"ዛሬ ጠዋት እየተከናዋኑ ባሉ ጥረቶች ላይ ለመወያየት የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ጀምረናል"
-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
👍10👎2❤1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍5❤1🔥1
የሰሜን ወሎ ዞን የጸጥታ ሁኔታ መሻሻሉ ለተረጂዎች ድጋፍ ለማድረስ እንዳስቻለ ተገለጸ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የሰሜን ወሎ ዞን የጸጥታ ሁኔታ መሻሻል ማሳየቱ ለቡግና ወረዳ እና ለአካባቢው ተረጂዎች የአልሚ ምግብ፣ የጤና አገልግሎት እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስን ተደራሽ ለማድረግ እያስቻለ መሆኑን የአማራ ክልል የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ገለጸ።
ለተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንዲያስችለውም ኮሚሽኑ ወደ እርሻ ሥራዎች መግባቱን አስታውቋል።
በአማራ ክልል የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወይዘሮ ፍቅሬ ሙሉጌታ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ የሰሜን ወሎ ዞን የጸጥታ ሁኔታ መሻሻል ማሳየቱ በቡግና ወረዳና አካባቢው የአልሚ ምግብ እጥረት አጋጥሟቸው በችግር ውስጥ ለነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ለማድረግ አስችሏል።
ቡግና ወረዳ በሰቆጣ ዲክላሬሽን ስር ታቅፈው የአልሚ ምግብ ድጋፍ ከሚደረግላቸው ወረዳዎች አንዱ መሆኑን የተናገሩት ወይዘሮ ፍቅሬ፤ በጸጥታ ችግር ምክንያት ለእነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች አልሚ ምግቦችን ማድረስ ባለመቻሉ....
https://press.et/?p=143920
****************
(ኢ ፕ ድ)
የሰሜን ወሎ ዞን የጸጥታ ሁኔታ መሻሻል ማሳየቱ ለቡግና ወረዳ እና ለአካባቢው ተረጂዎች የአልሚ ምግብ፣ የጤና አገልግሎት እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስን ተደራሽ ለማድረግ እያስቻለ መሆኑን የአማራ ክልል የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ገለጸ።
ለተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እንዲያስችለውም ኮሚሽኑ ወደ እርሻ ሥራዎች መግባቱን አስታውቋል።
በአማራ ክልል የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወይዘሮ ፍቅሬ ሙሉጌታ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ የሰሜን ወሎ ዞን የጸጥታ ሁኔታ መሻሻል ማሳየቱ በቡግና ወረዳና አካባቢው የአልሚ ምግብ እጥረት አጋጥሟቸው በችግር ውስጥ ለነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ለማድረግ አስችሏል።
ቡግና ወረዳ በሰቆጣ ዲክላሬሽን ስር ታቅፈው የአልሚ ምግብ ድጋፍ ከሚደረግላቸው ወረዳዎች አንዱ መሆኑን የተናገሩት ወይዘሮ ፍቅሬ፤ በጸጥታ ችግር ምክንያት ለእነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች አልሚ ምግቦችን ማድረስ ባለመቻሉ....
https://press.et/?p=143920
👍17❤5😁1
“ሁሉም ወገን አማራጭ ለማይገኝለትና አትራፊ ለሆነው ሠላም እጁን መዘርጋት አለበት”
– አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) የቀድሞው የሕወሓት ታጋይና የህዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር
*******
(ኢ ፕ ድ)
የቅርቡም ሆነ የሩቁ ታሪክ እንደሚያሳየው ችግሮችን በጦር መሣሪያ ለመፍታት መነሳት ኪሳራ እንጂ ትርፍ ስለሌለው ሁሉም አማራጭ ለማይገኝለት ሠላም እጁን መዘርጋት እንዳለበት የቀድሞ የሕወሓት ታጋይ እና የህዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የቀድሞ የሕወሓት ታጋይና የህዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንደተናገሩት፤ እስከ አሁን ድረስ ብዙ ጠመንጃ ተመዟል፤ ብዙ ጦርነት ተካሂዷል፡፡ ብዙ ሕዝብ አልቋል፤ ብዙ ንብረት ወድሟል፡፡ በልማት ላይ መዋል ይችል የነበረ ብዙ ሀብት ተቃጥሎ በኖ ቀርቷል። ይህ የሚያሳየው ጦርነት ኪሳራ እንጂ ትርፍ የለውም። በዚህ መነሻነትም ምንም አማራጭ ለማይገኝለትና አትራፊ ለሆነው ሠላም እጁን መዘርጋት አለበት፡፡
ጦርነት መግደል ወይም መሞት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ለሀገርም ሆነ ለሕዝብ ኪሳራ ነው፡፡ በጦር መሣሪያ የሚፈታ ችግር ስለሌለ ሠላምን መፈለግ ይሻላል ብለዋል። ይህንን ያሉት ከቅርብ ከራሳቸው ተሞክሮ መሆኑን የተናገሩት አረጋዊ (ዶ/ር) ፤ መሣሪያ ይዞ መዋጋት ያለ እልቂት ያመጣው ምንም ፋይዳ እንደሌለው.....https://press.et/?p=143962
– አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) የቀድሞው የሕወሓት ታጋይና የህዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር
*******
(ኢ ፕ ድ)
የቅርቡም ሆነ የሩቁ ታሪክ እንደሚያሳየው ችግሮችን በጦር መሣሪያ ለመፍታት መነሳት ኪሳራ እንጂ ትርፍ ስለሌለው ሁሉም አማራጭ ለማይገኝለት ሠላም እጁን መዘርጋት እንዳለበት የቀድሞ የሕወሓት ታጋይ እና የህዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የቀድሞ የሕወሓት ታጋይና የህዳሴው ግድብ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንደተናገሩት፤ እስከ አሁን ድረስ ብዙ ጠመንጃ ተመዟል፤ ብዙ ጦርነት ተካሂዷል፡፡ ብዙ ሕዝብ አልቋል፤ ብዙ ንብረት ወድሟል፡፡ በልማት ላይ መዋል ይችል የነበረ ብዙ ሀብት ተቃጥሎ በኖ ቀርቷል። ይህ የሚያሳየው ጦርነት ኪሳራ እንጂ ትርፍ የለውም። በዚህ መነሻነትም ምንም አማራጭ ለማይገኝለትና አትራፊ ለሆነው ሠላም እጁን መዘርጋት አለበት፡፡
ጦርነት መግደል ወይም መሞት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ለሀገርም ሆነ ለሕዝብ ኪሳራ ነው፡፡ በጦር መሣሪያ የሚፈታ ችግር ስለሌለ ሠላምን መፈለግ ይሻላል ብለዋል። ይህንን ያሉት ከቅርብ ከራሳቸው ተሞክሮ መሆኑን የተናገሩት አረጋዊ (ዶ/ር) ፤ መሣሪያ ይዞ መዋጋት ያለ እልቂት ያመጣው ምንም ፋይዳ እንደሌለው.....https://press.et/?p=143962
👍13❤3🔥1🙏1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍7👎2❤1👏1