ህዳሴ ግድቡ ሲጠናቀቅ በዓመት አንድ ቢሊየን ዶላር የሚገመት ገቢ ያስገኛል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ከ66 ሚሊየን በላይ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ብርሃን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቴክኒካል ኮሚቴ አባል በለጠ ብርሃኑ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ ግድቡ ለጎረቤት ሀገራት ኃይል በመሸጥ በዓመት ወደ አንድ ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ያስገኛል። ይህ ገቢ…
https://www.fanamc.com/archives/297014
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ከ66 ሚሊየን በላይ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ብርሃን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቴክኒካል ኮሚቴ አባል በለጠ ብርሃኑ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ ግድቡ ለጎረቤት ሀገራት ኃይል በመሸጥ በዓመት ወደ አንድ ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ያስገኛል። ይህ ገቢ…
https://www.fanamc.com/archives/297014
👍23😁10❤7😱4🎉1
የታክስ አስተዳደርን ለማዘመን የተጀመሩ ሥራዎች ሙሉ ለሙሉ ይተገበራሉ – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በ2018 በጀት ዓመት የታክስ አስተዳደርን ዘመናዊ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ሙሉ ለሙሉ ይተገበራሉ አሉ። ሚኒስትሯ በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ባደረጉት ገለጻ፤ በበጀት ዓመቱ ጠቅላላ የመንግስት ገቢ 1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር ሆኖ ታቅዷል። ይህንን ገቢ ለማሰባሰብ የተለያዩ ተግባራት…
https://www.fanamc.com/archives/297018
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በ2018 በጀት ዓመት የታክስ አስተዳደርን ዘመናዊ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ሙሉ ለሙሉ ይተገበራሉ አሉ። ሚኒስትሯ በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ባደረጉት ገለጻ፤ በበጀት ዓመቱ ጠቅላላ የመንግስት ገቢ 1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር ሆኖ ታቅዷል። ይህንን ገቢ ለማሰባሰብ የተለያዩ ተግባራት…
https://www.fanamc.com/archives/297018
❤9👏6👍4🤬3🥰1
ልዩነትን በውይይት የመፍታት ባህል ሊዳብር ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩነትን ከግጭት በራቀ መልኩ በውይይት የመፍታት ባህል ሊዳብር ይገባል አሉ የሀይማኖት አባቶች። በኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት አስተባባሪነት የሀይማኖት አባቶች በትግራይ መቐለ ያደረጉትን የሰላም ጥሪ በማስመልከት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ እንዳሉት፤ የሀይማኖት አባቶቹ በቆይታቸው ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር…
https://www.fanamc.com/archives/297021
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩነትን ከግጭት በራቀ መልኩ በውይይት የመፍታት ባህል ሊዳብር ይገባል አሉ የሀይማኖት አባቶች። በኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት አስተባባሪነት የሀይማኖት አባቶች በትግራይ መቐለ ያደረጉትን የሰላም ጥሪ በማስመልከት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ እንዳሉት፤ የሀይማኖት አባቶቹ በቆይታቸው ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር…
https://www.fanamc.com/archives/297021
❤29👍4🥰3👏1
በመቐለ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ አንድ አውሮፕላን መጠነኛ እክል አጋጠመው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ET-298 የሆነ አውሮፕላን በዛሬው ዕለት በመቐለ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ካረፈ በኋላ ከመንደርደሪያው መጠነኛ የመንሸራተት እክል አጋጥሞታል።
አየር መንገዱ ባወጣው መግለጫ አውሮፕላኑ ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ መቐለ በመብረር አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ዝናብ እየዘነበ ነበር ብሏል።
እስካሁን ባለው መረጃ በመንገደኞች ላይ ምንም አይነት ጉዳት ያልደረሰና በሰላም ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ መደረጉን ገልጿል።
በሁለት የበረራ ሰራተኞቻችን ላይ መጠነኛ ጉዳት በማጋጠሙ ለተጨማሪ የህክምና ዕርዳታ በአቅራቢያ ወደሚገኝ የህክምና መስጫ ተቋም ተወስደው ከታከሙ በኋላ ወደ ሆቴል እንዲሄዱ ተደርጓል ሲል አስታውቋል።
አየር መንገዱ ለተፈጠረው መጉላላት ይቅርታ በመጠየቅ ተጨማሪ መረጃ ሲኖር የሚያሳውቅ መሆኑን ጠቁሟል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ET-298 የሆነ አውሮፕላን በዛሬው ዕለት በመቐለ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ካረፈ በኋላ ከመንደርደሪያው መጠነኛ የመንሸራተት እክል አጋጥሞታል።
አየር መንገዱ ባወጣው መግለጫ አውሮፕላኑ ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ መቐለ በመብረር አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ዝናብ እየዘነበ ነበር ብሏል።
እስካሁን ባለው መረጃ በመንገደኞች ላይ ምንም አይነት ጉዳት ያልደረሰና በሰላም ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ መደረጉን ገልጿል።
በሁለት የበረራ ሰራተኞቻችን ላይ መጠነኛ ጉዳት በማጋጠሙ ለተጨማሪ የህክምና ዕርዳታ በአቅራቢያ ወደሚገኝ የህክምና መስጫ ተቋም ተወስደው ከታከሙ በኋላ ወደ ሆቴል እንዲሄዱ ተደርጓል ሲል አስታውቋል።
አየር መንገዱ ለተፈጠረው መጉላላት ይቅርታ በመጠየቅ ተጨማሪ መረጃ ሲኖር የሚያሳውቅ መሆኑን ጠቁሟል።
❤49👏10👍6😱3🥰2
አቶ አደም ፋራህ በሀረሪ ክልል የተገነቡ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤቶችን እየመረቁ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በሀረሪ ክልል በገጠርና ከተማ የተገነቡ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤቶችን እየመረቁ ይገኛሉ። አቶ አደም በክልሉ ሦስት የገጠርና ስድስት የከተማ ወረዳዎች የተገነቡ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤቶችን ነው እያስመረቁ የሚገኙት። በሕዝብና በአባላቱ ተሳትፎ ተገንብተው የተጠናቀቁት ጽሕፈት ቤቶችም የፓርቲውን ተልዕኮዎችና ፕሮግራሞች ወደ ሕዝብ ለማውረድ ያግዛል…
https://www.fanamc.com/archives/297030
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በሀረሪ ክልል በገጠርና ከተማ የተገነቡ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤቶችን እየመረቁ ይገኛሉ። አቶ አደም በክልሉ ሦስት የገጠርና ስድስት የከተማ ወረዳዎች የተገነቡ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤቶችን ነው እያስመረቁ የሚገኙት። በሕዝብና በአባላቱ ተሳትፎ ተገንብተው የተጠናቀቁት ጽሕፈት ቤቶችም የፓርቲውን ተልዕኮዎችና ፕሮግራሞች ወደ ሕዝብ ለማውረድ ያግዛል…
https://www.fanamc.com/archives/297030
❤13👍6👏2
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት 3ኛ አመት 3ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴና የጠቅላላ ጉባኤ አባላት በተገኙበት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ በሶስት አመታት ውስጥ በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል። ከ3 አመት በፊት…
https://www.fanamc.com/archives/297041
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት 3ኛ አመት 3ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴና የጠቅላላ ጉባኤ አባላት በተገኙበት በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ በሶስት አመታት ውስጥ በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል። ከ3 አመት በፊት…
https://www.fanamc.com/archives/297041
👍12❤6
የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅ ፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅን አፀደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ ያፀደቀው የተሻሻው አዋጅ በቀጣይ ዓመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ 26 አንቀፆች ላይ ማሻሻያ የተደረገበት ነው። የተሻሻለው አዋጅ ሴቶች፣ ወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች በፖለቲካ የሚኖራቸውን ተሳትፎ የሚያጠናክር እንደሆነና…
https://www.fanamc.com/archives/297040
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅን አፀደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ ያፀደቀው የተሻሻው አዋጅ በቀጣይ ዓመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ 26 አንቀፆች ላይ ማሻሻያ የተደረገበት ነው። የተሻሻለው አዋጅ ሴቶች፣ ወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች በፖለቲካ የሚኖራቸውን ተሳትፎ የሚያጠናክር እንደሆነና…
https://www.fanamc.com/archives/297040
❤9👍4
ከፍተኛ ዕውቀት፣ ሀብትና ልምድ የተገኘበት ህዳሴ ግድብ …
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አጠቃላይ የግንባታ ሂደት ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ዕውቀት፣ ሀብትና ልምድ ያመጣ ፕሮጀክት ነው። በመጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ግንባታው በይፋ የተጀመረው የህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ ከእነዚህ ውስጥ 8 ሺህ ያህሉ በተለያዩ ሙያዎች የተሰማሩ ኢትዮጵያዊያን ናቸው። የግድቡ የቴክኒካል…
https://www.fanamc.com/archives/297044
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አጠቃላይ የግንባታ ሂደት ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ዕውቀት፣ ሀብትና ልምድ ያመጣ ፕሮጀክት ነው። በመጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ግንባታው በይፋ የተጀመረው የህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ ከእነዚህ ውስጥ 8 ሺህ ያህሉ በተለያዩ ሙያዎች የተሰማሩ ኢትዮጵያዊያን ናቸው። የግድቡ የቴክኒካል…
https://www.fanamc.com/archives/297044
👍9❤6
ምክር ቤቱ የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ አጸደቀ።
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ ነው የተሻሻውን አዋጅ ያጸደቀው።
በምክር ቤቱ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጄ÷ለረጅም ጊዜ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የገቢ ግብር አዋጅ ዲጂታል ኢኮኖሚውን ታሳቢ ያላደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአዋጁ ላይ የተደረገው ማሻሻያ ከዲጂታል ኢኮኖሚው ጋር የተጣጣመ ዘመናዊ የታክስ ሥርዓት ለመፍጠር ያስችላል ...
https://www.fanamc.com/archives/297050
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ አጸደቀ።
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ ነው የተሻሻውን አዋጅ ያጸደቀው።
በምክር ቤቱ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጄ÷ለረጅም ጊዜ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የገቢ ግብር አዋጅ ዲጂታል ኢኮኖሚውን ታሳቢ ያላደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአዋጁ ላይ የተደረገው ማሻሻያ ከዲጂታል ኢኮኖሚው ጋር የተጣጣመ ዘመናዊ የታክስ ሥርዓት ለመፍጠር ያስችላል ...
https://www.fanamc.com/archives/297050
❤25🤬11💩4😁2
በጉዳያ ቢላ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉዳያ ቢላ ወረዳ ኢፈ ቢያ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው መጠጥ የጫነ ኤፍኤስአር ተሽከርካሪ ከሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ወደ ባኮ ከተማ ሲጓዝ በመገልበጡ ነው የተከሰተው፡፡ በተፈጠረው አደጋም የሶስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ ደህንነት አስተባባሪ ዋና…
https://www.fanamc.com/archives/297054
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉዳያ ቢላ ወረዳ ኢፈ ቢያ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው መጠጥ የጫነ ኤፍኤስአር ተሽከርካሪ ከሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ወደ ባኮ ከተማ ሲጓዝ በመገልበጡ ነው የተከሰተው፡፡ በተፈጠረው አደጋም የሶስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ ደህንነት አስተባባሪ ዋና…
https://www.fanamc.com/archives/297054
❤11😱1
የብልፅግና ፓርቲ መመስረት ለሀረሪ ክልል ዕድገት ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክቷል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ መመስረት ሀረሪ ክልልን ከኋልዮሽ ጉዞ በመግታት ዕድገት እንዲመዘገብ አስችሏል አሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በሀረሪ ክልል በዘጠኙም ወረዳዎች የተገነቡ የፓርቲ ጽ/ቤቶችን መርቀው በከፈቱበት ወቅት እንዳሉት፥ በክልሉ እንደሀገር ተሞክሮ የሚሆኑ ስራዎች እየተከናወኑ ነው፡፡ ለዚህም የአመራሩና የህዝብ አንድነት የፈጠረው…
https://www.fanamc.com/archives/297057
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ መመስረት ሀረሪ ክልልን ከኋልዮሽ ጉዞ በመግታት ዕድገት እንዲመዘገብ አስችሏል አሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በሀረሪ ክልል በዘጠኙም ወረዳዎች የተገነቡ የፓርቲ ጽ/ቤቶችን መርቀው በከፈቱበት ወቅት እንዳሉት፥ በክልሉ እንደሀገር ተሞክሮ የሚሆኑ ስራዎች እየተከናወኑ ነው፡፡ ለዚህም የአመራሩና የህዝብ አንድነት የፈጠረው…
https://www.fanamc.com/archives/297057
❤11😁4👍1🤬1
የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የጡረታ መዋጮ በአግባቡ እንዲከፈል ክትትል እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የጡረታ መዋጮ በአግባቡ እንዲከፈል አስፈላጊው ክትትል እየተደረገ ነው አለ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር፡፡ የአስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አባተ ምትኩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የግል ሠራተኞችን የጡረታ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው፡፡ ለዚህም ሠራተኞች የሥራ አገልግሎት መረጃቸውን በወቅቱ…
https://www.fanamc.com/archives/297061
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የጡረታ መዋጮ በአግባቡ እንዲከፈል አስፈላጊው ክትትል እየተደረገ ነው አለ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር፡፡ የአስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አባተ ምትኩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የግል ሠራተኞችን የጡረታ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው፡፡ ለዚህም ሠራተኞች የሥራ አገልግሎት መረጃቸውን በወቅቱ…
https://www.fanamc.com/archives/297061
❤9🤬2👍1😱1
ትኩረት የሳበው የሆንግ ኮንግ የክርስቲያኖ ሮናልዶ ሙዚየም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ የተከፈተው የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሙዚየም በዓለም ዙሪያ ያሉ አድናቂዋቹን ትኩረት ስቧል፡፡ ሙዚየሙ የክርስቲያኖ ሮናልዶን የሁለት አስርት ዓመታት ድንቅ የእግር ኳስ ህይወት ጊዜያትን በተንቀሳቃሽ ምስል እና በፎቶ ያሳያል። በትናንትናው ዕለት የወጡ ምስሎች እንደሚያሳዩት ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከልጅነት ክለቡ ስፖርቲንግ ሊዝበን…
https://www.fanamc.com/archives/297049
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ የተከፈተው የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሙዚየም በዓለም ዙሪያ ያሉ አድናቂዋቹን ትኩረት ስቧል፡፡ ሙዚየሙ የክርስቲያኖ ሮናልዶን የሁለት አስርት ዓመታት ድንቅ የእግር ኳስ ህይወት ጊዜያትን በተንቀሳቃሽ ምስል እና በፎቶ ያሳያል። በትናንትናው ዕለት የወጡ ምስሎች እንደሚያሳዩት ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከልጅነት ክለቡ ስፖርቲንግ ሊዝበን…
https://www.fanamc.com/archives/297049
❤15👍14🥰2🤬2👏1💩1
በኦሮሚያ ክልል 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር ለዘር ዝግጁ ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመኸር እርሻ እስካሁን 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር መሬት ለዘር ዝግጁ ተደርጓል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት ÷ በክልሉ ለመኸር እርሻ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡ በዚህ መሰረትም እስካሁን 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ለዘር…
https://www.fanamc.com/archives/297069
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመኸር እርሻ እስካሁን 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር መሬት ለዘር ዝግጁ ተደርጓል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት ÷ በክልሉ ለመኸር እርሻ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፡፡ በዚህ መሰረትም እስካሁን 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ለዘር…
https://www.fanamc.com/archives/297069
❤6👏1🤬1