፋ የመነሻ ዕድሜዎች አንዱ ያደርገዋል።
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#DidYouKnow #education #kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#DidYouKnow #education #kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
fidel educational consultancy offers a special soft skill training.
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#softskills #training #softskilltraining #joinusnow #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#softskills #training #softskilltraining #joinusnow #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
"We provide a tutor in our office, as well as reference books and a free Internet connection!"
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#tutoring #providing #officespace #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#tutoring #providing #officespace #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
🥰2
የ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ ዛሬ አርብ ጥር 26/2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ያበቃል።
Source: @tikvahethiopia
Source: @tikvahethiopia
👍3