Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
24.8K subscribers
41.2K photos
344 videos
7 files
5.81K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች ኢትዮጵያን በመረጃ ላይ የተመሠረተ የልማት መጻኢ ዕድል የሚያሳየው ''በመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት'' ብሔራዊ ጉባኤ ላይ የቀረቡ የብሔራዊ ዕቅድና ስታቲስቲክስ ዳሽቦርዶች (የመረጃ መከታተያ ሰሌዳዎች) እና ኤግዚቢሽን ያደረጉት ጉብኝት። #PMOEthiopia
4👍3
ከ80 በመቶ በላይ የሀገር ውስጥ ግብዓትን የሚጠቀመው የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካ ተመረቀ
+++++++++++++++

የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ጉዟችን አካልና የ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ እመርታ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሞጆ የተገነባውን የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል።

በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ቁልፍ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸውን መሰል ፋብሪካዎች ግንባታ፣ ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንቶችን በመሳብ በመላ ሀገሪቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በተግባር ያረጋገጠ ነው ብለዋል።

‎​ፋብሪካው የዓለም ዓቀፍ ጥራትና ተወዳዳሪነት መስፈርቶችን የሚያሟሉ የሴራሚክ ምርቶችን የሚያቀርብ ሲሆን፣ ለምርቱ የሚያስፈልጉትን ጥሬ ዕቃዎች ከ80 በመቶ በላይ ከሀገር ውስጥ ዐቅም ያገኛል።

ይህ ስኬት ኢትዮጵያ የራሷን የተፈጥሮ ሀብትና እምቅ ጸጋ የመጠቀም ብቃቷን ከመገንባቱ ባሻገር፣ ከውጭ ገቢ ምርቶች ላይ ያለንን ጥገኝነት በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሰዋል ሲሉም ገልጸዋል።

#ሴራሚክስ #ግራንዴርሴራሚክፋብሪካ #ተኪምርት #ceramics #የኢትዮጵያአየርመንገድ #MadeInEthiopia #EthiopiaDelivers
9
መላው የአፍሪካ ወንድም እህቶቻችን እንኳን ለአፍሪካ ቀን አደረሳችሁ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
++++++++++++

HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!

63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.

Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.

Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!

#AfricaDay #Africa #Ethiopia #Afrique #AfricanUnion #dayinthelife
10😁1