ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍6🔥1
በአምስት ወራት ከወርቅ ወጪ ንግድ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
******
(ኢ ፕ ድ)
በ2017 በጀት ዓመት አምስት ወራት ከወርቅ ወጪ ንግድ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ተናገሩ።
መደበኛውን ነጋዴ መደገፍና ማበረታታት የሚያስፈልገውን ያህል በሕገወጥና ኮንትሮባንድ ንግድ ላይ የሚሳተፍ ነጋዴ እንዳይኖር በየዕለቱ ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገ ነው።
በሕገወጥና በኮንትሮባንድ ንግድ ላይ የሚደረገው የቁጥጥር ስራም ተጨባጭ ውጤት እያስገኘ መሆኑን አስታውቀዋል።
የወርቅ ወጪ ንግድን ለአብነት ያነሱት ሚኒስትሩ፣ ባለፈው በሙሉ ዓመት ከወርቅ ወጪ ንግድ የተገኘው ገቢ 350 ሚሊዮን ዶላር መሆኑን ተናግረዋል።
በተያዘው በጀት ዓመት አምስት ወራት ከወርቅ ወጪ ንግድ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን አመላክተዋል።
ይህ ውጤት ሊገኝ የቻለው በፖሊሲ በመመራት የንግድ ስርዓቱን ማስተዳደር በመቻሉ በመሆኑ በቀጣይም ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስገንዘበዋል።
በሄለን ወንድምነው
ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓም
******
(ኢ ፕ ድ)
በ2017 በጀት ዓመት አምስት ወራት ከወርቅ ወጪ ንግድ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ተናገሩ።
መደበኛውን ነጋዴ መደገፍና ማበረታታት የሚያስፈልገውን ያህል በሕገወጥና ኮንትሮባንድ ንግድ ላይ የሚሳተፍ ነጋዴ እንዳይኖር በየዕለቱ ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገ ነው።
በሕገወጥና በኮንትሮባንድ ንግድ ላይ የሚደረገው የቁጥጥር ስራም ተጨባጭ ውጤት እያስገኘ መሆኑን አስታውቀዋል።
የወርቅ ወጪ ንግድን ለአብነት ያነሱት ሚኒስትሩ፣ ባለፈው በሙሉ ዓመት ከወርቅ ወጪ ንግድ የተገኘው ገቢ 350 ሚሊዮን ዶላር መሆኑን ተናግረዋል።
በተያዘው በጀት ዓመት አምስት ወራት ከወርቅ ወጪ ንግድ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን አመላክተዋል።
ይህ ውጤት ሊገኝ የቻለው በፖሊሲ በመመራት የንግድ ስርዓቱን ማስተዳደር በመቻሉ በመሆኑ በቀጣይም ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስገንዘበዋል።
በሄለን ወንድምነው
ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓም
👍15❤4🥱1
ኢትዮጵያ ከነፋስ ኃይል 1 ነጥብ 35 ሚሊዮን ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ማመንጨት የሚያስችል አቅም አላት
******
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ከነፋስ ኃይል 1 ነጥብ 35 ሚሊዮን ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ማመንጨት የሚያስችል አቅም እንዳላት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። ዘርፉን ባለሀብቶች እንዲያለሙ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ገለጸ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ ፍሰሃ ጌታቸው በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ከነፋስ ኃይል ብቻ 1 ነጥብ 35 ሚሊዮን ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ማመንጨት የሚያስችል አቅም አላት። በአሁኑ ሰዓት ከዚህ ዘርፍ ማመንጨት የተቻለው ከ400 ሜጋ ዋት የማይበልጥ ነው።
ሀገሪቱ በዘርፉ ካላት ሀብት አንጻር እስከ አሁን የተመረተው ኢምንት እንደሆነ የገለጹት አቶ ፍሰሃ፤ ከንፋስ የሚገኘውን ኃይል ለማሳደግ መንግሥት ከሚሠራው ሥራ በተጨማሪ የግሉ ዘርፍ ቢሰማራ የኃይል አቅርቦት መጠንን..... https://press.et/?p=144090
******
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ከነፋስ ኃይል 1 ነጥብ 35 ሚሊዮን ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ማመንጨት የሚያስችል አቅም እንዳላት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። ዘርፉን ባለሀብቶች እንዲያለሙ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ገለጸ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ ፍሰሃ ጌታቸው በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ከነፋስ ኃይል ብቻ 1 ነጥብ 35 ሚሊዮን ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ማመንጨት የሚያስችል አቅም አላት። በአሁኑ ሰዓት ከዚህ ዘርፍ ማመንጨት የተቻለው ከ400 ሜጋ ዋት የማይበልጥ ነው።
ሀገሪቱ በዘርፉ ካላት ሀብት አንጻር እስከ አሁን የተመረተው ኢምንት እንደሆነ የገለጹት አቶ ፍሰሃ፤ ከንፋስ የሚገኘውን ኃይል ለማሳደግ መንግሥት ከሚሠራው ሥራ በተጨማሪ የግሉ ዘርፍ ቢሰማራ የኃይል አቅርቦት መጠንን..... https://press.et/?p=144090
👍3😁1
በአምስት ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ 20 ሚሊዮን ዶላር ገቢ የተገኘ
*******
(ኢ ፕ ድ)
በ2017 በጀት ዓመት አምስት ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ 20 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የቁም እንሰሳት የወጪ ንግድ ለኮንትሮባንድ ከተጋለጡት ዘርፎች መካከል እንደነበር አስታውሰው የዘርፉን ሕገወጥ ንግድ ለመከላከል በተሰራው ስራ በ2016 በጀት በዓመት ከተገኘው ገቢ በላይ በ2017 በአምስት ወራት ማግኘት ተችሏል።
በ2016 የቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ዓመታዊ ገቢ 18 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን፤ በ2017 በጀት ዓመት አምስት ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ 20 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል ብለዋል፡፡
በሄለን ወንድምነው
ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓም
*******
(ኢ ፕ ድ)
በ2017 በጀት ዓመት አምስት ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ 20 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የቁም እንሰሳት የወጪ ንግድ ለኮንትሮባንድ ከተጋለጡት ዘርፎች መካከል እንደነበር አስታውሰው የዘርፉን ሕገወጥ ንግድ ለመከላከል በተሰራው ስራ በ2016 በጀት በዓመት ከተገኘው ገቢ በላይ በ2017 በአምስት ወራት ማግኘት ተችሏል።
በ2016 የቁም እንስሳት ወጪ ንግድ ዓመታዊ ገቢ 18 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን፤ በ2017 በጀት ዓመት አምስት ወራት ከቁም እንስሳት ወጪ ንግድ 20 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል ብለዋል፡፡
በሄለን ወንድምነው
ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓም
👍6
የወልዲያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ኦክስጅን ማምረት ጀመረ
*******
(ኢ ፕ ድ)
ወልዲያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለህክምና አገልግሎት የሚውል ኦክስጅን ማምረት መጀመሩን አስታወቀ።
የኦክስጅን ማምረቻ ማሽኑ 70 ሚሊዮን ብር ወጪ እንደተደረገበት ተመልክቷል።
በሆስፒታሉ የሚታየውን የኦክስጅን ምርት እጥረት ለመፍታት የሚያስችል ኦክስጅን የሙከራ ማምረት የጀመረው ዛሬ መሆኑን በሆስፒታሉ የባዮ ሜዲካል ባለሙያ አቶ ዮሴፍ ምህረቴ ለኢዜአ ገልጸዋል።
ቀደም ሲል ሆስፒታሉ ለህክምና የሚያስፈልገውን ኦክስጅን ከደሴና የግል ሆስፒታሎች በማስመጣት ሲጠቀም መቆየቱን አስታውሰዋል።
ይህም በተፈለገው መጠንና ጊዜ ለማግኘት አስቸጋሪ ሆኖ በህክምና አገልግሎት ዘርፉ ላይ ተፅዕኖ እንዳሳደረ ጠቅሰዋል።
ችግሩን ለመፍታት የሚያስችል የኦክስጅን ማምረቻ ማሽን በመትከል ዛሬ ማምረት መጀመሩን ጠቅሰው፥ ማሽኑ በቀን እስከ 200 ሲሊንደር የማምረት አቅም አለው ብለዋል።
ኦክስጅኑን አምርቶ መጠቀም መጀመሩ የተሟላ ህክምና ለመስጠት የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ በሰሜን ወሎና በወልዲያ ከተማ ለሚገኙ ጤና ተቋማት በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቱን እንዲያገኙ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
በወልዲያ ከተማ የቀበሌ 01 ነዋሪ አቶ አለባቸው አዳሙ በሰጡት አስተያየት፤ ከ6 ወር በፊት በተሽከርካሪ አደጋ የተጎዳ ልጃቸው በኦክስጅን እጥረት ምክንያት ወደ ደሴ "ሪፈር" መባላቸውን አስታውሰዋል።
በዚህም ለአላስፈላጊ ወጪና መጉላላት መዳረጋቸውን አንስተው፥ አሁን ላይ ሆስፒታሉ በራሱ አቅም ኦክስጅን ማምረት መቻሉ የህብረተሰቡን ችግር እንደሚያቃልል ገልጸዋል።
የኦክስጅን ማምረቻ ማሽኑ 70 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት ሲሆን፤ መንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ትብብር እንደተከናወነ ተመልክቷል።
ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓም
*******
(ኢ ፕ ድ)
ወልዲያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለህክምና አገልግሎት የሚውል ኦክስጅን ማምረት መጀመሩን አስታወቀ።
የኦክስጅን ማምረቻ ማሽኑ 70 ሚሊዮን ብር ወጪ እንደተደረገበት ተመልክቷል።
በሆስፒታሉ የሚታየውን የኦክስጅን ምርት እጥረት ለመፍታት የሚያስችል ኦክስጅን የሙከራ ማምረት የጀመረው ዛሬ መሆኑን በሆስፒታሉ የባዮ ሜዲካል ባለሙያ አቶ ዮሴፍ ምህረቴ ለኢዜአ ገልጸዋል።
ቀደም ሲል ሆስፒታሉ ለህክምና የሚያስፈልገውን ኦክስጅን ከደሴና የግል ሆስፒታሎች በማስመጣት ሲጠቀም መቆየቱን አስታውሰዋል።
ይህም በተፈለገው መጠንና ጊዜ ለማግኘት አስቸጋሪ ሆኖ በህክምና አገልግሎት ዘርፉ ላይ ተፅዕኖ እንዳሳደረ ጠቅሰዋል።
ችግሩን ለመፍታት የሚያስችል የኦክስጅን ማምረቻ ማሽን በመትከል ዛሬ ማምረት መጀመሩን ጠቅሰው፥ ማሽኑ በቀን እስከ 200 ሲሊንደር የማምረት አቅም አለው ብለዋል።
ኦክስጅኑን አምርቶ መጠቀም መጀመሩ የተሟላ ህክምና ለመስጠት የሚያግዝ ከመሆኑም በላይ በሰሜን ወሎና በወልዲያ ከተማ ለሚገኙ ጤና ተቋማት በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቱን እንዲያገኙ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
በወልዲያ ከተማ የቀበሌ 01 ነዋሪ አቶ አለባቸው አዳሙ በሰጡት አስተያየት፤ ከ6 ወር በፊት በተሽከርካሪ አደጋ የተጎዳ ልጃቸው በኦክስጅን እጥረት ምክንያት ወደ ደሴ "ሪፈር" መባላቸውን አስታውሰዋል።
በዚህም ለአላስፈላጊ ወጪና መጉላላት መዳረጋቸውን አንስተው፥ አሁን ላይ ሆስፒታሉ በራሱ አቅም ኦክስጅን ማምረት መቻሉ የህብረተሰቡን ችግር እንደሚያቃልል ገልጸዋል።
የኦክስጅን ማምረቻ ማሽኑ 70 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት ሲሆን፤ መንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ትብብር እንደተከናወነ ተመልክቷል።
ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓም
👍29👏3❤1🙏1