ሆ ብለን መጣን፣ ሆ ብለን🌻🌻
ፊደል ጋር፣ ስኬት አለ ብለን፣
ሆ ብለን መጣን፣ ሆ ብለን🌻🌻
ፊደል ቱቶሪያል፣ እንኳን ክረምቱ አልፎ ለበጋዉ ወራት በሰላም አደረሰን እያለ፡
የዘመን መለወጫ በዓልን ምክያት በማድረግ የአዲስ አመት ስጦታ
የተለያዩ Package 🎁 ቱቶሪያል አገልግሎቶችን በታላቅ ቅናሽ ይዘንላችሁ መተናል
👉 Book Now! 🗓
ለጋራ ሆነ ለግል ጥናት፣ ጎበዝ አስጠኚዎችን በፈለጉት አማራጭ
ፊደል አስጠኚዎች | Fidel Tutorial
#FidelTutorial #HappyNewYear #TutorInAddis #Education #Tutor
Follow Fidel Tutorial on:
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
ፊደል ጋር፣ ስኬት አለ ብለን፣
ሆ ብለን መጣን፣ ሆ ብለን🌻🌻
ፊደል ቱቶሪያል፣ እንኳን ክረምቱ አልፎ ለበጋዉ ወራት በሰላም አደረሰን እያለ፡
የዘመን መለወጫ በዓልን ምክያት በማድረግ የአዲስ አመት ስጦታ
የተለያዩ Package 🎁 ቱቶሪያል አገልግሎቶችን በታላቅ ቅናሽ ይዘንላችሁ መተናል
👉 Book Now! 🗓
ለጋራ ሆነ ለግል ጥናት፣ ጎበዝ አስጠኚዎችን በፈለጉት አማራጭ
ፊደል አስጠኚዎች | Fidel Tutorial
#FidelTutorial #HappyNewYear #TutorInAddis #Education #Tutor
Follow Fidel Tutorial on:
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
❤3
🎉🎉 እንኳን ደስ አለን! 🎉🎉
እንሆ! በኢትዮጵያዉን የላብ ጠብታ የተገነባዉ
የህዳሴው ግድባችን ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል 👏
ፊደል አስጠኚዎች | Fidel Tutorial
#FidelTutorial #GERD
Follow Fidel Tutorial on:
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
እንሆ! በኢትዮጵያዉን የላብ ጠብታ የተገነባዉ
የህዳሴው ግድባችን ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል 👏
ፊደል አስጠኚዎች | Fidel Tutorial
#FidelTutorial #GERD
Follow Fidel Tutorial on:
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
❤4👏1
"መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ!"
"Have a good school year!"📚👨🏽🏫
ፊደል አስጠኚዎች | Fidel Tutorial
#FidelTutorial #BackToSchool #TutorInAddis
#Education #Knowledge #Tutor
Follow Fidel Tutorial on: 🌐
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
Website: https://www.fideltutorial.com
"Have a good school year!"📚👨🏽🏫
ፊደል አስጠኚዎች | Fidel Tutorial
#FidelTutorial #BackToSchool #TutorInAddis
#Education #Knowledge #Tutor
Follow Fidel Tutorial on: 🌐
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/fidel-tutorial
Instagram: https://www.instagram.com/fidel_tutorial/
Facebook: https://web.facebook.com/fideltutorial
Telegram: https://t.me/fideltutorial
Website: https://www.fideltutorial.com
❤3👍1
Forwarded from Ministry of Education Ethiopia
የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ካለፉት ዓመታት ጋር ሲነጻጸር ለውጥ መምጣቱን የሚያሳይ መሆኑን ተገለጸ።
-------------------//---------------
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ካለፉት ዓመታት ጋር ሲነጻጸር ለውጥ መምጣቱን የሚያሳይ መሆኑንም ተናግረዋል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተናን ከተፈተኑት ተማሪዎች መካከል 8 .4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን ተናግረዋል።
በተለይም ፈተናቸውን ከወሰዱ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች መካከል 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ መሆናቸውንም የጠቀሱት ሚኒስትሩ።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ማሳለፍ እንደቻሉ አመልክተዋል።
በፈተናው ከፍተኛ ውጤት ማዝመዝገብ የቻሉ ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ ከ600 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት 591 እንዲሁም ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት 579 ውጤት የተመዘገበ ሲሆን በተመሳሳይ በማህበራዊ ሳይንስ 562 ከአምቦ አዳሪ ትምህርት ቤትና 548 ከቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት መምዝገብ መቻሉን ተጠቅሷል።
-------------------//---------------
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ካለፉት ዓመታት ጋር ሲነጻጸር ለውጥ መምጣቱን የሚያሳይ መሆኑንም ተናግረዋል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተናን ከተፈተኑት ተማሪዎች መካከል 8 .4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን ተናግረዋል።
በተለይም ፈተናቸውን ከወሰዱ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች መካከል 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ መሆናቸውንም የጠቀሱት ሚኒስትሩ።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን ማሳለፍ እንደቻሉ አመልክተዋል።
በፈተናው ከፍተኛ ውጤት ማዝመዝገብ የቻሉ ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ ከ600 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት 591 እንዲሁም ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት 579 ውጤት የተመዘገበ ሲሆን በተመሳሳይ በማህበራዊ ሳይንስ 562 ከአምቦ አዳሪ ትምህርት ቤትና 548 ከቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት መምዝገብ መቻሉን ተጠቅሷል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ
#EAES 📖
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት መመልከቻ አማራጮች ይፋ ሆነዋል።
የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች በሚከተሉት አማራጮች ከዛሬ መስከረም 05/2018 ዓ.ም ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡
ውጤት የመመልከቻ አማራጮች፦
➫ በድረ-ገጽ፦ https://result.eaes.et
➫ በቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/EAESbot
➫ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት፦ 6284
#EAES 📖
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት መመልከቻ አማራጮች ይፋ ሆነዋል።
የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች በሚከተሉት አማራጮች ከዛሬ መስከረም 05/2018 ዓ.ም ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡
ውጤት የመመልከቻ አማራጮች፦
➫ በድረ-ገጽ፦ https://result.eaes.et
➫ በቴሌግራም ቦት፦ https://t.me/EAESbot
➫ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት፦ 6284
🤩3