በኤግዚቢሽን ማዕከል ሲካሄድ የነበረዉ የአቡጊዳ የንባብ ፌስቲቫል በዚህ መልኩ ተጠናቋል።
አብራችሁን ስለነበራችሁ እናመሰግናለን!!
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
አብራችሁን ስለነበራችሁ እናመሰግናለን!!
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
የልጆችዎ ውጤት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ ተቸግረዋል?
የተሻለ ትዉልድን ለመፍጠር የተሻለ ሀሳብ እና የተሻለ እዉቀት ማግኘት ይኖርባቸዋል። ወላጅም ልጆቹን የተሻለ ዉጤት እንዲያመጡለት ተጨማሪ እዉቀትንም አግኝተው አሳቢ እንዲሆኑለት ይፈልጋል። ለዚህም ወላጅ ልጆቹን በነዚህ መንገዶች ቢያስጠና የተሻሉ እና በትምህርታቸው አሪፍ ዉጤትን ማየት ይጀምራል።
" ከፊደል ቲቶሪያል "
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
የተሻለ ትዉልድን ለመፍጠር የተሻለ ሀሳብ እና የተሻለ እዉቀት ማግኘት ይኖርባቸዋል። ወላጅም ልጆቹን የተሻለ ዉጤት እንዲያመጡለት ተጨማሪ እዉቀትንም አግኝተው አሳቢ እንዲሆኑለት ይፈልጋል። ለዚህም ወላጅ ልጆቹን በነዚህ መንገዶች ቢያስጠና የተሻሉ እና በትምህርታቸው አሪፍ ዉጤትን ማየት ይጀምራል።
" ከፊደል ቲቶሪያል "
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
👍2
Enjoy your weekend for Fidel families.
#weekendmood #happyweekend #Fidel #fideltutorial #educationalconsult
#weekendmood #happyweekend #Fidel #fideltutorial #educationalconsult
🥰2❤1
"Education is not the filling of a pail but the lighting of a fire."
Happy monday!
#mondamotivation #fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
Happy monday!
#mondamotivation #fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
❤2👍1
ስኮላር ደርሷችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናዎችን እንዴት ማለፍ እንዳለባችሁ ታውቃላችሁ?
ፊደል ቲቶሪያል ለናንተ አለም አቀፍ ፈተናዎች የTOEFL, IELTS እና SAT ፈተናዎችን ተግባራዊ በሆነ መንገድ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። በቀሩን ዉስን ቦታዎች ይመዝገቡ!
"ከፊደል ቲቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#scholar #test #toefl #ielts #sat #fideltutorial #educationalconsultancy
ፊደል ቲቶሪያል ለናንተ አለም አቀፍ ፈተናዎች የTOEFL, IELTS እና SAT ፈተናዎችን ተግባራዊ በሆነ መንገድ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። በቀሩን ዉስን ቦታዎች ይመዝገቡ!
"ከፊደል ቲቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#scholar #test #toefl #ielts #sat #fideltutorial #educationalconsultancy
ለአለም አቀፍ ፈተና እንዴት ማጥናት እና መዘጋጀት አንዳለብዎት ያውቃሉ?
በቀላሉ አነዚህን መንገዶች በመከተል የTOEFL,IELTS እና SAT ፈተናዎችን ማለፍ ይችላሉ።
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#studies #studytips ##internationalstudent #Fidel #fideltutorial #educationalconsultant
በቀላሉ አነዚህን መንገዶች በመከተል የTOEFL,IELTS እና SAT ፈተናዎችን ማለፍ ይችላሉ።
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795467
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#studies #studytips ##internationalstudent #Fidel #fideltutorial #educationalconsultant
👍4
ይህንን ያውቃሉ?
አትክልትን መንከባከብ የልጆችን የመማር ፍላጎት የማሻሻል እና በራስ የመተማመን ስሜትን ይጨምራል!
የጓሮ አትክልትን ወደ ትምህርታዊ ስርዓቶች ለማስተዋወቅ በዩኬ የሚገኘው የሮያል ሆርቲካልቸር ማህበር ዘመቻ ጀምሯል። ብዙ ጥናቶች ሲካሄዱ በዚህም አንዳንድ ውጤቶቹ እንደሚጠቁሙት ህጻናት የአትክልት ስራን እንደ ቁልፍ የትምህርት መሳሪያ መጠቀም አለባቸው ተብሏል።
"ከፊደል ቲቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#DidYouKnowThis #kids #cofidence #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
አትክልትን መንከባከብ የልጆችን የመማር ፍላጎት የማሻሻል እና በራስ የመተማመን ስሜትን ይጨምራል!
የጓሮ አትክልትን ወደ ትምህርታዊ ስርዓቶች ለማስተዋወቅ በዩኬ የሚገኘው የሮያል ሆርቲካልቸር ማህበር ዘመቻ ጀምሯል። ብዙ ጥናቶች ሲካሄዱ በዚህም አንዳንድ ውጤቶቹ እንደሚጠቁሙት ህጻናት የአትክልት ስራን እንደ ቁልፍ የትምህርት መሳሪያ መጠቀም አለባቸው ተብሏል።
"ከፊደል ቲቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#DidYouKnowThis #kids #cofidence #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
#grade_12_entrance_exam_result
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከዛሬ ለሊት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡-
• በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም
• በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
• በቴሌግራም ላይ https://t.me/eaesbot
ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል።
ማሳሰቢያ፡-
• ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።
• ተማሪዎች ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ እንዲጠቀሙ #ከተመሳሳይ እና #የተዛባ_መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል።
ምንጭ ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከዛሬ ለሊት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡-
• በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም
• በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
• በቴሌግራም ላይ https://t.me/eaesbot
ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል።
ማሳሰቢያ፡-
• ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።
• ተማሪዎች ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ እንዲጠቀሙ #ከተመሳሳይ እና #የተዛባ_መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል።
ምንጭ ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update
" ብዙም አይርቅም "
የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።
የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።
" የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እየተዘገበ ይገኛል ፤ ይህን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ጥያቄ አቅርቦ ነበር።
ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ " #ብዙም_እንደማይርቅ " ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል።
እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
" ብዙም አይርቅም "
የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።
የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።
" የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እየተዘገበ ይገኛል ፤ ይህን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ጥያቄ አቅርቦ ነበር።
ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ " #ብዙም_እንደማይርቅ " ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል።
እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል።
More : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia