🎉 🎉 እንኳን ደስ አላችሁ 💐🎓
ከተለያዩ የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች ዘንድሮ እየተመረቃችሁ የምትገኙ ተማሪዎች🧑🎓 አንድ የትምህርት ምዕራፍ ስላጠናቀቃችሁ እንኳን ደስ አላችሁ!
CONGRATULATIONS 🎉🎉🎉
class of 2026 🙌 🎓
Follow Fidel Tutorial on: 🌐
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
Website: https://www.fideltutorial.com
ከተለያዩ የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች ዘንድሮ እየተመረቃችሁ የምትገኙ ተማሪዎች🧑🎓 አንድ የትምህርት ምዕራፍ ስላጠናቀቃችሁ እንኳን ደስ አላችሁ!
CONGRATULATIONS 🎉🎉🎉
class of 2026 🙌 🎓
Follow Fidel Tutorial on: 🌐
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
Website: https://www.fideltutorial.com
❤3🎉2
#ESSLCE
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደየተመደቡባቸው የመፈተኛ ማዕከላት መግባት ጀምረዋል።
የ2018 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስድስት ዙሮች ይሰጣል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት የሚሰጥ ሲሆን፤ ፈተናውን ለመውሰድ 563,501 ተፈታኞች መመዝገባቸው ይታወቃል።
@tikvahuniversity
Follow Fidel Tutorial on: 🌐
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
Website: https://www.fideltutorial.com
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደየተመደቡባቸው የመፈተኛ ማዕከላት መግባት ጀምረዋል።
የ2018 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስድስት ዙሮች ይሰጣል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት የሚሰጥ ሲሆን፤ ፈተናውን ለመውሰድ 563,501 ተፈታኞች መመዝገባቸው ይታወቃል።
@tikvahuniversity
Follow Fidel Tutorial on: 🌐
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
Website: https://www.fideltutorial.com
የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ዛሬ ከሰዓት የ2018 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ተፈታኞችን ውጤት ይፋ ያደረገ ሲሆን ማለፊያ ውጤቱ 50% ለአካል ጉዳተኞች 45 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን መወሰኑን ገልጿል።
የትምህርት ቢሮው መረጃ በሚያሳየው መሰረት ለፈተና ከተቀመጡ 85 ሺሕ 737 ተማሪዎች መካከል 82 ሺሕ 193 (95.85%) የሚሆኑት 50 እና ከዚያ በላይ ማለፊያ ውጤት አምጥተዋል።
ከተፈታኞቹ መካከል 3 ሺሕ 544 የሚሆኑት ማለፊያ ውጤት አላመጡም።
የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 96.25 ሲሆን ይህን ያመጣውን አንድ ተማሪ ነው።
60 ተፈታኞች 93% ውጤት አምጥተዋል።
1 ሺሕ 316 ተፈታኞች 90% እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸው ታውቋል።
የዘንድሮው ውጤት ከአምናው ጋር ሲነጻጸር ምን ይመስላል ?
በ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱት 70 ሺሕ 525 ተፈታኞች፣ 50 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡት 62 ሺሕ 639 (88.8%) ሲሆኑ፣ 7 ሺሕ 886 ተፈታኞች ማለፊያ ውጤት አላመጡም ነበር።
የዘንድሮ የተፈታኞች ብዛት ከአምናው በ15 ሺሕ 212 የጨመረ ሲሆን፣ ማለፊያ ውጤት ያላመጡ ተፈታኞች ደግሞ፣ ከአምናው በ4 ሺሕ 342 ቀንሷል።
ዘንድሮ የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 96.25 በአንድ ተማሪ ብቻ ሲሆን፣ በ2017 ዓ/ም ግን 113 ተማሪዎች 94% ውጤት አምጥተው ነበር።
በአንጻሩ፣ ዘንድሮ 90% እና በላይ ያመጡት ተፈታኞች 1 ሺሕ 316 ተማሪዎች ሲሆኑ፣ በ2017 ደግሞ ይህን ውጤት ያመጡት 712 ተማሪዎች ናቸው። በዚህም የዘንድሮው የ604 ብልጫ አለው።
በተያያዘ መረጃ፣ ዘንድሮ ተማሪዎቻቸውን ካስፈተኑ 669 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 441ዱ 100% ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል። እንዲሁም በከተማ ደረጃ ከ93% በላይ ከፍተኛ ውጤት ያመጡት 60 ተማሪዎች ናቸው።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ዛሬ ከሰዓት የ2018 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ተፈታኞችን ውጤት ይፋ ያደረገ ሲሆን ማለፊያ ውጤቱ 50% ለአካል ጉዳተኞች 45 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን መወሰኑን ገልጿል።
የትምህርት ቢሮው መረጃ በሚያሳየው መሰረት ለፈተና ከተቀመጡ 85 ሺሕ 737 ተማሪዎች መካከል 82 ሺሕ 193 (95.85%) የሚሆኑት 50 እና ከዚያ በላይ ማለፊያ ውጤት አምጥተዋል።
ከተፈታኞቹ መካከል 3 ሺሕ 544 የሚሆኑት ማለፊያ ውጤት አላመጡም።
የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 96.25 ሲሆን ይህን ያመጣውን አንድ ተማሪ ነው።
60 ተፈታኞች 93% ውጤት አምጥተዋል።
1 ሺሕ 316 ተፈታኞች 90% እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸው ታውቋል።
የዘንድሮው ውጤት ከአምናው ጋር ሲነጻጸር ምን ይመስላል ?
በ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱት 70 ሺሕ 525 ተፈታኞች፣ 50 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡት 62 ሺሕ 639 (88.8%) ሲሆኑ፣ 7 ሺሕ 886 ተፈታኞች ማለፊያ ውጤት አላመጡም ነበር።
የዘንድሮ የተፈታኞች ብዛት ከአምናው በ15 ሺሕ 212 የጨመረ ሲሆን፣ ማለፊያ ውጤት ያላመጡ ተፈታኞች ደግሞ፣ ከአምናው በ4 ሺሕ 342 ቀንሷል።
ዘንድሮ የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 96.25 በአንድ ተማሪ ብቻ ሲሆን፣ በ2017 ዓ/ም ግን 113 ተማሪዎች 94% ውጤት አምጥተው ነበር።
በአንጻሩ፣ ዘንድሮ 90% እና በላይ ያመጡት ተፈታኞች 1 ሺሕ 316 ተማሪዎች ሲሆኑ፣ በ2017 ደግሞ ይህን ውጤት ያመጡት 712 ተማሪዎች ናቸው። በዚህም የዘንድሮው የ604 ብልጫ አለው።
በተያያዘ መረጃ፣ ዘንድሮ ተማሪዎቻቸውን ካስፈተኑ 669 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 441ዱ 100% ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል። እንዲሁም በከተማ ደረጃ ከ93% በላይ ከፍተኛ ውጤት ያመጡት 60 ተማሪዎች ናቸው።
❤5👏2
ተማሪዎች ውጤታቸው መመልከት ይችላሉ።
በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ ተደርጓል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ይህንን ማስፈንጠሪያ https://aa.ministry.et/#/result በመጫን መመልከት ይችላሉ።
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም
https://t.me/AddisAbebaEducationB
በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ ተደርጓል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ይህንን ማስፈንጠሪያ https://aa.ministry.et/#/result በመጫን መመልከት ይችላሉ።
ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም
https://t.me/AddisAbebaEducationB
የክረምት እረፍት መጣ! ☀️ ግን... የልጆችዎ ነገር አሳስቦዎታል?
"ዘንድሮስ ክረምቱን የትና እንዴት ያሳልፉ ይሆን?" ብለው መጨነቅ ይብቃ! 🙅♂️🙅♀️
ለልጅዎ ፍፁም ተመራጭ የሆነው የፊደል ቱቶሪያል የክረምት ሰመር ካምፕ ምዝገባ ጀምሯል! ልጆችዎ እየተዝናኑ፣ አዳዲስ ክህሎቶችን የሚጨብጡበት እና ለቀጣዩ የትምህርት ዘመን እራሳቸውን በስነ-ልቦናም በዕውቀትም የሚያዘጋጁበት ድንቅ ዕድል! 🚀
ቦታ ሳይሞላ ፈጥነው ያስመዝግቡ! 🏃♂️🏃♀️
የልጅዎን የነገ ስኬት ዛሬ ያረጋግጡ።👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfBlIT5w85dh23vhvijJ6iqGxE4V6yrVCfuhO3sJw9i21zHuQ/viewform?usp=publish-editor
በእነዚህ ስልክ በመደዉል በሚቀርቦት ማዕከል ቦታ ይያዙ!
☎️ 0979795154 | 0979795468
📍አድራሻ: ገርጂ፣ 4 ኪሎ፣ ልደታ፣ ጀሞ 1፣ ጀሞ 2
"ዘንድሮስ ክረምቱን የትና እንዴት ያሳልፉ ይሆን?" ብለው መጨነቅ ይብቃ! 🙅♂️🙅♀️
ለልጅዎ ፍፁም ተመራጭ የሆነው የፊደል ቱቶሪያል የክረምት ሰመር ካምፕ ምዝገባ ጀምሯል! ልጆችዎ እየተዝናኑ፣ አዳዲስ ክህሎቶችን የሚጨብጡበት እና ለቀጣዩ የትምህርት ዘመን እራሳቸውን በስነ-ልቦናም በዕውቀትም የሚያዘጋጁበት ድንቅ ዕድል! 🚀
ቦታ ሳይሞላ ፈጥነው ያስመዝግቡ! 🏃♂️🏃♀️
የልጅዎን የነገ ስኬት ዛሬ ያረጋግጡ።👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfBlIT5w85dh23vhvijJ6iqGxE4V6yrVCfuhO3sJw9i21zHuQ/viewform?usp=publish-editor
በእነዚህ ስልክ በመደዉል በሚቀርቦት ማዕከል ቦታ ይያዙ!
☎️ 0979795154 | 0979795468
📍አድራሻ: ገርጂ፣ 4 ኪሎ፣ ልደታ፣ ጀሞ 1፣ ጀሞ 2
❤1
ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ !
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
768 ትምህርት ቤቶች ፈተና አስፈትነው 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገልጿል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ይህን ሊንክ https://aa6.ministry.et/#/result በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
768 ትምህርት ቤቶች ፈተና አስፈትነው 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገልጿል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ይህን ሊንክ https://aa6.ministry.et/#/result በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
❤3
የዘንድሮዉ ተወዳጅ ሰመር ካምፕ በፍጹም ልጆችዎን ሊያልፋቸዉ አይገባቸዉም 🎨
ቦታ ሳይሞላ ፈጥነው ያስመዝግቡ! 🏃♂️🏃♀️
የልጅዎን የነገ ስኬት ዛሬ ያረጋግጡ።👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfBlIT5w85dh23vhvijJ6iqGxE4V6yrVCfuhO3sJw9i21zHuQ/viewform?usp=publish-editor
በእነዚህ ስልክ በመደዉል በሚቀርቦት ማዕከል ቦታ ይያዙ!
☎️ 0979795154 | 0979795468
📍አድራሻ: ገርጂ፣ 4 ኪሎ፣ ልደታ፣ ጀሞ 1፣ ጀሞ 2
ቦታ ሳይሞላ ፈጥነው ያስመዝግቡ! 🏃♂️🏃♀️
የልጅዎን የነገ ስኬት ዛሬ ያረጋግጡ።👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfBlIT5w85dh23vhvijJ6iqGxE4V6yrVCfuhO3sJw9i21zHuQ/viewform?usp=publish-editor
በእነዚህ ስልክ በመደዉል በሚቀርቦት ማዕከል ቦታ ይያዙ!
☎️ 0979795154 | 0979795468
📍አድራሻ: ገርጂ፣ 4 ኪሎ፣ ልደታ፣ ጀሞ 1፣ ጀሞ 2
❤5
ልጆቻችሁ በኮዲንግ፣ ሮቦቲክስ፣ ስዕል፣ ቅርጻቅርጽ፣ ሙዚቃ፣ እግር ኳስ፣ የቅርጫት ኳስ፣ ዋና፣ ቴክዋንዶ እና ሌሎች ችሎታዎችን በዚህ ክረምት እንዲያዳብሩ ይፈልጋሉ? ስለዚህ ዛሬዉኑ ልጆችዎን በስነምግባር እና የሚወዱትን ነገር እየተማሩ ክረምቱን እንዲያሳልፉ ፊደል ቱቶሪያል ባዘጋጀዉ ሰመር ካምፕ 🎨 ላይ ያስመዝግቧቸዉ!
🚨 ይፍጠኑ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfBlIT5w85dh23vhvijJ6iqGxE4V6yrVCfuhO3sJw9i21zHuQ/viewform?usp=publish-editor
በእነዚህ ስልክ በመደዉል
በሚቀርቦት ማዕከል ቦታ ይያዙ!
☎️ 0979795154 | 0979795468
📍አድራሻ: ገርጂ፣ 4 ኪሎ፣ ልደታ፣ ጀሞ 1፣ ጀሞ 2
🚨 ይፍጠኑ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfBlIT5w85dh23vhvijJ6iqGxE4V6yrVCfuhO3sJw9i21zHuQ/viewform?usp=publish-editor
በእነዚህ ስልክ በመደዉል
በሚቀርቦት ማዕከል ቦታ ይያዙ!
☎️ 0979795154 | 0979795468
📍አድራሻ: ገርጂ፣ 4 ኪሎ፣ ልደታ፣ ጀሞ 1፣ ጀሞ 2
❤2🤩1
ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎉
ፊደል ቱቶሪያል ለዘንድሮ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሲያዘጋጃቸዉ የነበሩ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ(100%) ማለፋቸዉን ስናበስር በደስታ ነዉ።
Fidel Tutorial
Your Academic Aid!
Follow Fidel Tutorial on: 🌐
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
Website: https://www.fideltutorial.com
ፊደል ቱቶሪያል ለዘንድሮ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሲያዘጋጃቸዉ የነበሩ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ(100%) ማለፋቸዉን ስናበስር በደስታ ነዉ።
Fidel Tutorial
Your Academic Aid!
Follow Fidel Tutorial on: 🌐
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
Website: https://www.fideltutorial.com
🎉6👏3❤2
ሰሚት አቅራቢያ ለምትገኙ ወላጆች በሙሉ፤ ልጆችዎ ክረምቱን በኮዲንግ፣ አርት፣ ቋንቋ፣ ዋና፣ ቴክዋንዶ እና ሌሎች ችሎታዎችን በዚህ ክረምት እንዲያዳብሩ እንዲሁም ስነምግባር እና የሚወዱትን ነገር እየተማሩ ክረምቱን እንዲያሳልፉ ባዘጋጀነዉ የሰመር ካምፕ 🎨 ላይ ያስመዝግቧቸዉ!
🚨 ይፍጠኑ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfBlIT5w85dh23vhvijJ6iqGxE4V6yrVCfuhO3sJw9i21zHuQ/viewform?usp=publish-editor
በእነዚህ ስልክ በመደዉል ቦታ ይያዙ!
☎️ 0979795154 | 0979795468
📍አድራሻ: ሰሚት 2ኛ በር ኖህ ሪልስቴት ጊቢ
🚨 ይፍጠኑ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfBlIT5w85dh23vhvijJ6iqGxE4V6yrVCfuhO3sJw9i21zHuQ/viewform?usp=publish-editor
በእነዚህ ስልክ በመደዉል ቦታ ይያዙ!
☎️ 0979795154 | 0979795468
📍አድራሻ: ሰሚት 2ኛ በር ኖህ ሪልስቴት ጊቢ
❤4
🎉 Our Lebu Summer Camp has officially kicked off! 🌞
Yesterday was the start of an exciting 8-week journey filled with learning, creativity, friendships, and fun. 📚🎨⚽
We're so excited to watch our campers grow every week.
በጣም ደስ ብሎናል!
ልጆቻችን እየተማሩ እና እየተዝናኑ ያሉበትን ጉዞ ከእኛ ጋር ይከታተሉ። 💙
Stay tuned for weekly updates! #FidelSummerCamp #LearnAndPlay #SummerFun
Yesterday was the start of an exciting 8-week journey filled with learning, creativity, friendships, and fun. 📚🎨⚽
We're so excited to watch our campers grow every week.
በጣም ደስ ብሎናል!
ልጆቻችን እየተማሩ እና እየተዝናኑ ያሉበትን ጉዞ ከእኛ ጋር ይከታተሉ። 💙
Stay tuned for weekly updates! #FidelSummerCamp #LearnAndPlay #SummerFun
❤5
Summer isn't just a break it's an opportunity to grow. ☀️📚
At Fidel, our Summer Learning Program is more than a camp. It's a chance for students to catch up, get ahead, and discover new passions.
Through personalized remedial classes, skill-based learning, hands-on activities, and engaging experiences, we help every learner build confidence, strengthen academic foundations, and develop lifelong skills.
This summer, don't just pass the time, invest in learning that lasts.
Catch up. Learn more. Build new skills. Grow with Fidel.
#FidelEducationalConsult #SummerLearning #RemedialProgram #LearningNeverStops #FutureReady #SkillsForLife
At Fidel, our Summer Learning Program is more than a camp. It's a chance for students to catch up, get ahead, and discover new passions.
Through personalized remedial classes, skill-based learning, hands-on activities, and engaging experiences, we help every learner build confidence, strengthen academic foundations, and develop lifelong skills.
This summer, don't just pass the time, invest in learning that lasts.
Catch up. Learn more. Build new skills. Grow with Fidel.
#FidelEducationalConsult #SummerLearning #RemedialProgram #LearningNeverStops #FutureReady #SkillsForLife
❤3
Behind every student's success is a tutor who believed in them.
In 2018 E.C., 293 dedicated tutors worked with Fidel to support learners, inspire confidence, and shape brighter futures. We couldn't have achieved this impact without their passion and commitment.
To celebrate their incredible contribution, we're recognizing 10 outstanding tutors this week. Today, we're proud to introduce the first 5.
Thank you for your dedication, hard work, and the lasting impact you make in the lives of our students every single day. 💙📚
#FidelEducationalConsult #TutorAppreciation #ThankYouTutors #Education #MakingADifference
In 2018 E.C., 293 dedicated tutors worked with Fidel to support learners, inspire confidence, and shape brighter futures. We couldn't have achieved this impact without their passion and commitment.
To celebrate their incredible contribution, we're recognizing 10 outstanding tutors this week. Today, we're proud to introduce the first 5.
Thank you for your dedication, hard work, and the lasting impact you make in the lives of our students every single day. 💙📚
#FidelEducationalConsult #TutorAppreciation #ThankYouTutors #Education #MakingADifference
👏1