ማስታወቂያ
ከባንክ ሂሳብዎ በሲቢኢ ብር ፕላስ ይክፈሉ!
***
ሲቢኢ ብር ፕላስን በመጠቀም ከባንክ ሂሳብዎ
👉 የነዳጅ ክፍያ መፈፀም⛽️
👉 ዕቃ መግዛት 🛒
👉 ለአገልግሎት መክፈል
👉 ገንዘብ መላክ
👉 ወደሲቢኢ ብር ሂሳብዎ ገንዘብ ማስተላለፍ ይችላሉ።
አንድ ጊዜ ብቻ ወደ ሚቀርብዎት ቅርንጫፍ በመሄድ የሲቢኢ ብር ሂሳብዎን ከመደበኛው የባንክ ሂሳብዎ ጋር ያስተሳስሩ፡፡
***
አሁኑኑ ወደ Google Play ወይም App Store በመግባት ሲቢኢ ብር ፕላስ መተግበሪያን ያውርዱ/ያዘምኑ
• ለአንድሮይድ ስልኮች፡
https://play.google.com/store/apps/details?id=prod.cbe.birr
• ለአፕል ስልኮች፡
https://apps.apple.com/us/app/cbebirr/id1600841787
#cbe #cbebirr #ethiopia #digitalbanking #banking #business
ከባንክ ሂሳብዎ በሲቢኢ ብር ፕላስ ይክፈሉ!
***
ሲቢኢ ብር ፕላስን በመጠቀም ከባንክ ሂሳብዎ
👉 የነዳጅ ክፍያ መፈፀም⛽️
👉 ዕቃ መግዛት 🛒
👉 ለአገልግሎት መክፈል
👉 ገንዘብ መላክ
👉 ወደሲቢኢ ብር ሂሳብዎ ገንዘብ ማስተላለፍ ይችላሉ።
አንድ ጊዜ ብቻ ወደ ሚቀርብዎት ቅርንጫፍ በመሄድ የሲቢኢ ብር ሂሳብዎን ከመደበኛው የባንክ ሂሳብዎ ጋር ያስተሳስሩ፡፡
***
አሁኑኑ ወደ Google Play ወይም App Store በመግባት ሲቢኢ ብር ፕላስ መተግበሪያን ያውርዱ/ያዘምኑ
• ለአንድሮይድ ስልኮች፡
https://play.google.com/store/apps/details?id=prod.cbe.birr
• ለአፕል ስልኮች፡
https://apps.apple.com/us/app/cbebirr/id1600841787
#cbe #cbebirr #ethiopia #digitalbanking #banking #business
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ስለ ቡልቡላ ፓርክ ያስተላለፉት መልዕክት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የቦሌ ክፍለ ከተማ ሥራ አስፈጻሚ ዓለምፀሐይ ሽፈራው የቡልቡላ ፓርክን አስመልክተው ያስተላለፉት መልዕክት
የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 11 ቢሊየን 556 ሚሊየን 999 ሺህ ብር ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤት በከተማዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ለመደገፍ የቀረበለትን ተጨማሪ በጀት ያጸደቀ ሲሆን÷ በጀቱ ለመደበኛ እና ለካፒታል ወጭ ይውላል ተብሏል። ከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ከ230 ቢሊየን…
https://www.fanamc.com/archives/291515
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 11 ቢሊየን 556 ሚሊየን 999 ሺህ ብር ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤት በከተማዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ለመደገፍ የቀረበለትን ተጨማሪ በጀት ያጸደቀ ሲሆን÷ በጀቱ ለመደበኛ እና ለካፒታል ወጭ ይውላል ተብሏል። ከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ከ230 ቢሊየን…
https://www.fanamc.com/archives/291515
የቡልቡላ ፓርክን የማልማት ስራ ሲከናወን ማህበረሰቡ የነቃ ተሳትፎ አድርጓል – የቦሌ ክፍለ ከተማ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡልቡላ ፓርክን የማልማት ስራ ሲከናወን ማህበረሰቡ ስራውን በማስተባበር እና በማቀናጀት ከመንግሰት ጎን ከመቆም በተጨማሪ የስራው አካል እንደነበር የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ገለጸ። የክፍለ ከተማው ሥራ አስፈጻሚ ዓለምፀሐይ ሽፈራው እንደ ሀገር ከለውጡ በኋላ ተፈጥሮን በመግለጥ ትላልቅ ስኬት ያመጡ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል፡፡ የቦሌ ክፍለ ከተማን ጽዱ እና…
https://www.fanamc.com/archives/291545
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡልቡላ ፓርክን የማልማት ስራ ሲከናወን ማህበረሰቡ ስራውን በማስተባበር እና በማቀናጀት ከመንግሰት ጎን ከመቆም በተጨማሪ የስራው አካል እንደነበር የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ገለጸ። የክፍለ ከተማው ሥራ አስፈጻሚ ዓለምፀሐይ ሽፈራው እንደ ሀገር ከለውጡ በኋላ ተፈጥሮን በመግለጥ ትላልቅ ስኬት ያመጡ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል፡፡ የቦሌ ክፍለ ከተማን ጽዱ እና…
https://www.fanamc.com/archives/291545
በኮንትራክተር አቅም ማነስ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የታርጫ ጪዳ አስፋልት መንገድ ሥራ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የ64 ነጥብ 8 ኪ.ሜ የታርጫ ጪዳ ሎት 3 አስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በፕሮጀክቱ ማስጀመር ሥነሥርዓት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) እና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒን ጨምሮ…
https://www.fanamc.com/archives/291551
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የ64 ነጥብ 8 ኪ.ሜ የታርጫ ጪዳ ሎት 3 አስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በፕሮጀክቱ ማስጀመር ሥነሥርዓት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) እና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒን ጨምሮ…
https://www.fanamc.com/archives/291551
የመምህራንን አቅም በመገንባት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው – ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል እና የመምህራንን አቅም በመገንባት የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚያስችል እንቅስቃሴ እያደረገች መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። የትምህርት ሚኒስቴር፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከአፍሪካን ብሬይን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ‘በ21ኛው ክፍለ ዘመን አፍሪካን ማስተማርና ማብቃት’ በሚል መሪ ሃሳብ…
https://www.fanamc.com/archives/291561
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል እና የመምህራንን አቅም በመገንባት የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚያስችል እንቅስቃሴ እያደረገች መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። የትምህርት ሚኒስቴር፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከአፍሪካን ብሬይን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ‘በ21ኛው ክፍለ ዘመን አፍሪካን ማስተማርና ማብቃት’ በሚል መሪ ሃሳብ…
https://www.fanamc.com/archives/291561