Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
24.8K subscribers
41.2K photos
344 videos
7 files
5.81K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት‼️

19ኛውን የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በውቢቷ አርባምንጭ ከተማ በደማቅና ባማረ ሁኔታ አክብረናል። የዓመት ሰው ይበለን።
አርባምንጮች እናመሰግናለን!

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ

ህዳር 29 ቀን 2017 ዓም
👍4
"አብሮነታችን በምንም ሁኔታ የማይሸረሽር እንዲሆን በጋራ እንወስን"

-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
👍9
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#አርባምንጭከተማ

በውብ የተፈጥሮ መልኳ እና በባህል ቅርስ ሃብታምነቷ የተከበረችውና የተወደደችው አርባምንጭ በአባያና ጫሞ ሀይቆች መሃል ታቅፋ የታዋቂው የአዞ ገበያ እና የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ መገኛ ሆና ደምቃ ትታያለች።

በግብርና ማዕከልነቷ ከፍራፍሬ እርሻ ባሻገር በድንቅ መልክዓ ምድሯና ድንቅ ባሕሏ ዋና የቱሪስት መዳረሻ ናት።

እንደ ገበታ ለትውልድ ያሉ አዳዲስ አስደናቂ ሥራዎች ለውቧ መዳረሻ የበለጠ መስህብ ሆነዋል።

ህዳር 29 ቀን 2017 ዓም
👍4