የሜካናይዝድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ያስገነባውን ትምህርት ቤት አስረከበ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም
የማሰልጠኛ ማዕከሉ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመልካ ሰዲ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስገንብቶ በማጠናቀቅ ለአከባቢው ማህረሰብ አስረክቧል።
ሠራዊቱ ህዝባዊ ወገንተኝነቱን በማጠናከር ባለበት አከባቢው ሁሉ ለማህረሰቡ በመድረስ ምን ጊዜም የማይናወጥ አቋሙን በድጋፍ እያረጋገጠ ይገኛል ።
የሜካናይዝድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ለበርካታ ዓመታት በማገልገል ለመማር ማስተማር ሂደቱ ፈታኝ የነበረውን በመልካ ሰዲ የሚገኝ ሲድሃ ፋጌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ሰርቶ ለአካባቢው ማህረሰብ አስረክቧል።
በቁልፍ ርክክብ ስነ ስርዓት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉ የሜካናይዝድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል አዛዥ ኮሎኔል አየለ ወልደ ጊዮርጊስ ምን ጊዜም ለህዝብ እና ለሀገር ቅድሚያ የሚሰጥ ሰራዊታችን ከሚከፈለው የሕይወት መስዋእትነት ጎን ለጎን በእንዲህ ዓይነት በጎ ተግባር በመሳተፍ ለሀገር እድገት ስኬት ጉዞ የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።
በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የሲድሃ ፋጌ ቀበሌ መስተዳድር አቶ አብዱ አሊ ሰራዊቱ ከህዝብ አብራክ ወጥቶ ለህዝብ የሚያገለግል እውነተኛ ህዝባዊ ሰራዊት መሆኑን በተግባር አረጋግጧል ብለዋል ዘገባው የዕዙ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም
የማሰልጠኛ ማዕከሉ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመልካ ሰዲ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስገንብቶ በማጠናቀቅ ለአከባቢው ማህረሰብ አስረክቧል።
ሠራዊቱ ህዝባዊ ወገንተኝነቱን በማጠናከር ባለበት አከባቢው ሁሉ ለማህረሰቡ በመድረስ ምን ጊዜም የማይናወጥ አቋሙን በድጋፍ እያረጋገጠ ይገኛል ።
የሜካናይዝድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ለበርካታ ዓመታት በማገልገል ለመማር ማስተማር ሂደቱ ፈታኝ የነበረውን በመልካ ሰዲ የሚገኝ ሲድሃ ፋጌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሙሉ በሙሉ ሰርቶ ለአካባቢው ማህረሰብ አስረክቧል።
በቁልፍ ርክክብ ስነ ስርዓት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉ የሜካናይዝድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል አዛዥ ኮሎኔል አየለ ወልደ ጊዮርጊስ ምን ጊዜም ለህዝብ እና ለሀገር ቅድሚያ የሚሰጥ ሰራዊታችን ከሚከፈለው የሕይወት መስዋእትነት ጎን ለጎን በእንዲህ ዓይነት በጎ ተግባር በመሳተፍ ለሀገር እድገት ስኬት ጉዞ የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።
በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የሲድሃ ፋጌ ቀበሌ መስተዳድር አቶ አብዱ አሊ ሰራዊቱ ከህዝብ አብራክ ወጥቶ ለህዝብ የሚያገለግል እውነተኛ ህዝባዊ ሰራዊት መሆኑን በተግባር አረጋግጧል ብለዋል ዘገባው የዕዙ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤25👍10🔥3👏2
የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሜንቴናንስ የሠራዊቱን ዝግጁነት የሚያጠናክሩ ተግባራትን እያከናወነ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም
የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሜንቴናንስ የሠራዊቱን ዝግጁነት የሚያጠናክሩ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቋል። የሠራዊቱን ግዳጅና ተልዕኮ ስኬታማ ለማድረግ የሜንቴናንስ ሙያተኞች በዕቅድ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን መነሻ በማድረግ ውጤታማ ተግባራት እያከናወኑ እንደሚገኙ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ጥገና ኃላፊ ኮሎኔል ዳምጤ አያልሰው ተናግረዋል።
የሜንቴናንስ ክፍሉ በተሽከርካሪ ጥገና ከኃይል ውጪ የነበረ ኦራልና በመሳሪያ ጥገና ቡድን ደግሞ ከአገልግሎት ወጪ የነበረ ዙ-23 መሳሪያ የተለያዩ ሀገራት ስሪት የሆኑ የመሳሪያ ክፍሎችን በማዳቀልና ሞደፊክ በመስራት ወደ ኃይል የመመለስ ስራ ውጤታማ በሆነ መንገድ ተከናውኗል ሲሉም ገልፀዋል።
የዕዝ ኮማንድ ያልተቋረጠ ድጋፍና ክትትል በአባላቱ ዘንድ ተነሳሽነትን ፈጥሯል ያሉት ኃላፊው ኮሎኔል ዳምጤ አያልሰው ረጅም ጊዜ ከአገልግሎት ውጪ የነበሩ የውሃ ቦቴ፣ፓትሮልና ሌሎች ተሽከርካሪዎች ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ ወደ ኃይል የመመለስ ስራ መሰራቱን ጠቁመው ውጤቱም የሠራዊቱን ዝግጁነት ከማጠናከር ባሻገር የሙያተኛውን አቅም ያሳደገ ስለመሆኑም ተናግረዋል።
የመሳሪያ ጥገና ክፍል አስተባባሪ የሆነው ሻምበል አወቀ አያሌው በበኩሉ ለረጅም ጊዜ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ወድቀው የነበሩትን በማሰባሰብ የሜንቴናንስ ክፍሉ አባላት ንብረቶችን ከመሰብሰብ እስከ ሃሳብ ማዋጣት እንዲሁም በየሞያ ዘርፉ አሻራውን ከማኖር አንፃር ተነሳሽነቱ የሚደነቅ ነው ብለዋል።
የዕዙ አዛዥ ተደጋጋሚ ጉብኝትና ድጋፍ ለበለጠ ስራ አነሳስቶናል ያሉት ሻምበል አወቀ አያሌው በቀጣይም የተሻለ ስራ ለመስራት ዝግጁነታችን ከመቼውም ጌዜ በላይ የላቀ ነው በማለት ተናግሯል።
ዘገባው የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም
የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሜንቴናንስ የሠራዊቱን ዝግጁነት የሚያጠናክሩ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቋል። የሠራዊቱን ግዳጅና ተልዕኮ ስኬታማ ለማድረግ የሜንቴናንስ ሙያተኞች በዕቅድ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን መነሻ በማድረግ ውጤታማ ተግባራት እያከናወኑ እንደሚገኙ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ጥገና ኃላፊ ኮሎኔል ዳምጤ አያልሰው ተናግረዋል።
የሜንቴናንስ ክፍሉ በተሽከርካሪ ጥገና ከኃይል ውጪ የነበረ ኦራልና በመሳሪያ ጥገና ቡድን ደግሞ ከአገልግሎት ወጪ የነበረ ዙ-23 መሳሪያ የተለያዩ ሀገራት ስሪት የሆኑ የመሳሪያ ክፍሎችን በማዳቀልና ሞደፊክ በመስራት ወደ ኃይል የመመለስ ስራ ውጤታማ በሆነ መንገድ ተከናውኗል ሲሉም ገልፀዋል።
የዕዝ ኮማንድ ያልተቋረጠ ድጋፍና ክትትል በአባላቱ ዘንድ ተነሳሽነትን ፈጥሯል ያሉት ኃላፊው ኮሎኔል ዳምጤ አያልሰው ረጅም ጊዜ ከአገልግሎት ውጪ የነበሩ የውሃ ቦቴ፣ፓትሮልና ሌሎች ተሽከርካሪዎች ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ ወደ ኃይል የመመለስ ስራ መሰራቱን ጠቁመው ውጤቱም የሠራዊቱን ዝግጁነት ከማጠናከር ባሻገር የሙያተኛውን አቅም ያሳደገ ስለመሆኑም ተናግረዋል።
የመሳሪያ ጥገና ክፍል አስተባባሪ የሆነው ሻምበል አወቀ አያሌው በበኩሉ ለረጅም ጊዜ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ወድቀው የነበሩትን በማሰባሰብ የሜንቴናንስ ክፍሉ አባላት ንብረቶችን ከመሰብሰብ እስከ ሃሳብ ማዋጣት እንዲሁም በየሞያ ዘርፉ አሻራውን ከማኖር አንፃር ተነሳሽነቱ የሚደነቅ ነው ብለዋል።
የዕዙ አዛዥ ተደጋጋሚ ጉብኝትና ድጋፍ ለበለጠ ስራ አነሳስቶናል ያሉት ሻምበል አወቀ አያሌው በቀጣይም የተሻለ ስራ ለመስራት ዝግጁነታችን ከመቼውም ጌዜ በላይ የላቀ ነው በማለት ተናግሯል።
ዘገባው የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤44👍7🙏7👎2🔥2👏1
የአዋሽ ውጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት የመሠረተ ልማት ሥራዎች
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ይመር መኮነን በአዋሽ አርባ ውጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት ተገኝተው በተቋሙ እየተገነቡ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፤ የትምህርት ቤቱን የሜካናይዝድ ሃይል የማሠልጠን ሂደቱን ተመልክተዋል፡፡
የአዋሽ ውጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት የስልጠና ማኑዋሎችን በማዘመን ዘመናዊነትን የተላበሰ ዘመኑ ያፈራውን የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የሚጠቀም፣ ተኩሶ የሚመታና ተዋግቶ የሚያሸንፍ የሜካናይዝድ ሃይል እያፈራ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ሌተናል ጄኔራል ይመር መኮነን በማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ መከላከያ እያስገነባቸው ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን አምፊ ቲያትር፣ 3 ኪሎ ሜትር የአስፓልት ኮክሪት ፓራዶ የውስጥ ለውስጥ መንገድን ጨምሮ 8 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ ግንባታን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
ዘገባው የትምህርት ቤቱ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ይመር መኮነን በአዋሽ አርባ ውጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት ተገኝተው በተቋሙ እየተገነቡ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፤ የትምህርት ቤቱን የሜካናይዝድ ሃይል የማሠልጠን ሂደቱን ተመልክተዋል፡፡
የአዋሽ ውጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት የስልጠና ማኑዋሎችን በማዘመን ዘመናዊነትን የተላበሰ ዘመኑ ያፈራውን የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የሚጠቀም፣ ተኩሶ የሚመታና ተዋግቶ የሚያሸንፍ የሜካናይዝድ ሃይል እያፈራ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ሌተናል ጄኔራል ይመር መኮነን በማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ መከላከያ እያስገነባቸው ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን አምፊ ቲያትር፣ 3 ኪሎ ሜትር የአስፓልት ኮክሪት ፓራዶ የውስጥ ለውስጥ መንገድን ጨምሮ 8 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ ግንባታን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
ዘገባው የትምህርት ቤቱ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤51👏15👍14🥰3🕊1