የተሰጣቸውን ተልዕኮ በብቃት የሚወጡ የፈጠራ ባለቤት ጀግኖችን አፍርተናል።
ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤል
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
በመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ የኦርዲናንስ መምሪያ፣ የአቅርቦት መምሪያና የፋይናንስ ዳይሬክቶሬት፤ እንዲሁም ልዩ ልዩ ስታፍ ቡድኖች ስኬታማ እንቅስቃሴን አስመልክተው ዕውቅና እና ሽልማት ሰጥተዋል።
የተቀበሉትን ግዳጅ በብቃት ከመተግበር ባለፈ ስራን የሚያቀሉ ፈጠራዎችን የሚሰሩ የሰራዊት አባላት ማፍራታችን፤ ዕቅዶቻችን ስኬታማ እንዲሆኑ ጉልህ ድርሻ አላቸው ሲሉ በመርሃ- ግብሩ በእንግድነት የተገኙት የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል አብዱራህማን እስማኤል ገልፀዋል።
በመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ የፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ሙስጠፋ መሀመድ የሁሉም ክፍሎች የላቀ ትብብርና ዘመናዊ አሰራር፤ ዘርፈ ብዙ እምርታ እንዳስገኘ ተናግረዋል።
በዕለቱ ሃገራቸውን ለረጅም አመታት አገልግለው በክብር ለተሰናበቱ አባላት እንዲሁም በአመቱ በስራ አፈጻጸማቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ አባላት ዕውቅና እና ሽልማት ተበርክቷል።
ዘጋቢ ዳዊት ብርሃኑ
ፎቶግራፍ በድሩ መሃመድ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤል
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
በመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ የኦርዲናንስ መምሪያ፣ የአቅርቦት መምሪያና የፋይናንስ ዳይሬክቶሬት፤ እንዲሁም ልዩ ልዩ ስታፍ ቡድኖች ስኬታማ እንቅስቃሴን አስመልክተው ዕውቅና እና ሽልማት ሰጥተዋል።
የተቀበሉትን ግዳጅ በብቃት ከመተግበር ባለፈ ስራን የሚያቀሉ ፈጠራዎችን የሚሰሩ የሰራዊት አባላት ማፍራታችን፤ ዕቅዶቻችን ስኬታማ እንዲሆኑ ጉልህ ድርሻ አላቸው ሲሉ በመርሃ- ግብሩ በእንግድነት የተገኙት የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል አብዱራህማን እስማኤል ገልፀዋል።
በመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ የፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ሙስጠፋ መሀመድ የሁሉም ክፍሎች የላቀ ትብብርና ዘመናዊ አሰራር፤ ዘርፈ ብዙ እምርታ እንዳስገኘ ተናግረዋል።
በዕለቱ ሃገራቸውን ለረጅም አመታት አገልግለው በክብር ለተሰናበቱ አባላት እንዲሁም በአመቱ በስራ አፈጻጸማቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ አባላት ዕውቅና እና ሽልማት ተበርክቷል።
ዘጋቢ ዳዊት ብርሃኑ
ፎቶግራፍ በድሩ መሃመድ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤23👍8👏2🔥1🥰1😭1
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ከኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር የጋራ ሥልጠና ሰጡ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሀሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ከኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር ያዘጋጀው ስልጠና ሰራዊቱ ተላላፊ በሽታዎችን ቀድሞ ለመከላከል እንደሚረዳ እና ሰራዊቱን ከተለያየ በሽታ ለመከላከል እንደሚያስችል በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የደቡብ ዕዝ ጤና መምሪያ ኃላፊ ኮሎኔል ግርማይ ከበደ ገልፀዋል።
ሙያተኞችን በስልጠና ለማብቃት የተቋሙና የሲቪል ተቋማት ርብርብ ማድረጋቸው የሚበረታታ መሆኑን
የሀገር አቀፍ የናሙና ቅብብሎሽ አስተባባሪ ሬድዋን መሀመድ ገልፀዋል።
በስልጠናው የተሳተፉ የሰራዊት አባላትም ስልጠናውን በመውሰዳቸው ጥሩ እውቀት መጨበጣቸውን እና ወደ ክፍላቸውም ሲመለሱ ባገኙት እውቀት ሰራዊቱን ለማገልገል ዝግጁ መሆናችውን አረጋግጠዋል::
ስልጠናው የተሰጠው ከተለያዩ ዕዞች፣ ማሰልጠኛዎች እና ከልዩ ልዩ ከፍሎች ለተውጣጡ የሜዲካል ላብራቶሪ ቴክኒሺያን ሙያተኞች ነው።
ዘጋቢ እዮብ ሰለሞን
ፎቶግራፍ አብረሃም ወርቁ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሀሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ከኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር ያዘጋጀው ስልጠና ሰራዊቱ ተላላፊ በሽታዎችን ቀድሞ ለመከላከል እንደሚረዳ እና ሰራዊቱን ከተለያየ በሽታ ለመከላከል እንደሚያስችል በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የደቡብ ዕዝ ጤና መምሪያ ኃላፊ ኮሎኔል ግርማይ ከበደ ገልፀዋል።
ሙያተኞችን በስልጠና ለማብቃት የተቋሙና የሲቪል ተቋማት ርብርብ ማድረጋቸው የሚበረታታ መሆኑን
የሀገር አቀፍ የናሙና ቅብብሎሽ አስተባባሪ ሬድዋን መሀመድ ገልፀዋል።
በስልጠናው የተሳተፉ የሰራዊት አባላትም ስልጠናውን በመውሰዳቸው ጥሩ እውቀት መጨበጣቸውን እና ወደ ክፍላቸውም ሲመለሱ ባገኙት እውቀት ሰራዊቱን ለማገልገል ዝግጁ መሆናችውን አረጋግጠዋል::
ስልጠናው የተሰጠው ከተለያዩ ዕዞች፣ ማሰልጠኛዎች እና ከልዩ ልዩ ከፍሎች ለተውጣጡ የሜዲካል ላብራቶሪ ቴክኒሺያን ሙያተኞች ነው።
ዘጋቢ እዮብ ሰለሞን
ፎቶግራፍ አብረሃም ወርቁ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤32🥰2🔥1
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ከፍተኛ አመራሮች ጉብኝትና ማዕረግ የማልበስ ሥነ-ሥርዓት።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች ብሄራዊ ቤተ-መንግስትን ጎብኝተዋል።
ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ዛሬ የተመለከትነው የጉብኝት ቦታ ሀገራችን ተከብራ ሉዓላዊነቷን አስጠብቃ የዘለቀች ሥለመሆኗ ትውልድ የሚማርበት መሆኑን ገልፀዋል።
ታሪክን በአግባቡ እና ትውልድ በሚያስተምር መንገድ ሰንዶ በማዘጋጀት በዚህ መልኩ ለጉብኝት ክፍት እንዲሆን የሰራ አካል በእጅጉ ሊመሰገን ይገባዋል ብለዋል።
አያት አባቶቻችን ያስረከቡንን ሀገር ሉዓላዊነቷንና ብሄራዊ ጥቅሟን በማስጠበቅ ለመጭው ትውልድ ለማስረከብ ሰራዊታችን ተልዕኮውን በብቃት እየፈፀመ እንደሚገኝ የገለፁት ጄኔራል መኮንኑ ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ሀገርን ከውስጥ ባንዳና ከውጭ ጠላት በመጠበቅ እና የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም የማስከበር ተልዕኮውን ከመቸውም ጊዜ በላይ አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ገልፀዋል።
ከጉብኝቱ በኋላ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ በተገኙበት የመቆያ ጊዚያቸውን የሸፈኑና ማዕረግ መልበስ የሚያስችላቸውን መስፈርት ላሟሉ የዋና መምሪያው አመራሮችና አባለት የማዕረግ የማልበስ ስነ ስርአት ተካሂዷል።
የማዕረግ ዕድገት የበለጠ ሀላፊነት በመሆኑ የዛሬ ተሿሚዎች ይህንን ግምት ውስጥ በማስገባት የተሻለ የግዳጅ አፈፃፀም ለማስመዝገብ መትጋት ይጠበቅባችኋል ሲሉ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ አሳስበዋል።
የዛሬ ተሿሚዎች መምሪያው እየፈፀመ ለሚገኘው ሁሉን አቀፍ ስራ ተጨማሪ አቅም በመሆን የበኩላቸውን ሚና ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው አቅጣጫ ሰጥተዋል።
ዘጋቢ ማሙሸት አድነው
ፎቶግራፍ ገነት አወቀ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች ብሄራዊ ቤተ-መንግስትን ጎብኝተዋል።
ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ ዛሬ የተመለከትነው የጉብኝት ቦታ ሀገራችን ተከብራ ሉዓላዊነቷን አስጠብቃ የዘለቀች ሥለመሆኗ ትውልድ የሚማርበት መሆኑን ገልፀዋል።
ታሪክን በአግባቡ እና ትውልድ በሚያስተምር መንገድ ሰንዶ በማዘጋጀት በዚህ መልኩ ለጉብኝት ክፍት እንዲሆን የሰራ አካል በእጅጉ ሊመሰገን ይገባዋል ብለዋል።
አያት አባቶቻችን ያስረከቡንን ሀገር ሉዓላዊነቷንና ብሄራዊ ጥቅሟን በማስጠበቅ ለመጭው ትውልድ ለማስረከብ ሰራዊታችን ተልዕኮውን በብቃት እየፈፀመ እንደሚገኝ የገለፁት ጄኔራል መኮንኑ ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ሀገርን ከውስጥ ባንዳና ከውጭ ጠላት በመጠበቅ እና የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም የማስከበር ተልዕኮውን ከመቸውም ጊዜ በላይ አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ገልፀዋል።
ከጉብኝቱ በኋላ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማ በተገኙበት የመቆያ ጊዚያቸውን የሸፈኑና ማዕረግ መልበስ የሚያስችላቸውን መስፈርት ላሟሉ የዋና መምሪያው አመራሮችና አባለት የማዕረግ የማልበስ ስነ ስርአት ተካሂዷል።
የማዕረግ ዕድገት የበለጠ ሀላፊነት በመሆኑ የዛሬ ተሿሚዎች ይህንን ግምት ውስጥ በማስገባት የተሻለ የግዳጅ አፈፃፀም ለማስመዝገብ መትጋት ይጠበቅባችኋል ሲሉ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ አሳስበዋል።
የዛሬ ተሿሚዎች መምሪያው እየፈፀመ ለሚገኘው ሁሉን አቀፍ ስራ ተጨማሪ አቅም በመሆን የበኩላቸውን ሚና ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው አቅጣጫ ሰጥተዋል።
ዘጋቢ ማሙሸት አድነው
ፎቶግራፍ ገነት አወቀ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤61🔥5😡3
150 የሸኔ አባላት በተደረገላቸው የሠላም ጥሪ መሰረት በሰላማዊ መንገድ እጅ ሰጡ፡፡
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም
የደቡብ ዕዝ ኮር ግዳጅ እየተወጣበት በሚገኘው ምዕራብ ጉጅ ዞን 150 የሸኔ አባላት የተደረገላቸውን የሠላም ጥሪ በመቀበል በሰላማዊ መንገድን እጅ ሰጥተዋል፡፡
የደቡብ ዕዝ ኮር ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ኮሎኔል አባዲ ልዑል፣ የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አዶላ ሂርጳዬ ፣የዞንና የወረዳ አመራሮች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እጅ ለሰጡ የሸኔ አባላት አቀባበል አድርገዋል።
የኮሩ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ኮሎኔል አባዲ ልዑል፣ እና የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አዶላ ሂርጳዬ፣
በሠላማዊ መንገድ እጅ የሠጡ የሸኔ አባላት ሠላም መርጠው እና የሠላም ጥሪውን ተቀብለው መግባታችው ትክክለኛ አማራጭ መሆኑን ጠቁመው በቀጣይ ለሠላም መሥራት እንደሚገባቸው አመላክተዋል።
በሰላማዊ መንገድ የገቡት የሸኔ አባላትም እስካሁን ድረስ በሀገር እና በህዝብ ላይ ለፈፀሙት ያልተገባ ድርጊት መፀፀታቸውን ገልፀው ከእንግዲህ ሠላምን የማሥቀደም ሥራ እንደሚሠሩና ለሠላም እንደሚቆሙ ተናግረዋል፡፡
በዕለቱ የዞንና የወረዳ እንዲሁም የሠራዊቱ አመራሮች አባገዳዎች የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል። ዘገባው የኮሩ የሠራዊት ስነ-ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም
የደቡብ ዕዝ ኮር ግዳጅ እየተወጣበት በሚገኘው ምዕራብ ጉጅ ዞን 150 የሸኔ አባላት የተደረገላቸውን የሠላም ጥሪ በመቀበል በሰላማዊ መንገድን እጅ ሰጥተዋል፡፡
የደቡብ ዕዝ ኮር ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ኮሎኔል አባዲ ልዑል፣ የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አዶላ ሂርጳዬ ፣የዞንና የወረዳ አመራሮች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እጅ ለሰጡ የሸኔ አባላት አቀባበል አድርገዋል።
የኮሩ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ኮሎኔል አባዲ ልዑል፣ እና የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አዶላ ሂርጳዬ፣
በሠላማዊ መንገድ እጅ የሠጡ የሸኔ አባላት ሠላም መርጠው እና የሠላም ጥሪውን ተቀብለው መግባታችው ትክክለኛ አማራጭ መሆኑን ጠቁመው በቀጣይ ለሠላም መሥራት እንደሚገባቸው አመላክተዋል።
በሰላማዊ መንገድ የገቡት የሸኔ አባላትም እስካሁን ድረስ በሀገር እና በህዝብ ላይ ለፈፀሙት ያልተገባ ድርጊት መፀፀታቸውን ገልፀው ከእንግዲህ ሠላምን የማሥቀደም ሥራ እንደሚሠሩና ለሠላም እንደሚቆሙ ተናግረዋል፡፡
በዕለቱ የዞንና የወረዳ እንዲሁም የሠራዊቱ አመራሮች አባገዳዎች የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል። ዘገባው የኮሩ የሠራዊት ስነ-ልቦና ግንባታ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤52👏12👍8🕊6🔥2🫡1