የምዕራብ ዕዝ ቴዎድሮስ ኮር የተሠጠውን ተልዕኮ በአስገራሚ ጀግንነት መፈፀም የቻለ ኮር ነው
ሜጄር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ በሚገኘው የምዕራብ ዕዝ ቴዎድሮስ ኮር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓል መድረክ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ ድጋፍ አገልግሎት ሜጄር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ ቴዎድሮስ ኮር በዕዙ የተሠጠውን ውስብስብ ተልዕኮ በፅናትና ቁርጠኝነት መፈፀም የቻለ የምዕራብ ዕዝ አስተማማኝ ክንድ ነው ብለዋል።
ሜጄር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ የምዕራብ ዕዝ የኢትዮጵያ ጋሻ በመሆን ተቋሙ የሚሠጠውን ማናቸውንም ግዳጅና ተልዕኮዎች በጀግንነት በመፈፀም አንፀባራቂ ድሎችን የማስመዘገብ አኩሪ ታሪክ ባለቤት መሆኑን አውስተው በዕዙ ስር ያሉ ኮሮች እርስ በእርስ ባላቸው ጥልቅ ቁርኝትና መናበብ ምክንያት ጠላትን መውጫ መግቢያ በማሳጠት መደምሰስ መገለጫቸው ነው ብለዋል።
የምስረታ በዓሉን በማክበር ላይ የሚገኘውና የምዕራብ ዕዝ አስተማማኝ ክንድ የሆነው ቴዎድሮስ ኮርም በማናቸውም ግዳጆች ወታደራዊ ብቃቱንና ጀግንነቱን አስመስክሯል ብለዋል። ይህንኑ አይበገሬነቱን አጠናክሮ ማስቀጠል እና ለላቀ ድል መዘጋጀት እንዳለበት ያሳሰቡት ጄኔራል መኮንኑ ለኮሩ አመራርና አባላት የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞታቸውንም ገልፀዋል።
ዘጋቢ ሲሳይ ደመቀ
ፎቶግራፍ ፉራ አብደላ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
ሜጄር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ በሚገኘው የምዕራብ ዕዝ ቴዎድሮስ ኮር 4ኛ ዓመት የምስረታ በዓል መድረክ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ ድጋፍ አገልግሎት ሜጄር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ ቴዎድሮስ ኮር በዕዙ የተሠጠውን ውስብስብ ተልዕኮ በፅናትና ቁርጠኝነት መፈፀም የቻለ የምዕራብ ዕዝ አስተማማኝ ክንድ ነው ብለዋል።
ሜጄር ጄኔራል ሙላት ጀልዱ የምዕራብ ዕዝ የኢትዮጵያ ጋሻ በመሆን ተቋሙ የሚሠጠውን ማናቸውንም ግዳጅና ተልዕኮዎች በጀግንነት በመፈፀም አንፀባራቂ ድሎችን የማስመዘገብ አኩሪ ታሪክ ባለቤት መሆኑን አውስተው በዕዙ ስር ያሉ ኮሮች እርስ በእርስ ባላቸው ጥልቅ ቁርኝትና መናበብ ምክንያት ጠላትን መውጫ መግቢያ በማሳጠት መደምሰስ መገለጫቸው ነው ብለዋል።
የምስረታ በዓሉን በማክበር ላይ የሚገኘውና የምዕራብ ዕዝ አስተማማኝ ክንድ የሆነው ቴዎድሮስ ኮርም በማናቸውም ግዳጆች ወታደራዊ ብቃቱንና ጀግንነቱን አስመስክሯል ብለዋል። ይህንኑ አይበገሬነቱን አጠናክሮ ማስቀጠል እና ለላቀ ድል መዘጋጀት እንዳለበት ያሳሰቡት ጄኔራል መኮንኑ ለኮሩ አመራርና አባላት የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞታቸውንም ገልፀዋል።
ዘጋቢ ሲሳይ ደመቀ
ፎቶግራፍ ፉራ አብደላ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤16🔥11👏4🥰1
በጋዜጠኛ ሌተናል ኮሎኔል ፈይሳ ናኔቻ የተፃፈው የወታደር ውሎ አዳር መፅሀፍ ተመረቀ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
የወታደር ውሎ አዳር የተሰኘው መፅሀፍ፣ የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማን ጨምሮ፣ ጄኔራል መኮንኖች ፅሀፊያን እና ደራሲያን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በአደዋ ድል መታሰቢያ ሁለገብ አዳራሽ በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ታሪኮች የሀገር ሀብት በመሆናቸው፣ሰንዶ ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ጠቁመው የጋዜጠኛው መፅሃፍም የመከላከያ ሠራዊቱን ሁለንተናዊ የግዳጅ ውሎ አስገራሚ የኋላ ታሪኮች የሚያትት በመሆኑ አመሥግነውታል።
በመከላከያ ስነ ልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክቶሬት የሚዲያ ስራዎች ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል አስፋው ማመጫ፣ ለምርቃት የበቃውን መፅሀፉ ዳሰሳ በማድረግ የሰራዊቱን ህይወት በሚገባ የሚገልፅ እና የሚያሳይ መሆኑን አመላክተው በመፅሀፉ ውትድርና እና ኢትዮጵያዊነት ያላቸውን ግንኙነት፣ በግልፅ፣ማሳየት እንደተቻለም አብራርተዋል።
በመፅሀፉት ምርቃቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዚዳንት፣ ደራሲ አበረ አዳሙ፣በመፅሀፉ ላይ የመመዘኛ ዳሰሳ አድርገዋል። በዚህም መፅሀፉ የመፅሀፍ መመዘኛ መስፈርትን በጥሩ ሁኔታ ማሟላቱን ገልፀው ወታደራዊ ታሪኮች ሀገርን በሚመጥን መልኩ ተሰንደው እና በመፅሃፍ ተዘጋጅተው ለትውልድ መተላለፍ እንዳለባቸው አመላክተዋል። ለሀገር መስዋዕት እየከፈለ ሠላምን እያረጋገጠ ለሚገኘው የመከላከያ ሠራዊትም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዘጋቢ ቢያድግልኝ መሪ
ፎቶ ግራፍ አበረ አየነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 17 ቀን 2017 ዓ.ም
የወታደር ውሎ አዳር የተሰኘው መፅሀፍ፣ የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማን ጨምሮ፣ ጄኔራል መኮንኖች ፅሀፊያን እና ደራሲያን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በአደዋ ድል መታሰቢያ ሁለገብ አዳራሽ በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ታሪኮች የሀገር ሀብት በመሆናቸው፣ሰንዶ ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ጠቁመው የጋዜጠኛው መፅሃፍም የመከላከያ ሠራዊቱን ሁለንተናዊ የግዳጅ ውሎ አስገራሚ የኋላ ታሪኮች የሚያትት በመሆኑ አመሥግነውታል።
በመከላከያ ስነ ልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክቶሬት የሚዲያ ስራዎች ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል አስፋው ማመጫ፣ ለምርቃት የበቃውን መፅሀፉ ዳሰሳ በማድረግ የሰራዊቱን ህይወት በሚገባ የሚገልፅ እና የሚያሳይ መሆኑን አመላክተው በመፅሀፉ ውትድርና እና ኢትዮጵያዊነት ያላቸውን ግንኙነት፣ በግልፅ፣ማሳየት እንደተቻለም አብራርተዋል።
በመፅሀፉት ምርቃቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዚዳንት፣ ደራሲ አበረ አዳሙ፣በመፅሀፉ ላይ የመመዘኛ ዳሰሳ አድርገዋል። በዚህም መፅሀፉ የመፅሀፍ መመዘኛ መስፈርትን በጥሩ ሁኔታ ማሟላቱን ገልፀው ወታደራዊ ታሪኮች ሀገርን በሚመጥን መልኩ ተሰንደው እና በመፅሃፍ ተዘጋጅተው ለትውልድ መተላለፍ እንዳለባቸው አመላክተዋል። ለሀገር መስዋዕት እየከፈለ ሠላምን እያረጋገጠ ለሚገኘው የመከላከያ ሠራዊትም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዘጋቢ ቢያድግልኝ መሪ
ፎቶ ግራፍ አበረ አየነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤24👍18👏7🔥2🥰1🏆1