🔥 ተመሳሳይ ያረጁ ዜናዎችን ማንበብ ይብቃዎ! አልጎሪዝምዎን ይቀይሩ።
🇪🇹 🌍 ከኢትዮጵያ፣ ከአፍሪካ እና ከአለም አቀፍ ዙሪያ የተሰሙ አዳዲስ ክስተቶችን በተለየ ምልከታ በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ይከታተሉ። እንዲሁም ያልተጋሩ ፎቶዎችንና ቪዲዮዎችን በየእለቱ በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ብቻ ያገኛሉ።
✅ከሌሎች መገናኛ ብዙኃን የማያገኟቸውን ትኩስ ትኩስ መረጃዎችን ስፑትኒክ ኢትዮጵያ ለእርስኦ ያቀርብልዎታል።
📌አዳዲስ መረጃዎችን በየእለቱ ለመከታተል አሁኑኑ ቻናላችንን በመቀላቀል ያልተሰሙ መረጃዎችን ይከታተሉ::
👇🏾👇🏾👇🏾
https://t.me/+eM_pls45dPAyZjZi
🇪🇹 🌍 ከኢትዮጵያ፣ ከአፍሪካ እና ከአለም አቀፍ ዙሪያ የተሰሙ አዳዲስ ክስተቶችን በተለየ ምልከታ በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ይከታተሉ። እንዲሁም ያልተጋሩ ፎቶዎችንና ቪዲዮዎችን በየእለቱ በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ብቻ ያገኛሉ።
✅ከሌሎች መገናኛ ብዙኃን የማያገኟቸውን ትኩስ ትኩስ መረጃዎችን ስፑትኒክ ኢትዮጵያ ለእርስኦ ያቀርብልዎታል።
📌አዳዲስ መረጃዎችን በየእለቱ ለመከታተል አሁኑኑ ቻናላችንን በመቀላቀል ያልተሰሙ መረጃዎችን ይከታተሉ::
👇🏾👇🏾👇🏾
https://t.me/+eM_pls45dPAyZjZi
❤5👍1
“ኢትዮጵያ የባሕር በር አያስፈልጋትም የሚል የፖለቲካ ፓርቲ ካለ መሰረዝ ነው ያለበት”
- አቶ ግርማ ሰይፉ
+++++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | ኢትዮጵያ የባሕር በር አያስፈልጋትም የሚል የፖለቲካ ፓርቲ ካለ ከፓርቲነት ተሰርዞ ከፖለቲካው ምዕራፍ መውጣት እንዳለበት የኢዜማ አመራርና የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ ግርማ ሰይፉ ተናገሩ።
አቶ ግርማ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የሀገሪቱን የባሕር በር የማረጋገጥ ጉዳይ በቀጣይ ሕገ-መንግሥቱ በሚሻሻልበት ወቅት ትኩረት ተሰጥቶት የመንግሥት ግዴታ ተደርጎ ሊደነገግ ይገባል።
ለዚህም እንደ ምሳሌ ያነሱት የግብፅ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 19 የናይልን ውኃ ደኅንነት ማስጠበቅ የመንግሥት ግዴታ መሆኑን እንደሚደነግግ ጠቅሰው፣ በኢትዮጵያም የባሕር በርን ማስጠበቅ ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ ሊሆን እንደሚገባ አሳስበዋል።
ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ኃላፊነት በመንግሥት ላይ መጣል እንዳለበት የገለጹት አቶ ግርማ፤ ከዚህ ብሔራዊ ጥቅም በተቃራኒ የሚቆሙ አካላትን መቆጣጠር የመንግሥት ግዴታ ሊሆን እንደሚገባም አመልክተዋል።
የባሕር በር ጥያቄ ከፖለቲካ ወገንተኝነት ባለፈ የሀገር ህልውና ጉዳይ መሆኑንና ማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት ለዚህ ግብ መሳካት ቅድሚያ መስጠት እንዳለበትም በአጽንኦት ገልጸዋል።
በማህሌት አብዱል
#ጋዜጣ_ፕላስ #ኢትዮጵያ #የባሕር_በር #ብሔራዊ_ጥቅም #ፖለቲካ_ፓርቲ #ግርማ_ሰይፉ #ሕገ_መንግሥት
- አቶ ግርማ ሰይፉ
+++++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | ኢትዮጵያ የባሕር በር አያስፈልጋትም የሚል የፖለቲካ ፓርቲ ካለ ከፓርቲነት ተሰርዞ ከፖለቲካው ምዕራፍ መውጣት እንዳለበት የኢዜማ አመራርና የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ ግርማ ሰይፉ ተናገሩ።
አቶ ግርማ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የሀገሪቱን የባሕር በር የማረጋገጥ ጉዳይ በቀጣይ ሕገ-መንግሥቱ በሚሻሻልበት ወቅት ትኩረት ተሰጥቶት የመንግሥት ግዴታ ተደርጎ ሊደነገግ ይገባል።
ለዚህም እንደ ምሳሌ ያነሱት የግብፅ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 19 የናይልን ውኃ ደኅንነት ማስጠበቅ የመንግሥት ግዴታ መሆኑን እንደሚደነግግ ጠቅሰው፣ በኢትዮጵያም የባሕር በርን ማስጠበቅ ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ ሊሆን እንደሚገባ አሳስበዋል።
ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ኃላፊነት በመንግሥት ላይ መጣል እንዳለበት የገለጹት አቶ ግርማ፤ ከዚህ ብሔራዊ ጥቅም በተቃራኒ የሚቆሙ አካላትን መቆጣጠር የመንግሥት ግዴታ ሊሆን እንደሚገባም አመልክተዋል።
የባሕር በር ጥያቄ ከፖለቲካ ወገንተኝነት ባለፈ የሀገር ህልውና ጉዳይ መሆኑንና ማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት ለዚህ ግብ መሳካት ቅድሚያ መስጠት እንዳለበትም በአጽንኦት ገልጸዋል።
በማህሌት አብዱል
#ጋዜጣ_ፕላስ #ኢትዮጵያ #የባሕር_በር #ብሔራዊ_ጥቅም #ፖለቲካ_ፓርቲ #ግርማ_ሰይፉ #ሕገ_መንግሥት
❤8👍1
የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ማድረግ የዘመናችን ዓድዋ ነው
+++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ማድረግና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የዘመናችን የዓድዋ ድል ተደርጎ የሚቆጠር መሆኑን የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ሰለሞን ተፈራ ገለጹ።
ምሁሩ ሰለሞን ተፈራ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የዓድዋ ድል የሀገሪቱን የግዛት ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተደረገ ታላቅ ተጋድሎ እንደነበረ ሁሉ፣ እውነተኛ ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው ደግሞ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነፃነት ማረጋገጥ ሲቻል ነው።
የባሕር በር ማጣት ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ በማድረግ የኢኮኖሚ ነፃነቷን እንደሚገድብ የጠቀሱት ምሁሩ፣ ይህንን ጥያቄ መፍታት የዘመናችን የዓድዋ ድል ተደርጎ እንደሚወሰድ አስረድተዋል።
እንደ ሰለሞን ማብራሪያ፤ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በዓድዋ መንፈስና በአንድነት በመቆማችን የተመዘገበ ሁለተኛው የዓድዋ ድል ነው።
በተመሳሳይ የባሕር በር ጉዳይም መላው ኢትዮጵያውያን በአንድነት ቆመው ሊያሳኩት የሚገባ ብሔራዊ አጀንዳ መሆኑን ጠቁመዋል።
አየር መንገድ ያስጀመረው አዲስ አየር ማረፊያ እና የኒውክሌር ኃይል ግንባታ ጥረቶችም የአባቶቻችንን የፖለቲካ ድል በኢኮኖሚ በማጀብ የሀገርን ክብር የሚያጸኑ ግዙፍ ፕሮጀክቶች መሆናቸውን አመልክተዋል።
በፋንታነሽ ክንዴ
#ጋዜጣ_ፕላስ #ዓድዋ_ድል #ኢትዮጵያ #የባሕር_በር #ሉዓላዊነት #ኢኮኖሚ #ሰለሞን_ተፈራ
+++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ማድረግና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የዘመናችን የዓድዋ ድል ተደርጎ የሚቆጠር መሆኑን የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ሰለሞን ተፈራ ገለጹ።
ምሁሩ ሰለሞን ተፈራ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የዓድዋ ድል የሀገሪቱን የግዛት ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተደረገ ታላቅ ተጋድሎ እንደነበረ ሁሉ፣ እውነተኛ ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው ደግሞ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነፃነት ማረጋገጥ ሲቻል ነው።
የባሕር በር ማጣት ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ በማድረግ የኢኮኖሚ ነፃነቷን እንደሚገድብ የጠቀሱት ምሁሩ፣ ይህንን ጥያቄ መፍታት የዘመናችን የዓድዋ ድል ተደርጎ እንደሚወሰድ አስረድተዋል።
እንደ ሰለሞን ማብራሪያ፤ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በዓድዋ መንፈስና በአንድነት በመቆማችን የተመዘገበ ሁለተኛው የዓድዋ ድል ነው።
በተመሳሳይ የባሕር በር ጉዳይም መላው ኢትዮጵያውያን በአንድነት ቆመው ሊያሳኩት የሚገባ ብሔራዊ አጀንዳ መሆኑን ጠቁመዋል።
አየር መንገድ ያስጀመረው አዲስ አየር ማረፊያ እና የኒውክሌር ኃይል ግንባታ ጥረቶችም የአባቶቻችንን የፖለቲካ ድል በኢኮኖሚ በማጀብ የሀገርን ክብር የሚያጸኑ ግዙፍ ፕሮጀክቶች መሆናቸውን አመልክተዋል።
በፋንታነሽ ክንዴ
#ጋዜጣ_ፕላስ #ዓድዋ_ድል #ኢትዮጵያ #የባሕር_በር #ሉዓላዊነት #ኢኮኖሚ #ሰለሞን_ተፈራ
❤4👍3
“አፍሪካውያን ጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅማቸውን ለማስከበር ከዓድዋ ሊማሩ ይገባል”
- ፓን አፍሪካኒስቶች
+++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | አፍሪካውያን ጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅማቸውንና ሉዓላዊነታቸውን ለማስከበር የዓድዋን የአንድነትና የእኩልነት እሳቤ ሊቀስሙ እንደሚገባ የፓን አፍሪካኒስት ባለሙያዎች ገለጹ።
ባለሙያዎቹ ይህንን የገለጹት 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት እየተከበረ በሚገኝበት ወቅት ሲሆን፤ የአፍሪካ ሕዝቦች የፓን አፍሪካኒዝም እሳቤን ማጎልበት እንዳለባቸውም አሳስበዋል።
ፓን አፍሪካኒስት ሕይወት አዳነ ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ዓድዋ ያለ አንድነትና ትብብር ድል እንደሌለ በተግባር ያሳየና የውጭ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እንዲሁም ሥነ-ልቦናዊ ጫናዎችን ለመቋቋም ያስቻለ ታላቅ ድል ነው።
በአሁኑ ወቅት የምዕራቡ ዓለም ርዕዮተ ዓለምና የኃያላን ፉክክር በአፍሪካ ላይ ጫና እያስከተለ መሆኑን ጠቁመዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና ኤዥያ ጥናት ተመራማሪ ዳዊት መዝገበጸጋዬ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በምዕራባውያን ተቋማትና መንግሥታት የሚደርሰውን ጫና ለመቀነስና የቀጠናውን ጥቅም ለማስከበር ዓድዋ ዋነኛው መንገድ መሆኑን ገልጸዋል።
የአፍሪካ መሪዎችና አህጉራዊ ተቋማት የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የወታደራዊ ጥንካሬን ለመገንባት በአንድነት ሊሠሩ እንደሚገባ መክረዋል።
ዓለም አቀፋዊ ጫናዎችን ለመቋቋም አፍሪካውያን በዓድዋ የአንድነት መንፈስ በመመራት የጋራ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ በጋራ መቆም እንዳለባቸውም ባለሙያዎቹ በአጽንኦት አሳስበዋል።
በልጅዓለም ፍቅሬ
#ጋዜጣ_ፕላስ #ዓድዋ #ፓን_አፍሪካኒዝም #አፍሪካ #ጂኦ_ፖለቲካ #ሉዓላዊነት #ሕይወት_አዳነ #ዳዊት_መዝገበጸጋዬ
- ፓን አፍሪካኒስቶች
+++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | አፍሪካውያን ጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅማቸውንና ሉዓላዊነታቸውን ለማስከበር የዓድዋን የአንድነትና የእኩልነት እሳቤ ሊቀስሙ እንደሚገባ የፓን አፍሪካኒስት ባለሙያዎች ገለጹ።
ባለሙያዎቹ ይህንን የገለጹት 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት እየተከበረ በሚገኝበት ወቅት ሲሆን፤ የአፍሪካ ሕዝቦች የፓን አፍሪካኒዝም እሳቤን ማጎልበት እንዳለባቸውም አሳስበዋል።
ፓን አፍሪካኒስት ሕይወት አዳነ ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ዓድዋ ያለ አንድነትና ትብብር ድል እንደሌለ በተግባር ያሳየና የውጭ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እንዲሁም ሥነ-ልቦናዊ ጫናዎችን ለመቋቋም ያስቻለ ታላቅ ድል ነው።
በአሁኑ ወቅት የምዕራቡ ዓለም ርዕዮተ ዓለምና የኃያላን ፉክክር በአፍሪካ ላይ ጫና እያስከተለ መሆኑን ጠቁመዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና ኤዥያ ጥናት ተመራማሪ ዳዊት መዝገበጸጋዬ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በምዕራባውያን ተቋማትና መንግሥታት የሚደርሰውን ጫና ለመቀነስና የቀጠናውን ጥቅም ለማስከበር ዓድዋ ዋነኛው መንገድ መሆኑን ገልጸዋል።
የአፍሪካ መሪዎችና አህጉራዊ ተቋማት የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የወታደራዊ ጥንካሬን ለመገንባት በአንድነት ሊሠሩ እንደሚገባ መክረዋል።
ዓለም አቀፋዊ ጫናዎችን ለመቋቋም አፍሪካውያን በዓድዋ የአንድነት መንፈስ በመመራት የጋራ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ በጋራ መቆም እንዳለባቸውም ባለሙያዎቹ በአጽንኦት አሳስበዋል።
በልጅዓለም ፍቅሬ
#ጋዜጣ_ፕላስ #ዓድዋ #ፓን_አፍሪካኒዝም #አፍሪካ #ጂኦ_ፖለቲካ #ሉዓላዊነት #ሕይወት_አዳነ #ዳዊት_መዝገበጸጋዬ
❤1👍1
“የነበረው ጭቅጭቅ ይታወሳል፤ ነገር ግን ሰላም ነው ሚሻለው ብለን የሚከፈለውን ዋጋ ሁሉ ከፍለናል”
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢዜአ ጋር በትግርኛ ባደረጉት ቆይታ
#PMOEthiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢዜአ ጋር በትግርኛ ባደረጉት ቆይታ
#PMOEthiopia
👍3❤2
“የካራማራ ድል የኢትዮጵያ ታላቅነት ማሳያ ነው”
- በኢትዮ- ሶማሊያ ጦርነት የፓራኮማንዶ ብርጌድ አዛዥ
+++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | የካራማራ ድል መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሀገሩ ነፃነት ያለውን ፍቅርና ታላቅነት በተግባር ያሳየበት የታሪክ ምዕራፍ መሆኑን በኢትዮ-ሶማሊያ ጦርነት የአንደኛ የፓራኮማንዶ ብርጌድ አዛዥ የነበሩት ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ሀብተማሪያም ገለጹ።
ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ሀብተማሪያም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፣ በወቅቱ የነበረው የጦር ሁኔታ ተመጣጣኝ ባልነበረበትና ሀገሪቱ በውስጥ ችግሮች ተወጥራ በነበረችበት ወቅት ወራሪውን የሶማሊያ ኃይል በአጭር ጊዜ ዝግጅት ድል ማድረግ መቻሉ ተአምራዊ ነበር።
ሶማሊያ ጅግጅጋ ለመድረስ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ብትገሰግስም፣ የኢትዮጵያ ሠራዊት ካራማራ ላይ ባደረገው ተጋድሎና ምሽግ በመያዝ የጠላትን ጉዞ መግታት መቻሉን አውስተዋል።
የክተት አዋጁን ተከትሎ ከ120 ሺህ በላይ ሕዝብ በ48 ሰዓታት ውስጥ ታጠቅ ጦር ሰፈር በመክተት ያሳየው ወገንተኝነት የድሉ መሠረት መሆኑን ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ገልጸዋል።
በወቅቱ ሐረርና ድሬዳዋን ከመከላከል ባለፈ፣ የወገን ጦር ባደረገው ከፍተኛ ጥቃት ጠላት ተሸንፎ እስከ ሐርጌሳ እንዲገባ መደረጉንና በኦጋዴን አካባቢዎች የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ዳግም መውለብለቡን ተርከዋል።
ትውልዱ ከዚህ የታሪክ አጋጣሚ በመማር፣ ለሀገር ሉዓላዊነትና ሰላም ዘመናዊና በሚገባ የሠለጠነ የሰው ኃይል ያለው ሠራዊት የመገንባት አስፈላጊነትን ሊገነዘብ እንደሚገባም አሳስበዋል።
በበኃይሉ አበራ
#ጋዜጣ_ፕላስ #ካራማራ #ኢትዮጵያ #የካራማራ_ድል #ሶማሊያ #ታሪክ #ተስፋዬ_ሀብተማሪያም #ሉዓላዊነት
- በኢትዮ- ሶማሊያ ጦርነት የፓራኮማንዶ ብርጌድ አዛዥ
+++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | የካራማራ ድል መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሀገሩ ነፃነት ያለውን ፍቅርና ታላቅነት በተግባር ያሳየበት የታሪክ ምዕራፍ መሆኑን በኢትዮ-ሶማሊያ ጦርነት የአንደኛ የፓራኮማንዶ ብርጌድ አዛዥ የነበሩት ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ሀብተማሪያም ገለጹ።
ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ሀብተማሪያም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፣ በወቅቱ የነበረው የጦር ሁኔታ ተመጣጣኝ ባልነበረበትና ሀገሪቱ በውስጥ ችግሮች ተወጥራ በነበረችበት ወቅት ወራሪውን የሶማሊያ ኃይል በአጭር ጊዜ ዝግጅት ድል ማድረግ መቻሉ ተአምራዊ ነበር።
ሶማሊያ ጅግጅጋ ለመድረስ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ብትገሰግስም፣ የኢትዮጵያ ሠራዊት ካራማራ ላይ ባደረገው ተጋድሎና ምሽግ በመያዝ የጠላትን ጉዞ መግታት መቻሉን አውስተዋል።
የክተት አዋጁን ተከትሎ ከ120 ሺህ በላይ ሕዝብ በ48 ሰዓታት ውስጥ ታጠቅ ጦር ሰፈር በመክተት ያሳየው ወገንተኝነት የድሉ መሠረት መሆኑን ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ገልጸዋል።
በወቅቱ ሐረርና ድሬዳዋን ከመከላከል ባለፈ፣ የወገን ጦር ባደረገው ከፍተኛ ጥቃት ጠላት ተሸንፎ እስከ ሐርጌሳ እንዲገባ መደረጉንና በኦጋዴን አካባቢዎች የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ዳግም መውለብለቡን ተርከዋል።
ትውልዱ ከዚህ የታሪክ አጋጣሚ በመማር፣ ለሀገር ሉዓላዊነትና ሰላም ዘመናዊና በሚገባ የሠለጠነ የሰው ኃይል ያለው ሠራዊት የመገንባት አስፈላጊነትን ሊገነዘብ እንደሚገባም አሳስበዋል።
በበኃይሉ አበራ
#ጋዜጣ_ፕላስ #ካራማራ #ኢትዮጵያ #የካራማራ_ድል #ሶማሊያ #ታሪክ #ተስፋዬ_ሀብተማሪያም #ሉዓላዊነት
👍6❤1
#ፕሬስ_መረጃ_ማጣሪያ - በመለያ የምርት ቁጥር 620 የተመረቱ የፋይን (Fine) የታሸጉ የውኃ ምርቶች ባዕድ ነገር የታየባቸው በመሆናቸው ምርቶችን ማህበረሰቡ እንዳይጠቀም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አሳስበ።
https://www.facebook.com/share/p/14WPmnaX475
#የጤናጥንቃቄ #PublicHealth #FoodSafety #የውኃጥራት #HealthAlertEthiopia #ፋይንውኃ #FineWater #የታሸገውኃ #ጥራትቁጥጥር #EFDA #የምግብናመድኃኒትባለስልጣን #ConsumerProtection #Ethiopia
https://www.facebook.com/share/p/14WPmnaX475
#የጤናጥንቃቄ #PublicHealth #FoodSafety #የውኃጥራት #HealthAlertEthiopia #ፋይንውኃ #FineWater #የታሸገውኃ #ጥራትቁጥጥር #EFDA #የምግብናመድኃኒትባለስልጣን #ConsumerProtection #Ethiopia
❤1
🔥 ተመሳሳይ ያረጁ ዜናዎችን ማንበብ ይብቃዎ! አልጎሪዝምዎን ይቀይሩ።
🇪🇹 🌍 ከኢትዮጵያ፣ ከአፍሪካ እና ከአለም አቀፍ ዙሪያ የተሰሙ አዳዲስ ክስተቶችን በተለየ ምልከታ በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ይከታተሉ። እንዲሁም ያልተጋሩ ፎቶዎችንና ቪዲዮዎችን በየእለቱ በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ብቻ ያገኛሉ።
✅ከሌሎች መገናኛ ብዙኃን የማያገኟቸውን ትኩስ ትኩስ መረጃዎችን ስፑትኒክ ኢትዮጵያ ለእርስኦ ያቀርብልዎታል።
📌አዳዲስ መረጃዎችን በየእለቱ ለመከታተል አሁኑኑ ቻናላችንን በመቀላቀል ያልተሰሙ መረጃዎችን ይከታተሉ::
👇🏾👇🏾👇🏾
https://t.me/+eM_pls45dPAyZjZi
🇪🇹 🌍 ከኢትዮጵያ፣ ከአፍሪካ እና ከአለም አቀፍ ዙሪያ የተሰሙ አዳዲስ ክስተቶችን በተለየ ምልከታ በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ይከታተሉ። እንዲሁም ያልተጋሩ ፎቶዎችንና ቪዲዮዎችን በየእለቱ በስፑትኒክ ኢትዮጵያ ብቻ ያገኛሉ።
✅ከሌሎች መገናኛ ብዙኃን የማያገኟቸውን ትኩስ ትኩስ መረጃዎችን ስፑትኒክ ኢትዮጵያ ለእርስኦ ያቀርብልዎታል።
📌አዳዲስ መረጃዎችን በየእለቱ ለመከታተል አሁኑኑ ቻናላችንን በመቀላቀል ያልተሰሙ መረጃዎችን ይከታተሉ::
👇🏾👇🏾👇🏾
https://t.me/+eM_pls45dPAyZjZi
❤5🔥1
“ህጋዊ የንግድ ስርዓትን የሚያቀጭጩ እና እንቅፋት የሚፈጥሩ ነገሮች በሙሉ ሊስተካከሉ ይገባል”
- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ
የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
+++++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | ህጋዊ የንግድ ስርዓትን የሚያቀጭጩ እና እንቅፋት የሚፈጥሩ ነገሮች በሙሉ ሊስተካከሉ ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በጂግጂጋ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘውን “ጉምሩክ ስለኢትዮጵያ” የውይይት መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ሲያደርጉ እንደገለጹት፤ ህገ-ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድ ህጋዊ ነጋዴዎችን ከገበያ በማውጣት እና የሀገር ኢኮኖሚን በማቀጨጭ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል።
ኮንትሮባንድ የንግድ ስርዓቱን ከማዛባት ባሻገር የማህበረሰብ ጤና፣ ሰላም እና ደህንነት ላይ እክል የሚፈጥር የሀገር እክል ነው ብለዋል።
የኮንትሮባንድ መረብ ውስብስብ እና በርካታ ተዋናዮች ያሉበት በመሆኑ በፀጥታ አካላት ብቻ በሚደረግ ጥረት እልባት ሊያገኝ አይችልም ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ይህንን የልማት ጠላት ለመከላከል እና ለማስወገድ ድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተናግረዋል።
ህጋዊ ነጋዴዎች የንግድ ህግን አክብረው እና ለታክስ ህግ ተገዥ ሆነው በመስራት ለክልሉም ሆነ ለሀገሪቱ ገቢ እያስገኙ እንደሚገኙ አቶ ሙስጠፌ ገልጸዋል።
አክለውም፣ ክልሉ የሚሰራቸው የልማት ስራዎች ከግብር ከፋዩ በሚገኝ ገቢ የሚሰራ ነው፤ በዚህም ህጋዊ ነጋዴዎቻችን ሊኮሩ ይገባል ብለዋል።
ህጋዊ ነጋዴዎችን የንግድ ስራዎቻቸውን ለማስፋፋት ምቹ የንግድ ስነ-ምህዳር በመፍጠር እና አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ የክልሉ መንግስ እንደሚያበረታታቸውም አመልክተዋል።
በዮሐንስ መልካሙ (ጂግጂጋ)
- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ
የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር
+++++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | ህጋዊ የንግድ ስርዓትን የሚያቀጭጩ እና እንቅፋት የሚፈጥሩ ነገሮች በሙሉ ሊስተካከሉ ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በጂግጂጋ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘውን “ጉምሩክ ስለኢትዮጵያ” የውይይት መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ሲያደርጉ እንደገለጹት፤ ህገ-ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድ ህጋዊ ነጋዴዎችን ከገበያ በማውጣት እና የሀገር ኢኮኖሚን በማቀጨጭ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል።
ኮንትሮባንድ የንግድ ስርዓቱን ከማዛባት ባሻገር የማህበረሰብ ጤና፣ ሰላም እና ደህንነት ላይ እክል የሚፈጥር የሀገር እክል ነው ብለዋል።
የኮንትሮባንድ መረብ ውስብስብ እና በርካታ ተዋናዮች ያሉበት በመሆኑ በፀጥታ አካላት ብቻ በሚደረግ ጥረት እልባት ሊያገኝ አይችልም ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ይህንን የልማት ጠላት ለመከላከል እና ለማስወገድ ድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተናግረዋል።
ህጋዊ ነጋዴዎች የንግድ ህግን አክብረው እና ለታክስ ህግ ተገዥ ሆነው በመስራት ለክልሉም ሆነ ለሀገሪቱ ገቢ እያስገኙ እንደሚገኙ አቶ ሙስጠፌ ገልጸዋል።
አክለውም፣ ክልሉ የሚሰራቸው የልማት ስራዎች ከግብር ከፋዩ በሚገኝ ገቢ የሚሰራ ነው፤ በዚህም ህጋዊ ነጋዴዎቻችን ሊኮሩ ይገባል ብለዋል።
ህጋዊ ነጋዴዎችን የንግድ ስራዎቻቸውን ለማስፋፋት ምቹ የንግድ ስነ-ምህዳር በመፍጠር እና አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ የክልሉ መንግስ እንደሚያበረታታቸውም አመልክተዋል።
በዮሐንስ መልካሙ (ጂግጂጋ)
❤8