ቶተናም ለጎረቤቱ መድረስ አልቻለም፤ ሲቲ ትልቁን የቤት ስራ በድለ አጠናቆ የሊጉን መሪነት ተረከበ
ማንችስተር ሲቲ ከቶተንሀም ጋር ያደረገውን የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሰላሳ አራተኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር 2ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት መረከብ ችለዋል።
የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኤርሊንግ ሀላንድ 2x ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
የሚያስገርመው ማንችስተር ሲቲ በአዲሱ የቶተንሀም ስታዲየም የፕርሚየር ሊግ ጎል ሲያስቆጥር ይህ የመጀመሪያው ነው።
ፔፕ ዋንጫ አይቶ🙊
ማንችስተር ሲቲ ከቶተንሀም ጋር ያደረገውን የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሰላሳ አራተኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር 2ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት መረከብ ችለዋል።
የማንችስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ኤርሊንግ ሀላንድ 2x ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
የሚያስገርመው ማንችስተር ሲቲ በአዲሱ የቶተንሀም ስታዲየም የፕርሚየር ሊግ ጎል ሲያስቆጥር ይህ የመጀመሪያው ነው።
ፔፕ ዋንጫ አይቶ🙊
👍1
አዋሽ ባንክ ለ3ኛ ጊዜ ከኢትዮጵያ ምርጥ ባንክ በመባል መመረጡ ተገለፀ።
ግሎባል ፋይናንስ ማጋዚን ለ31ኛ ጊዜ የምርጥ ባንኮችን ዝርዝር ይፋ ባደረገው መሠረት ከ36 የአፍሪካ አገራት ውስጥ ከተመረጡ ባንኮች መካከል አዋሽ ባንክ አንዱ ሆኗል።
የምርጥ ባንኮች ልየታ የተደረገው በተለያዩ መስፈርቶች መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ የባንኮቹ ትርፋማነት፣ የሀብት ዕድገት፣ተደራሽነት እና የመሳሰሉት ከመስፈርቶቹ መካከል የተካተቱ ናቸው።
በዚህ መሠረት አዋሽ ባንክ ከ36 አገራት ከተመረጡ የአፍሪካ ባንኮች መካከል አንዱ ሆኖ መመረጡን እና ከኢትዮጵያ ደግሞ ብቸኛው ባንክ መሆኑን የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው ገልጸዋል።
በዚህኛው አመት በተካሄደው ምርጫ ከ1መቶ50 በላይ አገራት የሚሰሩ ባንኮች የተካተቱበት መሆኑም ነው የተገለጸው።
አዋሽ ባንክ በአሁኑ ጊዜ ከ9መቶ38 በላይ ቅርንጫፎች በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች እንዳለው የተገለፀ ሲሆን ከ12.1 ሚሊየን በላይ ደንበኞችንም ማፍራቱ ተነግሯል።
የባንኩ ጠቅላላ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ከ2መቶ15 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱም ተገልጿል።
ለተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች የተሰጠው የብድር መጠንም ከብር 1መቶ78 ቢሊየን ብር በላይ መሆኑንም ነው ያስታወቁት።
የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ እንደገለፁት ለባንኩ የሚሰጠው ዕውቅናና የሽልማት ስነ-ስርዓት የአለም ገንዘብ ድርጅት እና የአለም ባንክ በዋሽንግተን ዲሲ በኦክቶበር 2024 በሚያደርጉት ጉባኤ ወቅት እንደሚከናወን አስታውቀዋል።(ethiofm)
ግሎባል ፋይናንስ ማጋዚን ለ31ኛ ጊዜ የምርጥ ባንኮችን ዝርዝር ይፋ ባደረገው መሠረት ከ36 የአፍሪካ አገራት ውስጥ ከተመረጡ ባንኮች መካከል አዋሽ ባንክ አንዱ ሆኗል።
የምርጥ ባንኮች ልየታ የተደረገው በተለያዩ መስፈርቶች መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ የባንኮቹ ትርፋማነት፣ የሀብት ዕድገት፣ተደራሽነት እና የመሳሰሉት ከመስፈርቶቹ መካከል የተካተቱ ናቸው።
በዚህ መሠረት አዋሽ ባንክ ከ36 አገራት ከተመረጡ የአፍሪካ ባንኮች መካከል አንዱ ሆኖ መመረጡን እና ከኢትዮጵያ ደግሞ ብቸኛው ባንክ መሆኑን የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው ገልጸዋል።
በዚህኛው አመት በተካሄደው ምርጫ ከ1መቶ50 በላይ አገራት የሚሰሩ ባንኮች የተካተቱበት መሆኑም ነው የተገለጸው።
አዋሽ ባንክ በአሁኑ ጊዜ ከ9መቶ38 በላይ ቅርንጫፎች በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች እንዳለው የተገለፀ ሲሆን ከ12.1 ሚሊየን በላይ ደንበኞችንም ማፍራቱ ተነግሯል።
የባንኩ ጠቅላላ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ከ2መቶ15 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱም ተገልጿል።
ለተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች የተሰጠው የብድር መጠንም ከብር 1መቶ78 ቢሊየን ብር በላይ መሆኑንም ነው ያስታወቁት።
የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ እንደገለፁት ለባንኩ የሚሰጠው ዕውቅናና የሽልማት ስነ-ስርዓት የአለም ገንዘብ ድርጅት እና የአለም ባንክ በዋሽንግተን ዲሲ በኦክቶበር 2024 በሚያደርጉት ጉባኤ ወቅት እንደሚከናወን አስታውቀዋል።(ethiofm)
👍2❤1
የ12ኛ ክፍል የግል ትምህርት ቤት ተፈታኞች ላፕቶፕ እንዲያዘጋጁ መወሰኑ ጥያቄ አስነሳ‼️
የትምህርት ሚኒስቴር በብሔራዊ ደረጃ በወረቀትና በኦንላይን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና፣ የግል ትምህርት ቤት ተፈታኞች የራሳቸውን ላፕቶፕ እንዲያዘጋጁ መወሰኑ ጥያቄ አስነሳ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና፣ ተማሪዎች እንዲዘጋጁ ውሳኔ ማስተላለፉ ይታወሳል፡፡
የግል ትምህርት ቤቶች የትምህርት ሚኒስቴር ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት ላፕቶፕም ሆነ ሌሎች ግብዓቶችን አዘጋጅተው በፈተና ወቅት ኢንተርኔት ከተጠለፈ ወይም ከተቋረጠ እነሱም ሆኑ ሚኒስቴሩ ከባድ ችግር ውስጥ እንደሚወድቁ ከግምት ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል ያሉት፣ የአዲስ አበባ የግል ትምህርት ቤቶች ማኅበር ተወካይ ወ/ሮ ሐረገወይን ገረሱ ናቸው፡፡
የግል ትምህርት ቤቶች እንዲህ ዓይነት መሠረተ ልማት ያሟላሉ ወይ የሚለውን ራሱ ሚኒስቴሩ መፈተሽ እንዳለበት የተናገሩት ወ/ሮ ሐረገወይን፣ በአገር ደረጃ በትምህርት ቤቶች የኢንተርኔት አቅርቦት ተደራሽ ሆኖ ሲስተሙ በምንም ዓይነት ምክንያት ሳይቋረጥ አገልግሎት እንዲሰጥ የማድረግ ተሞክሮ ስለሌለ ችግሩ የከፋ እንደሚሆን ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር በብሔራዊ ደረጃ በወረቀትና በኦንላይን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና፣ የግል ትምህርት ቤት ተፈታኞች የራሳቸውን ላፕቶፕ እንዲያዘጋጁ መወሰኑ ጥያቄ አስነሳ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና፣ ተማሪዎች እንዲዘጋጁ ውሳኔ ማስተላለፉ ይታወሳል፡፡
የግል ትምህርት ቤቶች የትምህርት ሚኒስቴር ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት ላፕቶፕም ሆነ ሌሎች ግብዓቶችን አዘጋጅተው በፈተና ወቅት ኢንተርኔት ከተጠለፈ ወይም ከተቋረጠ እነሱም ሆኑ ሚኒስቴሩ ከባድ ችግር ውስጥ እንደሚወድቁ ከግምት ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል ያሉት፣ የአዲስ አበባ የግል ትምህርት ቤቶች ማኅበር ተወካይ ወ/ሮ ሐረገወይን ገረሱ ናቸው፡፡
የግል ትምህርት ቤቶች እንዲህ ዓይነት መሠረተ ልማት ያሟላሉ ወይ የሚለውን ራሱ ሚኒስቴሩ መፈተሽ እንዳለበት የተናገሩት ወ/ሮ ሐረገወይን፣ በአገር ደረጃ በትምህርት ቤቶች የኢንተርኔት አቅርቦት ተደራሽ ሆኖ ሲስተሙ በምንም ዓይነት ምክንያት ሳይቋረጥ አገልግሎት እንዲሰጥ የማድረግ ተሞክሮ ስለሌለ ችግሩ የከፋ እንደሚሆን ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
👍2
ሱራ ፋሽን የተለያዩ ኦርጅናል ብራንድ ልብስ ፣ ጫማ እንዲሁም የተለያዩ ብራንድ ሰአቶች ባይነት ባይነት እኛ ጋር ይገኛሉ።
አድራሻ መገናኛ ቤተልሄም ህንፃ 1ኛ ፎቅ 0934349703
አድራሻ መገናኛ ቤተልሄም ህንፃ 1ኛ ፎቅ 0934349703
❤1👍1
ገቢ ሆነዋል!...እንቀጥል ምዕራፍ
የአፍሮ ስቱድዮ ባለቤት ወ/ሮ ልደት አበባው እና በጋዜጠኝነት ያየናት
ወ/ሮ ታደለች ብርሀኔ በትወና
ህፃን ናትናኤል መስፍን፣ በትወና
ወጣት ካሊድ ድጉማ ከባህልና እሴታችን ባፈነገጠ መልኩ አንድ በእድሜ የገፋች እናት ከ13 ዓመት በማይበልጥ ህፃን ያረገዝኩት ላንተ ሳይሆን ላባትህ ነው ስትል የሚያሳይ አፀያፊ ቪዲዮ የሰሩ ግለሰቦች የይትዩቡ ባለቤቶች ፈታኝ ትግል በኋላ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና በቅን ልቦች ብርቱ ክትትል በቁጥጥር ስር ውለዋል ።
ቅን ልቦች ነገም ከባህልና እሴቶቻችን ባፈነገጠ መልኩ የሚሰሩ ዩቱዩበርና ቲክቶከሮችን በህግ የማስጠየቁን ስራ እቀጥላለሁ ብሏል።
የአፍሮ ስቱድዮ ባለቤት ወ/ሮ ልደት አበባው እና በጋዜጠኝነት ያየናት
ወ/ሮ ታደለች ብርሀኔ በትወና
ህፃን ናትናኤል መስፍን፣ በትወና
ወጣት ካሊድ ድጉማ ከባህልና እሴታችን ባፈነገጠ መልኩ አንድ በእድሜ የገፋች እናት ከ13 ዓመት በማይበልጥ ህፃን ያረገዝኩት ላንተ ሳይሆን ላባትህ ነው ስትል የሚያሳይ አፀያፊ ቪዲዮ የሰሩ ግለሰቦች የይትዩቡ ባለቤቶች ፈታኝ ትግል በኋላ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና በቅን ልቦች ብርቱ ክትትል በቁጥጥር ስር ውለዋል ።
ቅን ልቦች ነገም ከባህልና እሴቶቻችን ባፈነገጠ መልኩ የሚሰሩ ዩቱዩበርና ቲክቶከሮችን በህግ የማስጠየቁን ስራ እቀጥላለሁ ብሏል።
👍2
ተወዳጇ ተዋናይት ቃልኪዳን ጥበቡ በእናቷ ወርቅ ተሸለመች።
በበርካታ ፊልሞች ላይ በባለሙያዎች እና በተመልካቾች ተወዳጅ የሆነችው ተዋናይት ቃልኪዳን ጥበቡ በትወና ከፍ ብላ የተሳተፈችበት "ትዝታ" የተሰኘ ፊልም ትናንት ተመርቋል።
ይህ ብርታቷን ጥንካሬዋን እንዲመለስ ከእግዚአብሔር በታች ከጎኗ ለነበራቹ በሙሉ እናቷ በመድረኩ አመስግነው የወርቅ ሃብል በተመልካች ፊት መድረክ ላይ ሸልመዋታል።
በበርካታ ፊልሞች ላይ በባለሙያዎች እና በተመልካቾች ተወዳጅ የሆነችው ተዋናይት ቃልኪዳን ጥበቡ በትወና ከፍ ብላ የተሳተፈችበት "ትዝታ" የተሰኘ ፊልም ትናንት ተመርቋል።
ይህ ብርታቷን ጥንካሬዋን እንዲመለስ ከእግዚአብሔር በታች ከጎኗ ለነበራቹ በሙሉ እናቷ በመድረኩ አመስግነው የወርቅ ሃብል በተመልካች ፊት መድረክ ላይ ሸልመዋታል።
👍4❤1