በሙስሊም ኤይድ የተደረገው ድጋፍ በሆስፒታሎች የሚታየውን የህክምና ግብዓት እጥረት ለመፍታት ያግዛል
*******
(ኢ ፕ ድ)
በሙስሊም ኤይድ ዩ.ኤስ.ኤ የተደረገው ድጋፍ እንደሀገር በሆስፒታሎች የሚታየውን የህክምና ግብዓት እጥረት ለመፍታት የሚያግዝ መሆኑን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዑስታዝ አቡበከር አሕመድ ገለጹ፡፡
ዑስታዝ አቡበከር አሕመድ እንደተናገሩት ዛሬ በሙስሊም ኤይድ ዩ.ኤስ.ኤ የተደረገው ድጋፍ ግምታዊ ዋጋቸው ከ750 ሚሊዮን ብር በላይ (6 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር) የሚሆን የኢመርጀንሲ ኪቶች ሲሆኑ ጥራታቸው በዓለም ጤና ድርጅት የተረጋገጡና የአውሮፓን ስታንዳርድ ያሟሉ ናቸው፡፡
ሙስሊም ኤይድ ዩ.ኤስ.ኤ ለአምስት ጊዜያት በኢትዮጵያ የተለያዩ አከባቢዎች በርካታ የህክምና መድኃኒቶችንና ግብዓቶችን ድጋፍ አድርጓል። ባለፉት ዓመታት ግምቱ 15 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የህክምና ቁሳቁሶችን መለገሳቸውን ጠቁመው የዛሬው ለሰባተኛ ጊዜ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በትራንዚት መዘግየት ምክንያት በጁቡቲ ወደብ ላይ አምስት ኮንቴነር መድሃኒትና የህክምና ቁሳቁሶች መኖራቸውን የገለጹት ዑስታዝ አቡበከር፤ ቁሳቁሶቹ ወደ ሀገር ሲገቡ ለተቀሩ አከባቢዎች እንደሚከፋፈል ተናግረዋል።
በቀጣይ ምክር ቤቱ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለማህበረሰብ የሚጠቅሙ ግብዓቶችን የማፈላለግ ስራዎችን እንደሚሰራ ጠቁመዋል፡፡ ሌሎች ለጋስ ድርጅቶችና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ይህንን ፈለግ በመከተል ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል፡፡
የሙስሊም ኤይድ ዩ.ኤስ.ኤ ግብረ ሰናይ ድርጅት ላደረገው ድጋፍ፣ የጤና ሚኒስቴር፣ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን ቁሳቁሶቹ በአጭር ጊዜ እንዲደርሱ በማድረግ ላደረጉት አስተዋጽኦ አመስግነዋል።
በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ የጤና ሚኒስትር የጽህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር ማብራቱ ማሴቦ እና ድጋፍ የተደረገላቸው ሆስፒታል ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
በአማን ረሺድ
ታህሳስ 4 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
*******
(ኢ ፕ ድ)
በሙስሊም ኤይድ ዩ.ኤስ.ኤ የተደረገው ድጋፍ እንደሀገር በሆስፒታሎች የሚታየውን የህክምና ግብዓት እጥረት ለመፍታት የሚያግዝ መሆኑን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዑስታዝ አቡበከር አሕመድ ገለጹ፡፡
ዑስታዝ አቡበከር አሕመድ እንደተናገሩት ዛሬ በሙስሊም ኤይድ ዩ.ኤስ.ኤ የተደረገው ድጋፍ ግምታዊ ዋጋቸው ከ750 ሚሊዮን ብር በላይ (6 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር) የሚሆን የኢመርጀንሲ ኪቶች ሲሆኑ ጥራታቸው በዓለም ጤና ድርጅት የተረጋገጡና የአውሮፓን ስታንዳርድ ያሟሉ ናቸው፡፡
ሙስሊም ኤይድ ዩ.ኤስ.ኤ ለአምስት ጊዜያት በኢትዮጵያ የተለያዩ አከባቢዎች በርካታ የህክምና መድኃኒቶችንና ግብዓቶችን ድጋፍ አድርጓል። ባለፉት ዓመታት ግምቱ 15 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የህክምና ቁሳቁሶችን መለገሳቸውን ጠቁመው የዛሬው ለሰባተኛ ጊዜ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በትራንዚት መዘግየት ምክንያት በጁቡቲ ወደብ ላይ አምስት ኮንቴነር መድሃኒትና የህክምና ቁሳቁሶች መኖራቸውን የገለጹት ዑስታዝ አቡበከር፤ ቁሳቁሶቹ ወደ ሀገር ሲገቡ ለተቀሩ አከባቢዎች እንደሚከፋፈል ተናግረዋል።
በቀጣይ ምክር ቤቱ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለማህበረሰብ የሚጠቅሙ ግብዓቶችን የማፈላለግ ስራዎችን እንደሚሰራ ጠቁመዋል፡፡ ሌሎች ለጋስ ድርጅቶችና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ይህንን ፈለግ በመከተል ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል፡፡
የሙስሊም ኤይድ ዩ.ኤስ.ኤ ግብረ ሰናይ ድርጅት ላደረገው ድጋፍ፣ የጤና ሚኒስቴር፣ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን ቁሳቁሶቹ በአጭር ጊዜ እንዲደርሱ በማድረግ ላደረጉት አስተዋጽኦ አመስግነዋል።
በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ የጤና ሚኒስትር የጽህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር ማብራቱ ማሴቦ እና ድጋፍ የተደረገላቸው ሆስፒታል ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
በአማን ረሺድ
ታህሳስ 4 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍4👎1
ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለሽግግር ፍትሕ ፖሊሲው ስኬታማነት ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠየቀ
*****
(ኢ ፕ ድ)
ሀገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኢትዮጵያ እየተገበረች ላለው የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ውጤታማነት ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርዓያ ስላሴ ጥሪ አቀረቡ።
የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ሀና አርዓያ ስላሴ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮችና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ትግበራ ምዕራፍን አስመልክተው ገለጻ አድርገዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ80 በላይ የሚሆኑ የምክክር መድረኮች ተካሂደዋል። በውይይቱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና ተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎችን ጨምሮ ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ዜጎች መሳተፋቸውን ገልጸዋል።
የሽግግር ፍትህ ማስተግበሪያ ስልቶችን የሚተገብሩ ተቋማትን ለማቋቋም የህግ ረቂቆች መዘጋጀታቸውን ገልጸው በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ከሚካሄዱ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረኮች በኋላ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚጸድቁ ገልጸዋል፡፡
ፖሊሲው የወንጀል ተጠያቂነት፣ እውነትን ማውጣት፣ ቅድመ-ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ምህረት፣ ማካካሻና ተቋማዊ ማሻሻያ፣ የተፈጸሙ ጉልህ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እልባት በመስጠት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ያመ መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ዴሞክራሲ ይሰፍን ዘንድ ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የልማት አጋሮች ለሀገሪቱ ሰላም የአምሳደርነት ሚናቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል፡፡
ታህሳስ 5 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
*****
(ኢ ፕ ድ)
ሀገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት ኢትዮጵያ እየተገበረች ላለው የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ውጤታማነት ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርዓያ ስላሴ ጥሪ አቀረቡ።
የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ሀና አርዓያ ስላሴ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮችና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ትግበራ ምዕራፍን አስመልክተው ገለጻ አድርገዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ80 በላይ የሚሆኑ የምክክር መድረኮች ተካሂደዋል። በውይይቱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና ተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎችን ጨምሮ ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ዜጎች መሳተፋቸውን ገልጸዋል።
የሽግግር ፍትህ ማስተግበሪያ ስልቶችን የሚተገብሩ ተቋማትን ለማቋቋም የህግ ረቂቆች መዘጋጀታቸውን ገልጸው በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ከሚካሄዱ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረኮች በኋላ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚጸድቁ ገልጸዋል፡፡
ፖሊሲው የወንጀል ተጠያቂነት፣ እውነትን ማውጣት፣ ቅድመ-ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ምህረት፣ ማካካሻና ተቋማዊ ማሻሻያ፣ የተፈጸሙ ጉልህ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እልባት በመስጠት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ያመ መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ዴሞክራሲ ይሰፍን ዘንድ ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የልማት አጋሮች ለሀገሪቱ ሰላም የአምሳደርነት ሚናቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል፡፡
ታህሳስ 5 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍2❤1
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የበጎነት መኖሪያ መንደርን ጎበኙ
*****
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የበጎነት መኖሪያ መንደን ዛሬ ጎብኝተዋል።
ከንቲባ አዳነች በመኖሪያ መንደሩ በመገንባት ላይ ያሉ ተጨማሪ ሁለት ባለ 9 ወለል የመኖሪያ ቤት ህንጻዎች ግንባታ ያለበትን ደረጃ ተመልክተዋል።
በመንደሩ እስከ አሁን ሰባት የመኖሪያ ህንጻዎች ተጠናቅቀው ለልማት ተነሺዎች እና የኑሮ ጫና ላለባቸው የከተማዋ ነዋሪዎች መተላለፋቸውን አመልክተዋል።
በመኖሪያ መንደሩ ለሚገኙ ነዋሪዎች የእንጀራ ፋብሪካን ጨምሮ ልዩ ልዩ የስራ እድል እንደተፈጠረላቸውም ገልጸዋል።
በከተማ አስተዳደሩ እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ትብብር እየተገነቡ የሚገኙት ሁለት ባለ 9 ወለል የመኖሪያ ቤት ህንጻዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለነዋሪዎች እንደሚተላለፉ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ታህሳስ 5 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
*****
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የበጎነት መኖሪያ መንደን ዛሬ ጎብኝተዋል።
ከንቲባ አዳነች በመኖሪያ መንደሩ በመገንባት ላይ ያሉ ተጨማሪ ሁለት ባለ 9 ወለል የመኖሪያ ቤት ህንጻዎች ግንባታ ያለበትን ደረጃ ተመልክተዋል።
በመንደሩ እስከ አሁን ሰባት የመኖሪያ ህንጻዎች ተጠናቅቀው ለልማት ተነሺዎች እና የኑሮ ጫና ላለባቸው የከተማዋ ነዋሪዎች መተላለፋቸውን አመልክተዋል።
በመኖሪያ መንደሩ ለሚገኙ ነዋሪዎች የእንጀራ ፋብሪካን ጨምሮ ልዩ ልዩ የስራ እድል እንደተፈጠረላቸውም ገልጸዋል።
በከተማ አስተዳደሩ እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ትብብር እየተገነቡ የሚገኙት ሁለት ባለ 9 ወለል የመኖሪያ ቤት ህንጻዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለነዋሪዎች እንደሚተላለፉ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ታህሳስ 5 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👎2❤1👍1🥰1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍3
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️
ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ እየተገነቡ ካሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች በተጓዳኝ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል። በዛሬው እለትም የኢትዮጵያ ወዳጅ የሆኑት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንት ሸኽ መሀመድ ቢን ዛይድ አልናህያን ድጋፍ የተገነባውን የኦሮሚያ አብዲ ቦሩ የህጻናት ማሳደጊያ ማዕከልን መርቀን ከፍተናል። ማዕከሉ ወላጅ የሌላቸውንና በችግር ውስጥ ያሉ ህጻናትን ከማሳደግ ባሻገር የሁለቱ ወዳጅ ሀገራት ትብብር ማሳያ ነው።
ታህሳስ 5 ቀን 2017 ዓም
ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ እየተገነቡ ካሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች በተጓዳኝ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል። በዛሬው እለትም የኢትዮጵያ ወዳጅ የሆኑት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንት ሸኽ መሀመድ ቢን ዛይድ አልናህያን ድጋፍ የተገነባውን የኦሮሚያ አብዲ ቦሩ የህጻናት ማሳደጊያ ማዕከልን መርቀን ከፍተናል። ማዕከሉ ወላጅ የሌላቸውንና በችግር ውስጥ ያሉ ህጻናትን ከማሳደግ ባሻገር የሁለቱ ወዳጅ ሀገራት ትብብር ማሳያ ነው።
ታህሳስ 5 ቀን 2017 ዓም
👍13👎2