Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
24.8K subscribers
41.2K photos
343 videos
7 files
5.81K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ የተመረቀው የእንጦጦ-ቀበና የወንዝና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በፎቶ
16😁3
ቱሪዝም- አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ቱሪዝምን አሰመልክቶ ከNBC ጋር ባደረጉት ቆይታ ካነሷቸው ዋና ዋና ሀሳቦች‼️

👉 ለቱሪዝም ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት መነሾ ራዕያችን ነው

👉 ራዕያችን የበለጸገች የተለወጠች የተከበረችና የተወደደች ሀገር ሰርተን ለልጆቻችን ማስረከብ ነው፣

👉 በዚህ ዓመት ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ጎብኝ ኢትዮጵያን ጎብኝቷል፤ ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል

👉 በቀድሞ ጊዜ በነበረው የትርክት ችግር በቱሪዝም ዘርፉ አለን ከማለት ያለፈ ሥራ አልነበረም፣

👉 ቅርሶቻችን እንደ ዕዳ ከመታየት ወጥተው ታድሰው ተጠግነው ውብ ሆነው ወጥተው ምንዳ ሆነው ሀብት እያስገኙ

👉 ቅርስ የምናስመልስ የምንጠብቅ እንጅ ቅርስ የምናፈርስ አይደለንም

👉 ቱሪዝምን ከአምስቱ ዋና ዋና የትኩረት መስኮች በመመደብ በመደመር ዕሳቤ በትኩረት እየሠራበት ነው፣

👉 ባለፉት 7 ዓመታት ከዚህ ቀደም የተዘረፉ ከ35 በላይ የኢትዮጵያ ቅርሶች ተመልሰዋል

👉 እንደ ሀገር ቅርስ ከመመለስ በተጨማሪ ቅርስ በማደስ የሚጎሉትን ደግሞ ገንብተን ለአገልግሎት አብቅተናል፣

👉 ቱሪዝም ከብዘሃ የኢኮኖሚ ሴክተሮች አንዱ ተደርጎ ተወስዶ እየተሰራ ነው

👉 በዓለም ላይ በቱሪዝም ሴክተር የሚንቀሳቀሰው ሀብት መጠን በጣም ከፍተኛ ነው

👉 ለዘመናት ኢትዮጵያ አያሌ ጸጋዎች እንዳሏት እናምናለን እንናገራለን በዚህም እንኮራለን፣

👉 ቱሪዝም ላይ ኢንቨስት ማድረግ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ያለውን ሃብት ለመቋደስ ያስችላል

👉 ኢትዮጵያ በርካታ የቱሪዝም መስህቦች አሏት እሱን የሚያውቁ ፣ የሚያዩና የሚያሳውቁ ውስኖች ናቸው

#LandOfOrigins #Medemer #ገበታለሀገር #ገበታለትውልድ #TravelEthiopia #EcoTourism
2🔥1
👍91🔥1🥱1
የኢትዮጵያ የቡና ወጪ ንግድ ስኬት...
++++++++++

#ጋዜጣ_ፕላስ - ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት ከቡና ኤክስፖርት 3 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት የያዘችውን ዕቅድ ማሳካቷን የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አዲሱ አረጋ ገለፁ፡፡

በባለፈው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 65 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ማግኘት ተችሎ ነበር። ይህን ቁጥር አመት ባልሞላ ጊዜ ማሻሻል የተቻለው መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት የቡናውን ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ ስራዎች ተከናውነዋል።

በተለይም ለቡና ምርት ጥራት ትኩረት መደረጉ ለዕቅድ ስኬት ድርሻው ከፍተኛ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል።

#ከማምረትበላይ #BeyondProduction #EthiopiaDelivers #PMOEthiopia
የገበታ ለሀገር ትሩፋቶች....

📌 የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት

📌 የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም

📌 የሃላላ ኬላ ሪዞርት

📌 የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ
#አረንጓዴዐሻራ በአርባምንጭ - ተስፋን እንትከል

#GreenLegacy #Arbaminch
1
"ኩሪፍቱ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው"
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
++++++++++++++++++

#ጋዜጣ_ፕላስ የመደመር መንግሥት የገነባቸውን መሠረተ-ልማቶች ተከትሎ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ።

‎በአርባ ምንጭ ከተማ በ52,000 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈውን የኩሪፍቱ ሪዞርትና ስፓ ዛሬ ጎብኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አርባ ምንጭ፤ የልማት ምንጭነቷ እየጎመራ ቀጥሏል! ብለዋል።

‎ይህ ታላቅ ፕሮጀክት 53 ቅንጡ ቪላዎችን ያካተተ ሲሆን፣ ከ300 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይፈጥራል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሰል ኢንቨስትመንቶች የመደመር መንግሥት የገነባቸውን መሠረተ-ልማቶች ተከትሎ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው ብለዋል።

‎የሀገራችንን የቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግሩ መሰል ታላላቅ ፕሮጀክቶች ላይ፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች በስፋት እንዲሰማሩና መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል።
#EthiopiaDelivers #InvestInEthiopia
2