የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን በብሔራዊ ቤተ መንግስት ያደረጉት ጉብኝት በፎቶ‼️
ታህሳስ 13 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
ታህሳስ 13 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍2❤1
አትሌት ስለሺ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመረጠ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በ28ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለቀጣይ አራት አመት ፌዴሬሽኑን በፕሬዝዳንት ለመምራት አትሌት ስለሺ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጠዋል፡፡
አትሌት ስለሺ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዚዳንት በመሆን አገልግሏል።
ከስድስት ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የቀረቡ ዕጩዎች በምርጫው ተሳትፈዋል። በዚህም ከኦሮሚያ ክልል የተወከለው አትሌት ስለሺ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጠዋል፡፡
አትሌት ስለሺ በአቴንስና ቤጂንግ ኦሊምፒኮች 10ሺ ሜትር የበር ሜዳሊያዎች ለሀገሩ ማስገኘት ችሏል። በፖሪስ፣ ሄልሲንኪና ኦሳካ የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮናዎች ሜዳሊያዎችን አግኝቷል።
ብርሃን ፈይሳ
ታህሳስ 13 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
*****
(ኢ ፕ ድ)
በ28ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለቀጣይ አራት አመት ፌዴሬሽኑን በፕሬዝዳንት ለመምራት አትሌት ስለሺ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጠዋል፡፡
አትሌት ስለሺ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዚዳንት በመሆን አገልግሏል።
ከስድስት ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የቀረቡ ዕጩዎች በምርጫው ተሳትፈዋል። በዚህም ከኦሮሚያ ክልል የተወከለው አትሌት ስለሺ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጠዋል፡፡
አትሌት ስለሺ በአቴንስና ቤጂንግ ኦሊምፒኮች 10ሺ ሜትር የበር ሜዳሊያዎች ለሀገሩ ማስገኘት ችሏል። በፖሪስ፣ ሄልሲንኪና ኦሳካ የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮናዎች ሜዳሊያዎችን አግኝቷል።
ብርሃን ፈይሳ
ታህሳስ 13 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
❤7👍6
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት ‼️
ዛሬ ማለዳ 38ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ከፍ ባለ ሁኔታ ለማስተናገድ የመዲናችንን ቅድመ ዝግጅት ገምግመናል።
የአፍሪካዊያንና የዓለም የዲፕሎማቲክ ማዕከል፤ የህብረብሄዊነት አርማ የሆነችዉ ከተማችን አዲስ አበባ ይህንን ታሪካዊ ጉባኤ በደመቀ እና ባማረ መልኩ ለማስተናገድ ከወትሮ በተሻለ መልኩ እንግዶቿን ለመቀበል አስፈላጊውን ቅደመ ዝግጅት በማድረግ ላይ ናት።
የከተማችን ነዋሪዎችም እንግዶችን በተለመደው ኢትዮጵያዊ ጨዋነት እና እንገዳ ተቀባይነት ለመቀበል፣ በየአካባቢዉ ከወዲሁ ከተማችንን ውብ እና ፅዱ በማድረግ እንዲሁም በእንኳን ደህና መጣችሁልን መንፈስ ሃላፊነታችንን በመወጣት የሃገራችንን ስም እና ክብር ከፍ ለማድረግ ተባብረን እንስራ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
ዛሬ ማለዳ 38ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ከፍ ባለ ሁኔታ ለማስተናገድ የመዲናችንን ቅድመ ዝግጅት ገምግመናል።
የአፍሪካዊያንና የዓለም የዲፕሎማቲክ ማዕከል፤ የህብረብሄዊነት አርማ የሆነችዉ ከተማችን አዲስ አበባ ይህንን ታሪካዊ ጉባኤ በደመቀ እና ባማረ መልኩ ለማስተናገድ ከወትሮ በተሻለ መልኩ እንግዶቿን ለመቀበል አስፈላጊውን ቅደመ ዝግጅት በማድረግ ላይ ናት።
የከተማችን ነዋሪዎችም እንግዶችን በተለመደው ኢትዮጵያዊ ጨዋነት እና እንገዳ ተቀባይነት ለመቀበል፣ በየአካባቢዉ ከወዲሁ ከተማችንን ውብ እና ፅዱ በማድረግ እንዲሁም በእንኳን ደህና መጣችሁልን መንፈስ ሃላፊነታችንን በመወጣት የሃገራችንን ስም እና ክብር ከፍ ለማድረግ ተባብረን እንስራ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
👍3❤1👎1