ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍5❤1
ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሎስ አንጀለስ ሰደድ እሳት ሳቢያ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለጸ
***********************
(ኢፕድ)
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ግዛት በሎስ አንጀለስ አካባቢ በደረሰው ከባድ ሰደድ እሳት ሳቢያ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል፡፡
ሚኒስቴሩ ባወጣው የሀዘን መግለጫ፤ በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ግዛት በሎስ አንጀለስ አካባቢ በደረሰው ከባድ ሰደድ እሳት የሰው ህይወት በመጥፋቱ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከቀያቸው በመፈናቀላቸው እና ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል።
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዚህ አስቸጋሪና ፈታኝ ወቅት በሎስ አንጀለስ አካባቢ ለሚኖሩ የአሜሪካ ህዝብና መንግስት እንዲሁም ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል።
***********************
(ኢፕድ)
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ግዛት በሎስ አንጀለስ አካባቢ በደረሰው ከባድ ሰደድ እሳት ሳቢያ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል፡፡
ሚኒስቴሩ ባወጣው የሀዘን መግለጫ፤ በአሜሪካ የካሊፎርኒያ ግዛት በሎስ አንጀለስ አካባቢ በደረሰው ከባድ ሰደድ እሳት የሰው ህይወት በመጥፋቱ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከቀያቸው በመፈናቀላቸው እና ንብረት በመውደሙ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል።
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዚህ አስቸጋሪና ፈታኝ ወቅት በሎስ አንጀለስ አካባቢ ለሚኖሩ የአሜሪካ ህዝብና መንግስት እንዲሁም ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል።
👍8🤣5
የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ታዬ አጽቀ ስላሴ ዩጋንዳ ገቡ
******************
(ኢፕድ)
ፕሬዝደንቱ ዩጋንዳ የገቡት በአፍሪካ አስተማማኝ የግብርናና የምግብ ስርዓት መገንባት በሚል መሪ ሃሳብ በድህረ ማላቦ አጠቃላይ የአፍሪካ ግብርና ልማት ፕሮገራም አፈጻጸም ላይ የሚመክር የአፍሪካ ህብረት ልዩ ጉባኤ ለመካፈል ነው፡፡
ፕሬዝዳንት ታዬ በኢንተቤ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
******************
(ኢፕድ)
ፕሬዝደንቱ ዩጋንዳ የገቡት በአፍሪካ አስተማማኝ የግብርናና የምግብ ስርዓት መገንባት በሚል መሪ ሃሳብ በድህረ ማላቦ አጠቃላይ የአፍሪካ ግብርና ልማት ፕሮገራም አፈጻጸም ላይ የሚመክር የአፍሪካ ህብረት ልዩ ጉባኤ ለመካፈል ነው፡፡
ፕሬዝዳንት ታዬ በኢንተቤ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
👍8
አምስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ቱሪስቶች ክልሉን ጎብኝተዋል
*****************************
(ኢፕድ)
በበጀት ዓመቱ ባለፉት ስድስት ወራት አምስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች የአማራ ክልል መጎብኘታቸውን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።
በዚህም ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገራት ጎብኚዎች ሁለት ነጥብ አራት ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ቢሮው ጨምሮ ገልጿል፡፡
የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አባይ መንግስቴ ለጋዜጣ ፕላስ እንዳስታወቁት፤ ባለፉት ስድስት ወራት አምስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ቱሪስቶች የክልሉን የተለያዩ ቦታዎች ጉብኝተዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገራት ጎብኚዎች አራት ነጥብ ስድስት ቢሊዮን ብር ለማግኘት ታቅዶ እየተሰራ ነው ያሉት ምክትል ቢሮ ኃላፊው፤ በክልሉ የቱሪስት የቆይታ ጊዜ የሚያራዝሙና የታቀደውን እቅድ ለማሳካት የሚያስችሉ በርካታ ምቹ ሁኔታዎች አሉ ብለዋል፡፡
የልደት በዓልን ጨምሮ በቀጣይ በክልሉ በጥር ወር የሚከበሩ ሐይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት የክልሉን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ይበልጥ እንደሚያሳድግ አብራርተዋል፡፡
ልጅዓለም ፍቅሬ
*****************************
(ኢፕድ)
በበጀት ዓመቱ ባለፉት ስድስት ወራት አምስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች የአማራ ክልል መጎብኘታቸውን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።
በዚህም ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገራት ጎብኚዎች ሁለት ነጥብ አራት ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ቢሮው ጨምሮ ገልጿል፡፡
የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አባይ መንግስቴ ለጋዜጣ ፕላስ እንዳስታወቁት፤ ባለፉት ስድስት ወራት አምስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ቱሪስቶች የክልሉን የተለያዩ ቦታዎች ጉብኝተዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገራት ጎብኚዎች አራት ነጥብ ስድስት ቢሊዮን ብር ለማግኘት ታቅዶ እየተሰራ ነው ያሉት ምክትል ቢሮ ኃላፊው፤ በክልሉ የቱሪስት የቆይታ ጊዜ የሚያራዝሙና የታቀደውን እቅድ ለማሳካት የሚያስችሉ በርካታ ምቹ ሁኔታዎች አሉ ብለዋል፡፡
የልደት በዓልን ጨምሮ በቀጣይ በክልሉ በጥር ወር የሚከበሩ ሐይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት የክልሉን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ይበልጥ እንደሚያሳድግ አብራርተዋል፡፡
ልጅዓለም ፍቅሬ
👍18🤣6❤5😱3
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍5❤2🥰1
የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ድጋፍ አደረገ
******************
(ኢፕድ)
ጽህፈት ቤቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ፤ በጤናው ዘርፍ የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ላይ መሆኑን ጠቅሷል።
በዛሬው ዕለትም ጉድ ኔበርስ ኢትዮጵያ ከተባለ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የተለያዩ መድሀኒቶችን ድጋፍ ማድረጉን አሳውቋል፡፡
******************
(ኢፕድ)
ጽህፈት ቤቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ፤ በጤናው ዘርፍ የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ላይ መሆኑን ጠቅሷል።
በዛሬው ዕለትም ጉድ ኔበርስ ኢትዮጵያ ከተባለ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን ለአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የተለያዩ መድሀኒቶችን ድጋፍ ማድረጉን አሳውቋል፡፡
👍9❤1👎1