Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ማርችንግ ባንድ ቡድን በሩሲያ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም
ወደ ሩሲያ ያቀናው የኢትዮጵያ ማርችንግ ባንድ ቡድን ከሌሎች ሀገራት የማርችንግ ባንድ ቡድኖች ጋር በመሆን ልምምድ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም
ወደ ሩሲያ ያቀናው የኢትዮጵያ ማርችንግ ባንድ ቡድን ከሌሎች ሀገራት የማርችንግ ባንድ ቡድኖች ጋር በመሆን ልምምድ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
❤35👍14🔥1
የክፍለጦሩ የሠራዊት አባላት ከኢትዮ-ቴሌኮም ሠራተኞች ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም
በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ ለውጊያ ድጋፍ አገልግሎት ኮሎኔል አስራት ዋና ሠራዊቱና የኢትዮ ቴሌኮም ሠራተኞች በራሳችሁ ሃሳብ ችግኝ በማዘጋጀት ሠራዊቱ በሚኖርበት አካባቢ መጥታችሁ የአረንጓዴ አሻራ ማስቀመጣችሁ ለሠራዊቱ ሞራል እና ተነሳሽነትን ፈጥሯልና ይህ በጎ ተግባር በሁሉም መስክ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው አመላክተዋል።
የአፋር ሪጅን የኢቲዮ ቴሌኮም ኢንፎርሜሺን ሴኩሪቲ ሃላፊ አቶ አብዱ ሙሃመድ በበኩላቸው ሠራዊቱና የኢቲዮ ቴሌኮም ሰራተኞች የትኛውንም የአየር ፀባይ ተቋቁመው ሀገራዊ ግዳጃቸውን እየተወጡ ያሉ ተቋማት መሆናቸውን ገልፀው የዛሬው የችግኝ ተከላ ዋና ዓላማም በአፋር ክልል በረሃማነትን ለመቀነስ የታሰበ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር መሆኑን ተናግረዋል። ዘጋቢ አታክልት በላይ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም
በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የ6ኛ ሠርዶ ሜካናይዝድ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ ለውጊያ ድጋፍ አገልግሎት ኮሎኔል አስራት ዋና ሠራዊቱና የኢትዮ ቴሌኮም ሠራተኞች በራሳችሁ ሃሳብ ችግኝ በማዘጋጀት ሠራዊቱ በሚኖርበት አካባቢ መጥታችሁ የአረንጓዴ አሻራ ማስቀመጣችሁ ለሠራዊቱ ሞራል እና ተነሳሽነትን ፈጥሯልና ይህ በጎ ተግባር በሁሉም መስክ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው አመላክተዋል።
የአፋር ሪጅን የኢቲዮ ቴሌኮም ኢንፎርሜሺን ሴኩሪቲ ሃላፊ አቶ አብዱ ሙሃመድ በበኩላቸው ሠራዊቱና የኢቲዮ ቴሌኮም ሰራተኞች የትኛውንም የአየር ፀባይ ተቋቁመው ሀገራዊ ግዳጃቸውን እየተወጡ ያሉ ተቋማት መሆናቸውን ገልፀው የዛሬው የችግኝ ተከላ ዋና ዓላማም በአፋር ክልል በረሃማነትን ለመቀነስ የታሰበ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር መሆኑን ተናግረዋል። ዘጋቢ አታክልት በላይ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤37👍12🔥1
ምስራቅ ዕዝ ሲያካሂድ የቆየው ስፖርታዊ ውድድር ተጠናቀቀ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም
የምስራቅ ዕዝ 48ኛ አመት የምስረታ በዓል በማሰመልከት ለአስር ቀናት በአትሌቲክስ፣በእግር ኳስ እና በመረብ ኳስ እንዲሁም በተኩስ ስፖርታዊ ውድድሮችን ሲያካሄድ ቆይቷል።
በስፖርት ውድድሩ ፋፃሜ ላይ ተገኝተው ለአሸናፊ ቡድኖች ዋንጫ በመስጠት ንግግር ያደረጉት የምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ አገልግሎት ድጋፍ ሜጀር ጀኔራል ፍቃዱ ፀጋዬ የዕዙን የ48 አመታት ተጋድሎ ለመዘከር ያካሄድነው ስፖርታዊ ውድድር ለተልዕኳችን ትልቅ እገዛ የሚያደርግ፣ ለሠራዊታችን አሃዳዊ ፍቅር እና ውስጣዊ አንድነቱን ከማጠናከር አንፃር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል ብለዋል።
የስፖርት ውድድሩ አላማ የምስራቅ ዕዝ 48ኛ አመት የምስረታ በዓል ከማክበር ባለፈ ዕዙ ከተልዕኮው ጎን ለጎን አሃዱዎች እርስ በርስ እንዲተዋወቁና ለቀጣይ ግዳጅ የስነ ልቦና ዝግጁነትን በማረጋገጥ ከፍተኛ የሞራል መነቃቃትን እንዲፈጥሩ ለማስቻል እንደሆነም አንስተዋል።
የምስራቅ ዕዝ የሠራዊት ስነ-ልቦና ግንባታ ሃላፊ ብርጋዲየር ጄኔራል ማርዬ ምትኩ በውድድሩ ሁሉም የምስራቅ ዕዝ ኮሮችና ስታፍ ክፍሎች የተካፈሉበት፣ የሠራዊቱ ውስጣዊ አንድነትና አሃዳዊ ፍቅር የተንፀባረቀበት፣ በዲስፕሊንና በወታደራዊ ጨዋነት የተከናወነ ውድድር መሆኑን ገልፀዋል።
ውድድሩ ውስጣዊ ፉክክር ኖሮት በውጤት እንዲጠናቀቅ የዕዙ ስፖርት ቡድንና አሰልጣኞች የሐረሪ ክልል ስፖርት ፌዴሬሽን የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ አመራርና የግቢው ሰራተኞች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የገለፁት ጄኔራል መኮንኑ ተወዳዳሪዎች በወታደራዊ ዲስፕሊን ታንፀው ጨዋታውን ለፍፃሜ በማድረሳቸው ምስጋና አቅርበዋል።
በውድድሩም በእግር ኳስ፣ በአትሌቲክስ፣ በመረብ ኳስና በተኩስ አሸናፊ የሆኑ ክፍሎች የተዘጋጀላቸውን ዋንጫ ከክብር እንግዶች ወስደዋል።
ዘጋቢ ሳምሶን ባህሩ
ፎቶ ግራፍ ኪሶች ኢቲቻ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም
የምስራቅ ዕዝ 48ኛ አመት የምስረታ በዓል በማሰመልከት ለአስር ቀናት በአትሌቲክስ፣በእግር ኳስ እና በመረብ ኳስ እንዲሁም በተኩስ ስፖርታዊ ውድድሮችን ሲያካሄድ ቆይቷል።
በስፖርት ውድድሩ ፋፃሜ ላይ ተገኝተው ለአሸናፊ ቡድኖች ዋንጫ በመስጠት ንግግር ያደረጉት የምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ አገልግሎት ድጋፍ ሜጀር ጀኔራል ፍቃዱ ፀጋዬ የዕዙን የ48 አመታት ተጋድሎ ለመዘከር ያካሄድነው ስፖርታዊ ውድድር ለተልዕኳችን ትልቅ እገዛ የሚያደርግ፣ ለሠራዊታችን አሃዳዊ ፍቅር እና ውስጣዊ አንድነቱን ከማጠናከር አንፃር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል ብለዋል።
የስፖርት ውድድሩ አላማ የምስራቅ ዕዝ 48ኛ አመት የምስረታ በዓል ከማክበር ባለፈ ዕዙ ከተልዕኮው ጎን ለጎን አሃዱዎች እርስ በርስ እንዲተዋወቁና ለቀጣይ ግዳጅ የስነ ልቦና ዝግጁነትን በማረጋገጥ ከፍተኛ የሞራል መነቃቃትን እንዲፈጥሩ ለማስቻል እንደሆነም አንስተዋል።
የምስራቅ ዕዝ የሠራዊት ስነ-ልቦና ግንባታ ሃላፊ ብርጋዲየር ጄኔራል ማርዬ ምትኩ በውድድሩ ሁሉም የምስራቅ ዕዝ ኮሮችና ስታፍ ክፍሎች የተካፈሉበት፣ የሠራዊቱ ውስጣዊ አንድነትና አሃዳዊ ፍቅር የተንፀባረቀበት፣ በዲስፕሊንና በወታደራዊ ጨዋነት የተከናወነ ውድድር መሆኑን ገልፀዋል።
ውድድሩ ውስጣዊ ፉክክር ኖሮት በውጤት እንዲጠናቀቅ የዕዙ ስፖርት ቡድንና አሰልጣኞች የሐረሪ ክልል ስፖርት ፌዴሬሽን የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ አመራርና የግቢው ሰራተኞች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የገለፁት ጄኔራል መኮንኑ ተወዳዳሪዎች በወታደራዊ ዲስፕሊን ታንፀው ጨዋታውን ለፍፃሜ በማድረሳቸው ምስጋና አቅርበዋል።
በውድድሩም በእግር ኳስ፣ በአትሌቲክስ፣ በመረብ ኳስና በተኩስ አሸናፊ የሆኑ ክፍሎች የተዘጋጀላቸውን ዋንጫ ከክብር እንግዶች ወስደዋል።
ዘጋቢ ሳምሶን ባህሩ
ፎቶ ግራፍ ኪሶች ኢቲቻ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
👍29❤24👏7🔥2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ማርችንግ ባንድ የመጀመሪያ ሥራውን አቅርቧል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 16 ቀን 2017 ዓ.ም
በሩሲያ ማርችንግ ባንድ ፌስቲቫል ተሳታፊ የሆነው የኢትዮጵያ መከላከያ ማርችንግ ባንድ ቡድን የመጀመሪያ ሥራውን አቅርቧል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 16 ቀን 2017 ዓ.ም
በሩሲያ ማርችንግ ባንድ ፌስቲቫል ተሳታፊ የሆነው የኢትዮጵያ መከላከያ ማርችንግ ባንድ ቡድን የመጀመሪያ ሥራውን አቅርቧል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
❤39👏12👍2🫡2🔥1
ተቋማዊ የሳይበር ደህንነት ሥጋትን ለማሥቀረት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 16 ቀን 2017 ዓ.ም
ሳይበር በማንኛውም ጊዜና በየተኛውም ቦታ ተደራሽ መሆን የሚችል አለምን በአንድ መረብ ያሥተሳሰረ ምህዳር ነው። በመሆኑም ይህንኑ የሳይበር ምህዳር በማሥፋፋት የሠራዊቱ አንድ አካል አድርጎ ለመጠቀም እየተሠራ ነው።
በሳይበር የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል የሚያሥችል አሁናዊ አለም አቀፍ የሳይበር ዕድገትን እንደተቋም ለመከተልና ከሳይበር ጥቃት ተቋሙን ከመጠበቅ እና ከመከላከል ባሻገር ሌሎች አማራጮችን ለመጠቀም በሚያሥችል አካሄድ የማጠናከር ሥራ እየተተገበረ መሆኑን የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ደረጀ ደመቀ ተናግረዋል።
የሳይበር ደህንነትን ከውጪ ጥገኝነት በተለቀቀ አግባብ በራስ አቅምና በሀገር ብሎም በተቋም ደረጃ መጠቀም የምንችልበት አግባብ መፈጠሩ አስፈላጊ በመሆኑ ተቋሙ ለሳይበር ደህንነት ትኩረት በመሥጠት የለውጡ አንድ አካል ሆኖ መመሥረቱን ጄኔራል መኮነኑ አሥገንዝበዋል።
የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ባለፋት ሁለት ዓመታት በመስኩ ከፍተኛ የሆነ ሙያዊ ጥናት ሲያደርግ መቆየቱን ያነሱት ብርጋዲየር ጄኔራል ደረጀ ደመቀ ከጥናት ግኝቱ በመነሳት ፅሁፎች ማኑዋሎች እና የሳይበር ደህንነት ፖሊሲውን ማዘጋጀት መቻሉን አሥረድተዋል።
የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ለተቋሙ ክፍሎች የሳይበር ደህንነት ግንዛቤ ማሥጨበጫ ስልጠናዎች በማጠናከር ስለ ሳይበር ደህንነት፣ ከሌሎች ምህዳሮች ጋር ስላለው መስተጋብር፣ የሳይበር ምህዳር ሉዓላዊነትን እንዴት ማስጠበቅ እንደሚቻል፣ እንዲሁም የሳይበር ጥቃት አይነቶችን፣ እንደ ሠራዊት እና እንደ ተቋም የሠራዊቱን ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ከሳይበር ጥቃት እንዴት መከላከል እንደሚቻል ትኩረቱን ያደረገ ሥራ በማከናወን ላይ መገኘቱንም አንስተዋል።
የዋና ዳይሬክቶሬቱ ሙያተኞች በማሠልጠኛዎችና በሠራዊቱ ክፍሎች በመዘዋወር የጥንቃቄ ደንቦች ላይ ትኩረት በማድረግ ተቋሙን ከሳይበር ጥቃት መከላከል እንዲቻል ሰፊ ሥራ በመሥራት ላይ ይገኛል።
የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ለመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ፣ ለመከላከያ ሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክቶሬት፣ ለመከላከያ ሠላም ማሥከበር ማዕከል ከፍተኛ መኮንኖች የግንዛቤ ማሥጨበጫ ሰጥቷል።
ዘጋቢ ውብሸት ቸኮል
ፎቶግራፍ ገነት አወቀ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 16 ቀን 2017 ዓ.ም
ሳይበር በማንኛውም ጊዜና በየተኛውም ቦታ ተደራሽ መሆን የሚችል አለምን በአንድ መረብ ያሥተሳሰረ ምህዳር ነው። በመሆኑም ይህንኑ የሳይበር ምህዳር በማሥፋፋት የሠራዊቱ አንድ አካል አድርጎ ለመጠቀም እየተሠራ ነው።
በሳይበር የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል የሚያሥችል አሁናዊ አለም አቀፍ የሳይበር ዕድገትን እንደተቋም ለመከተልና ከሳይበር ጥቃት ተቋሙን ከመጠበቅ እና ከመከላከል ባሻገር ሌሎች አማራጮችን ለመጠቀም በሚያሥችል አካሄድ የማጠናከር ሥራ እየተተገበረ መሆኑን የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ደረጀ ደመቀ ተናግረዋል።
የሳይበር ደህንነትን ከውጪ ጥገኝነት በተለቀቀ አግባብ በራስ አቅምና በሀገር ብሎም በተቋም ደረጃ መጠቀም የምንችልበት አግባብ መፈጠሩ አስፈላጊ በመሆኑ ተቋሙ ለሳይበር ደህንነት ትኩረት በመሥጠት የለውጡ አንድ አካል ሆኖ መመሥረቱን ጄኔራል መኮነኑ አሥገንዝበዋል።
የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ባለፋት ሁለት ዓመታት በመስኩ ከፍተኛ የሆነ ሙያዊ ጥናት ሲያደርግ መቆየቱን ያነሱት ብርጋዲየር ጄኔራል ደረጀ ደመቀ ከጥናት ግኝቱ በመነሳት ፅሁፎች ማኑዋሎች እና የሳይበር ደህንነት ፖሊሲውን ማዘጋጀት መቻሉን አሥረድተዋል።
የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ለተቋሙ ክፍሎች የሳይበር ደህንነት ግንዛቤ ማሥጨበጫ ስልጠናዎች በማጠናከር ስለ ሳይበር ደህንነት፣ ከሌሎች ምህዳሮች ጋር ስላለው መስተጋብር፣ የሳይበር ምህዳር ሉዓላዊነትን እንዴት ማስጠበቅ እንደሚቻል፣ እንዲሁም የሳይበር ጥቃት አይነቶችን፣ እንደ ሠራዊት እና እንደ ተቋም የሠራዊቱን ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ከሳይበር ጥቃት እንዴት መከላከል እንደሚቻል ትኩረቱን ያደረገ ሥራ በማከናወን ላይ መገኘቱንም አንስተዋል።
የዋና ዳይሬክቶሬቱ ሙያተኞች በማሠልጠኛዎችና በሠራዊቱ ክፍሎች በመዘዋወር የጥንቃቄ ደንቦች ላይ ትኩረት በማድረግ ተቋሙን ከሳይበር ጥቃት መከላከል እንዲቻል ሰፊ ሥራ በመሥራት ላይ ይገኛል።
የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት ለመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ፣ ለመከላከያ ሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክቶሬት፣ ለመከላከያ ሠላም ማሥከበር ማዕከል ከፍተኛ መኮንኖች የግንዛቤ ማሥጨበጫ ሰጥቷል።
ዘጋቢ ውብሸት ቸኮል
ፎቶግራፍ ገነት አወቀ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤24👍17🔥1🥰1👏1