በሀረሪ ክልል ሶፊ ወረዳ ቡርቃ ቀበሌ ውስጥ የተሠራው የገጠር ኮሪደር ሥራ በአካባቢው በተገኙ ቁሳቁሶች፤ በኅብረተሰብ ተሳትፎ የተከናወነ የአነስተኛ መንደር ሞዴል ክንውን ነው። የአካባቢው ነዋሪ በንቃት የተሳተፈበት የገጠር ኮሪደር ሥራ ባሕላዊ የግንባታ ዘዴን፣ የተደራጀ እቅድና ተግባራዊ የአሰራር ውጤት ያሳየ ነው።
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
👍8❤4
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት
"በሀረር ከተማ የተቋቋመው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የመንግሥት አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል አቀናጅቶ የማቅረብ ሀገር አቀፍ መርሃ ግብር አካል ነው።
በሀረር የመሶብ ማዕከል 8 ተቋማት በ24 የአገልግሎት መስኮቶች 67 የተለያዩ የሕዝብ አገልግሎቶችን በአንድ ስፍራ ለተገልጋይ ያቀርባል።
ይኅው ሀገራዊ አፈፃፀም የመንግሥት አገልግሎትን ብቃት፣ ተደራሽነት እና የዜጎች እርካታ በማሻሻል፣ በተቋማት መካከከል የተበታተነ አገልግሎትን በመቀነስ፣ ኅብረተሰቡ አገልግሎት ለማግኘት የሚያጠፋውን ጊዜ እና ገንዘብ መቀነስ አስችሏል።
በመላው ሀገራችን የመሶብ ሥነዘዴ፤ መንግሥት ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና የተቀናጀ የአገልግሎት አሰጣጥ ያለውን ጽኑ አቋም በሚያመላክት መንገድ እየተስፋፋ ይገኛል።
የተቀናጀ የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት የመንግሥት አገልግሎት አፈፃፀም ቁልፍ የክዋኔ ማመላከቻ እና አጠቃላይ የዜጎች ተጠቃሚነት ማጎልበቻ ሆነዋል።
"በሀረር ከተማ የተቋቋመው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የመንግሥት አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል አቀናጅቶ የማቅረብ ሀገር አቀፍ መርሃ ግብር አካል ነው።
በሀረር የመሶብ ማዕከል 8 ተቋማት በ24 የአገልግሎት መስኮቶች 67 የተለያዩ የሕዝብ አገልግሎቶችን በአንድ ስፍራ ለተገልጋይ ያቀርባል።
ይኅው ሀገራዊ አፈፃፀም የመንግሥት አገልግሎትን ብቃት፣ ተደራሽነት እና የዜጎች እርካታ በማሻሻል፣ በተቋማት መካከከል የተበታተነ አገልግሎትን በመቀነስ፣ ኅብረተሰቡ አገልግሎት ለማግኘት የሚያጠፋውን ጊዜ እና ገንዘብ መቀነስ አስችሏል።
በመላው ሀገራችን የመሶብ ሥነዘዴ፤ መንግሥት ለዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና የተቀናጀ የአገልግሎት አሰጣጥ ያለውን ጽኑ አቋም በሚያመላክት መንገድ እየተስፋፋ ይገኛል።
የተቀናጀ የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት የመንግሥት አገልግሎት አፈፃፀም ቁልፍ የክዋኔ ማመላከቻ እና አጠቃላይ የዜጎች ተጠቃሚነት ማጎልበቻ ሆነዋል።
👍4🔥1
ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተሰጡ ሹመቶች
- ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
- ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
- አቶ ኤርዚቅ ኢሳ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
#PMOEthiopia
- ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
- ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
- አቶ ኤርዚቅ ኢሳ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
#PMOEthiopia
❤1
ከህግ ውጪ ከሥራቸው የተሰናበቱ 942 ሰራተኞች ወደ ሥራ ገበታቸው ተመለሱ
+++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | ከህግ ውጪ ከሥራቸው የተሰናበቱ 942 ሰራተኞች ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ መደረጉን የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ፡፡
“የዳኝነትና የዲሞክራሲ ተቋማት እመርታ፤ ለተሳካ ሀገረ መንግስት ግንባታ” በሚል መሪ ሀሳብ ሀገራዊ የዳኝነትና የዲሞክራሲ ተቋማት የሪፎርም ጉዞን የሚዳስስና ቀጣይ አቅጣጫዎችን የሚመለከት ኮንፈረስ ተካሂዷል፡፡
የተቋሙ ዋና ዕንባ ጠባቂ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ በኮንፈረንሱ ላይ እንደገለጹት፤ የህዝብ አስተዳደር እንዲሻሻልና የመንግስት ተጠያቂነት ለማሳደግ ይሰራል፡፡
አስተዳደራዊ በደል የደረሰባቸው ግለሰቦች የሚያቀርቧቸውን ቅተሬታዎችና አቤቱታዎች በመከታተል መምርምሮ እልባት እንዲያገኙ እየሰራ ይገኛል፡፡ በቀጣይም የአቤቱታ ምላሽ አሰጣጡን ከ78 በመቶ ወደ 85 በመቶ ለማድረስ መታቀዱን ገልጸዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ሥራዎች ወደ ተቋሙ ከሚመጡ አቤቱታዎች መካከል 78 በመቶው እልባት እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን፤ ለአስተዳደራዊ በደል ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የቁጥጥር ሥራዎችን በመስራት 87 በመቶ መፍትሔ እንዲያኙ መደረጉንም ተናግረዋል፡፡
እንደዋና ዕንባ ጠባቂዋ ገለጻ፤ መሬታቸው ያለአግባብ የተወሰደባቸው 828 አቤቱታ አቅራቢዎች ጉዳያቸው ተመርምሮ ምትክ ቦታ እንዲሰጣቸውና 14 ሚሊየን ብር ካሳ እንዲከፈላቸው ተደርጓል፡፡ ከህግ ውጪ ከሥራቸው ተሰናብተው የነበሩ 942 ሰራተኞች ደግሞ ወደ ሥራ ገበታቸው እንዲመለሱ መደረጉን አብራርተዋል፡፡
አቤቱታ አቅራቢዎች ከህግ አግባብ ውጪ የተከለከሉትን ልዩ ልዩ መንግሥታዊ አገልግሎቶች እንዲያገኙ መደረጉን ጠቅሰው፤ ዜጎች መረጃ የማግኘት፤ የመጠየቅ፣ የማዘጋጀት መብታቸው እንዲከበርና የመረጃ ነጻነት ህጉ እንዲተገበር ክትትል እያደረገ መሆኑን አንስተዋል፡፡፡
የተጠናከረ የቁጥጥርና የምርመራ ሥርዓትን መዘርጋት፤ የአስተዳደራዊ በደል እንዲቀንስ መስራት የተቋሙ የትኩረት አቅጣጫዎች መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡
የህዝብ አስተዳደር በግልጽነትና በተጠያቂነት መርህ እንዲመራ ለማድረግና ህገ መንግሥታዊነትን ለማስፈን እንደሚሰራ በመግለጽ፤ ተቋማት የሚሰጧቸው ፍትሃዊነት የጎደለው ውሳኔዎችና ትዕዛዞች በወቅቱ ለማረምና ለመከላከል እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡
በማርቆስ በላይ
#ጋዜጣ_ፕላስ #gazette_plus #ዕንባ_ጠባቂ #መረጃ ነጻነት #አስተዳደራዊ_በደል_ማረም
+++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | ከህግ ውጪ ከሥራቸው የተሰናበቱ 942 ሰራተኞች ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ መደረጉን የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ፡፡
“የዳኝነትና የዲሞክራሲ ተቋማት እመርታ፤ ለተሳካ ሀገረ መንግስት ግንባታ” በሚል መሪ ሀሳብ ሀገራዊ የዳኝነትና የዲሞክራሲ ተቋማት የሪፎርም ጉዞን የሚዳስስና ቀጣይ አቅጣጫዎችን የሚመለከት ኮንፈረስ ተካሂዷል፡፡
የተቋሙ ዋና ዕንባ ጠባቂ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ በኮንፈረንሱ ላይ እንደገለጹት፤ የህዝብ አስተዳደር እንዲሻሻልና የመንግስት ተጠያቂነት ለማሳደግ ይሰራል፡፡
አስተዳደራዊ በደል የደረሰባቸው ግለሰቦች የሚያቀርቧቸውን ቅተሬታዎችና አቤቱታዎች በመከታተል መምርምሮ እልባት እንዲያገኙ እየሰራ ይገኛል፡፡ በቀጣይም የአቤቱታ ምላሽ አሰጣጡን ከ78 በመቶ ወደ 85 በመቶ ለማድረስ መታቀዱን ገልጸዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ሥራዎች ወደ ተቋሙ ከሚመጡ አቤቱታዎች መካከል 78 በመቶው እልባት እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን፤ ለአስተዳደራዊ በደል ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የቁጥጥር ሥራዎችን በመስራት 87 በመቶ መፍትሔ እንዲያኙ መደረጉንም ተናግረዋል፡፡
እንደዋና ዕንባ ጠባቂዋ ገለጻ፤ መሬታቸው ያለአግባብ የተወሰደባቸው 828 አቤቱታ አቅራቢዎች ጉዳያቸው ተመርምሮ ምትክ ቦታ እንዲሰጣቸውና 14 ሚሊየን ብር ካሳ እንዲከፈላቸው ተደርጓል፡፡ ከህግ ውጪ ከሥራቸው ተሰናብተው የነበሩ 942 ሰራተኞች ደግሞ ወደ ሥራ ገበታቸው እንዲመለሱ መደረጉን አብራርተዋል፡፡
አቤቱታ አቅራቢዎች ከህግ አግባብ ውጪ የተከለከሉትን ልዩ ልዩ መንግሥታዊ አገልግሎቶች እንዲያገኙ መደረጉን ጠቅሰው፤ ዜጎች መረጃ የማግኘት፤ የመጠየቅ፣ የማዘጋጀት መብታቸው እንዲከበርና የመረጃ ነጻነት ህጉ እንዲተገበር ክትትል እያደረገ መሆኑን አንስተዋል፡፡፡
የተጠናከረ የቁጥጥርና የምርመራ ሥርዓትን መዘርጋት፤ የአስተዳደራዊ በደል እንዲቀንስ መስራት የተቋሙ የትኩረት አቅጣጫዎች መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡
የህዝብ አስተዳደር በግልጽነትና በተጠያቂነት መርህ እንዲመራ ለማድረግና ህገ መንግሥታዊነትን ለማስፈን እንደሚሰራ በመግለጽ፤ ተቋማት የሚሰጧቸው ፍትሃዊነት የጎደለው ውሳኔዎችና ትዕዛዞች በወቅቱ ለማረምና ለመከላከል እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡
በማርቆስ በላይ
#ጋዜጣ_ፕላስ #gazette_plus #ዕንባ_ጠባቂ #መረጃ ነጻነት #አስተዳደራዊ_በደል_ማረም
❤10
የሀገር ጉዳይ አይሸጥም ብሎ የሚያምን ህዝብ የባህር በር ጥያቄን እውን የሚያደርግበት ጊዜ ቅርብ ነው
++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | “የሀገር ጉዳይ አይሸጥም፤ አይለወጥም” ብሎ የሚያምን ህዝብ ያላት ሀገር የባህር በር ጥያቄን እውን የሚያደርግበት ጊዜ ቅርብ ነው ሲሉ የታሪክ ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ተናገሩ፡፡
ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ለጋዜጣ ፕላስ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ በዓመት ለወደብ ከፍተኛ ወጪ በማውጣት ለከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና እየተዳረገች ነው፡፡
60 ኪሎ ሜትር ብቻ የሚርቅ የባህር በር እያለ፣ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ለኪራይ ማውጣት አግባብ አይደለም የሚሉት የታሪክ ተመራማሪው፤ ጥያቄውም የ130 ሚሊዮን ህዝብ ጥያቄ ነው ብለዋል፡፡
የታሪክ ተመራማሪው ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ንጉስ ናት፡፡ የህዝቡ ጥያቄ ያለአግባብ ያጣነው የባህር በር ወደ ባለቤቱ ይመለስ የሚል ነው፡፡ ይህም ተቀባይነት ያለው ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በሴራ ያጣነውን የባህር በር መልሶ ለማግኘት በአንድነት መቆም እንደሚገባ በመግለጽ፤ የባህር በር ጥያቄው በሰላማዊና በበሳል የዲፕሎማሲ መንገድ መፈታት እንዳለበት አሳስበዋል።
የባህር በር ጥያቄው የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የቀጠናው ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ነው ያሉት ተመራማሪው፤ የቀይ ባህር ሰላም መሆን ለገልፍ ሀገራት ጭምር ወሳኝ በመሆኑ በድርድር መፈታቱ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያውያን በአድዋ ጦርነትና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ያሳዩትን የማይበገር አንድነት፣ አሁንም ለሀገሪቱ የባህር በር ጥያቄ ስኬታማነት ሊደግሙት ይገባል ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ባለቤት እንድትሆን የሚከለክላት የታሪክም ሆነ የፍትህ ምክንያት የለም እንደለሌለም አመለክተዋል፡፡
በታደሠ ብናልፈው
++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | “የሀገር ጉዳይ አይሸጥም፤ አይለወጥም” ብሎ የሚያምን ህዝብ ያላት ሀገር የባህር በር ጥያቄን እውን የሚያደርግበት ጊዜ ቅርብ ነው ሲሉ የታሪክ ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ተናገሩ፡፡
ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ለጋዜጣ ፕላስ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ በዓመት ለወደብ ከፍተኛ ወጪ በማውጣት ለከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና እየተዳረገች ነው፡፡
60 ኪሎ ሜትር ብቻ የሚርቅ የባህር በር እያለ፣ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ለኪራይ ማውጣት አግባብ አይደለም የሚሉት የታሪክ ተመራማሪው፤ ጥያቄውም የ130 ሚሊዮን ህዝብ ጥያቄ ነው ብለዋል፡፡
የታሪክ ተመራማሪው ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ንጉስ ናት፡፡ የህዝቡ ጥያቄ ያለአግባብ ያጣነው የባህር በር ወደ ባለቤቱ ይመለስ የሚል ነው፡፡ ይህም ተቀባይነት ያለው ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በሴራ ያጣነውን የባህር በር መልሶ ለማግኘት በአንድነት መቆም እንደሚገባ በመግለጽ፤ የባህር በር ጥያቄው በሰላማዊና በበሳል የዲፕሎማሲ መንገድ መፈታት እንዳለበት አሳስበዋል።
የባህር በር ጥያቄው የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የቀጠናው ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ነው ያሉት ተመራማሪው፤ የቀይ ባህር ሰላም መሆን ለገልፍ ሀገራት ጭምር ወሳኝ በመሆኑ በድርድር መፈታቱ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያውያን በአድዋ ጦርነትና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ያሳዩትን የማይበገር አንድነት፣ አሁንም ለሀገሪቱ የባህር በር ጥያቄ ስኬታማነት ሊደግሙት ይገባል ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ የቀይ ባህር ባለቤት እንድትሆን የሚከለክላት የታሪክም ሆነ የፍትህ ምክንያት የለም እንደለሌለም አመለክተዋል፡፡
በታደሠ ብናልፈው
👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ድሬ የቀደመ የከተሜነት ታሪኳን፣ ዘመናት ያስቆጠረ ድንቅ ባህሏን እንዲሁም በፍቅር የተሞላውን ህዝቧን የሚመጥን ውበት ተላብሳለች! የኮሪደር ልማቱ ከተማዋን እጅግ ውብ እና ምቹ በማድረግ ታሪካዊነቷን ከዘመናዊ የከተማ መሰረተ ልማት ጋር በማቀናጀት ለመጎብኘት ተመራጭ አድርጓታል፡፡
#VisitEthiopia #PMOEthiopia
#VisitEthiopia #PMOEthiopia
❤2🥰1