Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
1.92K subscribers
826 photos
23 videos
192 files
171 links
* Professional Tutorial service
* Book online or via phone
* Kg to university
* Flashcards
* online Tutorials
Contact
+251979795154
+251979795468

Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial


To become a tutor
join https://t.me/fideltutores
Download Telegram
#AAU

ራስ ገዙ አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሺፕ እና በግል በመጀመሪያ ዲግሪ በ2017 ዓ/ም መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎች ያቀረበው ጥሪ ነገ ያበቃል።

በ2017 ዓ/ም በቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  የተማሪዎች ምደባ እንደማይኖር  ይታወቃል።

በመንግስት ስኮላርሺፕ እንዲሁም በግል ከፍለው በዩኒቨርሲቲው መማር ለሚፈልጉ በሙሉ የአ.አ.ዩ  የሚያወጣውን የመግቢያ ፈተና (UAT) እንዲሁም ሌሎች መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

በዚህም መሠረት በዩኒቨርሲቲው ድረ ገጾች ፦
➡️ www.aau.edu.et
➡️ https://portal.aau.edu.et ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ ይችላሉ።

የመመዝገቢያ ቀኑ ነገ መስከረም 8/ 2017 ዓ.ም ያበቃል።

የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀናት ወደፊት ይገለጻል።

በመንግስት ስኮላርሽፕ ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ለመማር የሚያያዘው ማስረጃ ምንድነው ?

በቀን መደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ለማመልከት ከተጠየቁት መስፈርቶች አንዱ የቤተሰብ የገቢ መጠንን የሚገልፅ ማስረጃ ማያያዝ ነው።

በዚህ መሰረት ፦

1. ከወረዳ/ቀበሌ ወይም መስሪያ ቤት ስለገቢያቸዉ ዝቅተኛነት የሚገልፅ ማስረጃ ከሚመለከተዉ ከወረዳ ወይም ቀበሌ ወይም መስሪያ ቤት ዘርፍ ኃላፊ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

2. የቤተሰቡ ኃላፊ ጡረታ ላይ የሚገኙ መሆናቸዉን የሚገልፅ ደብዳቤ ወይም የታደሰ የጡረተኝነት መታወቂያ ወይም የባንክ ደብተር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

https://t.me/TikvahUniversity/12317

(Addis Ababa University)

@tikvahethiopia
👍2
Dear parents and students register your students before the deadline.
Dear tutors, we are providing tutoring training for building your teaching capacity.
We are doing training every Friday afternoon from 9 to 10 and Saturday 5 to 6.
Those who take the training will be assigned first. So message us on telegram @fidel_Tutorial  and reserve your spot.
First come fist serve.
Students timetable and schedule for students
Baga Ayyaana Irreechaa bara 2017 nagaan geessan!

እንኳን ለ2017 ዓ.ም ኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

Happy 2017 Irreechaa Holiday!

@fideltutorial
12😁1
ዛሬ አለም አቀፍ የመምህራን ቀን ነው

እንኳን አደረሳችሁ!

@fideltutorial
7
#MoE

በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።

በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።

በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።

Via @tikvahuniversity
👍2
ለተጨማሪ መረጃ
በቴሌግራም: @fideltutorial
ኢንስታግራም፡ fidel_tutorial
TikTok: @fideltutorial ይቀላቀሉን!
😁6👍2
መልካም ቅዳሜ ተመኘንላችሁ!
@fideltutorial
http://www.fideltutorial.com
👍5
#tutor #tutorial #tutorialinaddis #mentorship #tutorinaddis #femaletutor #confidence #kids #Examprparation #Grade12 #Besttutoringcompany

የምስራች ለወላጆች!
ፊደል ቱቶሪያል

በአዲሱ ዘመን ለልጅዎ የትምህርት ስኬት አጋዥ ይፈልጋሉ?
እንግድያውስ፤ ኑ አብረን እንስራ!
ይደዉሉ፡ 👇
0979795154
0979795468

Social media: @fideltutorial
Website: www.fideltutorial.com
2👍2
#ethioipa #flag
#unity #sovereignty

17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን

“ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ”

@fideltutorial
www.fideltutorial.com
1👍1
🌟Great News To Addis Ababa University Students 🌟

Join us on October 18, 2024, from 2 PM to 4 PM at the 6 Kilo Main Campus for an engaging event that could shape your career!

Why Attend?

This is a fantastic opportunity to network with industry leaders, ask questions, and explore various career paths that can make a real impact in your community and beyond!

Organized by YeMuyaWeg Initiative and AAUCEBS in collaboration with Aha Psychological Services Center, @fideltutorial and @mentalweg.