የእጅ ስልክ ይዘው ሲያሽከረክሩ የተገኙ 28ሺህ አሽከርካሪዎች ተቀጡ
***
(ኢ ፕ ድ)
በመዲናዋ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእጅ ስልክ ይዘው ሲያሽከረክሩ የተገኙ 28ሺህ አሽከርካሪዎች መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ትራፊክ ቁጥጥር መምሪያ ገለጸ፡፡
በትራፊክ አደጋ በንብረት ላይ የሚደርሰው ጉዳት እየጨመረ መምጣቱ ተጠቁሟል፡፡
በአዲስ አበባ ፖሊስ ትራፊክ ቁጥጥር መምሪያ የትራፊክ ሙያና ሕዝብ ግንዛቤ ዲቪዢን ኃላፊ ኢንስፔክተር ሰለሞን አዳነ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በ2017 በጀት ዓመት ሶስት ወራትም 28ሺህ አሽከርካሪዎች የእጅ ስልክ ይዘው ሲያሽከረክሩ፣ ሰባት ሺህ 316 ከፍጥነት በላይ ያሽከረከሩ እንዲሁም ጠጥቶ በማሽከርከር የተያዙ 871 አሽከርካሪዎች ላይ ተገቢው ቅጣት ተላልፏል፡፡
የቴክኒክ ምርመራን ያላሟሉ ስድስት ሺህ 671 አሽከርካሪዎች ተገቢው ቅጣት የተላለፈባቸው.....
https://press.et/?p=142392
***
(ኢ ፕ ድ)
በመዲናዋ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእጅ ስልክ ይዘው ሲያሽከረክሩ የተገኙ 28ሺህ አሽከርካሪዎች መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ትራፊክ ቁጥጥር መምሪያ ገለጸ፡፡
በትራፊክ አደጋ በንብረት ላይ የሚደርሰው ጉዳት እየጨመረ መምጣቱ ተጠቁሟል፡፡
በአዲስ አበባ ፖሊስ ትራፊክ ቁጥጥር መምሪያ የትራፊክ ሙያና ሕዝብ ግንዛቤ ዲቪዢን ኃላፊ ኢንስፔክተር ሰለሞን አዳነ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በ2017 በጀት ዓመት ሶስት ወራትም 28ሺህ አሽከርካሪዎች የእጅ ስልክ ይዘው ሲያሽከረክሩ፣ ሰባት ሺህ 316 ከፍጥነት በላይ ያሽከረከሩ እንዲሁም ጠጥቶ በማሽከርከር የተያዙ 871 አሽከርካሪዎች ላይ ተገቢው ቅጣት ተላልፏል፡፡
የቴክኒክ ምርመራን ያላሟሉ ስድስት ሺህ 671 አሽከርካሪዎች ተገቢው ቅጣት የተላለፈባቸው.....
https://press.et/?p=142392
👍2
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር መልዕክት‼️
ደቡብ ኢትዮጵያን መጎብኘት እና እንደአርባምንጭ ያሉ ከተሞችን እድገት መመልከት ሁልጊዜም አስደሳች ነው።
እንደ ሀገር የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት ለከተሞችም ሆነ ለገጠር አካባቢዎች ፈተና ሆኖ የቀጠለ ጉዳይ ነው። ዛሬ በመጎብኘት ላይ እንዳለነው አይነት የሙዝ ልማት ሥራዎችን በገጠር አካባቢዎች በማሳዎች ላይ የኩታ ገጠም እርሻ አሰራረን ጀምረናል። እነዚህን ጥረቶች የሚደግፈው የሌማት ትሩፋት ሥራ በየአርሶአርብቶአደሩ ቤት የእንቁላል ምርትን ከአሳ እና ከብት ርባታ ብሎም ንብ ማነብ ጋር ምርት በማሳደግ ላይ ይገኛል።
እነዚህ መርሃግብሮች በጥምር የገጠሩ እና የከተማው ነዋሪዎች ከትሩፋቱ እንዲካፈሉ አልመው ሰርተዋል። በተለይ የኩታ ገጠም እርሻ በአርባምንጭ ታላቅ ተስፋ የሰነቀ ነው።
ህዳር 28 ቀን 2017 ዓም
ደቡብ ኢትዮጵያን መጎብኘት እና እንደአርባምንጭ ያሉ ከተሞችን እድገት መመልከት ሁልጊዜም አስደሳች ነው።
እንደ ሀገር የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት ለከተሞችም ሆነ ለገጠር አካባቢዎች ፈተና ሆኖ የቀጠለ ጉዳይ ነው። ዛሬ በመጎብኘት ላይ እንዳለነው አይነት የሙዝ ልማት ሥራዎችን በገጠር አካባቢዎች በማሳዎች ላይ የኩታ ገጠም እርሻ አሰራረን ጀምረናል። እነዚህን ጥረቶች የሚደግፈው የሌማት ትሩፋት ሥራ በየአርሶአርብቶአደሩ ቤት የእንቁላል ምርትን ከአሳ እና ከብት ርባታ ብሎም ንብ ማነብ ጋር ምርት በማሳደግ ላይ ይገኛል።
እነዚህ መርሃግብሮች በጥምር የገጠሩ እና የከተማው ነዋሪዎች ከትሩፋቱ እንዲካፈሉ አልመው ሰርተዋል። በተለይ የኩታ ገጠም እርሻ በአርባምንጭ ታላቅ ተስፋ የሰነቀ ነው።
ህዳር 28 ቀን 2017 ዓም
👍9
ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባምንጭ የተደረገላቸው አቀባበል
19ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ቀን "ሀገራዊ መግባባት ለህብረብሄራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል ነገ ለማክበር የተዘጋጀችው እንግዳ ተቀባይዋ የአርባ ምንጭ ከተማ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ለከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ደማቅ አቀባበል አድርጋለች።
ህዳር 28 ቀን 2017 ዓም
19ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ቀን "ሀገራዊ መግባባት ለህብረብሄራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል ነገ ለማክበር የተዘጋጀችው እንግዳ ተቀባይዋ የአርባ ምንጭ ከተማ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ለከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ደማቅ አቀባበል አድርጋለች።
ህዳር 28 ቀን 2017 ዓም
👍7