የማዕረግ እድገት ለበለጠ ሀላፊነትና ዲሲፕሊን የሚያዘጋጅ ሹመት መሆኑ ተገለፀ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 04 ቀን 2017 ዓ.ም
በላቀ የግዳጅ አፈፃፀም ተልዕኳቸውን በመወጣት የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሰራዊት አባላት መዓረግ የማልበስ ስነ ስርዓት የተከናወነ ሲሆን የማዕረግ ዕድገት ለሌላ ከፍተኛ ሀላፊነት እና ወታደራዊ ዲሲፕሊን የሚያዘጋጅ መሆኑን የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ገልፀዋል።
ጄኔራል መኮንኑ ለከፍተኛ እና መስመራዊ መኮንኖች ማዕረግ በማልበስ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ባስተላለፉበት እለት፤ መዓረግ ለበለጠ ተነሳሽነትና ሀላፊነት መታጨት በመሆኑ ወቅቱ የሚጠይቀውን ወታደራዊ ቁመና መላበስ እንደሚገባ አመላክተዋል።
የማዕረግ ተሿሚ የሰራዊት አባላት ለተሰጣቸው ሀላፊነት ቦታ በመስጠት ከነበራቸው አፈፃፀም ባሻገር ተደማሪ የተቋም አቅም ለመሆን ዝግጁ መሆን አለባቸው ያሉት ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ በስራቸው ለሚገኙ የሰራዊት አባላት ዓርዓያ በመሆን የተጣለባቸውን ህገ መንግስታዊ ተልዕኮ በብቃት መፈፀምና በሀላፊነት መንፈስ መትጋት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የማዕከላዊ ዕዝ የሰው ሀይል ስምሪት እድገት ቡድን መሪ ሻቃ ይርጋለም ዘሪሁን በበኩላቸው ተሿሚዎች የሰራዊቱ መተዳደሪያ ደንብ አዋጅ በሚያዘው መሰረት በነበራቸው የስራ አፈፃፀም ከአቻዎቻቸው በመወዳደር ብልጫ የነበራቸው ሲሆኑ በዕዙ ማሰልጠኛ ማዕከል ገብተው በስነ ልቦና እና አካል ብቃት እንዲሁም ታክቲካል ስልጠናዎችን በብቃት ሰልጥነው የተሾሙ መሆኑን አረጋግጠዋል። ዘጋቢ መሀመድ አህመድ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 04 ቀን 2017 ዓ.ም
በላቀ የግዳጅ አፈፃፀም ተልዕኳቸውን በመወጣት የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሰራዊት አባላት መዓረግ የማልበስ ስነ ስርዓት የተከናወነ ሲሆን የማዕረግ ዕድገት ለሌላ ከፍተኛ ሀላፊነት እና ወታደራዊ ዲሲፕሊን የሚያዘጋጅ መሆኑን የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ገልፀዋል።
ጄኔራል መኮንኑ ለከፍተኛ እና መስመራዊ መኮንኖች ማዕረግ በማልበስ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ባስተላለፉበት እለት፤ መዓረግ ለበለጠ ተነሳሽነትና ሀላፊነት መታጨት በመሆኑ ወቅቱ የሚጠይቀውን ወታደራዊ ቁመና መላበስ እንደሚገባ አመላክተዋል።
የማዕረግ ተሿሚ የሰራዊት አባላት ለተሰጣቸው ሀላፊነት ቦታ በመስጠት ከነበራቸው አፈፃፀም ባሻገር ተደማሪ የተቋም አቅም ለመሆን ዝግጁ መሆን አለባቸው ያሉት ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ በስራቸው ለሚገኙ የሰራዊት አባላት ዓርዓያ በመሆን የተጣለባቸውን ህገ መንግስታዊ ተልዕኮ በብቃት መፈፀምና በሀላፊነት መንፈስ መትጋት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የማዕከላዊ ዕዝ የሰው ሀይል ስምሪት እድገት ቡድን መሪ ሻቃ ይርጋለም ዘሪሁን በበኩላቸው ተሿሚዎች የሰራዊቱ መተዳደሪያ ደንብ አዋጅ በሚያዘው መሰረት በነበራቸው የስራ አፈፃፀም ከአቻዎቻቸው በመወዳደር ብልጫ የነበራቸው ሲሆኑ በዕዙ ማሰልጠኛ ማዕከል ገብተው በስነ ልቦና እና አካል ብቃት እንዲሁም ታክቲካል ስልጠናዎችን በብቃት ሰልጥነው የተሾሙ መሆኑን አረጋግጠዋል። ዘጋቢ መሀመድ አህመድ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤35👍20🔥2
የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ክፍለጦር በህገወጥ ቡድኑ ላይ እርምጃ ወስዷል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 04 ቀን 2017 ዓ.ም
የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል ብርሃኑ በላይ እንዳሉት ፅንፈኛው ቡድን የተለመደ የዝርፊያና እገታ ተግባሩን ለማራመድ በደቡብ ወሎ ዞን በከለላ ወረዳ ላይ ሙከራ ቢያደርግም በህገወጥ ቡድኑ ላይ ሠራዊቱ በወሰደው እርምጃ በርካታ የቡድኑ አባላትን ሙትና ቁስለኛ ሆነዋል።
ክፍለጦሩ ባደረገው ዘመቻ የህገወጥ በድኑ ላይ እርምጃ በመውሰድና በማቁሰል፣ 06 አባላትን መማረክ ችሏል። በዚህም ብሬን ፣ክላሽ ፣የቃታ መሳሪያ መማረክ የተቻለ ሲሆን ሠራዊቱ በህገ-ወጥ ቡድኑ ላይ የሚያደርገውን ስምሪት አጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል። ዘገባው የክፍለጦሩ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 04 ቀን 2017 ዓ.ም
የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል ብርሃኑ በላይ እንዳሉት ፅንፈኛው ቡድን የተለመደ የዝርፊያና እገታ ተግባሩን ለማራመድ በደቡብ ወሎ ዞን በከለላ ወረዳ ላይ ሙከራ ቢያደርግም በህገወጥ ቡድኑ ላይ ሠራዊቱ በወሰደው እርምጃ በርካታ የቡድኑ አባላትን ሙትና ቁስለኛ ሆነዋል።
ክፍለጦሩ ባደረገው ዘመቻ የህገወጥ በድኑ ላይ እርምጃ በመውሰድና በማቁሰል፣ 06 አባላትን መማረክ ችሏል። በዚህም ብሬን ፣ክላሽ ፣የቃታ መሳሪያ መማረክ የተቻለ ሲሆን ሠራዊቱ በህገ-ወጥ ቡድኑ ላይ የሚያደርገውን ስምሪት አጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል። ዘገባው የክፍለጦሩ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤45👍32🔥4👎2
የኮማንዶ ሬጅመንት በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ የፅንፈኛውን ቡድን ደመሰሰ፡፡
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 05 ቀን 2017 ዓ.ም
የኮማንዶ ሬጅመንት በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ ብርቂቱ ቀበሌ በወሰደው እርምጃ በርካታ የፅንፈኛ አባላትን በመደምሰስ አንድ የቡድኑ ሎጀስቲክስ አመራርን ጨምሮ ሰባት የቡድኑ አባላትን ከነትጥቃቸው መማራኩን የሬጅመንቱ ዋና አዛዥ ሻለቃ ግዛቸው ዘሪሁን ተናግረዋል፡፡
የሬጅመንቱ አባላት አስቸጋሪና ፈታኝ የመሬት ገፅታዎችን የአየር ሁኔታን በማለፍ ለሰላም አልገዛም አሻፈረን ብሎ በአካባቢው ተደብቆ ህዝብን ሲዘርፍና ሲያሰቃይ የነበረውን የፅንፈኛ ቡድን በመደምሰስ ለአካባቢው ህዝብ እፎይታን መፍጠር መቻሉን ገልፀዋል።
ሬጅመንቱ ፅንፈኛውን ቡድን ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ፅንፈኛውን ጨምሮ ክላሽ ፣ የተለያዬ አይነት ጥይት እና ሌሎችንም በቁጥጥር ስር ማዋሉንም ተናግረዋል። ዘገባው የክፍለጦሩ የሠራዊት ስነ-ልቦና ግንባታ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 05 ቀን 2017 ዓ.ም
የኮማንዶ ሬጅመንት በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ ብርቂቱ ቀበሌ በወሰደው እርምጃ በርካታ የፅንፈኛ አባላትን በመደምሰስ አንድ የቡድኑ ሎጀስቲክስ አመራርን ጨምሮ ሰባት የቡድኑ አባላትን ከነትጥቃቸው መማራኩን የሬጅመንቱ ዋና አዛዥ ሻለቃ ግዛቸው ዘሪሁን ተናግረዋል፡፡
የሬጅመንቱ አባላት አስቸጋሪና ፈታኝ የመሬት ገፅታዎችን የአየር ሁኔታን በማለፍ ለሰላም አልገዛም አሻፈረን ብሎ በአካባቢው ተደብቆ ህዝብን ሲዘርፍና ሲያሰቃይ የነበረውን የፅንፈኛ ቡድን በመደምሰስ ለአካባቢው ህዝብ እፎይታን መፍጠር መቻሉን ገልፀዋል።
ሬጅመንቱ ፅንፈኛውን ቡድን ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ፅንፈኛውን ጨምሮ ክላሽ ፣ የተለያዬ አይነት ጥይት እና ሌሎችንም በቁጥጥር ስር ማዋሉንም ተናግረዋል። ዘገባው የክፍለጦሩ የሠራዊት ስነ-ልቦና ግንባታ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤52👍25🔥6🖕3
የኮሩ አመራሮች ከዞንና ከፀጥታ ሀይል አመራሮች ጋር በአዳማ ከተማ ተወያዩ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 05 ቀን 2017 ዓ.ም
የደቡብ እዝ ኮር አመራሮች በምስራቅ ሸዋ ዞን ከዞን እና ከወረዳ ከተውጣጡ አመራርና የፀጥታ ሀይሎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ሰላምና ፀጥታ ዙሪያ በአዳማ ከተማ ተወያይተዋል።
የኮሩ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋየ ሰላምን ለማረጋገጥ ሰራዊታችን ሌት ተቀን ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ መሰናክሎችን እየተጋፈጠ መምጣቱን ገልፀው ሰላምን ለማስፈን ሁሉም በየተሰማራበት የስራ ዘርፍ ስለ ሰላም ጠንክሮ ሊሰራ እንደሚገባው አመላክተዋል።
በዞኑ ሰላም እንዲሰፍን ሰራዊታችን ከፀጥታ ሀይሉና ከዞኑ አመራሮች እንዲሁም ከሰላም ወዳዱ ህዝብ ጋር በቅንጅት በመስራቱ የዞኑን ሰላም ማረጋገጥ ችለናል ቀጣይም ለሰላምና ለልማት የምናደርገውን የጋራ ስራ አጠናክረን በመቀጠል ሰላምን ማሥፈን ይገባናል ብለዋል።
ሰራዊታችን የሀገርን ሰላም ለማረጋገጥ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል የፀናች ኢትዮጵያን ለማረጋገጥ የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ የመጣ ሰራዊት ነው ያሉት የምስራቅ ሸዋ ዞን ፓሊስ መምሪያ ሃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ሽዋየ ደቻሳ የዞኑን ሰላም ለማረጋገጥ ከመከላከያ ሠራዊቱ ጎን በመሰለፍ ከሠራዊቱ ጎን መቆም ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።
ዘጋቢ ሰለሞን አማረ
ፎቶግራፍ መለስ ውለታው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 05 ቀን 2017 ዓ.ም
የደቡብ እዝ ኮር አመራሮች በምስራቅ ሸዋ ዞን ከዞን እና ከወረዳ ከተውጣጡ አመራርና የፀጥታ ሀይሎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ሰላምና ፀጥታ ዙሪያ በአዳማ ከተማ ተወያይተዋል።
የኮሩ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋየ ሰላምን ለማረጋገጥ ሰራዊታችን ሌት ተቀን ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ መሰናክሎችን እየተጋፈጠ መምጣቱን ገልፀው ሰላምን ለማስፈን ሁሉም በየተሰማራበት የስራ ዘርፍ ስለ ሰላም ጠንክሮ ሊሰራ እንደሚገባው አመላክተዋል።
በዞኑ ሰላም እንዲሰፍን ሰራዊታችን ከፀጥታ ሀይሉና ከዞኑ አመራሮች እንዲሁም ከሰላም ወዳዱ ህዝብ ጋር በቅንጅት በመስራቱ የዞኑን ሰላም ማረጋገጥ ችለናል ቀጣይም ለሰላምና ለልማት የምናደርገውን የጋራ ስራ አጠናክረን በመቀጠል ሰላምን ማሥፈን ይገባናል ብለዋል።
ሰራዊታችን የሀገርን ሰላም ለማረጋገጥ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል የፀናች ኢትዮጵያን ለማረጋገጥ የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ የመጣ ሰራዊት ነው ያሉት የምስራቅ ሸዋ ዞን ፓሊስ መምሪያ ሃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ሽዋየ ደቻሳ የዞኑን ሰላም ለማረጋገጥ ከመከላከያ ሠራዊቱ ጎን በመሰለፍ ከሠራዊቱ ጎን መቆም ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።
ዘጋቢ ሰለሞን አማረ
ፎቶግራፍ መለስ ውለታው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤57👍21🔥3👏3
❤29👍10🥰2
ምስራቅ ዕዝ የሀገር ሉዓላዊነትን የማስጠበቅና ሰላምን የማረጋገጥ ግዳጅን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ሌተናል ጀነራል መሐመድ ተሰማ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሐሴ 06 ቀን 2017 ዓ.ሞ
የምስራቅ ዕዝ 48ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሐረር ከተማ ኢማም አህመድ ስታድዬም በስፖርት ፌስቲቫል መከበር ጀምሯል።
በበዓሉ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የዕለቱ የክብር እንግዳ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ተሰማ ምስራቅ ዕዝ ለሀገር ሉዓላዊነትና ለህዝቦች ደህንነት መከበር ከፍተኛ ተጋድሎ ካደረጉ ዕዞች መካከል አንዱ መሆኑን አውስተው ዕዙ የ48ኛ የምስረታ በዓሉን ለመዘከር ዋዜማው ላይ ይገኛል ብለዋል።
ምስራቅ ዕዝ ከሌሎች ዕዞች ጋር በመሆን ህዝባዊ ባህሪያቶቹንና እሴቶቹን በመጠበቅ ኢትዮጵያን ከውስጥም ሆነ ከውጪ ጥቃቶች በመከላከል አገርና ተቋሙ የሰጡትን ተልዕኮ በውጤት እየፈፀመ ይገኛል። በቀጣይም የሀገር ሉዓላዊነትን የማስጠበቅና ሰላምን የማፅናት ተግባራችንን እናጠናክራለን ብለዋል።
ሰራዊቱ የኢትዮጵያዊነት እሴቶችን ተላብሶ የፈፀማቸው ተልዕኮዎች በህዝባችን ዘንድ የክብር ካባ ያጎናፀፈውና ላስመዘገባቸው ውጤቶች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረጉን ተናግረዋል።
የምስረታ በዓሉን "ህገ መንግስታዊ ተልዕኳችንን በድል እየተወጣን የሀገራችንን ሰላም እናፀናለን" በሚል መሪ በተለያዩ መረሃ ግብር እንደሚከበር ያበሰሩት የምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ አገልግሎት ድጋፍ ሜጀር ጀነራል ፍቃዱ ፀጋዬ በዓሉ ስፖርታዊ ፌስቲቫል፣ በወታደራዊ ትርዒቶች፣ በፓናል ውይይት፣ በመጽሐፍ ምረቃና በሌሎች ፕሮግራሞች ይከበራል ብለዋል።
ሜጀር ጀነራል ፍቃዱ ፀጋዬ የዕዙን የግዳጅ አፈፃፀም የሚያሳዩ ዘጋቢ ፊልምና የፎቶ ዐውደ ርዕይ ለእይታ እንደሚቀርብም የገለፁ ሲሆን ምስራቅ ዕዝ ከተልዕኮው ጎን ለጎን በተሰማራበት የግዳጅ ቀጠና ሁሉ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ከህዝቡ ጋር በመሆን ችግኝ በመትከልና በመንከባከብ ሰፋፊ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።
በመርሃ ግብሩ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሮዛ ኡመር፣ በብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳ፣ ጀነራል መኮንኖች፣ የሰራዊቱ አመራሮችና አባላት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የሀረሪ ክልሉ የፖሊስ አባላትና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።
ዘጋቢ ሳምሶን ባህሩ
ፎቶ ግራፍ ኪሶ ኢቲቻ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
ሌተናል ጀነራል መሐመድ ተሰማ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሐሴ 06 ቀን 2017 ዓ.ሞ
የምስራቅ ዕዝ 48ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሐረር ከተማ ኢማም አህመድ ስታድዬም በስፖርት ፌስቲቫል መከበር ጀምሯል።
በበዓሉ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የዕለቱ የክብር እንግዳ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ተሰማ ምስራቅ ዕዝ ለሀገር ሉዓላዊነትና ለህዝቦች ደህንነት መከበር ከፍተኛ ተጋድሎ ካደረጉ ዕዞች መካከል አንዱ መሆኑን አውስተው ዕዙ የ48ኛ የምስረታ በዓሉን ለመዘከር ዋዜማው ላይ ይገኛል ብለዋል።
ምስራቅ ዕዝ ከሌሎች ዕዞች ጋር በመሆን ህዝባዊ ባህሪያቶቹንና እሴቶቹን በመጠበቅ ኢትዮጵያን ከውስጥም ሆነ ከውጪ ጥቃቶች በመከላከል አገርና ተቋሙ የሰጡትን ተልዕኮ በውጤት እየፈፀመ ይገኛል። በቀጣይም የሀገር ሉዓላዊነትን የማስጠበቅና ሰላምን የማፅናት ተግባራችንን እናጠናክራለን ብለዋል።
ሰራዊቱ የኢትዮጵያዊነት እሴቶችን ተላብሶ የፈፀማቸው ተልዕኮዎች በህዝባችን ዘንድ የክብር ካባ ያጎናፀፈውና ላስመዘገባቸው ውጤቶች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረጉን ተናግረዋል።
የምስረታ በዓሉን "ህገ መንግስታዊ ተልዕኳችንን በድል እየተወጣን የሀገራችንን ሰላም እናፀናለን" በሚል መሪ በተለያዩ መረሃ ግብር እንደሚከበር ያበሰሩት የምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ አገልግሎት ድጋፍ ሜጀር ጀነራል ፍቃዱ ፀጋዬ በዓሉ ስፖርታዊ ፌስቲቫል፣ በወታደራዊ ትርዒቶች፣ በፓናል ውይይት፣ በመጽሐፍ ምረቃና በሌሎች ፕሮግራሞች ይከበራል ብለዋል።
ሜጀር ጀነራል ፍቃዱ ፀጋዬ የዕዙን የግዳጅ አፈፃፀም የሚያሳዩ ዘጋቢ ፊልምና የፎቶ ዐውደ ርዕይ ለእይታ እንደሚቀርብም የገለፁ ሲሆን ምስራቅ ዕዝ ከተልዕኮው ጎን ለጎን በተሰማራበት የግዳጅ ቀጠና ሁሉ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ከህዝቡ ጋር በመሆን ችግኝ በመትከልና በመንከባከብ ሰፋፊ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።
በመርሃ ግብሩ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሮዛ ኡመር፣ በብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳ፣ ጀነራል መኮንኖች፣ የሰራዊቱ አመራሮችና አባላት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የሀረሪ ክልሉ የፖሊስ አባላትና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።
ዘጋቢ ሳምሶን ባህሩ
ፎቶ ግራፍ ኪሶ ኢቲቻ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤47👍10🔥3