በምዕራብ ዕዝ የቴዎድሮስ ኮር የምስረታ በዓል አካባበር በምስል
ፎቶግራፍ ኤርሚያስ ተስፋ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
ፎቶግራፍ ኤርሚያስ ተስፋ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
👍25❤19🔥7👏4
መቻል የብሄራዊ ቡድን አጥቂዋን ሴናፍ ዋቁማን አስፈረመ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም
የተጫዋችነት ዘመኗን በጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት አካዳሚ በማድረግ በአዳማ ከተማ ፣ በመቻል እንዲሁም ያለፉትን ሁለት የውድድር አመታት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ የቻለችው እና የፕሪምየርሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ያጠናቀቀችው ሴናፍ ዋቁማ በኢንስትራክተር መሠረት ማኔ ለሚመራው መቻል ፊርማዋን አኑራለች።
ለ2018 የውድድር አመት ተቋሙን የሚመጥን ውጤት ለማስመዝገብ ከዋና አሰልጣኝ ጀምሮ ምክትል አሰልጣኝ እንዲሁም የግብ ጠባቂ አሰልጣኝ እና በሴቶች ፕሪምየርሊግ ልምድ ያላቸውን ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ መቀላቀል የቻለው የመቻል ሴት እግር ኳስ ቡድን አጥቂዋን ሴናፍ ዋቁማን የግሉ አድርጓል።
መቻል ሴት እግር ኳስ ቡድን በኢንስትራክተር መሠረት ማኔ እየተመራ ለመጀመሪ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኘው ጀግኒት ዋንጫ ውድድር ነገ ነሃሴ 20 ቀን 2017 ዓ.ም 5:00 ሰዓት መቻል ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ለዋንጫ ለማለፍ በአበበ ቢቂላ ስታዲዮም ይጫወታሉ። ዘጋቢ ገረመው ጨሬ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም
የተጫዋችነት ዘመኗን በጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት አካዳሚ በማድረግ በአዳማ ከተማ ፣ በመቻል እንዲሁም ያለፉትን ሁለት የውድድር አመታት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጥሩ ጊዜ ማሳለፍ የቻለችው እና የፕሪምየርሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ያጠናቀቀችው ሴናፍ ዋቁማ በኢንስትራክተር መሠረት ማኔ ለሚመራው መቻል ፊርማዋን አኑራለች።
ለ2018 የውድድር አመት ተቋሙን የሚመጥን ውጤት ለማስመዝገብ ከዋና አሰልጣኝ ጀምሮ ምክትል አሰልጣኝ እንዲሁም የግብ ጠባቂ አሰልጣኝ እና በሴቶች ፕሪምየርሊግ ልምድ ያላቸውን ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ መቀላቀል የቻለው የመቻል ሴት እግር ኳስ ቡድን አጥቂዋን ሴናፍ ዋቁማን የግሉ አድርጓል።
መቻል ሴት እግር ኳስ ቡድን በኢንስትራክተር መሠረት ማኔ እየተመራ ለመጀመሪ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኘው ጀግኒት ዋንጫ ውድድር ነገ ነሃሴ 20 ቀን 2017 ዓ.ም 5:00 ሰዓት መቻል ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ለዋንጫ ለማለፍ በአበበ ቢቂላ ስታዲዮም ይጫወታሉ። ዘጋቢ ገረመው ጨሬ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤27👍21🔥1