Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
2.09K subscribers
857 photos
23 videos
192 files
185 links
* Professional Tutorial service
* Book online or via phone
* Kg to university
* Flashcards
* online Tutorials
Contact
+251979795154
+251979795468

Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial


To become a tutor
join https://t.me/fideltutores
Download Telegram
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተመረጡ የጤና መስክ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር አመልክታችሁ የተቀመጡ መስፈርቶችን ያሟላችሁ አመልካቾች ታህሳስ 17 18 2015 ዓ.ም በአካል በመቅረብ ምዝገባ እንድታከናውን ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አድርጓል።

@tikvahuniversty
📚AAU University ‼️
📚 Entrepreneurship Final Exams 2014 last weak
📚  ፈተና  በቀጣይ  ፉይናል ያለባቹ ሞክሩት

❗️የ ዘንድሮ ነው።
     
ለጓደኛዎ ሼር ያድርጉ🙏👇👇

@Fideltutorial
We are hiring!
Hawassa Branch


Fidel is Inviting University students, fresh graduates and Experienced tutors to assist children on their studies.

Please fill the form below :

Https://forms.gle/KsUieAxdTmejhAUs9

Hawassa 05, near to Lewi resort Round about.
0979795154/0979795468.
#Update #AddisAbaba

የ2ኛውን ዙር የሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ለመፈተን #በአዲስ_አበባ ከተማ አስተዳደር የተመዘገቡ ተማሪዎች በክፍለ ከተማቸው በኩል በ16 / 4 /2015 ዓ/ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ቴክኖሎጂ 5 ኪሎ ካምፓስ እንዲገቡ የከተማው ትምህርት ቢሮ ዛሬ አሳስቧል።

የ2ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ ታህሳስ 21 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ መግለፁ ይታወሳል።


🔔ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇
@Fideltutorial
Do you want a Tutor?

Fidel Tutorial is in Hawassa to provide Quality Tutors for your Children.

-Private
-Group
-Weekend class
-Special need.

www.Fideltutorial.com
Hawassa 05, Lewi resort Round About.

0979795154
0979795468.
የ2ኛውን ዙር የሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ለመፈተን #በአዲስ_አበባ ከተማ አስተዳደር የተመዘገቡ ተማሪዎች በክፍለ ከተማቸው በኩል በ16 / 4 /2015 ዓ/ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ቴክኖሎጂ 5 ኪሎ ካምፓስ እንዲገቡ የከተማው ትምህርት ቢሮ ዛሬ አሳስቧል።

የ2ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ ታህሳስ 21 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ መግለፁ ይታወሳል።

@Fideltutorial
ፎቶ ፦ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችን መቀበል ጀምረዋል።

አንዳንድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከቀናት በኃላ መሰጠት የሚጀምረውን 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የሚፈተኑ ተማሪዎችን ዛሬ መቀበል ጀምረዋል።

ተቋማቱ ከወዲሁ ፤ ተፈታኝ ተማሪዎች ከገቡ በኃላ ፈተናው እስኪጠናቀቅ ድረስ ከተፈቀደላቸው የተቋሙ ሰራተኞች እና ፈተና አስፈፃሚዎች በስተቀር ተፈታኞች ባሉባቸው ቦታዎች ማንኛውም አካላት እንዳይንቀሳቀሱ ጥብቅ መመሪያ እየሰጡ ይገኛሉ።

በተለያዩ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ፈተና መውሰድ ያልቻሉ ተማሪዎች ከታህሳስ 18 እስከ 21 ድረስ ባሉት ቀናት ፈተናቸውን ይወስዳሉ።

የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎች ፈተና ውጤት እስካሁን ይፋ ያልተደረገ እና ይፋ የሚደረግበት ትክክለኛ ቀን ያልታወቀ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ በፊት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል ፤ አጠቃላይ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤት #ከሁለተኛ_ዙር ፈተና በኋላ የሚገለጽ መሆኑን አሳውቆ ነበር።

Photo Credit : ቡሌሆራ ዩኒቨርሲቲ

Source
tikvahethiopia
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከቀጣዩ ዓመት ጀምሮ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ስም የሙዚቃ ትምህርት ስኮላርሽፕ ለተማሪዎች መስጠት ሊጀምር ነው።

ዩኒቨርሲቲው ነጻ የትምህርት ዕድሉን ለመስጠት መወሰኑን የተቋሙ ፕሬዝዳንት ጀማል አባፊጣ (ዶ/ር) አንጋፋውን አርቲስት ዓሊ ቢራ ለመዘከር ዛሬ በተዘጋጀ መርሃ ግብር ላይ ገልጸዋል።
#MettuUniversity

መቱ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በደህንነት ካሜራ በመታገዝ እየሰጠ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል፡፡

ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው።

ፈተናው ከታህሳስ 18/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።

በተለያዩ ተቀባይነት ባገኙ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ ፈተናውን መውሰድ ያልቻሉ በሁሉም ክልል የሚገኙ ተማሪዎች በሁለተኛው ዙር ለፈተና ይቀመጣሉ።

በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።

ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ትላንት የግንዛቤ ማስጨበጫ (Orientation) ተሰጥቷቸዋል።
Social Posts.jpg
344.1 KB
Set a reminder Fidel will be at Addisrupt with it's product and services on 30-31 December 2022 at Inter Luxury Hotel.
Come check us out!
#linkupddis #fideltutorial
Fidel Educational Consultancy is holding an event in Addis Rupt at Inter luxury Hotel on December 30-31.
will be waiting you at Inter Luxury Hotel with our services and products.

Everyone is Invited.
0979795154
0979795468.