Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
24.8K subscribers
41.2K photos
344 videos
7 files
5.81K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ተከብሮ ተጠናቀቀ
***
(ኢ ፕ ድ)

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የታለመለትን ዓላማ በማሳካት በአማረና በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ መጠናቀቁን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታውቋል።

20ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ባዕልን የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እንዲያዘጋጅ ተወስኗል።

19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አዘጋጅነት በአርባ ምንጭ ከተማ ተከብሯል።

ህዳር 29 ቀን 2017 ዓም
👍4
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት‼️

19ኛውን የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በውቢቷ አርባምንጭ ከተማ በደማቅና ባማረ ሁኔታ አክብረናል። የዓመት ሰው ይበለን።
አርባምንጮች እናመሰግናለን!

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ

ህዳር 29 ቀን 2017 ዓም
👍4
"አብሮነታችን በምንም ሁኔታ የማይሸረሽር እንዲሆን በጋራ እንወስን"

-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
👍9