የተቋሙን ውጤታማ የለውጥ ጉዞ በሳይበር ዘርፉም ለመድገም ተዘጋጅተናል።
የሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት አመራሮች
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክትሬት በበጀት ዓመቱ ላከናወናቸው ውጤታማ ተግባራት የዕውቅናና የምስጋና ዝግጅት አካሄዷል።
በዕለቱም ዕውቅናና ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል የሳይበር ኦፕሬሽን ዳይሬክተር ኮሎኔል ሀገር አስቻለ ፣ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ተግባራትን በማከናወን የሀገርና የተቋሙን የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችን ከሳይበር ጥቃት ለመከላከል የሚያስችል ቁመና እየተገነባ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በቀጣይም ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን በማከል የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅና በሳይበር ዘርፉ የተመዘገቡ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል።
የሳይበር ኢንተለጀንስ ዳይሬክተር ኮሎኔል እስማኤል አብደላ በበኩላቸው በበጀት ዓመቱ የታቀዱ ስራዎችን በውጤታማነት በማከናወናቸው ለዕውቅና መብቃታቸውን ጠቁመው፣ በተለይም በሰው ሀይል ግንባታ፣ በሳይበር የስጋት ትንተና፣ በሳይበር እሴትና በፈጠራ ላይ በማተኮር የተሰሩት ስራዎች አበረታች ውጤት የተገኘባቸው መሆኑን ጠቁመዋል።
በ2018 የበጀት ዓመት የተሻለ የስራ ዕቅድ በማውጣትና ለመፈፀም የሚያስችል ሁለንተናዊ አቅም መገንባቱንም ገልፀዋል።
የሳይበር አካላዊ ደህንነት ቡድን መሪ ተወካይ ሻለቃ ሀብታሙ ደሳለኝ፣ በራስ ተነሳሽነት ሶፍትዌር በማበልፀግና የተቋሙን የሳይበር ደህንነት ለማስጠበቅ የደህንነት ሶፍትዌር በራስ አቅም መስራታቸውንና የተቋሙን የለውጥ ጉዞ ለማገዝ የሚጠበቅባቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል።
በዓመቱ ብቁና ዲሲፒሊን ወጣት የሳይበር ባለሙያዎችን ለማብቃት በርካታ ስልጠናዎች ሲሰጡ መቆየታቸውን የገለፁት በዋና ዳይሬክትሬቱ የሳይበር ደህንነት ስልጠና ክትትል ኤክስፐርት ሻምበል ሲሳይ ዴሬሳ ፣ ስራዎችን በዕውቀትና በዲሲፕሊን የሚሰሩ ባለሙያዎችን የማፍራትና የራስን አቅም የማሳደግ ተግባሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ዘጋቢ ብዙአየሁ ተሾመ
ፎቶግራፍ ፉራ አብደላ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የሳይበር ዋና ዳይሬክቶሬት አመራሮች
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ሳይበር ዋና ዳይሬክትሬት በበጀት ዓመቱ ላከናወናቸው ውጤታማ ተግባራት የዕውቅናና የምስጋና ዝግጅት አካሄዷል።
በዕለቱም ዕውቅናና ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል የሳይበር ኦፕሬሽን ዳይሬክተር ኮሎኔል ሀገር አስቻለ ፣ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ተግባራትን በማከናወን የሀገርና የተቋሙን የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችን ከሳይበር ጥቃት ለመከላከል የሚያስችል ቁመና እየተገነባ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በቀጣይም ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን በማከል የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅና በሳይበር ዘርፉ የተመዘገቡ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል።
የሳይበር ኢንተለጀንስ ዳይሬክተር ኮሎኔል እስማኤል አብደላ በበኩላቸው በበጀት ዓመቱ የታቀዱ ስራዎችን በውጤታማነት በማከናወናቸው ለዕውቅና መብቃታቸውን ጠቁመው፣ በተለይም በሰው ሀይል ግንባታ፣ በሳይበር የስጋት ትንተና፣ በሳይበር እሴትና በፈጠራ ላይ በማተኮር የተሰሩት ስራዎች አበረታች ውጤት የተገኘባቸው መሆኑን ጠቁመዋል።
በ2018 የበጀት ዓመት የተሻለ የስራ ዕቅድ በማውጣትና ለመፈፀም የሚያስችል ሁለንተናዊ አቅም መገንባቱንም ገልፀዋል።
የሳይበር አካላዊ ደህንነት ቡድን መሪ ተወካይ ሻለቃ ሀብታሙ ደሳለኝ፣ በራስ ተነሳሽነት ሶፍትዌር በማበልፀግና የተቋሙን የሳይበር ደህንነት ለማስጠበቅ የደህንነት ሶፍትዌር በራስ አቅም መስራታቸውንና የተቋሙን የለውጥ ጉዞ ለማገዝ የሚጠበቅባቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል።
በዓመቱ ብቁና ዲሲፒሊን ወጣት የሳይበር ባለሙያዎችን ለማብቃት በርካታ ስልጠናዎች ሲሰጡ መቆየታቸውን የገለፁት በዋና ዳይሬክትሬቱ የሳይበር ደህንነት ስልጠና ክትትል ኤክስፐርት ሻምበል ሲሳይ ዴሬሳ ፣ ስራዎችን በዕውቀትና በዲሲፕሊን የሚሰሩ ባለሙያዎችን የማፍራትና የራስን አቅም የማሳደግ ተግባሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ዘጋቢ ብዙአየሁ ተሾመ
ፎቶግራፍ ፉራ አብደላ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤30👍12🔥3
የምዕራብ ዕዝ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ አመራርና አባላቱ ማዕረግ አልብሷል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም
ለተሿሚዎች ማዕረግ ያለበሱት የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት የማዕረግ ሹመቱ አመራሩን ለተሻለ የግዳጅ አፈፃፀም የሚያነሳሳና ተጨማሪ ሃላፊነት የሚሰጥ ነው ብለዋል፡፡
ዕዙ በአመቱ በርካታ ውጤታማ ስራዎች ማከናወኑን ገልፀው በዚህ ሂደትም የሃምሌ ወር ማዕረግ ተሿሚዎች ሚና ከፍተኛ እንደነበር ጠቅሰዋል።
የምዕራብ ዕዝ የሠራዊት አመራርና አባላት ሀገራችን ኢትዮጵያ በተፈተነችበት ጊዜ ፈተናዋን በድል እንድትወጣ ያደረገ ጀግና ሠራዊት በመሆኑ ይህን አኩሪ ድል ለመድገም ተሿሚዎች ከፍተኛ ሃላፊነት አለባችሁ ብለዋል።
ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት ግዳጃችን ሰፊና ውስብስብ ቢሆንም ሀገራችን የኛን ጥንካሬ የምትፈልግበት ጊዜ በመሆኑ ህዝባዊ አለኝታነታችንን በተግባር በማሳየት የሀገራችንን ሰላም ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል ብለዋል፡፡
ማዕረግ ተሿሚዎች ድርብ ሀላፊነት እንደተሰጣቸው በማሰብ በቀጣይ ለተሻለ ውጤት ጠንክረው መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል።
ዘጋቢ ፍፁም ከተማ
ፎቶ ግራፍ ሽመልስ እሸቱ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም
ለተሿሚዎች ማዕረግ ያለበሱት የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት የማዕረግ ሹመቱ አመራሩን ለተሻለ የግዳጅ አፈፃፀም የሚያነሳሳና ተጨማሪ ሃላፊነት የሚሰጥ ነው ብለዋል፡፡
ዕዙ በአመቱ በርካታ ውጤታማ ስራዎች ማከናወኑን ገልፀው በዚህ ሂደትም የሃምሌ ወር ማዕረግ ተሿሚዎች ሚና ከፍተኛ እንደነበር ጠቅሰዋል።
የምዕራብ ዕዝ የሠራዊት አመራርና አባላት ሀገራችን ኢትዮጵያ በተፈተነችበት ጊዜ ፈተናዋን በድል እንድትወጣ ያደረገ ጀግና ሠራዊት በመሆኑ ይህን አኩሪ ድል ለመድገም ተሿሚዎች ከፍተኛ ሃላፊነት አለባችሁ ብለዋል።
ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሰረት ግዳጃችን ሰፊና ውስብስብ ቢሆንም ሀገራችን የኛን ጥንካሬ የምትፈልግበት ጊዜ በመሆኑ ህዝባዊ አለኝታነታችንን በተግባር በማሳየት የሀገራችንን ሰላም ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል ብለዋል፡፡
ማዕረግ ተሿሚዎች ድርብ ሀላፊነት እንደተሰጣቸው በማሰብ በቀጣይ ለተሻለ ውጤት ጠንክረው መስራት እንደሚገባቸው አሳስበዋል።
ዘጋቢ ፍፁም ከተማ
ፎቶ ግራፍ ሽመልስ እሸቱ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤40🔥6👍3🥰1
የዉጊያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የከባድ መሳሪያ ምድብተኞች አስመረቀ፡፡
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም
በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የትምህርት ቤቱ አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ታየ አለማየሁ፣ ተመራቂዎች የህዝብ ኩራትና የሃገር መከታ መሆናቸውን ገልፀው ፣ በሰለጠኑበት ሙያ ጠንክረው ተቋሙንና ሀገራቸውን በማገልገል የሃገርን ክብርና ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ እንደሚኖርባቸው አመላክተዋል፡፡
የትምህርት ቤቱ ምክትል አዛዥ ለሥልጠና ሃላፊ ተወካይ ሌተናል ኮሎኔል ዳዊት ዳኛቸዉ በበኩላቸው ትምህርት ቤቱ ብቁና አስተማማኝ የሆኑ የሜካናይዝድ ሙያተኞችን እያፈራ በመሆኑ ተመራቂ ምድብተኞች የዚሁ አንድ ማሳያ መሆናቸውን ገልፀዋል።
በዕለቱ በስራ አፈፃፀማቸው የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ አባላት
ማዕረግ የማልበስ ስነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ዘጋቢ ሃይሉ ምንአየ ነው።
በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የመቆያ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁ እና በስራ አፈፃፀማቸው ብልጫ ላስመዘገቡ የአካዳሚው አባላት የመዓረግ ማልበስ እና የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ አሰልጣኝ መኮንኖች የዕውቅና ስነ-ስርዓት አከናውኗል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ ተገኝተው ለተሿሚዎች ማዕረግ ያለበሱት እና ሰርተ-ፊኬት የሠጡት የአካዳሚው አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ተመስገን አቦሴ ተሿሚዎች የማዕረግ ዕድገት ተጨማሪ ግዳጅና ሃላፊነት መቀበል በመሆኑ በቀጣይ ስራችሁ ህዝብና መንግስት የሰጧችሁን አደራ ከምንጊዜውም በላይ በመጠበቅ በቅንነት እና በታማኝነት ማገልገል ይጠበቅባችኋል ሲሉ አሳስበዋል። ዘጋቢ ፍቃዱ ጆቴ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም
በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የትምህርት ቤቱ አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ታየ አለማየሁ፣ ተመራቂዎች የህዝብ ኩራትና የሃገር መከታ መሆናቸውን ገልፀው ፣ በሰለጠኑበት ሙያ ጠንክረው ተቋሙንና ሀገራቸውን በማገልገል የሃገርን ክብርና ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ እንደሚኖርባቸው አመላክተዋል፡፡
የትምህርት ቤቱ ምክትል አዛዥ ለሥልጠና ሃላፊ ተወካይ ሌተናል ኮሎኔል ዳዊት ዳኛቸዉ በበኩላቸው ትምህርት ቤቱ ብቁና አስተማማኝ የሆኑ የሜካናይዝድ ሙያተኞችን እያፈራ በመሆኑ ተመራቂ ምድብተኞች የዚሁ አንድ ማሳያ መሆናቸውን ገልፀዋል።
በዕለቱ በስራ አፈፃፀማቸው የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ አባላት
ማዕረግ የማልበስ ስነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ዘጋቢ ሃይሉ ምንአየ ነው።
በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የመቆያ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁ እና በስራ አፈፃፀማቸው ብልጫ ላስመዘገቡ የአካዳሚው አባላት የመዓረግ ማልበስ እና የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ አሰልጣኝ መኮንኖች የዕውቅና ስነ-ስርዓት አከናውኗል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ ተገኝተው ለተሿሚዎች ማዕረግ ያለበሱት እና ሰርተ-ፊኬት የሠጡት የአካዳሚው አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ተመስገን አቦሴ ተሿሚዎች የማዕረግ ዕድገት ተጨማሪ ግዳጅና ሃላፊነት መቀበል በመሆኑ በቀጣይ ስራችሁ ህዝብና መንግስት የሰጧችሁን አደራ ከምንጊዜውም በላይ በመጠበቅ በቅንነት እና በታማኝነት ማገልገል ይጠበቅባችኋል ሲሉ አሳስበዋል። ዘጋቢ ፍቃዱ ጆቴ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
👍29❤19👏12🔥5🥰1
የ54ኛ ዙር ተመራቂ መኮንኖች የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሠልጠኛን ጎበኙ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም
በቀድሞ አጠራሩ ሁርሶ ጦር ትምህርት ቤት የ54ኛ ዙር ተመራቂ መኮንኖች የሁርሶ እጩ መኮንን ማሰልጠኛ ትምህርት ቤትን በመጎብኘት ማሰልጠኛው እንደ አዲስ ማሰልጠን ከጀመረ ለ26ኛ ዙር ተቀብሎ ንስር ኮርስ በሚል መጠሪያ ለሚያሰለጥናቸው ዕጩ መኮንን ሰልጣኞች ተሞክሯቸውን አጋርተዋል።
የቀድሞ ተመራቂዎቹ በ1982 ዓ.ም በጀማሪ መኮነንነት ተመራቂ መሆናቸውን ገልጸው አሁን ላይ በተለያየ የግል ስራ ላይ ቢሆኑም ሀገር በፈለገቻቸው በየትኛውም ወቅት አዎንታዊ ምላሽ ሲሰጡ መቆየታቸውን በማስታወስ ለቀጣይም ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ያለችን አንዲት ሀገር ናት ለእሷ ደግሞ የትኛውንም አይነት ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነን ያሉት የቀድሞ ተመራቂ መኮንኖቹ የአሁኑ ትውልድም በኢትዮጵያ ጉዳይ በምንም አይነት ነገር ሳይታለል ምትክ አልባ ሀገሩን በቅንነት እና በታማኝነት ማገልገል እንዳለበት ጠቁመው የ26ኛ ዙር ንስር አጭር ኮርስ አባላትንም የአመራርነት ስልጠናቸውን ጨርሰው ወደ አሃድ ሲቀላቀሉ ሀገራቸውን በታማኝነት እና በቅንነት ማገልገል እንዳለባቸው አሥገንዝበዋል።
የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት አዛዥ ኮሎኔል ከድር ጫጮ 54ኛ ዙር ተመራቂ መኮንኖች ከ34 አመታት በኋላ በተመረቁበት ትምህርት ቤት ተገኝተው ያደረጉት ጉብኝትና ተሞክሮ ልውውጥ የውትድርና ሙያ በተቋሙ እስካሉ ብቻ የሚሰራበት ሳይሆን ከተቋሙ ከተለዩ በኋላም ሀገር እና ህዝብን በተለያዬ የሙያ መስክ ለማገልገል መሰረት መሆኑን ከማሳየቱም በላይ ፍጹም ኢትዮጵያዊነት የተንጸባረቀበት እንደሆነ ገልፀዋል።
ዘጋቢ በፊሊሞን ገብረእግዚሃብሔር
ፎቶ ግራፍ ሩሚያ ዮሱፍ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም
በቀድሞ አጠራሩ ሁርሶ ጦር ትምህርት ቤት የ54ኛ ዙር ተመራቂ መኮንኖች የሁርሶ እጩ መኮንን ማሰልጠኛ ትምህርት ቤትን በመጎብኘት ማሰልጠኛው እንደ አዲስ ማሰልጠን ከጀመረ ለ26ኛ ዙር ተቀብሎ ንስር ኮርስ በሚል መጠሪያ ለሚያሰለጥናቸው ዕጩ መኮንን ሰልጣኞች ተሞክሯቸውን አጋርተዋል።
የቀድሞ ተመራቂዎቹ በ1982 ዓ.ም በጀማሪ መኮነንነት ተመራቂ መሆናቸውን ገልጸው አሁን ላይ በተለያየ የግል ስራ ላይ ቢሆኑም ሀገር በፈለገቻቸው በየትኛውም ወቅት አዎንታዊ ምላሽ ሲሰጡ መቆየታቸውን በማስታወስ ለቀጣይም ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ያለችን አንዲት ሀገር ናት ለእሷ ደግሞ የትኛውንም አይነት ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነን ያሉት የቀድሞ ተመራቂ መኮንኖቹ የአሁኑ ትውልድም በኢትዮጵያ ጉዳይ በምንም አይነት ነገር ሳይታለል ምትክ አልባ ሀገሩን በቅንነት እና በታማኝነት ማገልገል እንዳለበት ጠቁመው የ26ኛ ዙር ንስር አጭር ኮርስ አባላትንም የአመራርነት ስልጠናቸውን ጨርሰው ወደ አሃድ ሲቀላቀሉ ሀገራቸውን በታማኝነት እና በቅንነት ማገልገል እንዳለባቸው አሥገንዝበዋል።
የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት አዛዥ ኮሎኔል ከድር ጫጮ 54ኛ ዙር ተመራቂ መኮንኖች ከ34 አመታት በኋላ በተመረቁበት ትምህርት ቤት ተገኝተው ያደረጉት ጉብኝትና ተሞክሮ ልውውጥ የውትድርና ሙያ በተቋሙ እስካሉ ብቻ የሚሰራበት ሳይሆን ከተቋሙ ከተለዩ በኋላም ሀገር እና ህዝብን በተለያዬ የሙያ መስክ ለማገልገል መሰረት መሆኑን ከማሳየቱም በላይ ፍጹም ኢትዮጵያዊነት የተንጸባረቀበት እንደሆነ ገልፀዋል።
ዘጋቢ በፊሊሞን ገብረእግዚሃብሔር
ፎቶ ግራፍ ሩሚያ ዮሱፍ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤65🔥8👍7😁4👏3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የላቀ የሥራ አፈፃፀም
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
❤40👍9🥰2👏2🔥1
ታላቅ ሀገርን እና የታላቅ ሀገርን ህዝብ በውትድርና ሙያ ማገልገል ክብርም መታደልም ነው።
ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 01 ቀን 2017 ዓ.ም
ታላቅ ሀገርንና የታላቅ ሀገርን ህዝብ በውትድርና ሙያ ማገልገል ክብርም መታደልም ነው ሲሉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ።
የመቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ብቃት ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች ማዕረግ ያለበሱት ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ በተከበረው የውትድርና ሙያ ሀገርን በፅናት በማገልገላችን ብንኖርም ብንሰዋም ስማችን ሁሌም በክብር ሲታወስ የሚኖር ነው ብለዋል።
የውትድርና ሙያ በባህሪው የቡድን ስራ የሚጠይቅ ፕሮፌሽን ነው ያሉት ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ
በእያንዳንዳችን የማዕረግ ዕድገት ውስጥ የራስ ጥረትና ስኬት መኖር እንደተጠበቀ ሆኖ የቡድን ስራና የጓዶቻችን ክቡር መስዋዕትነት ትልቁን ድርሻ ይወስዳል ስለሆነም በተልዕኮዎቻችን ሁሉ ለእኛ መኖርና ስኬት ዋጋ የከፈሉ ጀግኖቻችንን ማሰብ እንደሚገባም አመላክተዋል።
ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ጀግኖች አባቶቻችን ብዙ ኪሎ ሜትሮችን በእግራቸው ተጉዘው ወራሪዎችን በመደምሰስ መስዋዕትነት የከፈሉት መጪው ትውልድ በነፃነት እንዲኖር ስለመሆኑ አስታውሰው እኛም ለመጪው ትውልድ ሀገርን በክብር የማስረከብ ዕድል ነው ያገኘነው ብለዋል።
የማዕረግ ዕድገት ለበለጠ ስራና ኃላፊነት መታጨት መሆኑን መገንዘብና ተልዕኮን በላቀ ብቃት ለመፈፀም መዘጋጀት እንደሚገባ ያሳሰቡት ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ የጀግኖች የመስዋዕትነት ውጤት የሆነውን የኢትዮጵያን ክብርና ከፍታዋን የማስቀጠል ጉዞ ለማሳካት ጠንክረው መስራት እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።
እንደ ዕዝም እንደተቋምም አገራዊ ኃላፊነት ተቀብለን በውጤታማነት እየሰራን ነው ያሉት ዋና አዛዡ የተሰጠንን ህገ-መንግስታዊ ተልዕኮ በላቀ ጀግንነት በመፈፀም በቀጣይ ለሚኖሩን ግዳጆችም የበለጠ መዘጋጀት ይጠበቅብናል ሲሉም አሳስበዋል።
የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሰው ሃብት አመራር ኃላፊ ኮሎኔል ደረጄ ነዳሳ በበኩላቸው ተሿሚዎች የተቋሙን የማዕረግ ዕድገት መመልመያ መስፈርት ያሟሉና በስራ አፈፃፀማቸው ውጤታማ ስለመሆናቸው ባቀረቡት ሪፖርት ላይ ገልፀዋል።
ዘገባው የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 01 ቀን 2017 ዓ.ም
ታላቅ ሀገርንና የታላቅ ሀገርን ህዝብ በውትድርና ሙያ ማገልገል ክብርም መታደልም ነው ሲሉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ።
የመቆያ ጊዜያቸውን አጠናቀው በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ብቃት ላስመዘገቡ ከፍተኛ መኮንኖች ማዕረግ ያለበሱት ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ በተከበረው የውትድርና ሙያ ሀገርን በፅናት በማገልገላችን ብንኖርም ብንሰዋም ስማችን ሁሌም በክብር ሲታወስ የሚኖር ነው ብለዋል።
የውትድርና ሙያ በባህሪው የቡድን ስራ የሚጠይቅ ፕሮፌሽን ነው ያሉት ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ
በእያንዳንዳችን የማዕረግ ዕድገት ውስጥ የራስ ጥረትና ስኬት መኖር እንደተጠበቀ ሆኖ የቡድን ስራና የጓዶቻችን ክቡር መስዋዕትነት ትልቁን ድርሻ ይወስዳል ስለሆነም በተልዕኮዎቻችን ሁሉ ለእኛ መኖርና ስኬት ዋጋ የከፈሉ ጀግኖቻችንን ማሰብ እንደሚገባም አመላክተዋል።
ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ጀግኖች አባቶቻችን ብዙ ኪሎ ሜትሮችን በእግራቸው ተጉዘው ወራሪዎችን በመደምሰስ መስዋዕትነት የከፈሉት መጪው ትውልድ በነፃነት እንዲኖር ስለመሆኑ አስታውሰው እኛም ለመጪው ትውልድ ሀገርን በክብር የማስረከብ ዕድል ነው ያገኘነው ብለዋል።
የማዕረግ ዕድገት ለበለጠ ስራና ኃላፊነት መታጨት መሆኑን መገንዘብና ተልዕኮን በላቀ ብቃት ለመፈፀም መዘጋጀት እንደሚገባ ያሳሰቡት ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ የጀግኖች የመስዋዕትነት ውጤት የሆነውን የኢትዮጵያን ክብርና ከፍታዋን የማስቀጠል ጉዞ ለማሳካት ጠንክረው መስራት እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።
እንደ ዕዝም እንደተቋምም አገራዊ ኃላፊነት ተቀብለን በውጤታማነት እየሰራን ነው ያሉት ዋና አዛዡ የተሰጠንን ህገ-መንግስታዊ ተልዕኮ በላቀ ጀግንነት በመፈፀም በቀጣይ ለሚኖሩን ግዳጆችም የበለጠ መዘጋጀት ይጠበቅብናል ሲሉም አሳስበዋል።
የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሰው ሃብት አመራር ኃላፊ ኮሎኔል ደረጄ ነዳሳ በበኩላቸው ተሿሚዎች የተቋሙን የማዕረግ ዕድገት መመልመያ መስፈርት ያሟሉና በስራ አፈፃፀማቸው ውጤታማ ስለመሆናቸው ባቀረቡት ሪፖርት ላይ ገልፀዋል።
ዘገባው የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤33👍11👏2🔥1