የካዛንቺስ ልማት ተነሺዎች በኮሪደር ልማት የተቀየረው አዲሱ ካዛንቺስ ጉብኝት በምስል፡-
ክልሉ ከ3 ሺህ 100 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ማስገባቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከ3 ሺህ 100 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ማስገባቱን አስታውቋል፡፡ በልዩ አነስተኛ ወርቅ አምራቾች፣ በአዘዋዋሪዎች እና በኩባንያዎች የተመረተ 3 ሺህ 170 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ እንዲገባ መደረጉን የከክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ…
https://www.fanamc.com/archives/290985
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከ3 ሺህ 100 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ማስገባቱን አስታውቋል፡፡ በልዩ አነስተኛ ወርቅ አምራቾች፣ በአዘዋዋሪዎች እና በኩባንያዎች የተመረተ 3 ሺህ 170 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ እንዲገባ መደረጉን የከክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ…
https://www.fanamc.com/archives/290985
በዜጎች ላይ እገታና ግድያ እየፈጸመ ባለው ፅንፈኛ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዜጎች ላይ እገታና ግድያ በመፈፀም የትምህርት ሂደትን በማወክ በመምህራን ላይ በደልና ግፍ እያደረሰ ባለው ፅንፈኛ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡
በክልሉ ያለውን አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታና በፅንፈኛው ቡድን ላይ እየተወሰደ ያለውን ሕግ የማስከበር እርምጃ በተመለከተ የቢሮው ኃላፊ እሸቴ የሱፍ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ ሀገር የማፍረስ ዓላማ ይዞ የተነሳው ፅንፈኛ ቡድን በተለያዩ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ በሰዎች ላይ ግድያ፣ ዘረፋና ውድመት አስከትሏል፡፡
ከዚህ ተግባር በመታቀብ ሰላማዊ አማራጭን በመከተል የጥፋት መንገዱን እንዲተው በመንግስት ተደጋጋሚ ጥሪ መቅረቡንና አሁንም የሰላም እጁን እንዳላጠፈ ገልፀዋል።
https://www.fanamc.com/archives/290988
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዜጎች ላይ እገታና ግድያ በመፈፀም የትምህርት ሂደትን በማወክ በመምህራን ላይ በደልና ግፍ እያደረሰ ባለው ፅንፈኛ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡
በክልሉ ያለውን አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታና በፅንፈኛው ቡድን ላይ እየተወሰደ ያለውን ሕግ የማስከበር እርምጃ በተመለከተ የቢሮው ኃላፊ እሸቴ የሱፍ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ ሀገር የማፍረስ ዓላማ ይዞ የተነሳው ፅንፈኛ ቡድን በተለያዩ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ በሰዎች ላይ ግድያ፣ ዘረፋና ውድመት አስከትሏል፡፡
ከዚህ ተግባር በመታቀብ ሰላማዊ አማራጭን በመከተል የጥፋት መንገዱን እንዲተው በመንግስት ተደጋጋሚ ጥሪ መቅረቡንና አሁንም የሰላም እጁን እንዳላጠፈ ገልፀዋል።
https://www.fanamc.com/archives/290988
የአዲስ አበባ የልማት ሥራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድጉ ናቸው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ከተማዋን ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ፣ ገጽታዋን የሚቀይሩ እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን የሚያሳድጉ መሆናቸው ተገለጸ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የማህበራዊ ሴክተር ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ፡፡ ጉብኝቱ በከተማዋ የተከናወኑ የኮሪደር ልማት፣ የአዲስ…
https://www.fanamc.com/archives/290998
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ከተማዋን ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ፣ ገጽታዋን የሚቀይሩ እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን የሚያሳድጉ መሆናቸው ተገለጸ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የማህበራዊ ሴክተር ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ፡፡ ጉብኝቱ በከተማዋ የተከናወኑ የኮሪደር ልማት፣ የአዲስ…
https://www.fanamc.com/archives/290998
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት በጋራ ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ጋር በሀዋላ፣ በዲጂታል ፋይናንስና በአዳዲስ የትብብር ዕድሎች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውይይት አድርጓል፡፡ በውይይቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሹሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር)÷ የኢትዮጵያ መንግስት በእኩልነትና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ የዲጂታላይዜሽን ትብብር እንዲጎለብት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው ገልፀዋል። የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ስኬት…
https://www.fanamc.com/archives/291008
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ጋር በሀዋላ፣ በዲጂታል ፋይናንስና በአዳዲስ የትብብር ዕድሎች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውይይት አድርጓል፡፡ በውይይቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሹሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር)÷ የኢትዮጵያ መንግስት በእኩልነትና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ የዲጂታላይዜሽን ትብብር እንዲጎለብት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው ገልፀዋል። የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ስኬት…
https://www.fanamc.com/archives/291008
ሰብዓዊ ድጋፍን በዘላቂነት በራስ አቅም ለመሸፈን ስኬታማ ሥራ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰብዓዊ ድጋፍን በዘላቂነት በራስ አቅም ለመሸፈን በሁሉም ክልሎች ስኬታማ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ። ኮሚሽነሩ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፎችን በራስ አቅም በማሟላት ከተረጂነት ለመላቀቅ የምታከናውነውን ተግባር አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፤ በሀገሪቱ በግብርና ዘርፍ እየተመዘገቡ ያሉ ስኬቶች ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ…
https://www.fanamc.com/archives/291011
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰብዓዊ ድጋፍን በዘላቂነት በራስ አቅም ለመሸፈን በሁሉም ክልሎች ስኬታማ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ። ኮሚሽነሩ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፎችን በራስ አቅም በማሟላት ከተረጂነት ለመላቀቅ የምታከናውነውን ተግባር አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፤ በሀገሪቱ በግብርና ዘርፍ እየተመዘገቡ ያሉ ስኬቶች ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ…
https://www.fanamc.com/archives/291011
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከማህደራችን
“የጋራ የሆኑ ብዙ ሚነገሩ ታሪኮች አሉን” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
(መስከረም 29,2016 ዓ.ም. በቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ አውደ ርዕይ መክፈቻ መርሐ ግብር ላይ ያደረጉት ንግግር)
#PMOEthiopia
“የጋራ የሆኑ ብዙ ሚነገሩ ታሪኮች አሉን” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
(መስከረም 29,2016 ዓ.ም. በቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ አውደ ርዕይ መክፈቻ መርሐ ግብር ላይ ያደረጉት ንግግር)
#PMOEthiopia
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የቀድሞው የካዛንቺስ መናኸርያ ወደ ሕዝብ ማረፊያነት ተለወጠ
ኢኖቬሽን አፍሪካ 2025 በትምህርት፣ በአይሲቲ እና ክኅሎት ስብሰባ በኢትዮጵያ ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢኖቬሽን አፍሪካ 2025 በትምህርት፣ በአይሲቲ እና ክኅሎት የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ ስብሰባው የሚካሄደው ከሚያዝያ 20 ቀን 2017 እስከ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ ይህን አህጉር አቀፍ ስብሰባ፤ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የሥራና…
https://www.fanamc.com/archives/291035
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢኖቬሽን አፍሪካ 2025 በትምህርት፣ በአይሲቲ እና ክኅሎት የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ ስብሰባው የሚካሄደው ከሚያዝያ 20 ቀን 2017 እስከ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ ይህን አህጉር አቀፍ ስብሰባ፤ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የሥራና…
https://www.fanamc.com/archives/291035