የአርሶ እና አርብቶ አደሩን የአኗኗር ዘይቤ ለመለወጥ ያለመው የገጠር ኮሪደር ልማት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማን ለመገንባት የኮሪደር ልማቱን ከአዲስ አበባ በመጀመር በሁሉም ክልል ከተሞች የማልማት ስራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ የኮሪደር ልማት ከከተሞች ዕድገት ጋር የተሳሰረና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ፍትሃዊ ልማት ለዜጎች ለማቅረብ በማለም በትኩረት እየተሰራ ያለ ሀገራዊ የልማት ፕሮጀክት ነው፡፡ በዚሁም መንግሥት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ…
https://www.fanamc.com/archives/313896
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማን ለመገንባት የኮሪደር ልማቱን ከአዲስ አበባ በመጀመር በሁሉም ክልል ከተሞች የማልማት ስራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ የኮሪደር ልማት ከከተሞች ዕድገት ጋር የተሳሰረና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ፍትሃዊ ልማት ለዜጎች ለማቅረብ በማለም በትኩረት እየተሰራ ያለ ሀገራዊ የልማት ፕሮጀክት ነው፡፡ በዚሁም መንግሥት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ…
https://www.fanamc.com/archives/313896
❤10
ከ50 ሺህ በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎችን ማክሸፍ ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ በ9 ወራት የተሰነዘሩ ከ50 ሺህ በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎችን ማክሸፍ ተችሏል አሉ። ዋና ዳይሬክተሯ በተቋሙ የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ወቅት እንዳሉት÷ አስተዳደሩ የጥቃት ሙከራዎችን በማክሸፍ የዲጂታል ሉዓላዊነትን የማስጠበቅ ስራውን በብቃት እየተወጣ…
https://www.fanamc.com/archives/313899
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ በ9 ወራት የተሰነዘሩ ከ50 ሺህ በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎችን ማክሸፍ ተችሏል አሉ። ዋና ዳይሬክተሯ በተቋሙ የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ወቅት እንዳሉት÷ አስተዳደሩ የጥቃት ሙከራዎችን በማክሸፍ የዲጂታል ሉዓላዊነትን የማስጠበቅ ስራውን በብቃት እየተወጣ…
https://www.fanamc.com/archives/313899
❤10👍4👏1
የቻይና ባለሃብቶችን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ እያሳደገ የሚገኘው የኢኮኖሚ ማሻሻያ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የቻይና ባለሃብቶችን የንግድና ኢንቨስትመንት ተሳትፎ እያሳደገ ነው አሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ። አምባሳደር ቼን ሃይ ኢትዮጵያ እና ቻይና ታሪካዊና ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን ጠቅሰው÷ ግንኙነታቸውም የልማት ትብብርን በማጎልበት የሀገራቱን ሁለንተናዊ ግንኙነት እያጠናከረ እንደሚገኝ ገልጸዋል። የሀገራቱ የሁለትዮሽ የንግድና…
https://www.fanamc.com/archives/313902
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የቻይና ባለሃብቶችን የንግድና ኢንቨስትመንት ተሳትፎ እያሳደገ ነው አሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ። አምባሳደር ቼን ሃይ ኢትዮጵያ እና ቻይና ታሪካዊና ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን ጠቅሰው÷ ግንኙነታቸውም የልማት ትብብርን በማጎልበት የሀገራቱን ሁለንተናዊ ግንኙነት እያጠናከረ እንደሚገኝ ገልጸዋል። የሀገራቱ የሁለትዮሽ የንግድና…
https://www.fanamc.com/archives/313902
❤18
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት እስካሁን 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ማውጣቷ ተሰምቷል። ሮይተርስ የአሜሪካ ወታደራዊ መስሪያ ቤት ፔንታገን ከፍተኛ ባለሥልጣንን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው አብዛኛው ወጪ የወጣው ለጦር መሣሪያ ነው። ከሁለት ሳምንታት በፊት በወጣ መረጃ ኢራን በጦርነቱ 145 ቢሊየን ዶላር ማውጣቷ ተመላክቷል። ጦርነቱ በተጀመረ በ6…
https://www.fanamc.com/archives/313905
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት እስካሁን 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ማውጣቷ ተሰምቷል። ሮይተርስ የአሜሪካ ወታደራዊ መስሪያ ቤት ፔንታገን ከፍተኛ ባለሥልጣንን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው አብዛኛው ወጪ የወጣው ለጦር መሣሪያ ነው። ከሁለት ሳምንታት በፊት በወጣ መረጃ ኢራን በጦርነቱ 145 ቢሊየን ዶላር ማውጣቷ ተመላክቷል። ጦርነቱ በተጀመረ በ6…
https://www.fanamc.com/archives/313905
❤28👍7😱5🤔1🎉1
አስተማማኝ የሥራ ዕድል የተፈጠረባት ኢትዮጵያን እውን የማድረግ ሒደት …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ አጥነትን ችግር በዘላቂነት መፍታት ካልተቻለ እንደ ሀገር ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ፖለቲካዊ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ይታወቃል። ስለሆነም የሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ በማተኮር ምቹ እና አስተማማኝ የሥራ ዕድል የተፈጠረባት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ያስፈልጋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት “የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ…
https://www.fanamc.com/archives/313908
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ አጥነትን ችግር በዘላቂነት መፍታት ካልተቻለ እንደ ሀገር ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ፖለቲካዊ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ይታወቃል። ስለሆነም የሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ በማተኮር ምቹ እና አስተማማኝ የሥራ ዕድል የተፈጠረባት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ያስፈልጋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት “የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ…
https://www.fanamc.com/archives/313908
❤18😁6👍4
ኢትዮጵያ ዜጎችን ከተረጂነት ለማላቀቅ የነደፈችው ስልታዊ ሽግግር ፍሬ እያፈራ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ራስን በምግብ ለመቻል የነደፈችው ስትራቴጂካዊ ፖሊሲ ዛሬም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ አምራችነት የማሸጋገር ተከታታይ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል። ይህ ለዘመናት በጠባቂነት ተገድቦ የነበረው ግዙፍ የሰው ኃይል፣ ወደ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት የሚያደርገው ሽግግር በአስተማማኝ መሰረት ላይ ሆኖ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ዛሬ የጀመርነው የፖሊሲ ስኬት፣ የነገዋን በምግብ ራሷን…
https://www.fanamc.com/archives/313912
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ራስን በምግብ ለመቻል የነደፈችው ስትራቴጂካዊ ፖሊሲ ዛሬም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ አምራችነት የማሸጋገር ተከታታይ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል። ይህ ለዘመናት በጠባቂነት ተገድቦ የነበረው ግዙፍ የሰው ኃይል፣ ወደ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት የሚያደርገው ሽግግር በአስተማማኝ መሰረት ላይ ሆኖ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ዛሬ የጀመርነው የፖሊሲ ስኬት፣ የነገዋን በምግብ ራሷን…
https://www.fanamc.com/archives/313912
❤12🥰7😁3
በተባበሩት መንግስታት የተደነቀው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የመሪነትና የኢትዮጵያ የልማት ስኬቶች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካን የልማት አጀንዳ በማሳለጥ ረገድ እያሳዩት ያለው የአመራር ብቃት የሚደነቅ ነው አሉ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ክላቨር ጋቴቴ፡፡ ዋና ፀሃፊው ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ዲፕሎማሲ የሰራችውን ሥራ አድንቀው፥ የዓለም አቀፉን የአየር ንብረት ጉባኤ እንድታስተናግድ መመረጧ ትልቅ አህጉራዊ ኃላፊነት…
https://www.fanamc.com/archives/313915
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካን የልማት አጀንዳ በማሳለጥ ረገድ እያሳዩት ያለው የአመራር ብቃት የሚደነቅ ነው አሉ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ክላቨር ጋቴቴ፡፡ ዋና ፀሃፊው ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ዲፕሎማሲ የሰራችውን ሥራ አድንቀው፥ የዓለም አቀፉን የአየር ንብረት ጉባኤ እንድታስተናግድ መመረጧ ትልቅ አህጉራዊ ኃላፊነት…
https://www.fanamc.com/archives/313915
❤20👏6😁4👍1💩1
በቀጣዮቹ 10 ቀናት ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት፡፡ የኢንስቲትዩቱ የትንበያ መረጃ እንደሚያመላክተው÷ በግንቦት አጋማሽ አካባቢ ለዝናብ መፈጠር አስዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡ በመሆኑም በሚቀጥሉት አሥር ቀናት የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ…
https://www.fanamc.com/archives/313921
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት፡፡ የኢንስቲትዩቱ የትንበያ መረጃ እንደሚያመላክተው÷ በግንቦት አጋማሽ አካባቢ ለዝናብ መፈጠር አስዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡ በመሆኑም በሚቀጥሉት አሥር ቀናት የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ…
https://www.fanamc.com/archives/313921
❤11👏3
በአማራ ክልል ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በክልሉ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው አሉ። ‘ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት’ በሚል መሪ ሀሳብ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ባለሀብቶች በተገኙበት በደብረ ብርሃን ከተማ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ እየተካሔደ ይገኛል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ…
https://www.fanamc.com/archives/313926
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በክልሉ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው አሉ። ‘ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት’ በሚል መሪ ሀሳብ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ባለሀብቶች በተገኙበት በደብረ ብርሃን ከተማ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ እየተካሔደ ይገኛል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ…
https://www.fanamc.com/archives/313926
❤1👍1
ኢትዮጵያ በቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ብሔራዊ ጥቅሟን የሚያስጠብቁ ሥራዎችን እያከናወነች ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣናዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ተፈላጊነቷን የሚያሳድግና ብሔራዊ ጥቅሟን የሚያስጠብቁ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን እያከናወነች ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፥ ባለፉት ሳምንታት የቡሩንዲ፣ ላይቤሪያ፣ ሞዛምቢክ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ማድረጋቸውን አንስተዋል።…
https://www.fanamc.com/archives/313924
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣናዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ተፈላጊነቷን የሚያሳድግና ብሔራዊ ጥቅሟን የሚያስጠብቁ የዲፕሎማሲ ሥራዎችን እያከናወነች ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፥ ባለፉት ሳምንታት የቡሩንዲ፣ ላይቤሪያ፣ ሞዛምቢክ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ማድረጋቸውን አንስተዋል።…
https://www.fanamc.com/archives/313924
❤4😁2💩1
በኦሮሚያ ክልል ለአረንጓዴ ዐሻራ ከ5 ቢሊየን በላይ ችግኞች እየተዘጋጁ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ5 ቢሊየን በላይ ችግኞች እየተዘጋጁ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ እንዳሉት÷ በክልሉ ባለፉት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተተከሉ ችግኞች ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አስገኝተዋል፡፡ የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በስኬት ለማጠናቀቅም…
https://www.fanamc.com/archives/313918
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ5 ቢሊየን በላይ ችግኞች እየተዘጋጁ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ እንዳሉት÷ በክልሉ ባለፉት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተተከሉ ችግኞች ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አስገኝተዋል፡፡ የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በስኬት ለማጠናቀቅም…
https://www.fanamc.com/archives/313918
👏4❤3🥰2👍1😁1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ግንባታና የአፍሪካ አቪየሽን ልህቀት ተምሳሌት ነው – ከፍተኛ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀገር ግንባታ ጉልህ ሚናው ብሔራዊ ኩራትን ከመፍጠር ባለፈ የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ተምሳሌት ነው አሉ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተመሰረተበትን 80ኛ ዓመት በማስመልከት ከደንበኞችና አጋሮች ጋር የደንበኞች ተሞክሮ መድረክ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም…
https://www.fanamc.com/archives/313938
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀገር ግንባታ ጉልህ ሚናው ብሔራዊ ኩራትን ከመፍጠር ባለፈ የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ተምሳሌት ነው አሉ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተመሰረተበትን 80ኛ ዓመት በማስመልከት ከደንበኞችና አጋሮች ጋር የደንበኞች ተሞክሮ መድረክ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም…
https://www.fanamc.com/archives/313938
❤2🥰2
በአፍሪካ ዳያስፖራዎች በሀገራቸው ያላቸውን ተሳትፎ ለማጠናከር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎቿን እንደ ስትራቴጂካዊ አጋር በመጠቀም ራሷን ማጠናከር ይኖርባታል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ኃላፊ አዳም ተስፋዬ። የአፍሪካ ዳያስፖራ ባለድርሻ አካላት መድረክ “የዳያስፖራ አቅም ለአህጉራዊ እድገት መጠቀምና ልምድ ልውውጥ” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው። አቶ አዳም ተስፋዬ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ አፍሪካ ፈጣን…
https://www.fanamc.com/archives/313937
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎቿን እንደ ስትራቴጂካዊ አጋር በመጠቀም ራሷን ማጠናከር ይኖርባታል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ኃላፊ አዳም ተስፋዬ። የአፍሪካ ዳያስፖራ ባለድርሻ አካላት መድረክ “የዳያስፖራ አቅም ለአህጉራዊ እድገት መጠቀምና ልምድ ልውውጥ” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው። አቶ አዳም ተስፋዬ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ አፍሪካ ፈጣን…
https://www.fanamc.com/archives/313937