በመጀመሪያው ዙር የቻምፒዮንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ባየርን ሚዩኒክ በሜዳው ከሪያል ማድሪድ ጋር አቻ ተለያይቷል። ከሁለቱ ቡድኖች ለፍፃሜ ማን ያልፋል?
በኢትዮጵያ ከጠቅላላው ህዝብ ውስጥ 5 በመቶ ያህሉ ሲጋራ አጫሽ ናቸው ተባለ
ኢትዮጵያ የሲጋራ አጫሾችን ቁጥር በመቀነስ ስኬታማ ሀገራት ከሆኑ የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ከትንባሆ ነጻ ህጻናት የተባለ ድርጅት አታውቋል፡፡
በኢትዮጵያ ከ6 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ከአጫሾች በሚወጣ የትምባሆ ጭስ እንደሚቸገሩ ከዚህ በፊት የተደረገ ጥናት ያሳያል ሲሉ ለብስራት ሬድዮ እና ቴሌቪዥን የተናሩት ከትንባሆ ነጻ ህጻናት ድርጅት የአፍሪካ ፕሮግራም ዳይሬከተር ቢንቶው ካማራ ናቸዉ፡፡በኢትዮጵያ ከጠቅላላው ህዝብ ውስጥ 5 በመቶ ያህሉ ትምባሆ አጫሾች ሲሆኑ ኢትዮጵያ የአጫሾችን ቁጥር ለመቀነስ እና የዜጎችን ጤንነት ለመጠበቅ ጠንካራ የህግ ማዕቀፍ በየጊዜው ስታዘጋጅ ቆይታለችም ብለዋል፡፡
ህጻናትን ከትንባሆ ነጻ የማደረግ እንቅስቃሴ ኢትዮጵያ ያለባትን የትንባሆ አምራቾች እና ተጠቃሚዎች ግፊትን ተቋቁማ ለውጥ አምጪ የትንባሆ ቁጥጥር አዋጆች ማጽደቁ ተነግሯል፡፡ውጤታማው የኅብረተሰብን ጤና መሰረት ያደረገ የትንባሆ ቁጥጥር በኢትዮጵያ ዙሪያ የሚያጠነጥን ዘጋቢ ተንቀሳቃሽ ምስል እንቅስቃሴ ከትንባሆ ነጻ ህጻናት ማዘጋጀቱን ድርጅቱ አስታውቋል፡፡የተደረጉ ጥረቶችን እና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ ያጠናቀረውን ተራኪ እና ዘጋቢ ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ አዲስ ዘጋቢ ፊልም ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ለትንባሆ ቁጥጥር አዋጅ እና እንቅስቃሴ ያደረገችውን በርካታ ውጣ ውረዶች ያካተተ ሲሆን፤ በሂደቱ ላይ የነበሩትን ባለድርሻ አካላት በተለይም ደግሞ ድጋፍ እና ያላሰለሰ ጥረት ያደረጉ ተቋማት በዋናነት የዓለም የጤና ደርጅትን የትንባሆ ቁጥጥር የህግ ማዕቀፍን ተንተርሰው ድጋፍ ያደረጉ አካላትን ትኩረት አድርጓል። ዘጋቢ ፊልሙ ጌትፊልድ በተባለ እና ማኅበረሰባዊ ለውጥ ለማምጣት በሚል የተቋቋመ ኩባንያ ባለቤትነት የተዘጋጀ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ የማኅበረሰብ ድርጅቶች፣ የኢትዮጵያ የምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡
ለትምበሆ ቁጥጥር ከተወሰዱ እርምጃዎች መካከልም ትምባሆ መግዛት የሚችሉት እድሜያቸው ከ21 ዓመት በላይ የሆኑ፣ የመዝናኛ እና አገልግሎት መስጫ ተቋማት ውስጥ ትምባሆ ማጨስ እንደማይቻል፣ ሰው በተሰበሰበባቸው ቦታው ትምባሆ ማጨስ እና ማስጨስ መከልከሉ አስገዳጅ ህግ መደረጋቸው ዋነኞቹ ናቸው፡፡ በተጨማሪም በትምባሆ ምርቶች ላይ ከፍተኛ ግብር መጣሉ እና የትምባሆ ምርቶችን በብዙሃን መገናኛዎች ላይ ማስተዋወቅ እንዳይቻል መከልከሉም ኢትዮጵያ የትምባሆ ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከመቀነስ አንጻር ከሰራቻቸው ስራዎች መካከል ተጠቃሽ ናቸውም ተብላል፡፡
ኢትዮጵያ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አንጻር ከትምባሆ ነጻ የሆኑ ህጻናትን ለመፍጠር ብርቱ ጥረት እያደረጉ ካሉ የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ እንድትሆን አድርጓታል ተብሏል፡፡
በትግስት ላቀዉ
Join: @felagi
ኢትዮጵያ የሲጋራ አጫሾችን ቁጥር በመቀነስ ስኬታማ ሀገራት ከሆኑ የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ከትንባሆ ነጻ ህጻናት የተባለ ድርጅት አታውቋል፡፡
በኢትዮጵያ ከ6 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ከአጫሾች በሚወጣ የትምባሆ ጭስ እንደሚቸገሩ ከዚህ በፊት የተደረገ ጥናት ያሳያል ሲሉ ለብስራት ሬድዮ እና ቴሌቪዥን የተናሩት ከትንባሆ ነጻ ህጻናት ድርጅት የአፍሪካ ፕሮግራም ዳይሬከተር ቢንቶው ካማራ ናቸዉ፡፡በኢትዮጵያ ከጠቅላላው ህዝብ ውስጥ 5 በመቶ ያህሉ ትምባሆ አጫሾች ሲሆኑ ኢትዮጵያ የአጫሾችን ቁጥር ለመቀነስ እና የዜጎችን ጤንነት ለመጠበቅ ጠንካራ የህግ ማዕቀፍ በየጊዜው ስታዘጋጅ ቆይታለችም ብለዋል፡፡
ህጻናትን ከትንባሆ ነጻ የማደረግ እንቅስቃሴ ኢትዮጵያ ያለባትን የትንባሆ አምራቾች እና ተጠቃሚዎች ግፊትን ተቋቁማ ለውጥ አምጪ የትንባሆ ቁጥጥር አዋጆች ማጽደቁ ተነግሯል፡፡ውጤታማው የኅብረተሰብን ጤና መሰረት ያደረገ የትንባሆ ቁጥጥር በኢትዮጵያ ዙሪያ የሚያጠነጥን ዘጋቢ ተንቀሳቃሽ ምስል እንቅስቃሴ ከትንባሆ ነጻ ህጻናት ማዘጋጀቱን ድርጅቱ አስታውቋል፡፡የተደረጉ ጥረቶችን እና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ ያጠናቀረውን ተራኪ እና ዘጋቢ ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ አዲስ ዘጋቢ ፊልም ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ለትንባሆ ቁጥጥር አዋጅ እና እንቅስቃሴ ያደረገችውን በርካታ ውጣ ውረዶች ያካተተ ሲሆን፤ በሂደቱ ላይ የነበሩትን ባለድርሻ አካላት በተለይም ደግሞ ድጋፍ እና ያላሰለሰ ጥረት ያደረጉ ተቋማት በዋናነት የዓለም የጤና ደርጅትን የትንባሆ ቁጥጥር የህግ ማዕቀፍን ተንተርሰው ድጋፍ ያደረጉ አካላትን ትኩረት አድርጓል። ዘጋቢ ፊልሙ ጌትፊልድ በተባለ እና ማኅበረሰባዊ ለውጥ ለማምጣት በሚል የተቋቋመ ኩባንያ ባለቤትነት የተዘጋጀ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ የማኅበረሰብ ድርጅቶች፣ የኢትዮጵያ የምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡
ለትምበሆ ቁጥጥር ከተወሰዱ እርምጃዎች መካከልም ትምባሆ መግዛት የሚችሉት እድሜያቸው ከ21 ዓመት በላይ የሆኑ፣ የመዝናኛ እና አገልግሎት መስጫ ተቋማት ውስጥ ትምባሆ ማጨስ እንደማይቻል፣ ሰው በተሰበሰበባቸው ቦታው ትምባሆ ማጨስ እና ማስጨስ መከልከሉ አስገዳጅ ህግ መደረጋቸው ዋነኞቹ ናቸው፡፡ በተጨማሪም በትምባሆ ምርቶች ላይ ከፍተኛ ግብር መጣሉ እና የትምባሆ ምርቶችን በብዙሃን መገናኛዎች ላይ ማስተዋወቅ እንዳይቻል መከልከሉም ኢትዮጵያ የትምባሆ ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከመቀነስ አንጻር ከሰራቻቸው ስራዎች መካከል ተጠቃሽ ናቸውም ተብላል፡፡
ኢትዮጵያ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አንጻር ከትምባሆ ነጻ የሆኑ ህጻናትን ለመፍጠር ብርቱ ጥረት እያደረጉ ካሉ የአፍሪካ ሀገራት መካከል አንዷ እንድትሆን አድርጓታል ተብሏል፡፡
በትግስት ላቀዉ
Join: @felagi
👍2
በ55,000 ብር ከገዛናው በሬ በ100,000 ብር የሚገመት ወርቅ ተገኘ።
በወላይታ ዞን በዳሞት ፑላሳ ወረዳ ሻንቶ ከተማ ለትንሳኤ በዓል ለእርድ በ55,000 ብር ከተገዛው በሬ የተገኘው ወርቅ በ100,000 ብር ተሽጧል።
ከዚህ በፊት በወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ ለገና ከታረዱት በሬዎች በ235,000 ብር የሚገመት ወርቅ መገኘቱን መዘገባችን የሚታወስ ነው።
መልካም የትንሳኤ በዓል ይሁንላችሁ።
Via:- Bonga Ethiopia
ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👉https://t.me/felagi
በወላይታ ዞን በዳሞት ፑላሳ ወረዳ ሻንቶ ከተማ ለትንሳኤ በዓል ለእርድ በ55,000 ብር ከተገዛው በሬ የተገኘው ወርቅ በ100,000 ብር ተሽጧል።
ከዚህ በፊት በወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ ለገና ከታረዱት በሬዎች በ235,000 ብር የሚገመት ወርቅ መገኘቱን መዘገባችን የሚታወስ ነው።
መልካም የትንሳኤ በዓል ይሁንላችሁ።
Via:- Bonga Ethiopia
ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👉https://t.me/felagi
ሰበር ከስፖርቱ 🚨 ዌስትሀም ዩናይትድ የክለቡ ዋና አሰልጣኝ ዴቪድ ሞይስ በ 2023/24 የውድድር ዓመት ማጠናቀቂያ ቡድኑን ስለመልቀቅ በጋራ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታውቋል ። የአሰልጣኙ ውል ማጠናቀቂያ ዓመት መሆኑም ይታወቃል ።
Join: @felagi
Join: @felagi
👍1
ይህ ወጣት ቲክቶከር በቁጥጥር ስር መዋሉን ታውቋል።
አቶ አለሙ ቢጫ ለተባሉ ግለሰብ ህክምና በቲክቶክ የተሰበሰበ 350 ሽህ ብር "ታማሚው ስለማይድን ብሩን አጥፍቼዋለሁ . . . ቲክቶክ አካውንቴን ሸጬ እከፍላለሁ"በማለት በአደባባይ የተናገረው ወጣት ዛሬ ሚያዚያ 28/2016 በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል።
የጉለሌ ፖሊስ መምሪያ የቅን ልቦች ከተባለ ድርጅት አቤቱታ ቀርቦለት ወጣቱን ሲፈልግ መቆየቱ ተሰምቷል።
ወጣቱ ሰሞኑን አጠፋሁት ያለውን 350 ሽህ ብር ለታካሚው አለሙ ቢጫ መመለሱ ታውቋል።ፖሊስ ጉዳዩን አጣርቶ በዋስትና እንደሚለቀ ይጠበቃል።
አቶ አለሙ ቢጫ ለተባሉ ግለሰብ ህክምና በቲክቶክ የተሰበሰበ 350 ሽህ ብር "ታማሚው ስለማይድን ብሩን አጥፍቼዋለሁ . . . ቲክቶክ አካውንቴን ሸጬ እከፍላለሁ"በማለት በአደባባይ የተናገረው ወጣት ዛሬ ሚያዚያ 28/2016 በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል።
የጉለሌ ፖሊስ መምሪያ የቅን ልቦች ከተባለ ድርጅት አቤቱታ ቀርቦለት ወጣቱን ሲፈልግ መቆየቱ ተሰምቷል።
ወጣቱ ሰሞኑን አጠፋሁት ያለውን 350 ሽህ ብር ለታካሚው አለሙ ቢጫ መመለሱ ታውቋል።ፖሊስ ጉዳዩን አጣርቶ በዋስትና እንደሚለቀ ይጠበቃል።
👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ታላቅ የሬስቶራንት ምረቃ መርሀግብር
ጥፍጥ ያሉ በተፈጥሮ ምርት የተስሩ ለጤና የሚስማሙ ልዩ ልዩ ምግቦችን አዘጋጅቶ ፤ ልብን በሚመስጥ ውብ ዜማ በሚያሰሙ የሀገር ባህል መሳሪያዎች ፤ በልዩ የጥበብ ምሽት በአዝናኝ እና አሸላሚ መርሀ ግብር ደምቆ ሊመረቅሎት ነው።
ግንቦት 2፤3፤4 አርብ ቅዳሜ እሁድ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል ማንም ሰው እንዳይቀር።
በአገልግል መጥተው አንድ ነገር አዘው ሲጠቀሙ 3% ለኢትዬጵያዊያን ወገኖቻችን እየረዱ እንደሆነ ይወቁ።
አገልግል ዘመናዊና እና ባህላዊ ምግብ ቤት
ጥፍጥ ያሉ በተፈጥሮ ምርት የተስሩ ለጤና የሚስማሙ ልዩ ልዩ ምግቦችን አዘጋጅቶ ፤ ልብን በሚመስጥ ውብ ዜማ በሚያሰሙ የሀገር ባህል መሳሪያዎች ፤ በልዩ የጥበብ ምሽት በአዝናኝ እና አሸላሚ መርሀ ግብር ደምቆ ሊመረቅሎት ነው።
ግንቦት 2፤3፤4 አርብ ቅዳሜ እሁድ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል ማንም ሰው እንዳይቀር።
በአገልግል መጥተው አንድ ነገር አዘው ሲጠቀሙ 3% ለኢትዬጵያዊያን ወገኖቻችን እየረዱ እንደሆነ ይወቁ።
አገልግል ዘመናዊና እና ባህላዊ ምግብ ቤት
ቦሌ አየር መንገዱ ይቅርታ ጠየቀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET154 ዛሬ ሚያዝያ 29፣ 2016 ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ በአውሮፕላን ውስጥ ጭስ የታየ ቢሆንም አውሮፕላኑ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ በተመደበለት የመንገደኞች ማስተናገጃ በር ያለ ምንም እክል በመቆም መንገዶኞቻችንን ከአውሮፕላን ላይ ደህንነታቸው እንደተጠበቀ ወርደዋል። በአሁኑ ሰአት የክስተቱ መንስኤ በመጣራት ላይ ያለ ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተፈጠረው ክስተት ውድ ደንበኞቹን ይቅርታ ጠይቋል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET154 ዛሬ ሚያዝያ 29፣ 2016 ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ በአውሮፕላን ውስጥ ጭስ የታየ ቢሆንም አውሮፕላኑ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ በተመደበለት የመንገደኞች ማስተናገጃ በር ያለ ምንም እክል በመቆም መንገዶኞቻችንን ከአውሮፕላን ላይ ደህንነታቸው እንደተጠበቀ ወርደዋል። በአሁኑ ሰአት የክስተቱ መንስኤ በመጣራት ላይ ያለ ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተፈጠረው ክስተት ውድ ደንበኞቹን ይቅርታ ጠይቋል፡፡