ኢትዮጵያ የአንካራውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ ለመተግበር ቁርጠኛ ነች- አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ የአንካራውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ ለመተግበር ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ።
በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት እያደረገ ነው።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት እልባት ለመስጠት በተርክዬ አሸማጋይነት ታኅሣሥ 2/2017 ዓ.ም ስምምነት ላይ መደረሱ ይታወቃል።
በዚህም መሰረት የአንካራውን ስምምነት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼኽ ሞሐመድ ፈርመውታል።
የአንካራውን ስምምነት በማፅናት በሁለቱ ሀገሮች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ ኦማር የተመራ የልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል።
የሶማሊያ የልዑካን ቡድን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመራ ልዑክ ጋር ውይይት አድርጓል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እንዳሉት፤ የሶማሊያ ልዑክ የስራ ጉብኝት ከአንካራው ስምምነት በኋላ የመጀመሪያው ነው።
የአንካራውን ስምምነት ገቢራዊ በማድረግ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ቀጣይነት ያለው ውይይት እናደርጋለን ብለዋል።
የሶማሊያ ሰላም የኢትዮጵያ ሰላም መሆኑን ገልጸው፥ ሽብርተኝነትን በመከላከል በቀጣናው ሰላም ለማስፈን ትብብራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት።
የሶማሊያ የውጭና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ ኦማር ከወንድሜ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ብለዋል።
ከአንካራው ስምምነት በኋላ የመጀመሪያ ጉብኝታቸው መሆኑን ገልጸው፥ ስምምነቱን ገቢራዊ ለማድረግ የሚያስችል ውይይት ማድረጋቸውን ተናግርዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ የአንካራውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ ለመተግበር ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ።
በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት እያደረገ ነው።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት እልባት ለመስጠት በተርክዬ አሸማጋይነት ታኅሣሥ 2/2017 ዓ.ም ስምምነት ላይ መደረሱ ይታወቃል።
በዚህም መሰረት የአንካራውን ስምምነት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼኽ ሞሐመድ ፈርመውታል።
የአንካራውን ስምምነት በማፅናት በሁለቱ ሀገሮች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ ኦማር የተመራ የልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል።
የሶማሊያ የልዑካን ቡድን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመራ ልዑክ ጋር ውይይት አድርጓል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እንዳሉት፤ የሶማሊያ ልዑክ የስራ ጉብኝት ከአንካራው ስምምነት በኋላ የመጀመሪያው ነው።
የአንካራውን ስምምነት ገቢራዊ በማድረግ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር ቀጣይነት ያለው ውይይት እናደርጋለን ብለዋል።
የሶማሊያ ሰላም የኢትዮጵያ ሰላም መሆኑን ገልጸው፥ ሽብርተኝነትን በመከላከል በቀጣናው ሰላም ለማስፈን ትብብራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት።
የሶማሊያ የውጭና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ ኦማር ከወንድሜ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ብለዋል።
ከአንካራው ስምምነት በኋላ የመጀመሪያ ጉብኝታቸው መሆኑን ገልጸው፥ ስምምነቱን ገቢራዊ ለማድረግ የሚያስችል ውይይት ማድረጋቸውን ተናግርዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
👍6❤3
የአረንጓዴ አሻራ እና የተጎሳቆለ መሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ ማቋቋሚያና አሥተዳደር አዋጅ ፀደቀ
********
(ኢ ፕ ድ)
6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ስብሰባው የአረንጓዴ አሻራና የተጎሳቆለ መሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ ማቋቋሚያና አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።
የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ ከመረመረ በኃላ በሙሉ የምክር ቤት አባላት ተወያይተው ነው አዋጁን ያደቁት፡፡
የምክር ቤቱ አባላት የአረንጓዴ አሻራና የተጎሳቆለ መሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ ማቋቋሚያና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1361/ 17 መሬት መራቆት እንዳይኖር፣ የደንሽፋን እንዲስፋፋ የአዋጁ መውጣት ጠቃሚ ነው ብለዋል፡፡
የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የሚመደብ ፈንድን በስፋት አግኝቶ ለመጠቀም ከፍተረኛ አስተዋጽኦ እንዳለው የምክር ቤቱ አባላት ተናግረዋል፡፡
ለትግበራው ከመንግስት በጀት እንዲመደብ የሚያስችል መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ ደኖችን ለመንከባከብና ለማልማት የሚጠቅም ነው ሲሉም የምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
በኢትዮጵያ 54 ሚዮን ሄክታር የተጎዳ መሬት መኖሩን የጠቆሙት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጅ፤ ከዚህ ውስጥ 11 ሚሊዮን ሄክታሩ ፈጣን ምላሽ የሚፈልግ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ለትግበራው በቋሚነት እና በተቀናጀ አግባብ የፌደራል መንግስት የበጀት ድጋፍ የሚያደርግበት እንዲሆን፣ ክልሎችም የበኩላቸውን አስተዋፅዖ ማድረግ በሚያስችል መልኩ እንዲደግገፉ የሚያስችል መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ኢትዮጵያ በደን ዘርፍ ከልማት አጋሮችና ከሌሎች ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ሰጪ ምንጮች እና ከካርበን ግብይት ስርዓቶች የምታገኘውን ድጋፍና ጥቅም ለማሳደግ የሚያስችል መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡
በዘላለም ግዛው
ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓም
********
(ኢ ፕ ድ)
6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ስብሰባው የአረንጓዴ አሻራና የተጎሳቆለ መሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ ማቋቋሚያና አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።
የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ ከመረመረ በኃላ በሙሉ የምክር ቤት አባላት ተወያይተው ነው አዋጁን ያደቁት፡፡
የምክር ቤቱ አባላት የአረንጓዴ አሻራና የተጎሳቆለ መሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ ማቋቋሚያና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1361/ 17 መሬት መራቆት እንዳይኖር፣ የደንሽፋን እንዲስፋፋ የአዋጁ መውጣት ጠቃሚ ነው ብለዋል፡፡
የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የሚመደብ ፈንድን በስፋት አግኝቶ ለመጠቀም ከፍተረኛ አስተዋጽኦ እንዳለው የምክር ቤቱ አባላት ተናግረዋል፡፡
ለትግበራው ከመንግስት በጀት እንዲመደብ የሚያስችል መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ ደኖችን ለመንከባከብና ለማልማት የሚጠቅም ነው ሲሉም የምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
በኢትዮጵያ 54 ሚዮን ሄክታር የተጎዳ መሬት መኖሩን የጠቆሙት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጅ፤ ከዚህ ውስጥ 11 ሚሊዮን ሄክታሩ ፈጣን ምላሽ የሚፈልግ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ለትግበራው በቋሚነት እና በተቀናጀ አግባብ የፌደራል መንግስት የበጀት ድጋፍ የሚያደርግበት እንዲሆን፣ ክልሎችም የበኩላቸውን አስተዋፅዖ ማድረግ በሚያስችል መልኩ እንዲደግገፉ የሚያስችል መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
ኢትዮጵያ በደን ዘርፍ ከልማት አጋሮችና ከሌሎች ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ሰጪ ምንጮች እና ከካርበን ግብይት ስርዓቶች የምታገኘውን ድጋፍና ጥቅም ለማሳደግ የሚያስችል መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡
በዘላለም ግዛው
ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓም
❤4👍4👎1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍6🔥1
ለአካባቢው አርሶ አደሮች እፎይታን የሰጠው የሰላም ስምምነት
*********************
(ኢ ፕ ድ)
በአካባቢያቸው ሰላም ባለመኖሩ ምክንያት አርሶና ምርትን አምርቶ ለገበያ ለማቅረብ ይቅርና ወጥቶ መግባት ፈታኝ ነበር ፡፡
ይህም እንደምንም ለራስ ከመሆን ባለፈ ለሌሎች መትረፍ ሳይቻል ቆይቷል ይላሉ የሆሮጉ ዱሩ ወለጋ ዞን ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ አየለች በቀለ፡፡
በአካባቢው በነበረው ግጭት ምክንያት ሰዎች ወጥተው መግባት፣ አርሶ ማምረት ፈተና ሆኖ መቆየቱን የሚናገሩት ወይዘሮዋ፤ ወጥቶ የመቅረት ክስተቶችም እንደሚያጋጥሙ አውስተዋል፡፡
“ዛሬ ምን ይፈጠር ይሆን?” በሚል ስጋት ውስጥ ከወደቅን ዓመታት ተቆጥረዋል የሚሉት ወይዘሮ አየለች፤ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጋር ያደረገው የሰላም ስምምነት ለአካባቢው ነዋሪዎች የሰላም እፎይታን...
https://press.et/?p=143618
*********************
(ኢ ፕ ድ)
በአካባቢያቸው ሰላም ባለመኖሩ ምክንያት አርሶና ምርትን አምርቶ ለገበያ ለማቅረብ ይቅርና ወጥቶ መግባት ፈታኝ ነበር ፡፡
ይህም እንደምንም ለራስ ከመሆን ባለፈ ለሌሎች መትረፍ ሳይቻል ቆይቷል ይላሉ የሆሮጉ ዱሩ ወለጋ ዞን ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ አየለች በቀለ፡፡
በአካባቢው በነበረው ግጭት ምክንያት ሰዎች ወጥተው መግባት፣ አርሶ ማምረት ፈተና ሆኖ መቆየቱን የሚናገሩት ወይዘሮዋ፤ ወጥቶ የመቅረት ክስተቶችም እንደሚያጋጥሙ አውስተዋል፡፡
“ዛሬ ምን ይፈጠር ይሆን?” በሚል ስጋት ውስጥ ከወደቅን ዓመታት ተቆጥረዋል የሚሉት ወይዘሮ አየለች፤ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ከኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጋር ያደረገው የሰላም ስምምነት ለአካባቢው ነዋሪዎች የሰላም እፎይታን...
https://press.et/?p=143618
👍5👏1😁1
#ኢትዮጵያና #ሶማሊያ
✍️ኢትዮጵያ ለአንካራው ስምምነት ተግባራዊነት ቁርጠኝኛ ናት፣
✍️ ሶማሊያ የአንካራው ስምምነት በተፋጠነ ሁኔታ እንዲተገበር ትሻለች፣
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋና የሶማሊያ ውጭ ጉዳይና ዓለምአቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዲኤታ አሊ መሃመድ ኦማር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ በአዲስ አበባ ተወያይተዋል።
በውይይቱ ሀገራቱ ተባብሮ መስራት፣ ችግሮች ሲጋጥሙም ተቀራርቦ መፍትሄ መሻት ይገባቸዋል ብለዋል።
ኢትዮጵያ ለአንካራው ስምምነት ተግባራዊ መሆን ቁርጠኛ ናት ያሉት አምባሳደር ምስጋኑ የሁለቱ ሃገራት ትብብር ማደግ ለቀጠናው ሰላምና እድገት ወሳኝ እንደሆነም አመልክተዋል።
ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ሰላም ከፍተኛ መስዋዕትነትን እንደከፈለች አምባሳደር ምስጋኑ አስታውሰዋል።
የሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለምአቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዲኤታ አሊ መሃመድ ኦማር በበኩላቸው ሶማሊያ የአንካራው ስምምነት በተፋጠነ ሁኔታ እንዲተገበር ትሻለች ሲሉ ገልፀዋል።
በአዲስ አበባ መገኘታቸውም ለስምምነቱ ተፈፃሚነት ሀገራቸው ያላትን ዝግጁነት ጠቅሰው ለጋራ እድገት የሶማሊያ መንግሰት ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ይሰራል ብለዋል።
በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ተቀራርበው እንደሚሰሩ መናገራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓም
✍️ኢትዮጵያ ለአንካራው ስምምነት ተግባራዊነት ቁርጠኝኛ ናት፣
✍️ ሶማሊያ የአንካራው ስምምነት በተፋጠነ ሁኔታ እንዲተገበር ትሻለች፣
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋና የሶማሊያ ውጭ ጉዳይና ዓለምአቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዲኤታ አሊ መሃመድ ኦማር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ በአዲስ አበባ ተወያይተዋል።
በውይይቱ ሀገራቱ ተባብሮ መስራት፣ ችግሮች ሲጋጥሙም ተቀራርቦ መፍትሄ መሻት ይገባቸዋል ብለዋል።
ኢትዮጵያ ለአንካራው ስምምነት ተግባራዊ መሆን ቁርጠኛ ናት ያሉት አምባሳደር ምስጋኑ የሁለቱ ሃገራት ትብብር ማደግ ለቀጠናው ሰላምና እድገት ወሳኝ እንደሆነም አመልክተዋል።
ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ሰላም ከፍተኛ መስዋዕትነትን እንደከፈለች አምባሳደር ምስጋኑ አስታውሰዋል።
የሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለምአቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዲኤታ አሊ መሃመድ ኦማር በበኩላቸው ሶማሊያ የአንካራው ስምምነት በተፋጠነ ሁኔታ እንዲተገበር ትሻለች ሲሉ ገልፀዋል።
በአዲስ አበባ መገኘታቸውም ለስምምነቱ ተፈፃሚነት ሀገራቸው ያላትን ዝግጁነት ጠቅሰው ለጋራ እድገት የሶማሊያ መንግሰት ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ይሰራል ብለዋል።
በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ተቀራርበው እንደሚሰሩ መናገራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
ታህሳስ 15 ቀን 2017 ዓም
👍15❤3
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለፈረንጆቹ የገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
***
(ኢ ፕ ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመላው ዓለም የፈረንጆችን የገና በዓል ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓሉን ለሚያከብሩ በሙሉ፣ ለኢትዮጵያ ወዳጆች፣ የዳያስፖራ ማኅበረሰብ መልካም የገና በዓል እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ብለዋል። በዓሉ የሰላምና የአንድነት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል።
ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓም
***
(ኢ ፕ ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመላው ዓለም የፈረንጆችን የገና በዓል ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓሉን ለሚያከብሩ በሙሉ፣ ለኢትዮጵያ ወዳጆች፣ የዳያስፖራ ማኅበረሰብ መልካም የገና በዓል እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ብለዋል። በዓሉ የሰላምና የአንድነት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል።
ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓም
😁4❤1👍1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
❤6🔥1
የናይል ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን ምሥረታን ለማፋጠን
****************
(ኢ ፕ ድ)
የናይል ወንዝ የትብብር ማሕቀፍ ስምምነት ወደተፈጻሚነት ከገባ ሁለት ወር ሞልቶታል። ማሕቀፉ ሕግ ሆኖ መጽደቁ ኢትዮጵያን ጨምሮ በወንዙ ውሃ ፍትሃዊ አጠቃቀም ዙሪያ ጥያቄ ላላቸው የተፋሰሱ ሀገራት ታሪካዊ ድል እንደሆነ ይታመናል።
ግብጽና ሱዳን መጀመሪያ ላይ ድርድሩ ውስጥ የገቡት በቅኝ ግዛት የደለደሉትን ውሃ እውቅና እናሰጣለን በሚል ነበር። እንደተጀመረም አካባቢ የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት እነርሱን የመደገፍ አዝማሚያ ያሳዩ ስለነበር የተሳካላቸው መስሏቸው ነበር።
በኋላ ላይ ግን የእነዚያ ሀገራት መሠረታዊ ፍላጎታቸው ከኢትዮጵያ ጋር የሚጣጣም በመሆኑ ያሰቡት ሳይሳካ ቀርቷል።
ሰባቱም የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት በኢትዮጵያ እየተመሩ ግብጽና ሱዳን ደግሞ አንድ ላይ ሆነው ድርድሩ ወደመቋጨቱ ሲቃረብ፤ ግብጽና ሱዳን ያቀዱት ስላልተሳካላቸው ስምምነቱን.......
https://press.et/?p=143687
****************
(ኢ ፕ ድ)
የናይል ወንዝ የትብብር ማሕቀፍ ስምምነት ወደተፈጻሚነት ከገባ ሁለት ወር ሞልቶታል። ማሕቀፉ ሕግ ሆኖ መጽደቁ ኢትዮጵያን ጨምሮ በወንዙ ውሃ ፍትሃዊ አጠቃቀም ዙሪያ ጥያቄ ላላቸው የተፋሰሱ ሀገራት ታሪካዊ ድል እንደሆነ ይታመናል።
ግብጽና ሱዳን መጀመሪያ ላይ ድርድሩ ውስጥ የገቡት በቅኝ ግዛት የደለደሉትን ውሃ እውቅና እናሰጣለን በሚል ነበር። እንደተጀመረም አካባቢ የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት እነርሱን የመደገፍ አዝማሚያ ያሳዩ ስለነበር የተሳካላቸው መስሏቸው ነበር።
በኋላ ላይ ግን የእነዚያ ሀገራት መሠረታዊ ፍላጎታቸው ከኢትዮጵያ ጋር የሚጣጣም በመሆኑ ያሰቡት ሳይሳካ ቀርቷል።
ሰባቱም የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት በኢትዮጵያ እየተመሩ ግብጽና ሱዳን ደግሞ አንድ ላይ ሆነው ድርድሩ ወደመቋጨቱ ሲቃረብ፤ ግብጽና ሱዳን ያቀዱት ስላልተሳካላቸው ስምምነቱን.......
https://press.et/?p=143687
👍6
የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ከጥር 23 እስከ 25 ይካሄዳል - አቶ አደም ፋራህ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
2ኛው የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ።
በአንደኛው ታሪካዊ የብልጽግና ፓርቲ የተቀመጡ አቅጣጫዎች እና ውሳኔዎችን በመፈጸም በኩል አበረታች ሥራዎች መፈጸማቸውን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናግረዋል።
ባለፈው የፓርቲው ጉባኤ የተቀመጡ አቅጣጫዎች በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካዊ፣ በማህበራዊ፣ በዲፕሎማሲ፣ በአሰባሳቢ ትርክት ማዳበር፣ በሰላም እና ደህንነት እና በመሰል ሃገራዊ አጀንዳዎች ላይ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በመፈጸም ፓርቲው ለሕዝብ የገባቸውን ቃሎች በማክበር እና በመፈጸም ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል።
በኢኮኖሚው የሃገር በቅል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን በመተግበር እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በተመተግበር ተጨባጭ ለውጥ የታየባቸው ሥራዎችን ማከናወን መቻሉን ጠቅሰዋል።
የአቅም መገንባት ስራዎች መሰራታቸውን አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ የማበረታቻ እና የእርምት እርምጃ መወሰዱን ተናግረዋል።
ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ጠንካራ የፌደራል ስርዓት እንዲፈጠር መሰራቱን ጠቅሰዋል።
የፖለቲካ ምህዳሩን ከማስፋት አንጻርም አበረታች ሥራዎች መሰራታቸውን እና በኢትዮጵያ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቀርበው የሚነጋገሩበት ምህዳር መፈጠሩን አንስተዋል።
በሂደቱ ያጋጠሙ ከሰላም ከጽንፈኝነት ጋር የተያያዙ እና መሰል ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ ፈተናዎችን በመቋቋም ሥኬቶች መመዝገባቸውንም ተናግረዋል።
ለጉባኤው ዝግጅትም ኮሚቴ ተዋቅሮ እየተሰራ መሆኑን የፓርቲው መረጃ ያመለክታል።
ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓም
*******************
(ኢ ፕ ድ)
2ኛው የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ።
በአንደኛው ታሪካዊ የብልጽግና ፓርቲ የተቀመጡ አቅጣጫዎች እና ውሳኔዎችን በመፈጸም በኩል አበረታች ሥራዎች መፈጸማቸውን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናግረዋል።
ባለፈው የፓርቲው ጉባኤ የተቀመጡ አቅጣጫዎች በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካዊ፣ በማህበራዊ፣ በዲፕሎማሲ፣ በአሰባሳቢ ትርክት ማዳበር፣ በሰላም እና ደህንነት እና በመሰል ሃገራዊ አጀንዳዎች ላይ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በመፈጸም ፓርቲው ለሕዝብ የገባቸውን ቃሎች በማክበር እና በመፈጸም ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል።
በኢኮኖሚው የሃገር በቅል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን በመተግበር እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በተመተግበር ተጨባጭ ለውጥ የታየባቸው ሥራዎችን ማከናወን መቻሉን ጠቅሰዋል።
የአቅም መገንባት ስራዎች መሰራታቸውን አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ የማበረታቻ እና የእርምት እርምጃ መወሰዱን ተናግረዋል።
ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ጠንካራ የፌደራል ስርዓት እንዲፈጠር መሰራቱን ጠቅሰዋል።
የፖለቲካ ምህዳሩን ከማስፋት አንጻርም አበረታች ሥራዎች መሰራታቸውን እና በኢትዮጵያ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቀርበው የሚነጋገሩበት ምህዳር መፈጠሩን አንስተዋል።
በሂደቱ ያጋጠሙ ከሰላም ከጽንፈኝነት ጋር የተያያዙ እና መሰል ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ ፈተናዎችን በመቋቋም ሥኬቶች መመዝገባቸውንም ተናግረዋል።
ለጉባኤው ዝግጅትም ኮሚቴ ተዋቅሮ እየተሰራ መሆኑን የፓርቲው መረጃ ያመለክታል።
ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓም
👍4👎4😁3