በደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ የልማት ስራዎች እንዲስፋፉ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ፡፡
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ16 ቀን 2017 ዓ.ም
በደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ የተሻለ ሰላምና መረጋጋት በመኖሩ ያለስጋት የልማት ስራዎች እንዲሰሩ የሴክተር 3 የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የሴክተር 3 ዋና አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ተክሉ ሁሪሳ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ አባላት የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ የፀጥታ አካላትን በመደገፍና በጋራ በመጣመር የክልሉ የስራ ሃላፊዎችና ህብረተሰቡ ከቦታ ወደ ቦታ ተንቀሳቅሶ ያለስጋት የሰላምና የልማት ስራዎችን እንዲሰሩ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
ብርጋዲየር ጀኔራል ተክሉ ሁሪሳ በከተማ ይሁን በገጠር አካባቢዎች የተጀመሩትን የልማት ስራዎች አልሸባብ በማደናቀፍ ትንኮሳ እንዳያደርግና የአካባቢውን ሰላም እንዳያውክ የሰላም አስከባሪ አባላቱ ቀድሞ አካባቢውን ቅኝት የማድረግና የእጀባ ስራዎችን በመሥራት ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ደንብና መመሪያን በማክበር የሰላም አስከባሪ አባላቱ በጨዋነት ግዳጁን እየፈፀመ ይገኛል ያሉት የሴክተሩ አዛዥ ሠራዊቱ ከየትኛውም ጊዜ በላይ ንቁ ሆኖ ባህልና ጨዋነቱን ጠብቆ የቀጣዩን ተልዕኮ መፈፀም እንደሚጠበቅበትም አስገንዝበዋል፡፡
ዘጋቢ ሰመረ እሸቱ
ፎቶግራፍ አይናለም ተክለፃዲቅ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ16 ቀን 2017 ዓ.ም
በደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ የተሻለ ሰላምና መረጋጋት በመኖሩ ያለስጋት የልማት ስራዎች እንዲሰሩ የሴክተር 3 የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የሴክተር 3 ዋና አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ተክሉ ሁሪሳ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ አባላት የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ የፀጥታ አካላትን በመደገፍና በጋራ በመጣመር የክልሉ የስራ ሃላፊዎችና ህብረተሰቡ ከቦታ ወደ ቦታ ተንቀሳቅሶ ያለስጋት የሰላምና የልማት ስራዎችን እንዲሰሩ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
ብርጋዲየር ጀኔራል ተክሉ ሁሪሳ በከተማ ይሁን በገጠር አካባቢዎች የተጀመሩትን የልማት ስራዎች አልሸባብ በማደናቀፍ ትንኮሳ እንዳያደርግና የአካባቢውን ሰላም እንዳያውክ የሰላም አስከባሪ አባላቱ ቀድሞ አካባቢውን ቅኝት የማድረግና የእጀባ ስራዎችን በመሥራት ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ደንብና መመሪያን በማክበር የሰላም አስከባሪ አባላቱ በጨዋነት ግዳጁን እየፈፀመ ይገኛል ያሉት የሴክተሩ አዛዥ ሠራዊቱ ከየትኛውም ጊዜ በላይ ንቁ ሆኖ ባህልና ጨዋነቱን ጠብቆ የቀጣዩን ተልዕኮ መፈፀም እንደሚጠበቅበትም አስገንዝበዋል፡፡
ዘጋቢ ሰመረ እሸቱ
ፎቶግራፍ አይናለም ተክለፃዲቅ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤44👏11🏆3👍2
በመደበኛ ሠራዊት ምልመላ ስራ ቢሮው ሃላፊነቱን በሚገባ መወጣቱን አሥታወቀ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
የብሔራዊ ተጠባባቂ ኋይል ማደራጃና ማስተባበሪያ ቢሮ በበጀት ዓመቱ የተሰጠውን ኃላፊነት ከባለድርሻ አካላት ጋር ሆኖ በውጤት መፈፀሙን የቢሮው ኃላፊ ሜጄር ጄኔራል ጀማል መሃመድ ገልፀዋል።
በበጀት ዓመቱ የአንደኛና የሁለተኛ ዙር የመደበኛ ሠራዊት መልመላ ስራ ከተቋሙ በተሰጠን አቅጣጫ መሠረት በተሟላ መንገድ ማሳካት ችለናል ያሉት ኃላፊው ይህን ለማሣካት በየደረጃው ካለ አመራርና ሙያተኛ ጋር ተናበን መሥራት ችለናል በተፈለገው ልክም ሄደናል ብለዋል።
ለሀገራቸው ሠላም ሲሉ በጀግንነት በክብር የተሰው የሠራዊት አባላት ቤተሰቦች በህግ የተፈቀደላቸውን ድጎማ የወራሽ አበልና የዘላቂ ጡረታ ስራዎች ተደራሽ በማድረግ በኩል ትኩረት በመስጠትና በሃላፊነት መንፈስ የማከናወን ተግባር በበጀት ዓመቱ መከናወኑንም ሃላፊው አሥረድተዋል።
በ2018 በጀት ዓመት ጠንካራ ጎኖችን አጠናክሮ በመቀጠል ብሎም በአዳዲስ ዕቅዶች ተቋም ተኮር ውጤታማ ተግባራት ለማከናወን አመራሩ እና አባላቱ ይበልጥ መዘጋጀት እንዳለባቸውም አመላክተዋል። ዘገባው የቢሮው የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
የብሔራዊ ተጠባባቂ ኋይል ማደራጃና ማስተባበሪያ ቢሮ በበጀት ዓመቱ የተሰጠውን ኃላፊነት ከባለድርሻ አካላት ጋር ሆኖ በውጤት መፈፀሙን የቢሮው ኃላፊ ሜጄር ጄኔራል ጀማል መሃመድ ገልፀዋል።
በበጀት ዓመቱ የአንደኛና የሁለተኛ ዙር የመደበኛ ሠራዊት መልመላ ስራ ከተቋሙ በተሰጠን አቅጣጫ መሠረት በተሟላ መንገድ ማሳካት ችለናል ያሉት ኃላፊው ይህን ለማሣካት በየደረጃው ካለ አመራርና ሙያተኛ ጋር ተናበን መሥራት ችለናል በተፈለገው ልክም ሄደናል ብለዋል።
ለሀገራቸው ሠላም ሲሉ በጀግንነት በክብር የተሰው የሠራዊት አባላት ቤተሰቦች በህግ የተፈቀደላቸውን ድጎማ የወራሽ አበልና የዘላቂ ጡረታ ስራዎች ተደራሽ በማድረግ በኩል ትኩረት በመስጠትና በሃላፊነት መንፈስ የማከናወን ተግባር በበጀት ዓመቱ መከናወኑንም ሃላፊው አሥረድተዋል።
በ2018 በጀት ዓመት ጠንካራ ጎኖችን አጠናክሮ በመቀጠል ብሎም በአዳዲስ ዕቅዶች ተቋም ተኮር ውጤታማ ተግባራት ለማከናወን አመራሩ እና አባላቱ ይበልጥ መዘጋጀት እንዳለባቸውም አመላክተዋል። ዘገባው የቢሮው የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤41👍16🔥4
"በመትከል ማንሰራራት" ሀገራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በሠራዊቱ ክፍሎች ቀጥሏል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ሠራዊት አባላትና የተቋሙ ሲቪል ሠራተኞች "በመትከል ማንሰራራት" በሚለው ሀገራዊ መሪ ቃል መሠረት የተለያዩ ችግኞችን እየተከሉ ነው።
የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የኮሩ ዋና አዛዥ ብርጋዲዬር ጄኔራል ሀሺም ኢብራሂም የሰሜን ጎንደር ዞን የደባርቅ ከተማ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ቢመረው ካሳ እና የሀገር ሸማግሌዋች የሃይማኖት አባቶች የዞን የሰራ ሃላፊዎች በተግኝበት በዛሬው ዕለት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሂዷል።
በተመሳሳይ የመቻል ስፖርት ክለብ የተለያዩ ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ የፍራፍሬ ችግኞችን የመቻል ስፖርት ክለብ ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ኑሩ ሙዘይን እና የአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የከተማ ውበት እና አረንጓዴ ልማት ባለሙያ አቶ ፍፁም ሞገስ በተገኙበት ተክለዋል።
የ6ኛ ዕዝ ስታፍ አመራርና አባላት ከገፈርሳ ጉጅ ክፍለ ከተማ የስራ ሃላፊዎች ጋር ችግኝ ተክለዋል። በሰሜን ሸዋ ዞን አሣ ግርግድ ወረዳ ጊና የሚገኘው የሠራዊት አባላት ከወረዳው አመራሮች እና ከፀጥታ ዘርፍ አባላት ጋር በጋራ ተክለዋል።
በአዲስ አበባ እና ዙሪያው የሚገኘው ክፍለ ጦር አመራሮችና አባላት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 አመራሮችና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በጋራ በመሆን በዛሬው ዕለት ችግኝ ተክለዋል፡፡
የመከላከያ መገናኛና ኢንፎርሜሽን ኮሌጅ የተሰጠውን ተቋማዊ የማስተማርና የማሰልጠን ተልእኮ ከማሳካት ጎን ለጎን በሀገር ደረጃ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘውን የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ለማሳካት በኮሌጁ ማህበረሰብ እና በዱከም አቃቂ ወረዳ አስተዳደር አካላት እንዲሁም ከቢልቢሎ ቀበሌ ነዋሪዎች በጋራ በመሆን ችግኝ ተክለዋል።
በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በረኸት ወረዳ ወተህ ብላ ከተማ አክርሚት ቀበሌ በዘንድሮው ክረምት እየተከናወነ ያለውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቀጠናው የሚገኘው መከላከያ ሠራዊት ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመሆን የራሱን አሻራ አሳርፏል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ሠራዊት አባላትና የተቋሙ ሲቪል ሠራተኞች "በመትከል ማንሰራራት" በሚለው ሀገራዊ መሪ ቃል መሠረት የተለያዩ ችግኞችን እየተከሉ ነው።
የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የኮሩ ዋና አዛዥ ብርጋዲዬር ጄኔራል ሀሺም ኢብራሂም የሰሜን ጎንደር ዞን የደባርቅ ከተማ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ቢመረው ካሳ እና የሀገር ሸማግሌዋች የሃይማኖት አባቶች የዞን የሰራ ሃላፊዎች በተግኝበት በዛሬው ዕለት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሂዷል።
በተመሳሳይ የመቻል ስፖርት ክለብ የተለያዩ ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ የፍራፍሬ ችግኞችን የመቻል ስፖርት ክለብ ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ኑሩ ሙዘይን እና የአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የከተማ ውበት እና አረንጓዴ ልማት ባለሙያ አቶ ፍፁም ሞገስ በተገኙበት ተክለዋል።
የ6ኛ ዕዝ ስታፍ አመራርና አባላት ከገፈርሳ ጉጅ ክፍለ ከተማ የስራ ሃላፊዎች ጋር ችግኝ ተክለዋል። በሰሜን ሸዋ ዞን አሣ ግርግድ ወረዳ ጊና የሚገኘው የሠራዊት አባላት ከወረዳው አመራሮች እና ከፀጥታ ዘርፍ አባላት ጋር በጋራ ተክለዋል።
በአዲስ አበባ እና ዙሪያው የሚገኘው ክፍለ ጦር አመራሮችና አባላት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 አመራሮችና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በጋራ በመሆን በዛሬው ዕለት ችግኝ ተክለዋል፡፡
የመከላከያ መገናኛና ኢንፎርሜሽን ኮሌጅ የተሰጠውን ተቋማዊ የማስተማርና የማሰልጠን ተልእኮ ከማሳካት ጎን ለጎን በሀገር ደረጃ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘውን የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ለማሳካት በኮሌጁ ማህበረሰብ እና በዱከም አቃቂ ወረዳ አስተዳደር አካላት እንዲሁም ከቢልቢሎ ቀበሌ ነዋሪዎች በጋራ በመሆን ችግኝ ተክለዋል።
በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በረኸት ወረዳ ወተህ ብላ ከተማ አክርሚት ቀበሌ በዘንድሮው ክረምት እየተከናወነ ያለውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቀጠናው የሚገኘው መከላከያ ሠራዊት ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመሆን የራሱን አሻራ አሳርፏል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
❤27👍6🔥3😁1
የካምፕና ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ተገቢውን አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ተገለፀ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
በመከላከያ ጠቅላላ አገልግሎት ዋና ዳይሬክቶሬት የካምፕና ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለሰራዊቱ የቤቶች እደላ፣ የውሃ፣ የመብራት ዝርጋታ የቢሮና መኖሪያ ቤቶች ግንባታና የጥገና ስራ ፍትሃዊ በሆነ አገባብ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አሥታውቋል።
ዳይሬክቶሬቱ ከመደበኛ ስራው ጎን ለጎን በጎፋ ካምፕ የንፁህ መጠጥ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ አጠናቆ አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን የእንጨት፣ ብረታ ብረት ስራ በተቋሙ ለሚገኙ ክፍሎች በመሥራት እያቀረበ እንደሚገኝ የካምፕና ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮሎኔል ሞላ ታምሩ ገልፀዋል።
እንደ ዳይሬክቶሬት በበጀት ዓመቱ አመራርና አባላቱ በመጣመር በርካታ ስራዎችን በጥሩ ውጤት ያከናወኑ ሲሆን ለዚህም በክፍሉ የበጀት ዓመቱ ማጠቃለያ ላይ የተሻለ አስተዋፅኦ ለነበራቸው አባላት ሽልማት ተሰጥቷል።
ዘጋቢ ደጀኔ አሳይቶ
ፎቶግራፍ ሳሙኤል መንገሻ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
በመከላከያ ጠቅላላ አገልግሎት ዋና ዳይሬክቶሬት የካምፕና ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለሰራዊቱ የቤቶች እደላ፣ የውሃ፣ የመብራት ዝርጋታ የቢሮና መኖሪያ ቤቶች ግንባታና የጥገና ስራ ፍትሃዊ በሆነ አገባብ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አሥታውቋል።
ዳይሬክቶሬቱ ከመደበኛ ስራው ጎን ለጎን በጎፋ ካምፕ የንፁህ መጠጥ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ አጠናቆ አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን የእንጨት፣ ብረታ ብረት ስራ በተቋሙ ለሚገኙ ክፍሎች በመሥራት እያቀረበ እንደሚገኝ የካምፕና ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮሎኔል ሞላ ታምሩ ገልፀዋል።
እንደ ዳይሬክቶሬት በበጀት ዓመቱ አመራርና አባላቱ በመጣመር በርካታ ስራዎችን በጥሩ ውጤት ያከናወኑ ሲሆን ለዚህም በክፍሉ የበጀት ዓመቱ ማጠቃለያ ላይ የተሻለ አስተዋፅኦ ለነበራቸው አባላት ሽልማት ተሰጥቷል።
ዘጋቢ ደጀኔ አሳይቶ
ፎቶግራፍ ሳሙኤል መንገሻ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤57👍12🔥4👎1👏1
ምድቡ ለተቋሙ ተልዕኮ በሚመጥን የወትሮ ዝግጁነት ቁመና ላይ ይገኛል።
ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 18 ቀን 2017 ዓ.ም
የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ በ4ኛው አየር ምድብ የስራ አፈፃፀምና ወትሮ ዝግጁነታቸውን በማስመልከት ከምድቡ የሰራዊቱ አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።
ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ መሪው የመሪነቱን ሚና በመወጣቱ ምክንያት የምድቡ ሰራዊት የሚገጥሙትን ፈተናዎች ሁሉ ተቋቁሞ ኃላፊነቱን በጀግንነት ተወጥቷል ብለዋል።
ሠራዊቱ ሙያውንና አቅሙን ተጠቅሞ ተቋሙን ባገለገለ ቁጥር በተለያዩ አገሮች ተፈላጊነቱ መጨመሩንና በአሁን ወቅትም ራሱን እንዲሁም ቤተሰቡንም ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑንም አንስተዋል።
በቀጣይም የምድቡ የሰራዊቱ አመራሮችና አባላት በተቋማዊ የለውጥ ሀዲድ ውስጥ ራሳቸውን በማስገባት የውጊያ መሳሪያዎችን በመንከባከብ የሠው ሀይል ግንባታውንም አጠናክረው የሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ያገናዘበ የዝግጁነት አቅምን ማሳደግ እንደሚገባቸው አሳስበዋል። ዘጋቢ ሙላት ምሕረት ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 18 ቀን 2017 ዓ.ም
የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ በ4ኛው አየር ምድብ የስራ አፈፃፀምና ወትሮ ዝግጁነታቸውን በማስመልከት ከምድቡ የሰራዊቱ አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።
ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ መሪው የመሪነቱን ሚና በመወጣቱ ምክንያት የምድቡ ሰራዊት የሚገጥሙትን ፈተናዎች ሁሉ ተቋቁሞ ኃላፊነቱን በጀግንነት ተወጥቷል ብለዋል።
ሠራዊቱ ሙያውንና አቅሙን ተጠቅሞ ተቋሙን ባገለገለ ቁጥር በተለያዩ አገሮች ተፈላጊነቱ መጨመሩንና በአሁን ወቅትም ራሱን እንዲሁም ቤተሰቡንም ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑንም አንስተዋል።
በቀጣይም የምድቡ የሰራዊቱ አመራሮችና አባላት በተቋማዊ የለውጥ ሀዲድ ውስጥ ራሳቸውን በማስገባት የውጊያ መሳሪያዎችን በመንከባከብ የሠው ሀይል ግንባታውንም አጠናክረው የሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ያገናዘበ የዝግጁነት አቅምን ማሳደግ እንደሚገባቸው አሳስበዋል። ዘጋቢ ሙላት ምሕረት ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤36👍6🔥2