"አብሮነታችን በምንም ሁኔታ የማይሸረሽር እንዲሆን በጋራ እንወስን"
-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
👍9
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#አርባምንጭከተማ
በውብ የተፈጥሮ መልኳ እና በባህል ቅርስ ሃብታምነቷ የተከበረችውና የተወደደችው አርባምንጭ በአባያና ጫሞ ሀይቆች መሃል ታቅፋ የታዋቂው የአዞ ገበያ እና የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ መገኛ ሆና ደምቃ ትታያለች።
በግብርና ማዕከልነቷ ከፍራፍሬ እርሻ ባሻገር በድንቅ መልክዓ ምድሯና ድንቅ ባሕሏ ዋና የቱሪስት መዳረሻ ናት።
እንደ ገበታ ለትውልድ ያሉ አዳዲስ አስደናቂ ሥራዎች ለውቧ መዳረሻ የበለጠ መስህብ ሆነዋል።
ህዳር 29 ቀን 2017 ዓም
በውብ የተፈጥሮ መልኳ እና በባህል ቅርስ ሃብታምነቷ የተከበረችውና የተወደደችው አርባምንጭ በአባያና ጫሞ ሀይቆች መሃል ታቅፋ የታዋቂው የአዞ ገበያ እና የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ መገኛ ሆና ደምቃ ትታያለች።
በግብርና ማዕከልነቷ ከፍራፍሬ እርሻ ባሻገር በድንቅ መልክዓ ምድሯና ድንቅ ባሕሏ ዋና የቱሪስት መዳረሻ ናት።
እንደ ገበታ ለትውልድ ያሉ አዳዲስ አስደናቂ ሥራዎች ለውቧ መዳረሻ የበለጠ መስህብ ሆነዋል።
ህዳር 29 ቀን 2017 ዓም
👍4
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክን ተመልክተዋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ አርባምንጭ ከተማ የሚገኘው ብሔራዊ ፓርኩ የሳቫና የሳር ምድርን፣ የደንና የውቦቹን የአባያና ጫሞ ሃይቆችና ሌሎች መዳረሻዎች መገኛ ሲሆን በተለያዩ መልክዓምድሮች ውብ ኅብር የታወቀ የተፈጥሮ መስህብም ነው።
514 ስኩዌር ኪሎሜትሮች የሚሰፋው ፓርክ አይነተ ብዙ ለሆኑ የሜዳ አህያ፣ አጋዘን፣ አዞ፣ የዱር እንስሳት፤ ከ270 በላይ የአዕዋፍ ዝርያዎች መገኛ በመሆኑ ለተፈጥሮ አፍቃሪዎች የልብ አድራሽ አይነተኛ ስፍራ ነው። እንደሌሎች ብሔራዊ ፓርኮች ነጭ ሳር የተፈጥሮ ሥነምኅዳርን በመጠበቅና ቱሪዝምን በማስተዋወቅ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
#PMOEthiopia
ህዳር 29 ቀን 2017 ዓም
በደቡብ ኢትዮጵያ አርባምንጭ ከተማ የሚገኘው ብሔራዊ ፓርኩ የሳቫና የሳር ምድርን፣ የደንና የውቦቹን የአባያና ጫሞ ሃይቆችና ሌሎች መዳረሻዎች መገኛ ሲሆን በተለያዩ መልክዓምድሮች ውብ ኅብር የታወቀ የተፈጥሮ መስህብም ነው።
514 ስኩዌር ኪሎሜትሮች የሚሰፋው ፓርክ አይነተ ብዙ ለሆኑ የሜዳ አህያ፣ አጋዘን፣ አዞ፣ የዱር እንስሳት፤ ከ270 በላይ የአዕዋፍ ዝርያዎች መገኛ በመሆኑ ለተፈጥሮ አፍቃሪዎች የልብ አድራሽ አይነተኛ ስፍራ ነው። እንደሌሎች ብሔራዊ ፓርኮች ነጭ ሳር የተፈጥሮ ሥነምኅዳርን በመጠበቅና ቱሪዝምን በማስተዋወቅ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
#PMOEthiopia
ህዳር 29 ቀን 2017 ዓም
👍5❤3
ዛሬ በአዲስ አበባ አንዳንድ አካባቢዎች የተሰማውን ተኩስ አስመልክቶ ከአዲስ አበባ ፖሊስ የተሰጠ መግለጫ‼️
በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አከባቢዎች የተሰማው የጦር መሣሪያ ድምፅ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ተሃድሶ ሥልጠና ማዕከላት በሚጓዙ የቀድሞ የኦነግ ታጣቂ ቡድን አባላት የተሰማ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያስታውቃል።
መንግሥት በሀገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች ታጥቀው ለሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ባቀረበው የሠላም ጥሪ መሠረት የኦነግ ታጣቂ ኃይል አባላት የሰላም ጥሪውን ተቀብለው በስፋት እየገቡ መሆኑ ይታወቃል።
የታጣቂ ቡድኑ አባላትን ወደ ተዘጋጀላቸው የተሃድሶ ስልጠና ማዕከላት የማጓጓዝ ስራ በስኬት እየተከናወነ ይገኛል። በዚህ መሀል ታጣቂዎቹ አዲስ አበባ ከተማን አቋርጠው ወደ ስልጠና ማዕከላት በሚንቀሳቀሱበት ወቅት እየጨፈሩና የደስታ ስሜት እያሰሙ ሲንቀሳቀሱ የተኩስ ድምጽ በማሰማታቸው በከተማው ነዋሪ ህዝብ ላይ ድንጋጤና መረበሽ ሊፈጠር ችሏል።
ለተፈጠረው የዜጎች ድንጋጤና መረበሽ ይቅርታ እየጠየቅን በቀጣይ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይፈጠሩ ከፍተኛ ጥንቃቄና የማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን
ህዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አከባቢዎች የተሰማው የጦር መሣሪያ ድምፅ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ተሃድሶ ሥልጠና ማዕከላት በሚጓዙ የቀድሞ የኦነግ ታጣቂ ቡድን አባላት የተሰማ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያስታውቃል።
መንግሥት በሀገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች ታጥቀው ለሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ባቀረበው የሠላም ጥሪ መሠረት የኦነግ ታጣቂ ኃይል አባላት የሰላም ጥሪውን ተቀብለው በስፋት እየገቡ መሆኑ ይታወቃል።
የታጣቂ ቡድኑ አባላትን ወደ ተዘጋጀላቸው የተሃድሶ ስልጠና ማዕከላት የማጓጓዝ ስራ በስኬት እየተከናወነ ይገኛል። በዚህ መሀል ታጣቂዎቹ አዲስ አበባ ከተማን አቋርጠው ወደ ስልጠና ማዕከላት በሚንቀሳቀሱበት ወቅት እየጨፈሩና የደስታ ስሜት እያሰሙ ሲንቀሳቀሱ የተኩስ ድምጽ በማሰማታቸው በከተማው ነዋሪ ህዝብ ላይ ድንጋጤና መረበሽ ሊፈጠር ችሏል።
ለተፈጠረው የዜጎች ድንጋጤና መረበሽ ይቅርታ እየጠየቅን በቀጣይ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይፈጠሩ ከፍተኛ ጥንቃቄና የማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን
ህዳር 29 ቀን 2017 ዓ.ም
👎20👍15❤5
ከ600 በላይ አውቶብሶችና ታክሲዎችን የሚያስተናግዱ ተርሚናሎች ተገንብተዋል
******
(ኢ ፕ ድ)
በመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት በአንድ ጊዜ ከ600 በላይ አውቶብሶችና ታክሲዎችን ማስተናገድ የሚችሉ ተርሚናሎች መገንባታቸውን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። ከ185 በላይ የታክሲና የአውቶብስ መጫኛና ማውረጃ ቦታዎች መሠራታቸውንም ተጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ያብባል ለኢፕድ እንደገለጹት፤ አስተዳደሩ አዲስ አበባን ዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ከተማ ለማድረግና ለማዘመን የኮሪደር ልማት እያካሄደ ነው። በመጀመሪው ዙር የኮሪደር ልማትም ትልቅ ትኩረት የተሰጠው የትራንስፖርት ዘርፉን ማዘመን ሲሆን በዚህም ከ600 በላይ አውቶብሶችና ታክሲዎችን የሚያስተናግዱ ተርሚናሎች ተገንብተዋል።
እንደ ቢሮ ኃላፊው ገለጻ፤ በልማቱ ለሞተር አልባ ትራንስፖርት በተሰጠው ትኩረት በመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት 100 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ የእግረኛ እና ከ100 ኪሎ ሜትር በላይ የብስክሌት መንገድ..... https://press.et/?p=142572
******
(ኢ ፕ ድ)
በመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት በአንድ ጊዜ ከ600 በላይ አውቶብሶችና ታክሲዎችን ማስተናገድ የሚችሉ ተርሚናሎች መገንባታቸውን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። ከ185 በላይ የታክሲና የአውቶብስ መጫኛና ማውረጃ ቦታዎች መሠራታቸውንም ተጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ያብባል ለኢፕድ እንደገለጹት፤ አስተዳደሩ አዲስ አበባን ዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ከተማ ለማድረግና ለማዘመን የኮሪደር ልማት እያካሄደ ነው። በመጀመሪው ዙር የኮሪደር ልማትም ትልቅ ትኩረት የተሰጠው የትራንስፖርት ዘርፉን ማዘመን ሲሆን በዚህም ከ600 በላይ አውቶብሶችና ታክሲዎችን የሚያስተናግዱ ተርሚናሎች ተገንብተዋል።
እንደ ቢሮ ኃላፊው ገለጻ፤ በልማቱ ለሞተር አልባ ትራንስፖርት በተሰጠው ትኩረት በመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት 100 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ የእግረኛ እና ከ100 ኪሎ ሜትር በላይ የብስክሌት መንገድ..... https://press.et/?p=142572
👍4👎1
388 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረገው የካርበን ሽያጭ
******
(ኢ ፕ ድ)
በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጎዱ አካባቢዎችን በደን ለመሸፈንና እንዲያገግሙ ለማድረግ የአረንጓዴ ዐሻራን መርሐ ግብርን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮግራሞች ተግባራዊ እየተደረጉ ነው። የደን ሽፋንን ለማሳደግና አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችም እየተሠሩ ይገኛል።
በወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥና የአካባቢ ፕሮጀክቶች አስተባባሪ አቶ ወርቅነህ ያደሳ እንደገለጹት፣ የተራቆተ መሬትን መልሶ እንዲያገግም በማድረግ የሁምቦና የሶዶ አርሶ አደሮች ብቻ ከካርቦን ሽያጭ አንድ ነጥብ 18 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን ይናገራሉ።
የተራቆተ መሬትን መልሶ እንዲያገግም የሚያስችለው ፕሮጀክት በስምንት ክልሎች በሚገኙ 37 ወረዳዎች ላይ እየተተገበረ መሆኑን የገለጹት አስተባባሪው፣ እስካሁን ከ268 ሺህ ሄክታር በላይ መሬትን መልሶ ማልማት ተችሏል።
ፕሮጀክቱ አካባቢውን ከእንስሳት ንክኪ ነፃ በማድረግ መልሶ እንዲያገግሙ የሚያስችል መሆኑን ገልጸው፣ ይህም የአፈር መሸርሸርን መቀነስ፣ የሰብል ምርታማነትን ለማሳደግ፣ ለእንስሳት መኖን.......https://press.et/?p=142555
******
(ኢ ፕ ድ)
በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጎዱ አካባቢዎችን በደን ለመሸፈንና እንዲያገግሙ ለማድረግ የአረንጓዴ ዐሻራን መርሐ ግብርን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮግራሞች ተግባራዊ እየተደረጉ ነው። የደን ሽፋንን ለማሳደግና አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችም እየተሠሩ ይገኛል።
በወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥና የአካባቢ ፕሮጀክቶች አስተባባሪ አቶ ወርቅነህ ያደሳ እንደገለጹት፣ የተራቆተ መሬትን መልሶ እንዲያገግም በማድረግ የሁምቦና የሶዶ አርሶ አደሮች ብቻ ከካርቦን ሽያጭ አንድ ነጥብ 18 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘታቸውን ይናገራሉ።
የተራቆተ መሬትን መልሶ እንዲያገግም የሚያስችለው ፕሮጀክት በስምንት ክልሎች በሚገኙ 37 ወረዳዎች ላይ እየተተገበረ መሆኑን የገለጹት አስተባባሪው፣ እስካሁን ከ268 ሺህ ሄክታር በላይ መሬትን መልሶ ማልማት ተችሏል።
ፕሮጀክቱ አካባቢውን ከእንስሳት ንክኪ ነፃ በማድረግ መልሶ እንዲያገግሙ የሚያስችል መሆኑን ገልጸው፣ ይህም የአፈር መሸርሸርን መቀነስ፣ የሰብል ምርታማነትን ለማሳደግ፣ ለእንስሳት መኖን.......https://press.et/?p=142555
👍7
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍8